Showing posts with label ሤራ. Show all posts
Showing posts with label ሤራ. Show all posts

Thursday, October 16, 2025

Vatican Quietly Allocates Prayer Room For Muslims | Did the Vatican Create Islam?

https://www.bitchute.com/video/Z9DdhQniyVfc/

https://rumble.com/v70dvta-vatican-quietly-allocates-prayer-room-for-muslims-did-the-vatican-create-is.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

የሮማን ካቶሊኳ ማዕከል ቫቲካን በጸጥታ ለሙስሊሞች የጸሎት ቦታን በቅጥር ግቢዋ በሚገኘው መጽሐፍት ቤት አቅራቢያ ሰጠች | ሰይጣናዊን እስልምናን ቫቲካን ትሆን የፈጠረችው?

በቫቲካን ሐዋርያዊ ቤተ-መጽሐፍት ውስጥ ሙስሊሞች ሊጸልዩባቸው ከሚችሉት የካቶሊክ ተንታኞች ውስጥ ጩኸት፤ የአከባቢው የካቶሊክ ማንነት እና ርዕዮተ ዓለም እስልምናን እንዲናገር ሀሳብ ካቆሙ የካቶሊክ ተንታኞች ጩኸት አነሳስቷቸዋል። ክፍል፣ በቫቲካን ቤተ መጻሕፍት። ቤተ-መጽሐፍትን የሚጎበኙ ሙስሊሞች አሁን ቁርአን (ሱራ 1) በቀን ውስጥ አሥራ ሰባት ጊዜዎች ሲነብሱ (ሱራ 1) ሲነብዩ አሁዶችንና ክርስቲያኖችን ደጋግመው ይረግማሉ፣ እንኳን በደህና መጡ!

"በጣም ቅድስተ ቅዱሳችን ስለሆኑት ስለ ሥላሴ፣ ስለ ትሥጉት (የእግዚአብሔር ሰው መሆን )፣ በጌታችን ቤዛነት ላይ በመሳለቅ በቁርአን የተጻፈውን የድፍረት ስድብ አላነበቡምን??" ዲያቆን ኒክ ዶኔሊ "ይህ አጠቃላይ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክህደት ነው!" በማለት ተናግረዋል።

የእኔ የሁልጊዜ ጥርጣሪየ ሰይጣናዊውን እስልምናን የፈጠሩት(ሰው ሠራሽ መሆኑ ግልጽ ነው)ወይ የሮማን ካቶሊኮች ወይንም አይሁዶች አሊያ ደግሞ ልክ እንደዛሪዎቹ ያኔም ከሃዲ ሆነው በአረቢያ የሠፈሩ 'ኢትዮጵያውያን' ናቸው።

👉 መነሻውም የሚከተለው ታሪክ ነው፤

ታላቁ ዐፄ ካሌብ ንግሥናውን ትቶ ዓለምን ፍጹም በመናቅ ወደ ዋሻ ገብቶ በምንኩስና የኖረው ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ነው። የአይሁድም ንጉሥ ፊንሐስ ነበር፡፡ “ከክርስቶስ ልደት 524 ዓመት በኋላ በናግራን ሀገር በክርስቲያኖች በአይሁዶችና በአረማውያን መካከል ከባድ ፀብ ተነሣ፡፡ የሮም ነገሥታት አስባስያኖስና ጥጦስ አይሁድን ወረው ከኢየሩሳሌም አሳደዷቸውና ይህችን ሳባን አይሁድ ወረሷት፡፡ ሳባ የምትባለው አገር በኢትዮጵያ ነገሥታት እጅ ውስጥ ነበረች”፡፡

በሳባ ውስጥም ክርስቲያኖች የሚኖሩባት ታላቅ ከተማ ነበረች፡፡ የአይሁድ ንጉሥ ፊንሐስም የአይሁዶችንና የአረመኔዎቹን ምክር እየተቀበለ ወደ ከተማዋ ገብቶ ክርስቲያኖቹን ፈጃቸው፣ አብያተ ክርስቲያናቱን ሁሉ አቃጠለ፡፡ አረማዊው ንጉሥ “አምላካችሁን ክርስቶስን ብትክዱት ሕይወታችሁ ይጠበቃል” ቢላቸውም ክርስቲያኖቹ ግን “ስለ አምላካችን ስለ ክርስቶስ መሞትን አንፈራም” ብለውት በእምነታቸው ስለጸኑ የክርስቲያኖቹ መሪ የ95 ዓመት ዕድሜ ቅዱስ ኂሩት ከነቤተሰቦቹ በመጀመሪያ በንጉሡ ፊት ለፍርድ ቀረበ፡፡ ለንጉሡም በድፍረት ‹እንዳንተ ባለው ከሐዲ ንጉሥ ፊት አምላኬን አልክድም› ብሎ መለሰለት።ንጉሡም በንዴት አንገቱ እንዲቆረጥ ፈረደበትና ቅዱስ ኂሩት ከቤተሰቦቹ ጋር የሰማዕትነትን ክብር ተቀዳጀ፡፡

የቅዱስ ኂሩት ተከታዮችንና ክርስቲያኖችንም ጥልቅ ጉድጓድ ቆፍሮ በዚያ ውስጥ በእሳት ተቃጥለው እንዲሞቱ አደረጋቸው፡፡ ይኽ ጨካኝ ንጉሥ ቀደም ብለው ያረፉትን የኤጲስ ቆጶሱን የጳውሎስን አፅም አውጥቶ በእሳትም አቃጠለው፡፡ እንዲሁም የቀሩትን ክርስቲያኖች ካሉበት እያደነ በሰይፍና በእሳት አጠፋቸው፡፡

የሮሜው ንጉሥ ዮስጢኖስም ይህን ሰምቶ ወደ እስክንድርያ ሊቀ ጳጳስ ወደ አባ ጢሞቴዎስ መልአክት ላከ፡፡ ለሀገረ ናግራን ክርስቲያኖች ደማቸውን ይበቀልላቸው ዘንድ ለኢትዮጵያው ንጉሥ ለዐፄ ካሌብ መልእክት እንዲልክ ነገረው፡፡ ዐፄ ካሌብም መልእክቱ ሲደርሰው ፈጥኖ ተነሣና በዋሻ ከሚኖር ከአቡነ ጰንጠሌዎን በረከትን ተቀብሎ ለአቡነ አረጋዊም በጸሎት እንዲያስቡት ደብዳቤ ጽፎ ከሠራዊቱ ጋር በመርከብ ተጭኖ ወደ ሀገረ ናግራን ሄደ፡፡

አባታችን አቡነ አረጋዊም ለንጉሡ ጭፍሮች “ባርከው፣ መርቀው ላኩበት፡፡ ዐፄ ካሌብ ልብሰ መንግሥቱን አውልቆ ጥሎ፣ ማቅ ለብሶ በፍጹም ልመና ብዙ ጸሎትን አደረገ፡፡ከዚያም ጦሩን አዘጋጅቶ ወደ የመን ሳባ በመርከብ ተጓዘ። ዐፄ ካሌብ ከሐዲውን ንጉሥ ገጠመውና በፈረሱ ላይ እንደተቀመጠ በጨበጣ በጦር ወግቶ ገደለውና ወደ ባሕር ገልብጦ ጣለው፡፡ ከዚያም ዐፄ ካሌብ ዛፋር ወደምትባለው ከተማ ሄዶ ተቆጣጠራት፡፡ በእዚያም ያሉትን የፊንሐስን ሹማምንቶች እያፈላለገ የክርስቲያኖቹን ደም በሚገባ ተበቀለ፡፡ የናግራንን ሕንፃዎች አደሰ፤ የሰማዕታቱን መታሰቢያ አቆመ፡፡ በእስክንድሪያ፣ በሮም፣ በቊስጥንጥንያና በዓለም ላይ ያሉ ክርስቲያኖች ሁሉ ይህን ሲሰሙ በእጅጉ ተደሰቱ፡፡ ጠፍተው የሄዱ ክርስቲያኖችንም ወደቀደመ ቦታቸው መልሶ ቤተክርስቲያናቸውን አነጸላቸው ወደ አክሱም በሰላምና በፍጹም ደስታ ተመለሰ፡፡

ዐፄ ካሌብ “ይህን ያደረገልኝን አምላኬን በምን ላስደስተው?” ሲል አሰበና ዓለምን ንቆ፣ መንግሥቱንና ክብሩን ትቶ መንኩሶ አባ ጰንጠሌዎን ገዳም አጠገብ ከሚገኝ ዋሻ ለመኖር ወሰነ፡፡ አባ ጰንጠሌዎንንም “አመንኩሰኝ” አለውና የመላእክትን አስኬማ አልብሶ አመነኮሰው፡፡ ዋጋው እጅግ የከበረ የጫነውን ዘውዱን ከጌታችን መካነ መቃብር ወይም በር ላይ ይሰቀልለት ዘንድ ከአደራ ደብዳቤ ጋር ለኢየሩሳሌሙ ሊቀ ጳጳሳት ላከለት፡፡ ዐፄ ካሌብም “ለፍጻሜው ያብቃህ በሉኝ፣ ጸልይልኝ” ብሎ ወደ አቡነ አረጋዊ ላከበት፡፡ እባታችን “ልጄ ሆይ! መልካሙንና የበለጠውን አድርገሃል፣ እግዚአብሔር የፈቀደከውን ነገር ሁሉ ይፈጽምልህ” ብለው መረቁት፡፡ ዐፄ ካሌብ ይህን ዓለም በመናቅ መነኖ በዋሻ 12 ዓመት ኖሮ ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፈ።

ዛሬ ሮማውያኑም እስራኤል ዘ-ስጋውያኑም ሁሉም እኛን እየተበቀሉን ያሉ ሆኖ ይሰማኛል። ላለፉት ሺህ አራት መቶ ፣ መቶ ሃምሳ እና ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማትፋት ጂሃድም ይህን ነው የሚጠቁመን። ሮማውያኑም (ቫቲካንም) የእስራኤል መንግስትም ክርስቲያን ሕዝባችንን በመጨፍጨፍ ላይ ካለው አረመኔ የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጎን መሰለፋቸውን እያየነው ነው።

😮 The Vatican has now given Muslims a prayer carpet, and a dedicated prayer.

Muslims have been given a carpet for praying at the Vatican Apostolic Library, its vice prefect said Wednesday.

Of course, some Muslim scholars have asked us for a room with a carpet for praying and we have given it to them,” Giacomo Cardinali, vice prefect of the Vatican Apostolic Library, told La Repubblica.

Incredibly old Korans” can be found in the Vatican library, Cardinali added. “We are a universal library, there are Arabic, Jewish, Ethiopian collections and unique Chinese items.”

The awe-inspiring collection includes around almost two million printed books along with 80,000 manuscripts, 50,000 archive items, 100,000 engravings and prints and 100,000 coins and medals, Cardinali said.

The disclosure that Muslims can pray at the Vatican Apostolic Library has sparked an outcry from Catholic commentators, who have suggested that the permission signals religious indifferentism, ambivalence about its own Catholic identity, and ideological surrender to Islam. room, at the Vatican Library. Muslims visiting the library can now more comfortably curse the Christians and Jews, as they recite the Fatiha (Sura 1) of the Quran, seventeen times a day. Welcome, Muslims, curse away, and add to the thickness of your pious zebibah right inside the welcoming Vatican.

Haven’t they read what the Quran says about our most holy doctrines – their insults about the Most Holy Trinity, the Incarnation, Our Lord’s redemptive death on the Cross?” remarked Deacon Nick Donnelly, who called the move “a total betrayal of Our Lord Jesus Christ.”

👉 Roman Vatican II Church = Church of Esau | የሮማ ቫቲካን II ቸርች = የኤሳው ቸርች 👈

Orthodox Priest Ranks Pope Leo XIV + Musk + Gates Highest in Antichrist Aura Scale

https://wp.me/piMJL-f2B

https://www.bitchute.com/video/0UDUiXRnIZEO/

https://rumble.com/v6tzq7b-orthodox-priest-ranks-pope-leo-xiv-musk-gates-highest-in-antichrist-aura-sc.html

በኦውስቲን ቴክሳስ ሃገር ስብከት አገልጋይ የሆኑት አሜሪካዊው ኦርቶዶክስ ቄስ ጳጳስ ሊዮን አሥራ አራተኛን + ኢለን ማስክን + ቢል ጌትስን በክርስቶስ ተቃዋሚ አውራ (በሥጋዊ አካላቸው ዙሪያ ባለውና በሚሰርፀው የኃይል መስክ ወይም የብርሃን አክሊል)ሚዛን ከፍተኛውን ደረጃ መድበውላቸዋል

👹 Pope Leo XIV Welcomes Black Hitler, Who Massacred +1 Million Orthodox Christians | We Knew It!

https://wp.me/piMJL-f2b

https://www.bitchute.com/video/EhQxwzmF01Q7/

https://rumble.com/v6ty5dx-pope-leo-xiv-welcomes-black-hitler-who-massacred-1-million-orthodox-christi.html

👹 የቫቲካኑ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮን አሥራ አራተኛ ከአንድ/1 ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውን ጥቁሩ ሂትለርን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ተቀብለው አስተናገዱት | ዋው! ግን እናውቅ ነበር!

😲 እጅግ በጣም አስገራሚ ወቅት ላይ እንገናኛለን።

😲 The Striking Resemblance Between Pope Leo XIV & Charlie Kirk + Jared Kushner & Tyler Robinson


https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/the-striking-resemblance-between-pope.html

https://www.bitchute.com/video/NiJgFLvv2x1q/

https://rumble.com/v6zb4jo-the-striking-resemblance-between-pope-leo-xiv-and-charlie-kirk-jared-kushne.html

😲 በጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛ እና በቻርሊ ከርክ እንዲሁም በፕሬዝደንት ትራምፕ ልጅ ባል በያሬድ ኩሽነር እና የቻርሊ ከርክ ገዳይ በተባለው በታይለር ሮቢንሰን መካከል ያለው አስደናቂ ተመሳሳይነት።

Thursday, September 11, 2025

Ethiopia’s Unique Calendar | 9/11 – 2018 in 2025 | Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm

https://rumble.com/v6ysqvk-ethiopias-unique-calendar-911-2018-anti-ethiopia-conspiracy-can-cause-unive.html

https://www.bitchute.com/video/RQisB77t6JtE/

Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm as Ethiopia is a Biblical Nation Under the Almighty Egziabher God

ልብ ብለናል፤ ለኢትዮጵያ አዲስ ዓመት 'እንኳን አደረሳችሁ!' የሚሉ ሃገራት ቁጥር በጣም ጥቂት ነው። ዘንድሮማ በጭራሽ አልሰማሁም! ባካባቢዎቻችን ያሉ ሰዎች ሆኑ፣ በማህበራዊ ሜዲያም 'እንኳን አደረሳችሁ!' የሚል የለም።

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ላለፉት ሺህ አራት መቶ ዓመታት በተለይ በዓለፉት አራት ዓመታት የተከፈተው የጀነሳይድ ጂሃድ የዚህ ካሌንደር የማስቀየርና ለሉሲፈር የማስገዛት ተልዕኳቸው አካል ነው። በኤርትራ መጀመራቸውን ልብ እንበል። ኦርቶዶክስ ግሪክን፣ ሮማኒያን፣ ቡልጋርያን አሁን ደግሞ ዩክሬንን በዚህ መልክ ነው የጌታችንን የልደት እና ትንሣኤ ቀናት እንዲለውጡ ያደረጓቸው።

Have we noticed; the number of nations and entities that want to wish ‘Happy New Year!’ to the Ethiopian New Year is very small. I have never heard or seen it in these days! Even people in our surroundings, on social media etc., do not express ‘Happy New Year Wishes!’ COVID?

The Genocidal Jihad that has been unleashed on Axumite Ethiopia for the past fourteen hundred years, especially in the past four years, is part of their mission to change this unique and original Christian calendar and to force the populace submit it to Lucifer. Let us note that they started with Eritrea. Eritrea uses both the Ethiopian Calendar (also known as the Ge'ez calendar), which is seven to eight years behind the Gregorian calendar, and the Gregorian calendar. This is how they have caused Orthodox Greece, Romania, Bulgaria and now Ukraine to change the dates of our Lord’s Birth and Resurrection.

👹 The Luciferians Want to Convert Ethiopia, Nepal, Iran and Afghanistan to the One Universal Commercial Religion

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/the-luciferians-want-to-convert.html

https://rumble.com/v6wnsxk-the-luciferians-want-to-convert-ethiopia-nepal-and-iran-to-the-one-universa.html

https://www.bitchute.com/video/uafGkdYOWaCx/

👹 ሉሲፈራውያ ኢትዮጵያን፣ ኔፓልን፣ ኢራንን እና አፍጋኒስታንን ወደ አንድ ሁለንተናዊ የንግድ ሃይማኖት መለወጥ ይፈልጋሉ።

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፯፥፳፭]❖

በልዑሉም ላይ ቃልን ይናገራል፥ የልዑልንም ቅዱሳን ይሰባብራል፥ ዘመናትንና ሕግን ይለውጥ ዘንድ ያስባል፤ እስከ ዘመንና እስከ ዘመናት እስከ እኵሌታ ዘመንም በእጁ ይሰጣሉ።

In Daniel 7:25, God, through the prophet Daniel, foretells that a future entity shall speak words against the Most High, and shall wear out the saints of the Most High, and shall think to change the times and the law; and they shall be given into his hand for a time, times, and half a time.



Monday, September 8, 2025

Democrats Release Lewd Birthday Message Trump Allegedly Sent to Jeffrey Epstein


https://rumble.com/v6yohmy-democrats-release-lewd-birthday-message-trump-allegedly-sent-to-jeffrey-eps.html

😳 የቅሌታሙ ሕፃናት-ደፋሪ የጄፍሪ ኤፕሽታይን ንብረት ዶናልድ ትራምፕ የለም ያሉትን የተፈረመበትን የልደት ደብዳቤ በይፋ አወጣባቸው።

ከእስማኤላውያኑ እና ከእስራኤል መንግስት ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ልጆቿ ላይ የጠነሰሱት ሤራ ገና ብዙ መዘዝ ያመጣባቸዋል። ታቦተ ጽዮንን እናስታውስ፣ የሚቀጥሉትን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው።

😳 Jeffrey Epstein’s estate has released the signed birthday letter from Donald Trump that Donald Trump says does not exist.

On October 23, 2020, just a few weeks before the genocidal Tigray war sealed the fate of President Trump at the US Election, Trump remarked that he was surprised Egypt hadn’t “bombed the hell out of the dam.” Wow!

The dam is expected to be commissioned on September 2025 (9/11 = Ethiopian New Year's Day ). Everything is planned accordingly! Will be ritually consecrated.


😳 Huge mistake traveling to Saudi Babylon: Saudi Demon 'Ahmed' is Active

🛑 Why Is Trump in Love With The Utterly Disgusting Babylon Saudi Arabia So Much?

https://www.bitchute.com/video/0AgTK5Nhnnth/

🛑 ለምንድነው ዶናልድ ትራምፕ እጅግ አስጸያፊ የሆነችውን ባቢሎን ሳውዲ አረቢያን ይህን ያህል የሚወዷት?

🛑 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

📦 Trump's Mar-a-Lago Replica of the ARK OF THE COVENANT Has Just Been Moved to Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/ZqD386KhUy7G

https://rumble.com/v5mf56h-trumps-mar-a-lago-replica-of-the-ark-of-the-covenant-has-just-been-moved-to.html

https://wp.me/piMJL-dUO

📦 በፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍሎሪዳ/ማር--ላጎ መኖሪያ ቤት የነበረው የቃል ኪዳኑ ታቦት/ታቦተ ጽዮን ምሳሌ/ቅጂ ከሁለት ሳምንታት በፊት ወደ ኢየሩሳሌም ተወስዷል።

Sunday, August 17, 2025

በገላትያ (ጋላ) ውስጥ የተዘረዘሩት ፲፮/16 የሥጋ ሥራዎች በእግዚአብሔር መንግሥት እንዳትገቡ ያደርጓችኋል

 

👹 ዛሬ በግልጽ የሚታዩት እነዚህ ሁሉ የሥጋ ሥራዎች በእናት ሃገር የተለመዱት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በውራሪነት እንዲገቡ ከተደረጉበት ወቅት ጀምሮ ነው። እስኪ ዲያብሎሳዊ ባሕርያቸውንና ሥራቸውን እንየው! ቅዱስ ጳውሎስ ሙሉ በሙሉ የእነዚህ የእግዚአብሔርና ልጆቹ ጠላቶች በሚያስደንቅ መልክ የሚገልጻቸው።

'ገላትያ' በላቲን (Gala'tae) እና በግሪክ (Γαλά'τες) ሲጻፍ፤ ጋላ'ቴ ነው።

[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፭፥ ፲፱፡፳፩ ]❖

. ዝሙት፥

. ርኵሰት፥

. መዳራት፥

. ጣዖትን ማምለክ፥

. ምዋርት፥

. ጥል፥

. ክርክር፥

. ቅንዓት፥

. ቁጣ፥

. አድመኛነት፥

፲፩. መለያየት፥

፲፪. መናፍቅነት፥

፲፫. ምቀኝነት፥

፲፬. መግደል፥

፲፭. ስካር፥

፲፮. ዘፋኝነት፥

ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።

[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፭]❖

በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።

እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።

ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።

በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።

እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።

በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።

በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?

ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።

- የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።

፲፩ ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።

፲፪ የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።

፲፫ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።

፲፬ ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።

፲፭ ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።

፲፮ ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።

፲፯ ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።

፲፰ በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።

፲፱ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥

መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥

፳፩ መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።

፳፪ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።

፳፫ እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።

፳፬ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።

፳፭ በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።

፳፮ እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።

👹ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ” በሚል ርዕስ በአዲስ ኢትዮጵያ ቻኔላችን ከሦስት ዓመታት በፊት ልክነው የነበረውን ይህን ቪዲዮ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ አስነስቶታል። ያው በራምብል ደግሜ ልኬዋለሁ።

https://rumble.com/v6xpd62-419407850.html

👉 'ዎርድ ፕሬስ' ጦማሬንም ያሳገደው በቅርቡ ለአንዴና ለመጨረሺያ ጊዜ በእሳት ተጠራርጎ ወደ ኤርታ አሌ የሚጣለው ይህ ቆሻሻ አገዛዝ ነው።

እንግዲህ ዛሬ ጋላ-ኦሮሞዎቹ ፋሺስት ጣልያን እንኳን አድርጎት በማያቀው ድፍረትና ፍጥነት ኢትዮጵያውያንን ከአዲስ አበባ እና ዙሪያዋ እየመነጠሩ፣ እያፈናቀሉ፣ እያገቱ፣ እየዘረፉና እየገደሉ ብሎም በቦታቸው ጋላ-ኦሮሞዎችን በማስፈር ላይ ይገኛሉ። ይህን ጽሑፍ በትግራይ ጀነሳይዱን በሚያጧጥፉበት ወቅት ከቪዲዮው ጋር አቅርቤው ነበር፤

💭 ኦሮሞ ፖሊሶች በየካ ሚካኤል አካባቢ የሚኖሩትን ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎችን ሲያፈናቅሏቸውና ሲያንገላቷቸው

💭 ጄነራል አሳምነው ስለ ኦሮሞው አደገኛነት በተለይ ለአማራው ማስጠንቀቂያ በመስጠታቸው ተገደሉ

💭 ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ወራሪው እባብ 🐍

💭 ኮቪቪቪድ ወረርሽኝና ክትባት ከእባብ መርዝ መፈጠሩን

💭 የቅርጫት ኳስ ተጫዋቹ ኮቤ ብራያንት ከዚሁ የእባብ መርዝ ጋር በተያያዘ መሰዋቱን

💭 ዋቄዮ-አላህ በአረብኛው ሲጻፍ የቀደመው እባብ ቅርጽ እንዳለው

💭 ወረርሽኙ + ክትባቱ = የዋቄዮ-አላህ-ዘንዶው ዲያብሎስ መንፈስ

https://wp.me/piMJL-8eb

💭 የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ወራሪው እባብ 🐍 ይህን የዘፈን ጽሑፍ አካፍለውናል፤

እሺ ! ይህ ግጥም የተፃፈው በአል ዊልሰን ነው።

ድንበራችን ጥሰው፤ "ኬኛ" እያሉ የሚመጡትን ወራሪ ህዝቦችን የሚመለከት ጽሑፍ ነው። ችግሮች እንዳይበዙብን በጣም በጥንቃቄ መኖርና ብልህና ንቁ መሆን አለብን

ስለዚህ ያው የእባቡ ግጥም፤ "በመንገድ ላይ ያለ እባብ" ይባላል።

ከዕለታት አንድ ቀን ጠዋት ወደ ሐይቁ በሚወስደው መንገድ ላይ ወደ ሥራዋ የምትሄድዋ አንዲት ልበ-ለስላሳ ሴት ደካማና ግማሽ የቀዘቀዘውን እባብ አየችው።

ቀለማማውና ቆንጆ ቆዳ ያለው እባብም በጤዛ ተሸፍኖ ከርሞ ስለነበር፤ አሳዝኗት እያለቀሰች፤ "አይዞህ! እኔ እወስዳለሁ ወደ ቤቴ አስገብቼ በደንብ እንከባከበሃለው” አለችው።

ተንኮለኛው እባብም፤ "አዎ! ደጓ ለስላሳ ሴት ባክሽ ውሰጅኝ፤ ወደ ቤትሽ አስገቢኝ ስለ መንግሥተ ሰማያት ወስደሽ አስገቢኝ" ብሎ ተማጸናት።

ደጓ ሴትም እባቡን ለስላሳ፣ ምቹና አጽናኝ በሆነ የሐር ጨርቅ ጠቅልላ በእሳት ዳር ከጥቂት ማር እና ጥቂት ወተት ጋር አጠገቧ አኖረችው።

ያን ምሽት ከሥራ ወደ ቤት በፍጥነት ሄደች፤ ቤት እንደ ደረሰችም ያን ቆንጆ እባብ ተነቃቅቶና ተደስቶ አገኘችው።

ተንኮለኛው እባብም መልሶ፤" ደጓ ለስላሳ ሴት ባክሽ ወደ ቤትሽ ውሰጅኝ፤ እቀፊኝ፤ ስለ መንግሥተ ሰማያት ብለሽ ወደ ቤትሽ አስገቢኝ" ብሎ በድጋሚ ተማጸናት፤

ደጓ ሴትም ተንኮለኛውን እባብ ብድግ አድርጋ በእቅፏ ያዘችውና፤ "እባብዬ፤ አንተ በጣም ቆንጆ እኮ ነህ፤ እኔ ባላመጣህና ባላስገባህ ኖሮ ወይኔ ትሞትብኝ እኮ ነበር"፤ ብላ ለስላስ ቆዳውን እያሻሸችና ጠበቅ አድርጋ አቅፋ እየሳመችው አለቀሰች።

ምስጋና ቢሱ ክፉው እባብ ግን "አመሰግናለሁ!” በማለት ፈንታ ሴትዪዋን በክፉኛ ንክሻ ነደፋት።

እባቡም መልሶ፤"ታውቂያለሽ ደጓ ለስላሳ ሴት ባክሽ ውሰጅኝ፤ እቀፊኝ፤ ስለ መንግሥተ ሰማያት ብለሽ ወደ ቤትሽ አስገቢኝ!" ብሎ በድጋሚ ተማጸናት።

ደጓ ሴትም እያለቀሰች፤ "ምን ነካህ? ወደ ቤቴ አስገብቼህ አዳንሁህ፤ ታዲያ በፈጣሪ አሁን ለምን ትነድፈኛለህ? ንክሻህ እኮ መርዛማ ስለሆነ አሁን መሞቴ ነው።" አለችው።

🐍 ተሳቢው ወራሪ እባብም በፌዛማ ፈገግታ፤ "ዝም በይ፤ ሞኟ ሴት! እኔን ወደቤትሽ ከማስገባትሽ በፊት እባብ መሆኔን በደንብ ታውቂ እኮ ነበር፤ ቂል ነሽ!"። አላት። 🐍



After Ethiopia, The Antichrist States of Turkey & UAE Are Now Massacring 'non-Arabs' in Sudan

https://rumble.com/v70wp0w-after-ethiopia-the-antichrist-states-of-turkey-and-uae-are-now-massacring-n.html https://www.bitchute.com/video/...