Showing posts with label ቅዱስ ጊዮርጊስ. Show all posts
Showing posts with label ቅዱስ ጊዮርጊስ. Show all posts

Friday, May 1, 2026

ጀነሳያዳዊው ጂሃድ ከመጀመሩ ከአራት ዓመታት አስቀድሞ፤ “ቤተክርስቲያን የባህል ጎዳና ሆነች፣ ስጋውያኑ ራያዎች በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጨፈሩ”


ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😈 ፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃድ ለማካሄድ እየተዘጋጀ እንደነበር ሁሉም የሚያውቀው ነገር ነበር።

👉 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት የላኩት ቪዲዮ እና ጽሑፍ፤

የጊዮርጊስ ወዳጂ የት ነው የሚገኘው

በመሃል ከተማ በአራዳ ውስጥ ነው

ወይስ በዝቋላ በደብረ ሊባኖስ በደብረ ዳሞ ነው፡፡

ይነሳ ጊዮርጊስ ይመስክር ምስጢር

የሃይማኖት ፍቅር ምን እንደነበር፡፡

መጀመሪያ ላይ የሚታዩት አባት ለአረመኔው ዳግማዊ ግራኝ፤ “ጦርነቱን አስጀምረውና ቁርጣችንን እንወቀው!”

እኚህ አባት ይህን ከተናገሩ በኋላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸውን የራያ ጨፋሪዎችን ቀሰቀሷቸው። በወቅቱ ይህን ጽፌ ነበር፤

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን፡ ክብረ በዓል፤ የተዋሕዶ ጠላቶች የራያ ጨፋሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አምጥተው፡ ምዕመናኑን ሲያውኩ።

አንዴ ሙስሊም ፖሊሶችን ሌላ ጊዜ የራያ ጨፋሪዎችን ወደ ቤተክርስቲያናችን ይልኳቸዋል።

በተዋሕዶ ላይ ያነጣጠረው ጦርነት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው ነው፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በጉርብትና በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በመጠጋት ይዋጋሉ።

የተዋሕዶ ልጆች በእናት ቤተክርስቲያናቸው ቅጥር ግቢ እግዚአብሔርን ሲያወድሱ ሙስሊም ፖሊሶች እንዲተናኮሏቸው ተደረጉ (ይገርማል፤ በክርስቲያኖች ከተማ የአዲስ አበባ ፖሊስ አዛዡ ሙስሊም ተደርጓል)

በሌላ በኩል ደግሞ ከ ራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች (ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር) በየአብያተክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ እየሞከሩ ነው። በዚህ አጋጣሚ ግን ፖሊሶች ድርሽ አይሉም።

በተዋሕዶ ክርስትና እና ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረው ጥቃት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው እንደሆነ ብናውቅም፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በመላው የማሕበረሰብ ክፍሎች፣ በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በየጎረቤቱ በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በሱቅ መልክ፣ በጎብኚ መልክ፣ የመስገጃ ቦታ በመሻማት (ሩፋኤል፣ ራጕኤል) ቀስ በቅስ ጠጋ ጠጋ በማለት ይዋጉታል።

ይህ ክስተት ላለፉት ዓመታት የምናየው ነው። በተለይ በአዲስ አበባ አድባራትና ዓብያተ ክርስቲያናት የሕዝበ ክርስቲያኑን መንፈሳዊ እርጋታና ሰላሙን ለማወክ ገበያዎችን ይከፍታሉ፣ የመዝሙር ሲዲዎችን በከፍተኛ ጭኸት የሚያስተዋውቁትን መኪናዎችን አምጥተው ያቆማሉ፤ ባሕላዊ ዘፋኞችን እና ጨፋሪዎችን ወደ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ያስገቧቸዋል። (ልክ እዚህ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ራያዎችን እንደምናያቸው) የስከሩ ጨፋሪዎች ሁሉ ሲገቡ የሚታዩባቸው በዓላት አሉ። ከቤተ ክርስቲያን ውጭ ሌላ ቦት ባሕላቸውን ቢያስተዋውቁ ባልከፋ፤ ነገር ግን ያመጧቸው ሆን ተብሎ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተው “ሁሉም ባሕል ነው፣ ሁሉም አንድ ዓይነት ነው” የሚለውን አጀንዳ ለማራማድ ይጠቀሙባቸው ዘንድ ነው።

ከራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች (ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር) በየአብያተ ክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ ይቻላቸው ዘንድ በደንብ አቅደውበት ነው።

በነገራችን ላይ፡ እንደ “መስቀል” እና “ጥምቀት” የመሳሰሉትን ክብረ በዓላት የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት፤ በምህጻሩ UNESCO በሚባለው ድርጅት እውቅናን እንዲያገኝ መደረጉ መንፈሳዊ የሆነችውን ተዋሕዶ ሃይማኖታችንን ወደ ዓለማዊው የባህል፣ ወግና ልምድ ሥርዓት ይለወጥ ዘንድ የተጠነሰሰ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው።

ቤተክህነትም ሆነች ምዕመናን ክርስቲያናዊ በዓላታቸውን በአውሬው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል ዕውቅና እንዲያገኙ ከመታገል መቆጠብ ይኖርባቸዋል፤ አሊያ ትልቅ ስህተት ነው የሚሆነው።

😇 የኢትዮጵያ አለኝታ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ሃገራችን ቅጥሯ ተደፈረ፣ ጠላቶቻችን ሊያጠፉን ይፈልጋሉ።

ኃያሉ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ድካም የማይሰማህ ትጉህ ገበሬ ነህና ዳግመኛ እንዳያጣሉንና እንዳይተናኮሉን ጠላቶቻችን እንደ ጢስ አጥነህ፤ እንደ ጉም አብነህ ፈጥነህ አጥፋቸው። በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን በመናፍቃንና በአላውያን ዘንድ የመፈራትን ግርማ እንዳጎናጸፍከው ከእኛ የተዋሕዶ ልጆችም በግዙፍ አካልና በረቂቅ መንፈስ ሊተናኰሉን በሚመጡ ጠላቶቻችን ላይ ድል የመንሣትን አክሊል አቀዳጀን።አክሱም ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን አንተን መከታ አድርገው፣ ታቦትክን ይዘው ድል አደረጉ፤ ጠላትም ይፈር የሞቱንም እዳ ከእጅህ ይቀበሉ፤ ና ቶሎ ና፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ገበዝ አሜን።

❖❖❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና 'ኮከብ ክብር' የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

ሥሉስ ቅዱስ ሆይ፤ የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት 😈 የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው ሁሉ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ብኩርና ለመንጠቅ፣ ሃገረ ኢትዮጵያን ለእነርሱ ያስረክቧቸው ዘንድ፣ ብሎም ሕዝበ ክርስቲያኑ ከምድረ ገጽ ይጠፉ ዘንድ የሚሹ አረመኔዎች ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን የሚጨፈጭፉትን፣ የሚያስርቡትን 😈 አማሊቃውያን የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎችን ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን!

Friday, October 3, 2025

UK: A Muslim (Enemy of The Cross) Who Spat on St. George's Flag Has Just Been Arrested

https://www.bitchute.com/video/yqzeKm4oDurB/

https://rumble.com/v6zt2ks-uk-a-muslim-enemy-of-the-cross-who-spat-on-st.-georges-flag-has-just-been-a.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

💭 ብሪታኒያ፤ መስቀል ባረፈበት የቅዱስ ጊዮርጊስ ባንዲራ ላይ የተፋው ሙስሊም (የመስቀሉ ጠላት) በቁጥጥር ስር ዋለ።

የጨረቃ ዘንዶ ባለጌ በቅዱስ ጊዮርጊስ ተያዘ ♰

የቅዱስ ጊዮርጊስን ባንዲራ ላይ በመትፋቱ የተያዘ ሰው በአንደኛው እይታ ልክ እንደ አካባቢው ያለ አክብሮት እና ህዝባዊ ትርምስ ሊታይ ይችላል። ነገር ግን እንደ እውነቱ ከሆነ ይህ ድርጊት በይበልጥ ተምሳሌታዊ ነው፡ በብሪቲሽ ማህበረሰብ ውስጥ ያለውን ጥልቅ ስብራት፣ አክራሪ እስላማዊ ቅስቀሳ እና የብሪታንያ የፖለቲካ መደብ ብሄራዊ ማንነትን በመጠበቅ ላይ ያለውን ፍጹም ድክመትን ይወክላል።

እስልምና እና የእንግሊዝ መንግስት ውድቀት

በቁጥጥር ስር መዋሉ የህግ እና የሥርዓት ማረጋገጫ ነው ተብሎ በፖሊስ ይቀርባል። እውነታው ግን የሜትሮፖሊታን ፖሊስ ከረጅም ጊዜ በፊት ህጋዊነትን አጥቷል. ሚስጥራዊ ሪፖርቶች፣ ሾልከው የወጡ ምስሎች እና ፊሽካ ነጋሪዎች ሁሉም ጥልቅ ሙስናን፣ ብልግናን፣ ዘረኝነትን እና የፖለቲካ አድሎአዊነትን ያሳያሉ። በለንደን ሙስሊም ከንቲባ ሳዲቅ ካን እና በሌበር ፓርቲ ስር።

የምንኖረው የሳይበር ደህንነት ጥሰት መላ ሀገራትን የሚያዳክምበት፣ AI መሳሪያ እና ጋሻ በሆነበት፣ ጂኦፖለቲካዊ የአቅርቦት ሰንሰለት በጠላት ሃይሎች የሚጠለፍበት እና በመንግስት የሚደገፉ ፕሮፓጋንዳ ከቤጂንግ እስከ ብራሰልስ የሚነዙ ፕሮፓጋንዳ ዲሞክራሲያዊ ፅናት የሚሸርቡበት ዘመን ላይ ነው። ገና በብሪታንያ ውስጥ፣ አርዕስተ ዜናዎቹ የሚቆጣጠሩት ወደፊት በሚያስቡ የመከላከያ ስልቶች ወይም በብሔራዊ ተቋቋሚነት ግንባታ ሳይሆን በአስደናቂው የባህል ውርደት ቲያትር - በሚወክለው ብሔር ውስጥ ባንዲራ ነው።

ይህ የባህል ጥቃት ብቻ አይደለም። ድንበሮችን ለመፈተሽ፣ ዜጎችን ለማዋረድ እና በዉድቀት ላይ ያለዉን መንግስት ደካማነት ለማጋለጥ የተነደፈ የስነ-ልቦና ስራ (psych ops) ነው። የብሪታንያ መንግስት በፅናት ከመቆም ይልቅ የሌበር እስላማዊ የመራጮች ቡድኖችን መረዳቱን፣ ወንጀለኞችን መሸፋፈን እና የንግግር ህጎችን በራሱ ህዝብ ላይ መጠቀሙን ቀጥሏል።

Moon Dragon Creep Got Arrested by Saint George

The arrest of a man for spitting on the St George’s flag may appear, at first glance, like a localised incident of disrespect and civil disorder. But in reality, this act is far more symbolic: it represents the deep fractures in British society, the rise of radical Islamist provocation, and the absolute weakness of Britain’s political class in defending national identity.

Islam and the British State’s Collapse

The arrest will be presented by police as proof of law and order. But the reality is that the Metropolitan Police has long since lost legitimacy. Secret reports, leaked footage, and whistle-blowers all reveal deep corruption, misogyny, racism, and politicised bias. Under London Mayor Sadiq Khan and the Labour Party.

We live in an age where cybersecurity breaches can cripple entire nations, where AI is both a weapon and shield, where geopolitical supply chains can be hijacked by hostile powers, and where state-sponsored propaganda from Beijing to Brussels erodes democratic resilience. Yet in Britain, the headlines are dominated not by forward-thinking defence strategies or national resilience building, but by the grotesque theatre of cultural humiliation — a flag desecrated in the very nation it represents.

This is not merely a cultural affront. It is a psychological operation (psych ops) designed to test boundaries, humiliate citizens, and expose the frailty of a state in decline. The British government, rather than standing firm, continues to pander to Labour’s Islamist voter blocs, cover up grooming gangs, and weaponize speech laws against its own people.

😇 Today is Saint George's Day 🐎

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church commemorates Saint George, the "Chief of Martyrs," with a feast every month on the 23rd of the Ethiopian calendar, with major celebrations on May 1 (martyrdom), November 16 (consecration of the first church), and January 27 (scattering of his bones). He is a widely revered and popular saint in Ethiopia, serving as a patron saint for the country, its military, and the imperial family, with prominent sites like the rock-hewn Church of St. George (Bete Giorgis) in Lalibela dedicated to him.

Monday, August 18, 2025

Birtaniastan Celebrates Pakistani Independence Whilst Tearing Down St George's Cross

https://rumble.com/v6xr3bq-birtaniastan-celebrates-pakistani-independence-whilst-tearing-down-st-georg.html

https://www.bitchute.com/video/S3LQ8EC7Azs2/

ቢርታኒያስታን የቅዱስ ጊዮርጊስን መስቀል እየቀደደች የፓኪስታንን ነፃነት ግን ታከብራለች። የአሸባሪዎቹ ፍልስጤማውያን ባንዲራም በየሳምንቱ እንዲውለበለብ እየተደረገ ነው።

ይህን ከየት ተማሩ? ከ፳፻፲ ዓ.ም ጀምሮ የዘር ማጥፋት ጂሃድ በማካሄድ ላይ ካለውና እስከ ሁለት/2 ሚሊዮን የሚደርሱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፈው ከ ፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ። ገና ከስድስት ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ የጋላ-ኦሮሞው ዘር አጥፊ ፖሊስ የኢትዮጵያን ትክክለኛ ባንዲራ እየቀማ ሲያቃጥል አንዳንዶቻችን የማንቂያ ደወል ስንደውል ነበር። በወቅቱ እኔ ራሴ በጽዮን ቀለማት ያሸበረቀውን ጋቢ ለብሼ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ በመራመዴ 'ኖርማል' የተባሉት ነጋዴ ነገር ሰዎች፤ “ፖሊስ ይቀማሃል፣ ባትለብስ ይሻለሃል!” እያሉ ሊያስፈራሩኝ ሲሞክሩ እንደነበር አስታውሳለሁ። ለካስ ጋላ-ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች ነበሩ።

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

🦂 ጊንጥ እና እንቁራሪት 🐸 ታሪክን አስታወሰኝ!

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/france-has-submitted-to-islam-now-they.html

❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱]❖

አምስተኛውም መልአክ ነፋ፤ ከሰማይም ወደ ምድር ወድቆ የነበረ ኮከብ አየሁ፥ የጥልቁም ጕድጓድ መክፈቻ ተሰጠው።

የጥልቁንም ጕድጓድ ከፈተው፤ ጢስም ከታላቅ እቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጕድጓዱ ወጣ ፀሐይና አየርም በጕድጓዱ ጢስ ጨለሙ።

ከጢሱም አንበጣዎች ወደ ምድር ወጡ፥ የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው።

የእግዚአብሔርም ማኅተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሣር ቢሆንም ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንዳይጐዱ ተባለላቸው።

አምስትም ወር ሊሣቅዩአቸው ተሰጣቸው እንጂ ሊገድሉአቸው አይደለም፤ እነርሱም የሚሣቅዩት ሥቃይ ጊንጥ ሰውን ነድፎ እንደሚሣቅይ ነው።

በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።

የአንበጣዎቹም መልክ ለጦርነት እንደ ተዘጋጁ ፈረሶች ነው፥ በራሳቸውም ላይ ወርቅ እንደሚመስሉ አክሊሎች ነበሩአቸው፥ ፊታቸውም እንደ ሰው ፊት ነበረ፤

የሴቶችን ጠጕር የሚመስል ጠጕር ነበራቸው፥ ጥርሳቸውም እንደ አንበሳ ጥርስ ነበረ፥

የብረት ጥሩር የሚመስልም ጥሩር ነበራቸው፥ የክንፋቸውም ድምፅ ወደ ጦርነት እንደሚጋልቡ እንደ ብዙ ፈረሶች ሰረገላዎች ድምፅ ነበረ።

እንደ ጊንጥም ጅራት ያለ ጅራት አላቸው በጅራታቸውም መውጊያ አለ፥ ሰዎችንም አምስት ወር እንዲጐዱ ሥልጣን አላቸው።

፲፩ በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።

፲፪ ፊተኛው ወዮ አልፎአል፤ እነሆ፥ ከዚህ በኋላ ገና ሁለት ወዮ ይመጣል።


  • The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

Council workers have begun tearing down St George's Crosses in East London as flag wars spread across Britain.

Tower Hamlets previously prided itself on its displays of Palestine banners, but said any England flags attached to council property as part of an online movement called 'Operation Raise the Colours' would be promptly removed.

The initiative has spread to towns and cities including Bradford, Newcastle, Norwich and Swindon - with activists putting up England and UK flags in defiance of council bans.

Operation Raise the Colours supporters filmed themselves putting up England flags in Tower Hamlets last night, but this morning workers from the local council were pictured removing them with metal poles.

The authority is led by Lutfur Rahman of the pro-Palestine Aspire Party, and previously refused to remove hundreds of Palestine flags that were hanging from lamp posts and council buildings in the borough so as not to 'destabilise community cohesion'. Mr Rahman - who was previously found guilty of electoral fraud - finally ordered them to be removed last year after Jewish locals complained they were intimidating and divisive.

Where did they learn this from? From the fascist Galla-Oromo Islamic Regime of Ethiopia that has massacred since 2020, up to 2 million St. George's Christians. Here the Oromo genocidal Police tearing down the authentic Ethiopian Flag.

🦂 The Scorpion and the Frog 🐸

❖[Revelation 9:1-12]❖

9 And the fifth angel blew his trumpet, and I saw a star fallen from heaven to earth, and he was given the key to the shaft of the bottomless pit.[a] 2 He opened the shaft of the bottomless pit, and from the shaft rose smoke like the smoke of a great furnace, and the sun and the air were darkened with the smoke from the shaft. 3 Then from the smoke came locusts on the earth, and they were given power like the power of scorpions of the earth. 4 They were told not to harm the grass of the earth or any green plant or any tree, but only those people who do not have the seal of God on their foreheads. 5 They were allowed to torment them for five months, but not to kill them, and their torment was like the torment of a scorpion when it stings someone. 6 And in those days people will seek death and will not find it. They will long to die, but death will flee from them.

7 In appearance the locusts were like horses prepared for battle: on their heads were what looked like crowns of gold; their faces were like human faces, 8 their hair like women's hair, and their teeth like lions' teeth; 9 they had breastplates like breastplates of iron, and the noise of their wings was like the noise of many chariots with horses rushing into battle. 10 They have tails and stings like scorpions, and their power to hurt people for five months is in their tails. 11 They have as king over them the angel of the bottomless pit. His name in Hebrew is Abaddon, and in Greek he is called Apollyon.

12 The first woe has passed; behold, two woes are still to come.

💭 UK: Red-Haired Edomites (Esau) Are Converting to The Death Cult of Ishmael (Islam)

https://wp.me/piMJL-eJi

https://www.bitchute.com/video/cTGKj1cVv4mr/

https://rumble.com/v6rgwdh-uk-red-haired-edomites-esau-are-converting-to-the-death-cult-of-ishmael-isl.html

💭 ለንደን ሃይድ ፓርክ የተናጋሪዎች ጥግ፤ ቀይ ፀጉር ያላቸው ኤዶማውያን (ኤሳው) ወደ እስማኤል(እስልምና)የሞት አምልኮ እየተቀየሩ ነው።

👉ኤሳው (ኤዶም) = ቀይ እና ፀጉር - ልዑል ሃሪ 👈

👉 Esau (Edom) = Red & Hairy – Prince Harry 👈



Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...