https://rumble.com/v77m7j4-436056736.html
🛑 ኢትዮጵያዊ የሚመስል ሁሉ ኢትዮጵያዊ አይደለም!
💭“ለዚያ ነው የአማራ ብሔርተኞች አጠገባቸው እያሳደዳቸው፣ እያፈናቀላቸው፣ እየደፈራቸው፣ ሽንቱን እላያቸው ላይ እየሸናባቸውና እያረዳቸው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ብሔርተኛ ትተው 24/7፣ ቀን ተሌት በፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ኤርትራ እና ፀረ-ጉራጌ ቅስቀሳ አብደው ጊዚያቸውን በማባከን ላይ የሚገኙት”
👏 ምስጋና ለውንድም ቹቹ! አዎ!100% ትክክል ነው!
ደግሞ እኮ እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን)ለመውረስ እባባዊ ቅስቀሳውንም በአማራ ስም እያካሄዱላቸው ያሉት በዘር ማጥፋት ወንጀል በጽኑ ከሚጠየቁት መካከል እንደ ሳሙኤል ግዛው፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ፋንታሁን ዋቄ፣ ዶ/ር መስከረም ሌቺሳ፣ ዶ/ር ወዳጄነህ መሀረነ፣ 'ልጅ' ተድላ መላኩ፣ ኤፍሬም እሸቴ ያሉ ኦሮማራዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። የሚገርም ነው ሁሉም የሞትና ባርነት ከተማ ከሆነችው ከሐረር የተገኙ ናቸው።
እንደ ሐረሪ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ጋላ-ኦሮሞ (ቦረና) ያሉ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች ከዝቅተኛ፣ ቆላማ እና በረሃማ ቦታ የተገኙ ሲሆን የመንፈስ ማንነትና ማንነት ያላቸው ሕዝቦች ደግሞ ከከፍተኛ፣ ደጋማ/ወይናደጋማ እና ተራራማ የተገኙ ናቸው። ሁለቱ ቦታዎች እጅግ በጣም የተለያየ ማንነትና ምንነት ያላቸው ቦታዎች ናቸው። የተፈጠሩበትም ሕግ በእጅጉ ይለያያል። ይህም ማለት ከተራራማ ቦታዎች የተገኘው እንደ 'ተጋሩ' እና 'አማራ' ያለው ሕዝብ ከበረሃማ ቦታዎች ከተገኙት እንደ አፋር፣ ሶማሌ እና ጋላ-ኦሮሞ አንድ ዓይነት አካል/አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና ስሜት የሌላቸው በተፈጥሯቸው ጠላት የሆኑ ሕዝቦች ናቸው ማለት ነው። የመለያያታቸውም ምስጢር በቦታዎቹ ሕግ (የዓየር ንብረት ጸባይ) ከፍተኛ ልዩነት የተመሰከረ ነበር። ሰው የተፈጠረበት አፈር ማንነትና ምንነት ወራሽ ነው። የዛንም ቦታ ማንነትና ምንነት የሚወርሱበት ምስጢር በምድሩ የአየር ንብረት ፀባይ ነው። የሰው ልጅ ሐይማኖቱ የተዘጋጀው "በዓየር ንብረት ፀባይ" ሕግ በኩል ነው። ይህም ማለት ሰው ሐይማኖትም ይሁን መንግስት የሚያደርገው የሚኖርበትን ምድር የዓየር ንብረት ፀባይ ነው ማለት ነው። ክርስትና በወይና ደጋ የምድር አፈር ሕግ ሲገለጽ፣ እስልምና ደግሞ በበረሃ ማለትም በሙቀት ሕግ ይገለጻል። ይህን መለኮታዊ ምስጢር በደንብ ልናስተውለው ይገባናል። የእግዚአብሔር መንግስት (መንፈስ) የዓየር ንብረት ፀባይ ምርጫ 'ወይና ደጋማ" ሲሆን የዲያብሎስ (ስጋ) መንግስት የዓየር ንብረት ምርጫ ደግሞ "በረሃማ/ሞቃታማ" ነው። ስለዚህም ነው በአብዛኛው ሞቃታማ አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች "እስላም" የሚሆኑት። ምክንያቱም የሙቀት ሕግ የስጋ ሕግ ነውና። እስልምና ደግሞ የስጋ አምልኮ መሆኑ አይካድም። እነዚህ ሁለት አካላት ደግሞ አንዱ አንዱን በመግደል እንደ መንግስት የሚገለጡና የሚነግሱ ሕጎች ናቸው። ስለዚህም ነው ዛሬ በስልጣን ላይ የተቀመጡት ዘር አጥፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ዘ-መንፈስን እየጨፈጨፉ ያሉት፤ ምክኒያቱም ልባቸው ለደቡብ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ እና ከአረብ በረሃዎች ለተገኙ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ብቻ የሚመታው።
እውነተኛ 'አምሐራ' ያልሆነው 'አማራ' ከጋላ-ኦሮሞ አህዛብ በወረሰው የጥላቻ እና ቅጥፈት መንፈስ የኢትዮጵያ ባለቤት፣ የኢትዮጵያ እናት የሆነው የትግራይ እና የኢርትራ ኢትዮጵያ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ቢጠፋለት ደስታው ነው። በዲያብሎሳዊው ሤራቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያን እኮ ከኤዶማውያኑ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ሮማውያኑ ጋር አብረው በትግራይ እና ኤርትራ ክፍለ ሃገራት የከፋፈሏት ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አማራዎቹ ናቸው።
አዎ! ይህ የጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አማራዎቹ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዕዛዊ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ያላቸው ጥላቻ በተለይ ባለፉት አምስት ዓመታት በተግባር በግልጽ የታየ እጅግ በጣም አሳዛኝ ክስተት አካል ሆኖ በታሪክ ተመዝግቧል ነው። እኛ በግል ሕይወታችንም፣ ደጎቹና ታጋሾቹ አባቶቻችንና እናቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ያዩት ክስተት ነው። ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናውን፣ ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ጸበሉን፣ ታቦታቱን፣ ቋንቋውን፣ ባሕሉን፣ ግዛቱን፣ ፍቅሩን፣ እጣኑን፣ ከርቤውንና ወርቁን ብዙ የሕይወትና የሥራ መስዋዕት እየከፈሉ፣ በአፃፋው በጎ ምላሽ ሳይጠብቁ ብሎም በተፈጸመባቸው በደልና መከራ (ከሰላሳ በላይ አስከፊና አውዳሚ ጦርነቶች ተካሂዶባቸዋል)ለበቀል ሳይነሳሱ አካፈሏቸው፤ ጋላ-ኦሮሞ እና አማራ ግን ማሳደዱን፣ ማፈናቀሉን፣ ማስራቡን፣ መበከሉን፣ ጥላቻውንና ጭፍጨፋውን ቀጥለውበታል። ባጎረስኩ ተነከስኩ! ተንበርክከው በመጸለይ ይቅርታ እየጠየቁ ለመገዛትና በዚህም ለፈጸሙት በደል ሁሉ ካሳውን ለመክፈል ዝግጁ ካልሆኑ፤ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!
👉 የዚህ አሳዛኝ ክስተት ትልቁ ምስጢር እንደሚከተለው ነው፤
💭 የእስራኤላውያን (እስራኤል ዘ-ስጋ) እና የኢትዮጵያውያን (እስራኤል ዘ-ነፍስ) ጠላትነት
እስራኤላውያንና ኢትዮጵያውያን ተፈጥሯዊ ጠላትነት ያላቸው ሁለት ሕዝቦች መሆናቸውን ስንሰማ ልንገረም ልንደነግጥ እንችላለን። ምክኒያቱም ለዘመናት የምናውቀውና የተሰበክነው ወዳጅነታቸውንና አንድነታቸውን ብቻ ነውና። ሁለቱ ሕዝቦች ተፈጥሯዊ ጠላትነት እንዳላቸው ደግሞ አሁን በደንብ እንወቀው።
በተለይ ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጽዮናዊ ሕዝባችን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃድ በማካሄድ ካለው ስጋዊ የጋላ-ኦሮሞ-አማራ እስላማዊ ሥር ዓት ጎን እስራኤል ዘ-ስጋ መሰለፋቸውን እንደማንቂያ ደወል አድርገን ልንወስደው ይገባናል።
አሁን ከመጽሐፍ ቅዱስ የታሪክ ዘገባዎች ጀምረን (የእስማኤልን፣ የዔሳውን፣ የቢኒያምን፣ የሳዖልን ወዘተ ማንነትና ምንነት)የእስራኤል ዘ-ስጋን ማንነትና ምንነት ስናነብብ ለእስራኤል ዘ-ነፍስ (ለኢትዮጵያውያን) ያላቸውን ጠላትነት በግልጽ እንረዳለን። እነርሱ፡ ልክ ጋላ-ኦሮሞ እና አማራ፡ ዛሬ ለመውረስ የሚመኙትን የእኛን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት በደንብ ነው የሚያውቁት/የሚያዩት። ሁሉም እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን) ለመወረስ ነው እየሠሩ ያሉት። በሃሰት ትርክት፣ በማታለል፣ በማሳደድ፣ በጦርነቶችና በጭፍጨፋ።
ከዚህ ቀደምም ሳሰላስልበት የቆየሁበት ክስተት እስራኤል ዘ-ስጋ ከጥንት ጀምሮ በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን) ላይ ያነጣጠር ጥቃት እየፈጸሙ መሆናቸውን ነው። በተለይ ከክርስቶስ ልደት በኋላ እስራኤል ዘ-ስጋ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚነቅፉ፣ መለኮትነቱን የሚክዱና ኢየሱስን የሚያጥላሉ ጽሑፎች አ ጥቅሶች በያዙትና የክርስቶስ ተቃዋሚ አስተምህሮ አካል ተደርገው በሚወሰዱት እንደ 'ታልሙድ' ወይም 'ግማራ' (ሚድራሽ፣ ዞሃር፣ ወዘተ)ያሉ ጽሑፎችን በማቅረብ በእስራኤል ዘ-ነፍስ (ኢትዮጵያ) ላይ በሂደት ጥቃቶችን በመፈጸም ላይ ናቸው። አብዛኞቹ ምንጮች እንደሚሉት ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ500 ዓመተ ምሕረት አካባቢ የተጠናቀቀው ታልሙድ የተፃፈው ከሚሽናህ በኋላ በብዙ መቶ ዓመታት ውስጥ ነው።
የክርስቶስ ተቃዋሚው አምልኮ እስልምና እኔ እንደምጠረጥረው በእስራኤል ዘ-ስጋውያን እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያውያንን) ለማጥቃት በእነዚሁ በ500ቶዎቹ ዓመታት ላይ የተቋቋመ ነው። እርኩሱ ቁርአን ከታልሙድ የተገለበጠ እንደሆነ ቀደምት የምስራቃውያን ጥናቶች ይጠቁማሉ፤ የቁርአን ትረካዎች ብዙውን ጊዜ ከመጽሐፍ ቅዱስ ይልቅ በታልሙድ ውስጥ ከሚገኙት የአይሁድ የአፍ ወጎች (ሐጋዳህ) እና ታሪኮች ጋር እንደሚዛመዱ ይጠቁማሉ።
በደቡብ አረቢያ የናግራን ጦርነት ወቅት ፊንሃስ ክርስቲያኖችን በናግራን ዶፋር (ዛፋር) በመጨፍጨፉ ከፍተኛ ጥፋት አድርሶ ነበር። ፊንሃስ (በአንዳንድ ምንጮች ዮሴፍ አሴር የሳር ወይም ዱ ናዋስ እየተባለ የሚጠራው) በስድስተኛው /6ኛው ክፍለ ዘመን (በግምት 518 ዓ.ም.) በየመን የነበረ አይሁዳዊ ንጉስ ነበር በናግራን የነበሩ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፉና ሃይማኖታቸውን እንዲክዱ ሲያደርግ የነበረው። ይህም የታላቁ ንጉሥ ካሌብ ወረራና የዐረብ የመን ጦርነት እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆኗል።
እንግዲህ ደቡብ አረቢያ (የመን)ከእስራኤል ዘ-ነፍስ(ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች) በሃጋራውያኑ/እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ እስራኤል ዘ-ስጋ አማካኝነት በፋርሳውያን ቁጥጥር ሥር እንድትወድቅ ከተደረገች በኋላ ነበር የእስልምና መቅሰፍት የጀመረው። የመጀመሪያዎቹን የክርስቶስ ተቃዋሚ ጂሃዳውያኑንም (የመሀመድ ተከታዮችን) ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በመላክ ነበር አጋንንታዊ የወረራ ችግኞችን የተከሉት። ወዲያውም ፋርስ በእስልምና መቅሰፍት ሙሉ በሙሉ ተመታች። አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ግን ሙሉ በሙሉ አጥፍተው እስራኤል ዘ-ነፍስን መውረስ ስላልቻሉ በሂደት ቀስ በቀስ ልክ እንደዛሬው እንደ አፄ ይኩኖ አምላክ ያሉ አገር በቀል ከሃዲዎችን በመጠቀም ሃሰተኛ እና ስጋዊ የሆነ 'ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥትን' መሠረቱ። ይህን በደንብ ልብ እንበለው። ከዚህ ጋር በተያያዘ ነበር 'አማራ'፣ 'ትግሬ' የሚባሉ የስጋ ማንነቶችና ምንነቶች በእስራኤል ዘ-ስጋ በኩል የተፈጠሩት። ምን ያህል ዲያብሎሳዊ አካሄድ እንዳላቸው እናስተውል። ሂደቱንም በመቀጠል ከኤዶማውያኑ ሮማውያን እና እስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች ጋር በማበር ዘር አጥፊዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎችን በሃገረ ኢትዮጵያ አሰፈሯቸው፤ ወዲያውም በተለይ በጎንደርና ወሎ አካባቢ ከሚገኙት አምሐራዎች ጋር ተዳቅለው ዛሬ 'አማራ' የሚሏቸውን እንደነርሱው ጣዖት አምላኪዎች የሆኑትን ስጋውያን እየተጠቀሙ መስፋፋት ጀመሩ። እነ ፃድቁ አባቶቻችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት፣ ታላላቆቹ ነገሥታት/ ሰማዕታት እነ አፄ ዐምደ ጽዮን፣ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በኤዶማዊ እስራኤል ዘ-ስጋ ተንኮልና ሤራ የወደቀ ይህን ሕዝብ ለማዳን ብዙ መስዋዕቶችን እና ተጋድሎዎችን አድርገዋል።
እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተደጋጋሚ ጥቃቶች የሚካሄድባቸው እስራኤል ዘ-ነፍስ (የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች)እና ሰሜናዊው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዛት ብቻ መሆናቸው ምንን ይጠቁመናል?
አዎ! እስራኤል ዘ-ስጋ እና እስራኤል ዘ-ነፍስ (ኢትዮጵያ) ተፈጥሯዊ ጠላትነት አላቸው። የጠላትነታቸው ምስጢር ሁለቱ አገሮች የተዘጋጁበት ሕግ ሲሆን ይህም የስጋና የመንፈስ አካላት ልዩነትና ጠላትነት በመባል ይታወቃል። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች በተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ "ስጋዊ" ሲባሉ እስራኤል ዘ-ነፍስ ኢትዮጵያውያን ደግሞ "መንፈሳዊ" ተብለዋል። የስጋና የመንፈስ ሕዝቦች ፣ አገሮችና መንግስታ ናቸው። የሁለቱ ጠላትነትም ይህ ሲሆን አንዱ በአንዱ ሞት ላይ የሚገለጥና የሚነግስ ስምና ክብር ነው ያላቸው። ስጋ በመንፈስ ሞት ላይ ፥ መንፈስ ደግሞ በስጋ ሞት ላይ የሚገለጥና የሚነግስ ዓለማቀፋዊ የመንግስት ሕግና ሥርዓት ናቸው። ሁለቱ በአንድነት መገለጥም ይሁን መንገስ አይችሉም። አንዱ አንዱን ገድሎ ነው የሚነግሰው።
የሉሲፈራዊውን ቭላዲሚር ሌኒን ቃል ለመጠቀም ያህል፤ እንደ 'ጠቃሚ ሞኞች' እስራኤል ዘ-ስጋን በማገልገል ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ብቻ እንኳን የኢትዮጵያን የፖለቲካ፣ ምጣኔ ሀብት እና ማሕበረሰባዊ ሥርዓት የተቆጣጠሩት ጋላ-ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ኢህአፓዎች፣ ህወሓቶች፣ ሻዕብያዎች፣ መሀመዳውያንና ፕሮቴስታንቶች፡ እስራኤል ዘ-ነፍስን (ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን) በማሳደድና በመጨፍጨፍ ላይ ያሉት በመንፈስ ሞት ላይ የሚገለጠውንና የሚነግሠውን ሉሲፈራዊ መንግስታዊ ሕግንና ሥርዓትን የእስራኤል ዘ-ስጋን ተልዕኮ ለመፈጸም ሲሉ ነው።
እንደዚህም ሁሉ የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የተዘጋጀው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን) ሞትና ባርነት በኩል ነበር። ይህም የምኞት ሕግ የተዘጋጀ ስምና ክብር ነው የተቀበሉት። የእስራኤል ዘ-ስጋ ስምና ክብር በ "አንፃራዊ" (አልበርት አይንሽታይንን እናስታውስ)ሕግ የተዘጋጀ ሲሆን በዚህም መለኮታዊ ፈቃድ አንድ አካል ስሙንና ክብሩን የሚያገኘው ከሌላው አካል ጸጋና በረከት ይሆናል። ሌላውን በሞትና በባርነት ሕግና ሥርዓት በመግዛት የሚዘጋጅ ስምና ክብር ነው። የሌላን አካል ስምና ክብር ነው በሞትና በጥፋት ዕውቀት ፣ ጥበብና ኃይል በመስረቅ ነው ለራሳቸው የሚያደርጉት። በዚህም መረዳት የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የራሳቸው ሳይሆን የሌላ አካል ስምና ክብር ነው ማለት ይሆናል። ያን ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት የተቀበለውን ሕዝብ አገርና መንግስት በሞትና በጥፋት ዕውቀት ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል ስም በማጥፋት/በማጠለሸት፣ በማሳደድ፣ በማሰርና በመግደል ስሙንና ክብሩን ለራስ ማድረግ ነው። በጣም የሚገርመውና የሚያስደነግጠው ደግሞ የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች የምኞት ስምና ክብር የተዘጋጀው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን)ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት በኩል መሆኑ ነው። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያውያን)የሕይወትና የነፃነት ስምና ክብር ነው የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች የራሳቸው የሚያደርጉት ስምና ክብር። ይህን ትልቅ እውነትም በነቢዩ ሙሴ ራዕይ ማስመስከር ይቻላል። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆችን ከግብጽ የሞትና የባርነት ቤት አውጥቶ እንደ ሕዝብ፣ እንደ አገርና እንደ መንግስት ያቆማቸው በሙሴ በኩል የተገለጠው የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያ) የሕይወትና የነጻነት ስምና ክብር ነበር። ከዚህም በተጨማሪ እንደ አ.አ.አ በ1947(8)ዓ.ም እስራኤል ዘ-ስጋ ከተበተኑበት ክምድር ሁሉ ፊት ሰብስቦ እንደ ሕዝብ፣ እንደ አገርና እንደ መንግስት ያቆማቸውና ያነገሳቸው በስጋ ምኞት የተገደለው የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያ)ጸጋና በረከት ነበር። ይህም ብዙ ሕይወት የቀጠፈበት የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ምስጢር ነበር።
ከአምስት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቱ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ሲከፍት ሦስተኛውና ምናልባት የመጨረሻው የዓለም ጦርነት ተጀምሯል። በተለይ ዛሬ እራሳቸውን 'አማራ' እያሉ የሚጠሩት ከንቱዎች ከኤዶማውያኑ፣ ከእስማኤላውያኑ፣ ከጋላ-ኦሮሞዎች፣ ከህወሓቶች፣ ከሻዕብያዎች፣ ከመሀመዳውያንና ከፕሮቴስታንቶች ጋር አብረው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ)፣ በልጆቿ ብሎም በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና፣ በግዕዝ ቋንቋ እና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት በማካሄድ ላይ ያሉት እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን)፣ ሕዝቧን፣ ሃይማኖቷን፣ ግዕዝ ቋንቋን ባጠቃላይ የመንፈስ ማንነትን እና ምንነትን ከቻሉ የራሳቸው ለማድረግ (ለመውረስ) ሁሉም ኬኛ! ኬኛ! ኬኛ! ተጠቂነቱንም በራሳቸው ስም ("ትግራይ ጀነሳይድ" የሚለውን ትክክለኛ ጀነሳይድ ሀሰተኛ በሆነ በአማራ ጀነሳይድ/በኦሮሞ ጀነሳይድ መተካት ወዘተ)– ካልቻሉ ደግሞ ሁሉንም አጥፍተው እስራኤል ዘ-ስጋን ለማንገስ ሲሉ ነው።
ይህን እጅግ በጣም ጥልቅና ትልቅ ምስጢር ከዛሬዋ ዓለማችን፣ በተለይ በሃገረ ኢትዮጵያ ከሚታየው ታሪካዊ ሁኔታ ጋር በማነጻጸር በጥሞና እንመልከተው። ጉዳዩ የሕይወትና የሞት ጉዳይ ነው። ይህን እጅግ ድንቅ መለኮታዊ ምስጢር መዳን የሚሹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜን ኢትዮጵያውያን የማወቅ ግዴታ አለባቸው።
No comments:
Post a Comment