Showing posts with label Addis Ababa. Show all posts
Showing posts with label Addis Ababa. Show all posts

Wednesday, May 27, 2026

Trump to Send Potentially Sick Americans to Obama's Kenya

https://www.bitchute.com/video/YqM7zcvVQp2U/

https://rumble.com/v7agxpi-trump-to-send-potentially-sick-americans-to-obamas-kenya.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

👹 ፕሬዝደንት ትራምፕ በኢቦላ ወረርሽኝ የታመሙ ሊሆኑ የሚችሉ አሜሪካውያንን ወደ ኦባማ ኬንያ ሊልኩ ነው

👹 ኢትዮጵያን ለማዋረድና ለመቆጣጠር በሉሲፈራውያኑ የተመረጠችዋ ኬንያ 100% የምትገዛው በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው።

👹 የሚከተሉት ሀገራት 100% የሚገዙት በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው።

ፈረንሳይ

ብሪታንያ

ጣሊያን

ስዊዘርላንድ

አውስትራሊያ እና ኒው ዚላንድ

ቻይና

ህንድ

ደቡብ አፍሪካ

ኬንያ

ናይጄሪያ

ሃይቲ

ጋና

አርጀንቲና

ብራዚል

ሁሉም 57 እስላማዊ ሀገራት

ሌሎች ብዙ ሰዎች በሰይጣን ቁጥጥር ሥር ለመሆን በጉዞ ላይ ናቸው።

💭 7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

https://www.bitchute.com/video/IkuwJH1JS7Eq/

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ "ወርቅ" ነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁ" ለማለት ደፍረው ነው ነበር። "የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…" የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

🥴 The Trump administration is planning to send Americans who are exposed to Ebola to a new facility in Kenya INSTEAD of flying them to the United States, an administration official said Wednesday.

👹 Kenya is 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents

👹 The following nations are 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents

France

Britain

Italy

Switzerland

Australia + New Zealand

China

India

South Africa

Kenya

Nigeria

Ghana

Haiti

Argentina

Brazil

All 57 Islamic Countries

Many others are on their way to be fully controlled by Satan.

Thursday, May 21, 2026

ዐረገ በስብሐት ዐረገ በእልልታ | The Feast of the Ascension of Jesus Christ

https://rumble.com/v7a6ec2--the-feast-of-the-ascension-of-jesus-christ.html

😇 እንኳን ለጌታችን የዕርገት በዓል አደረሰን!😇 ♰ ግንቦት ፲፫ ቀን ፳፻፲፰ዓ.ም ♰

😇 የዕርገት በዓል ባለፈው ዓመት በግንቦት ፳፩/21 የቅድስት ማርያም ዕለት ነበር የዋለው። ዘንድሮ ደግሞ በእኛ ግንቦት ፲፫ በፈረንጆቹ ግንቦት ፳፩/21 ነው የዋለው። ትርጉሙ ምን ይሆን?!

ዕርገት› በግእዝ ቋንቋ ማረግ፣ ከታች ወደ ላይ መውጣት ማለት ሲኾን የጌታችን ትንሣኤ በተከበረ በዐርባኛው ቀን የሚውለው ዐቢይ በዓልም ‹ዕርገት› ይባላል (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፯፻፷)፡፡ በዓለ ዕርገት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት በግልጽም በስውርም ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለቅዱሳት አንስት መጽሐፈ ኪዳንን፣ ትርጓሜ መጻሕፍትን፣ ምሥጢራትን፣ ሕግጋትንና ቀኖናተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ቀደመ ዙፋኑ ወደ ሰማይ በክብር በምስጋና ማረጉን በደስታ የምንዘክርበት ዐቢይ በዓል ነው፡፡ በዓለ ዕርገት በቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን ባይለቅም ቀኑ ግን የአጽዋማትና በዓላት ማውጫ ቀመርን ተከትሎ ከፍ እና ዝቅ ይላል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው በዓለ ዕርገት ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ይውላል ማለት ነው፡፡ ከጌታችን የዕርገት በዓል ጀምሮ (ከበዓለ ትንሣኤ ዐርባኛው ቀን) እስከ በዓለ ጰራቅሊጦስ ዋዜማ (ዐርባ ዘጠነኛው ቀን) ድረስ ያለው ወቅትም ‹ዘመነ ዕርገት› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዘመነ ዕርገት ውስጥ በሚገኘው እሑድ (ሰንበት) ሌሊት ሊቃውንቱ የሚያደርሱት መዝሙርም ‹‹በሰንበት ዐርገ ሐመረ›› የሚል ሲኾን ይኸውም ጌታችን በሰንበት ወደ ታንኳ በመውጣት ባሕርንና ነፋሳትን እንደ ገሠፀ፤ ሐዋርያቱንም ‹‹ጥርጥር ወደ ልቡናችሁ አይግባ፤ አትጠራጠሩ›› እያለ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዳስተማራቸው፤ እንደዚሁም ወንጌልን ይሰብኩ፣ ያስተምሩ ዘንድ በመላው ዓለም እንደሚልካቸው፤ በሰማያዊ መንግሥቱ ይኖሩ ዘንድም ዳግመኛ መጥቶ እንደሚወስዳቸው የሚያስገነዝብ መልእክት አለው (ሉቃ.፰፥፳፪-፳፬፤ ዮሐ.፲፬፥፪፤ ፳፥፳፩)፡፡

በበዓለ ዕርገት ሊቃውንቱ ሌሊት በማኅሌት፣ በዝማሬ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ያድራሉ፡፡ ሥርዓተ ማኅሌቱ እንዳበቃ የሚሰበከው የነግህ ምስባክም፡- ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ ናሁ ይሁብ ቃሎ ቃለ ኃይል›› የሚለው የዳዊት መዝሙር ሲኾን፣ ቀጥተኛ ትርጕሙ፡- ‹‹በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ (ላረገ) ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኀይል የኾነውን ቃሉን እነሆ ይሰጣል፤›› ማለት ነው (መዝ.፷፯፥፴፫)፡፡ ምሥጢራዊ ትርጕሙ ደግሞ ‹‹ነፍሳትን ይዞ ከሲኦል ወደ ገነት ለወጣ፤ አንድም በደብረ ዘይት በኩል ላረገ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ›› የሚል መልእክት አለው፡፡ እንደዚሁም ጌታችን በዐረገ በዐሥረኛው ቀን ‹የኀይል ቃል› የተባለ መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት እንደ ላከላቸው፤ በተጨማሪም ጌታችን በሕያዋን እና በሙታን (በጻድቃን እና በኃጥአን) ላይ ለመፍረድ ዳግም እንደሚመጣ፤ እኛም ይህንን የጌታችንን የማዳን ሥራ እያደነቅን ለእርሱ ምስጋና፣ ዝማሬ ማቅረብ እንደሚገባን ያስረዳናል – ምስባኩ፡፡

በነግህ (ከቅዳሴ በፊት የሚነበበው) ወንጌል ደግሞ ሉቃስ ፳፬፥፵፭ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለው ኃይለ ቃል ነው፡፡ ቃሉም ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት እንደሚወርድ፣ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ ወደ ሰማይ እንደሚያርግና ዳግም እንደሚመጣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት መፈጸሙን፤ ለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት ምስክሮች መኾናቸውን ማለትም በመላው ዓለም እየዞሩ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ እንዲሰብኩና በሰማዕትነት እንዲያልፉ፤ እንደዚሁም ሰማያዊ ሀብትንና ዕውቀትን እስኪያገኙ ድረስ በኢየሩሳሌም እንዲቆዩ መታዘዛቸውን ያስረዳል (ትርጓሜ ወንጌል)፡፡ ይህ ምሥጢር ለጊዜው የሐዋርያትን ተልእኮ የሚመለከት ይኹን እንጂ ለፍጻሜው ግን ዅላችንም ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ቃል አብነት አድርገን የእግዚአብሔርን ሰው መኾንና የማዳኑን ሥራ አምነን፣ ሌሎችንም በማሳመን በሃይማኖታችን ጸንተን መኖር እንደሚገባን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ኃይሉን፣ ጸጋውን፣ ረድኤቱን እንዲያሳድርብንም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን መለየት እንደሌለብን የሚያስገነዝብ መልእክት አለው፡፡

በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ዕብራውያን ፩፥፩ እስከ ፍጻሜው ድረስ፤ ከሌሎች መልእክታት ደግሞ ፩ኛ ጴጥሮስ ፫፥፲፰ እስከ ፍጻሜው፤ የሐዋርያት ሥራ ፩፥፩-፲፪ ሲኾኑ፣ ምስባኩም ‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ›› የሚለው ነው፡፡ ትርጕሙም ‹‹በዕልልታና በመለከት ድምፅ ላረገ ለአምላካችን፣ ለጌታችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና አቅርቡ›› ማለት ነው (መዝ.፵፮፥፭-)፡፡ ወንጌሉ ደግሞ፣ ማርቆስ ፲፮፥፲፬ እስከ ፍጻሜ ድረስ ሲኾን ቃሉም በነግህ ከተነበበው የወንጌል ክፍል ቃል ተመሳሳይነት አለው፡፡ ቅዳሴውም ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ሲኾን ይህ ቅዳሴ ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነውን የእግዚአብሔር ወልድን (የኢየሱስ ክርስቶስን) ዘለዓለማዊነት የሚያስረዳ፤ ሥጋዌዉን፣ ሕማሙን፣ ሞቱን፣ ትንሣኤዉን፣ ዕርገቱንና ዳግም ምጽአቱንም የሚናገር በመኾኑ በዘመነ ትንሣኤ፣ በዘመነ ዕርገትና በበዓለ ኀምሳ ሰሙን ይቀደሳል፡፡

ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴዉ መጀመሪያ ላይ ሀልዎተ እግዚአብሔርንና ምሥጢረ ሥላሴን መሠረት በማድረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ካቀረበ በኋላ፣ ቍጥር ፴፩ ላይ ‹‹… ወበ፵ ዕለት አመ የዐርግ ሰማየ አዘዞሙ እንዘ ይብል ጽንሑ ተስፋሁ ለአብ፤ … ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በዐርባኛው ቀን በብርሃን፣ በሥልጣን፣ በይባቤ ወደ ሰማይ በሚያርግበት ጊዜ አብ የሚሰድላችሁ መንፈስ ቅዱስን እስክትቀበሉ ድረስ ከዚህ ቆዩ ብሎ አዘዛቸው፤›› በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በኾነ ቋንቋ የጌታችንን ወደ ሰማይ ማረግና ለሐዋርያት የሰጠውን አምላካዊ ትእዛዝ ይናገራል (ሉቃ.፳፬፥፵፱)፡፡

😇 የዕርገት በዓል ባለፈው ዓመት በግንቦት ፳፩/21 የቅድስት ማርያም ዕለት ነበር የዋለው

ዘንድሮ ደግሞ በእኛ ግንቦት ፲፫ በፈረንጆቹ ግንቦት ፳፩/21 ነው የዋለው። ትርጉሙ ምን ይሆን?!

ዕርገት› በግእዝ ቋንቋ ማረግ፣ ከታች ወደ ላይ መውጣት ማለት ሲኾን የጌታችን ትንሣኤ በተከበረ በዐርባኛው ቀን የሚውለው ዐቢይ በዓልም ‹ዕርገት› ይባላል (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፯፻፷)፡፡ በዓለ ዕርገት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት በግልጽም በስውርም ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለቅዱሳት አንስት መጽሐፈ ኪዳንን፣ ትርጓሜ መጻሕፍትን፣ ምሥጢራትን፣ ሕግጋትንና ቀኖናተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ቀደመ ዙፋኑ ወደ ሰማይ በክብር በምስጋና ማረጉን በደስታ የምንዘክርበት ዐቢይ በዓል ነው፡፡ በዓለ ዕርገት በቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን ባይለቅም ቀኑ ግን የአጽዋማትና በዓላት ማውጫ ቀመርን ተከትሎ ከፍ እና ዝቅ ይላል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው በዓለ ዕርገት ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ይውላል ማለት ነው፡፡ ከጌታችን የዕርገት በዓል ጀምሮ (ከበዓለ ትንሣኤ ዐርባኛው ቀን) እስከ በዓለ ጰራቅሊጦስ ዋዜማ (ዐርባ ዘጠነኛው ቀን) ድረስ ያለው ወቅትም ‹ዘመነ ዕርገት› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዘመነ ዕርገት ውስጥ በሚገኘው እሑድ (ሰንበት) ሌሊት ሊቃውንቱ የሚያደርሱት መዝሙርም ‹‹በሰንበት ዐርገ ሐመረ›› የሚል ሲኾን ይኸውም ጌታችን በሰንበት ወደ ታንኳ በመውጣት ባሕርንና ነፋሳትን እንደ ገሠፀ፤ ሐዋርያቱንም ‹‹ጥርጥር ወደ ልቡናችሁ አይግባ፤ አትጠራጠሩ›› እያለ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዳስተማራቸው፤ እንደዚሁም ወንጌልን ይሰብኩ፣ ያስተምሩ ዘንድ በመላው ዓለም እንደሚልካቸው፤ በሰማያዊ መንግሥቱ ይኖሩ ዘንድም ዳግመኛ መጥቶ እንደሚወስዳቸው የሚያስገነዝብ መልእክት አለው (ሉቃ.፰፥፳፪-፳፬፤ ዮሐ.፲፬፥፪፤ ፳፥፳፩)፡፡

በበዓለ ዕርገት ሊቃውንቱ ሌሊት በማኅሌት፣ በዝማሬ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ያድራሉ፡፡ ሥርዓተ ማኅሌቱ እንዳበቃ የሚሰበከው የነግህ ምስባክም፡- ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ ናሁ ይሁብ ቃሎ ቃለ ኃይል›› የሚለው የዳዊት መዝሙር ሲኾን፣ ቀጥተኛ ትርጕሙ፡- ‹‹በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ (ላረገ) ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኀይል የኾነውን ቃሉን እነሆ ይሰጣል፤›› ማለት ነው (መዝ.፷፯፥፴፫)፡፡ ምሥጢራዊ ትርጕሙ ደግሞ ‹‹ነፍሳትን ይዞ ከሲኦል ወደ ገነት ለወጣ፤ አንድም በደብረ ዘይት በኩል ላረገ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ›› የሚል መልእክት አለው፡፡ እንደዚሁም ጌታችን በዐረገ በዐሥረኛው ቀን ‹የኀይል ቃል› የተባለ መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት እንደ ላከላቸው፤ በተጨማሪም ጌታችን በሕያዋን እና በሙታን (በጻድቃን እና በኃጥአን) ላይ ለመፍረድ ዳግም እንደሚመጣ፤ እኛም ይህንን የጌታችንን የማዳን ሥራ እያደነቅን ለእርሱ ምስጋና፣ ዝማሬ ማቅረብ እንደሚገባን ያስረዳናል – ምስባኩ፡፡

በነግህ (ከቅዳሴ በፊት የሚነበበው) ወንጌል ደግሞ ሉቃስ ፳፬፥፵፭ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለው ኃይለ ቃል ነው፡፡ ቃሉም ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት እንደሚወርድ፣ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ ወደ ሰማይ እንደሚያርግና ዳግም እንደሚመጣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት መፈጸሙን፤ ለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት ምስክሮች መኾናቸውን ማለትም በመላው ዓለም እየዞሩ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ እንዲሰብኩና በሰማዕትነት እንዲያልፉ፤ እንደዚሁም ሰማያዊ ሀብትንና ዕውቀትን እስኪያገኙ ድረስ በኢየሩሳሌም እንዲቆዩ መታዘዛቸውን ያስረዳል (ትርጓሜ ወንጌል)፡፡ ይህ ምሥጢር ለጊዜው የሐዋርያትን ተልእኮ የሚመለከት ይኹን እንጂ ለፍጻሜው ግን ዅላችንም ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ቃል አብነት አድርገን የእግዚአብሔርን ሰው መኾንና የማዳኑን ሥራ አምነን፣ ሌሎችንም በማሳመን በሃይማኖታችን ጸንተን መኖር እንደሚገባን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ኃይሉን፣ ጸጋውን፣ ረድኤቱን እንዲያሳድርብንም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን መለየት እንደሌለብን የሚያስገነዝብ መልእክት አለው፡፡

በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ዕብራውያን ፩፥፩ እስከ ፍጻሜው ድረስ፤ ከሌሎች መልእክታት ደግሞ ፩ኛ ጴጥሮስ ፫፥፲፰ እስከ ፍጻሜው፤ የሐዋርያት ሥራ ፩፥፩-፲፪ ሲኾኑ፣ ምስባኩም ‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ›› የሚለው ነው፡፡ ትርጕሙም ‹‹በዕልልታና በመለከት ድምፅ ላረገ ለአምላካችን፣ ለጌታችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና አቅርቡ›› ማለት ነው (መዝ.፵፮፥፭-)፡፡ ወንጌሉ ደግሞ፣ ማርቆስ ፲፮፥፲፬ እስከ ፍጻሜ ድረስ ሲኾን ቃሉም በነግህ ከተነበበው የወንጌል ክፍል ቃል ተመሳሳይነት አለው፡፡ ቅዳሴውም ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ሲኾን ይህ ቅዳሴ ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነውን የእግዚአብሔር ወልድን (የኢየሱስ ክርስቶስን) ዘለዓለማዊነት የሚያስረዳ፤ ሥጋዌዉን፣ ሕማሙን፣ ሞቱን፣ ትንሣኤዉን፣ ዕርገቱንና ዳግም ምጽአቱንም የሚናገር በመኾኑ በዘመነ ትንሣኤ፣ በዘመነ ዕርገትና በበዓለ ኀምሳ ሰሙን ይቀደሳል፡፡

ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴዉ መጀመሪያ ላይ ሀልዎተ እግዚአብሔርንና ምሥጢረ ሥላሴን መሠረት በማድረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ካቀረበ በኋላ፣ ቍጥር ፴፩ ላይ ‹‹… ወበ፵ ዕለት አመ የዐርግ ሰማየ አዘዞሙ እንዘ ይብል ጽንሑ ተስፋሁ ለአብ፤ … ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በዐርባኛው ቀን በብርሃን፣ በሥልጣን፣ በይባቤ ወደ ሰማይ በሚያርግበት ጊዜ አብ የሚሰድላችሁ መንፈስ ቅዱስን እስክትቀበሉ ድረስ ከዚህ ቆዩ ብሎ አዘዛቸው፤›› በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በኾነ ቋንቋ የጌታችንን ወደ ሰማይ ማረግና ለሐዋርያት የሰጠውን አምላካዊ ትእዛዝ ይናገራል (ሉቃ.፳፬፥፵፱)፡፡

Wednesday, May 13, 2026

The Two Genocidal Citizens of Sodom, Macron & Ahmed Meet in Ethiopia Again

https://www.bitchute.com/video/3KaNj1Vh6Ity/

https://rumble.com/v79ssp8-the-two-genocidal-citizens-of-sodom-macron-and-ahmed-meet-in-ethiopia-again.html

👹 ሁለቱ ዘር አጥፊ የሰዶም ዜጎች፣ የፈረንሳዩ ማክሮን እና ጋላ-ኦሮሞው ግራኝ አህመድ እንደገና በኢትዮጵያ ተገናኙ።

ከትናንትና ወዲያ በአሰቦት ቅድስ ሥላሴ ገዳም ጭፍጨፋ ሰኞ ዕለት በኬንያዋ ናይሮቢ አብረው ነበሩ። እነዚህ ቆሻሾች መለያየት አይፈልጉም!

የሚገርም ነው ባለፈው እሑድ ዕለት ከአንድ ኬንያዊ ዲፕሎማት ጋር ባቡር ውስጥ ተገናኝቼ በንግግራችን ወቅት ፕሬዝደንታቸውን ዊሊያም ሩቶን ብዙ ኬንያውን እንደሚጠሉት እና ነገሮች ሁሉ አስከፊ እየሆኑ እንደመጡ ሲያወሳኝ ነበር። እኔም በድንገት፤ "ለመሆኑ ኬንያ 100% በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ትመራለች ብልህ ትደነግጣለህን?” አልኩት። እሱም፤ "ሊሆን ይችላል!” የሚል መልስ ነበር የሰጠኝ።

👹 የሚከተሉት ሀገራት 100% የሚገዙት በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው።

  • ፈረንሳይ
  • ብሪታንያ
  • ጣሊያን
  • ስዊዘርላንድ
  • አውስትራሊያ እና ኒው ዚላንድ
  • ቻይና
  • ህንድ
  • ደቡብ አፍሪካ
  • ኬንያ
  • ናይጄሪያ
  • ሃይቲ
  • ጋና
  • አርጀንቲና
  • ብራዚል
  • ሁሉም 57 እስላማዊ ሀገራት

ሌሎች ብዙ ሰዎች በሰይጣን ቁጥጥር ሥር ለመሆን በጉዞ ላይ ናቸው።

🛑 Revealed: Iranian actress said to have sparked Brigitte Macron's infamous 'slap' of Emmanuel after she spotted text on his phone, according to new book

https://www.dailymail.com/news/article-15814795/Iranian-actress-Brigitte-Macron-Emmanuel.html

👹 The disgraced French President Emmanuel Macron has touched down in Ethiopia for an official visit wth the genocidal Prime Minister Abiy Ahmed.

Two days ago, Mai 11, 2026 – on the day of the Asebot Ethiopian Monastery massacre. The inseparable Macron and Ahmed were in Nairobi, Kenya, taking part in the usual blood sacrifice ritual.

In these days, senior officials are traveling AGAIN from the Middle East, Asia, Europe and North America to Addis Ababa to save THEIR Black Hitler, aka genocidal Abiy Ahmed, who massacred more than a million Orthodox Christians of Ethiopia.

M & Ms: Modi, Macron, Mohammad, Meloni all travel to Addis Ababa to congratulate the genocidal PM of the fascist Galla-Oromo Islamic Regime of Ethiopia, Black Mussolini aka Abiy Ahmed, for massacring 2 million Orthodox Christians.

Ascension Day Blood Sacrifice to The Beast?

IMF + Rubio + Macron + Genocidal Ahmed

While the Passion (Good Friday) is the sacrifice of death, the Ascension is seen as the presentation of that sacrifice in the heavenly sanctuary.

Notice the diabolical hypocrisy of this genocidal Edomite and Ishmaelite world's tragic drama to escape justice and accountability for the massacre of over a million Orthodox Christians of Ethiopia. Connect the dots...:

Monday, May 11, 2026

The historic Asebot Holy Trinity and Abba Samuel Zedebere Wegege Monastery was attacked by Oromo Terrorists.

Monday, May 11, 2026

Ethiopian marathon runner Melese dies aged 36.

Monday, May 11, 2026

International Monetary Fund (IMF) Managing Director Kristalina Georgieva met with the Prime Minister of the genocidal fascist Gala-Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

Monday, May 11, 2026

US SoS Marco Rubio Meets Foreign Minister of the genocidal fascist Gala-Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

Monday, May 11, 2026

French President Emmanuel Macron is in Africa to mock Africans during the “Africa Forward” summit, co-organized by France and Kenya, taking place in Nairobi from May 11 to 12. Macron is also expected in Ethiopia on May 13 for his first visit to the African Union headquarters. In Addis Abeba, genocidal sodomites Macron and Abiy Ahmed will meet again.

Tuesday, May 12, 2026

Ethiopian Marathon Star Yebrgual Melese Dies Suddenly | Poisend by Genocidal Ahmed & Co.? | RIP

Tuesday, May 12, 2026

UN Secretary-General António Guterres Arrives in Addis Ababa to save genocidal Abiy Ahmed Ali.

Thursday, May 14, 2026

Western Ascension Day, which commemorates Jesus Christ's Ascension into Heaven 40 days after Easter. As a major Christian holiday, it is celebrated by Catholic and Protestant denominations.

Orthodox Feast of the Ascension is on May 21, 2026.

👹 Christmas Eve Blasphemy: Genocidal Sodomites Ahmed & Macron Trampled on The Holy Cross

https://www.bitchute.com/video/ENs4jZ2SdTr2/

https://rumble.com/v63c8dn-christmas-eve-blasphemy-genocidal-sodomites-ahmed-and-macron-trampled-on-th.html

👹 የፈረንሳዩ ሰዶማዊ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጄነሳይድ እየተፈጸመባት ያለችውን እና በጋላ-ኦሮሞዎች እና ሉሲፈራውያኑ ጌቶቻቸው የተጠለፈችውን ኢትዮጵያን እ..አ ቅዳሜ ዲሴምበር 21 2024 በመጎብኘት ከአረመኔው ወኪሉን እና 'ጓደኛው' ከአብዮት አህመድ አሊ ጋር በድጋሚ ተገናኘ። ካልተሳሳትኩ በይፋ አራተኛው ጊዜ መሆኑ ነው።

😳 Starmer + Merz + Macron – Who's Behind These Drug-addicted Warmongers?

https://www.bitchute.com/video/nC8ZNman7zja/

https://rumble.com/v6tobzn-starmer-merz-macron-whos-behind-these-drug-addicted-warmongers.html

😳 የብሪታንያው ስታርመር + የጀርመኑ ሜርዝ + የፈረንሳዩ ማክሮን - ከእነዚህ የአደንዛዥ ዕፅ ሱሰኛ ጦርነት-አፍቃሪዎች በስተጀርባ ያለው ማን ነው?

👹 Macron Slapped by His 'Wife' The Day After He 'Met' With His Sodomite Lover, Genocidal Ahmed

https://www.bitchute.com/video/VXY5moaZ2RNQ/

https://rumble.com/v6ty9wp-macron-slapped-by-his-wife-the-day-after-he-met-with-his-sodomite-lover-gen.html

👹 ማክሮን ከሰዶማዊት ፍቅረኛው አህመድ ጋር በተገናኘ ማግስት 'በባለቤቱ' በጥፊ መቱት።

👹 Sodomites Macron & Co Will Ultimately Face The Same Horrific Fate as Antichrist Muhammads & Ahmed Deedat

https://www.bitchute.com/video/M4j5BoLtva3o/

https://rumble.com/v58t2t8-sodomites-macron-and-co-will-ultimately-face-the-same-horrific-fate-as-anti.html

👹 Popular Muslim Preacher MOCKS God… Then THIS Happened: Ahmed Deedat is Burning in Hell Together with Muhammad | Must Watch!

👹 ሰዶማውያን ማክሮን እና አጋሮቹ የክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመድ + ልጆቹ እና አህመድ ዲዳት የገጠማቸው ተመሳሳይ አሰቃቂ ዕጣ ፈንታ ይገጥማቸዋል።

👹 ታዋቂው የሙስሊም ሰባኪ በእግዚአብሔር ላይ ተሳለቀ...ከዚያ ይህ ሆነ፤ አህመድ ዲዳት ከመሀመድ ጋር በሲኦል እየተቃጠለ ነው | መታየት ያለበት!

Ethiopian Marathon Star Yebrgual Melese Dies Suddenly | Poisend by Genocidal Ahmed & Co.? | RIP

https://www.bitchute.com/video/NCKQnMcdz4bh/

https://rumble.com/v79snek-ethiopian-marathon-star-yebrgual-melese-dies-suddenly-poisend-by-genocidal-.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሷን ይማርላት ✞✞✞

🏃‍ በዓለም ሻምፒዮና አገሯን የመወከል ሕልም የነበራት አትሌት የብርጓል 'ድንገተኛ' ኅልፈት

በዘር አጥፊው ጋላ-ኦሮሞ በግራኝና ጓዶቹ ተመርዛ ይሆን? ስመ ሞቅሺየውን ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊንም እኮ እንዲህ ቀስበቅስ ነበር መርዘው የገደሏቸው። አዎ! በእነ ግራኝ አህመድ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ደመቀ መኮንን + ጌታቸው ረዳ/ደብረ ጽዮን + ባራክ ሁሴን ኦባማ + መሀመድ ሙርሲ ሤራ።

እነዚህ ለሞትና ለባርነት ብቻ የሚኖሩት ምቀኞች አረመኔዎች አያደርጉትም አይባለም፤ በሕዝባችን ላይ እኮ ብዙ ግፍ መፈጸሙን ቀጥለውበታል።

ስለ እኅታችንን ሞት ዜና ታዋቂ ስፖርተኛ በመሆኗ ልንሰማው በቅተናል፤ ስንቱ ወገን ግን እንዲህ ቀስበቀስ እየተመረዘ ሕይወቱን በቀላሉ አጥቶ ይሆን? በግሌ ብዙ አውቃለሁ። ለዚህም ነው በተለይ አዲስ አበባ አካባቢ ያላችሁ፤ በተለይ የትግራይ እና ኤርትራ ኢትዮጵያውያን "ወደ ሆስፒታልና ክሊኒኮች መሄዱን አታዘውትሩ፣ ዶክተር ተብየው ሁሉ የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጠላት እንጂ 'ኢትዮጵያዊ' አይደለም፣ የምትቀርቧቸውን ሰዎችም ምረጡ፣ ጋላ-ኦሮሞዎች ከምናስበው በላይ አጥብቀው ይጠሉናልና" እያልኩ በተለይ ባለፉት ስድስት ዓመታት ለማስጠንቀቅ የደፈርኩት።  

ይህን የእኅታችንን አሳዛኝ ሞት በእነዚህ ቀናት በአሰቦት ገዳም ከተፈጸሙት ጭፍጨፋዎች እና ከእነ ፕሬዝደንት ማክሮን እና የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጉብኝት ጋር እናገናኘው። ጋላ-ኦሮሞዎቹ ጊዚያቸው አጭር መሆኑን ስላወቁት በየአቅጣጫው ለበኣል-ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር መስዋዕት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

አትሌት የብርጓል መለሰ ማክሰኞ ግንቦት ፬/4 ቀን ፳፻፲፰/2018 .. ማለዳ አዲስ አበባ በሚገኘው ጃን ሜዳ የስፖርት ማዘውተሪያ በልምምድ ላይ እያለች በድንገት ሕይወቷ አልፏል።

በተለያዩ ጊዜያት በተካሄዱ የረዥም ርቀት ውድድሮች ለኢትዮጵያ ሜዳሊያዎችን ያስገኘችው አትሌቷ በካናዳ ኦቶዋ ለሚካሄደው የማራቶን ውድድር ለመሳተፍ ልምምድ ስታደርግ መቆየቷን አሠልጣኟ ዳዊት ህሉፍ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

አሠልጣኟ አክለውም "እግሯ ላይ ትንሽ ስሜት ነበራት" ሲሉ አስረድተው ከአራት ቀን በፊት ውድድሩ እንዲቀርባት ተመካክረው "ሰርዛ" እንደነበር አስታውሰዋል።

አቶ ዳዊት ህሉፍ ማክሰኞ ማለዳ ወደ ጃን ሜዳ የሄደችው መደበኛ ልምምድ ለመሥራት ሳይሆን "ለማሟሟቅ" እንደነበር ይናገራሉ።

"ፍጥነቷ በኪሎ ሜትር ዘጠኝ ወይንም አስር እንደነበር ነው አብረዋት የነበሩት ስፖርተኞች የነገሩን፤ ያ ማለት ደግሞ 'ዎክ' (እርምጃ) ማድረግ ማለት ነው" ሲሉ ከባድ እንቅስቃሴ እደያረገች እንዳልነበረ ጠቅሰዋል።

አትሌት የብርጓል መለሰ ሕይወቷ ለህልፈት ከመብቃቱ በፊት በልምምድ ሜዳ ላይ በድንገት መውደቋን አብረዋት ከነበሩ ሰዎች አሠልጣኟ ሰምተዋል።

በልምምድ ስፍራው ላይ ችግር የገጠማት አትሌቷ ወደ ሆስፒታል እየተወሰደች ሳለ መንገድ ላይ ሰውነቷ መቀዝቀዙን አብረዋት የነበሩት ሰዎች እንደተነገራቸው ለቢቢሲ የገለጹት አሠልጣኝ ዳዊት ከዚያ በኋላ ሕይወቷ ማለፉን ገልጸዋል።

አትሌት የብርጓል መለሰ በተለያዩ ውድድሮች ኢትዮጵያን በመወከል ተሳትፋ ሜዳሊያዎችን አግኝታለች።

በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 በኮንጎ ብራዛቪል በተካሄደው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች አገሯን ወክላ በግማሽ ማራቶን ውድድር የነሐስ ሜዳልያ አሸንፋለች።

​​ከዚያ በኋላም በአሜሪካ ቺካጎ ማራቶን የብር ሜዳሊያ፣ በቻይና ሻንጋይ፣ በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ እንዲሁም በአሜሪካ ሂዩስተን ማራቶኖች ላይ ተሳትፋ አሸንፋለች።

በፈረንሳይ ፓሪስ ግማሽ ማራቶን ሁለት ጊዜ ያሸነፈችው የብርጓል፣ በፖርቱጋል ሊዝበን የግማሽ ማራቶንም አሸናፊ እንደነበረች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።

አሠልጣኝ ዳዊት የሕመም ስሜት ስላላት ለውድድር የምታደርገውን መደበኛ ልምምድ ማቋረጧን፣ ነገር ግን ማክሰኞ ማለዳ ባለቤቷ "ካልሄድኩ" ብላው እንደወጣች እንደነገራቸውም ገልጸዋል።

ለልምምድም ስትወጣ መደበኛ ልምምድ ሳይሆን ዝግ ያለ ቀላል እንቅስቃሴ እደያረገች ሳለ ነው ለኅልፈት ያበቃት ችግር የገጠማት።

የብርጓል ጃንሜዳ ልምምድ በምታደርግበት ወቅት ስትወድቅ ወዲያውኑ አብረዋት የነበሩ ሰዎች ወደ የካቲት 12 ሆስፒታል እንደወሰዷት አሠልጧኟ ተናግረዋል።

የዛሬ ዓመት በባርሴሎና ማራቶን ሁለተኛ መውጣቷን ያስታወሱት አሠልጣኟ ከውድድሯ በኋላ በግል ልምምድ በምታደርግበት ወቅት "በድንገት የመውደቅ ነገር ጀምሯት ነበር" ብለዋል።

ካለፈው ዓመት መጋቢት ወር በኋላ ለስምንት ወር ያህል የሕክምና ክትትል ላይ እንደነበረች ያስታወሱት አሠልጣኝ ዳዊት፣ በተለያዩ የሕክምና ተቋማት የልብ፣ የነርቭ እና ሌሎች ተያያዥ ምርመራ አድርጋ በሽታዋ አለመታወቁን ገልጸዋል።

"ልምምድ በምታደርግበት ወቅት ትወድቃለች. . .ከዚያም አንዳንዴ እስከ አምስት ደቂቃ ድረስ ራሷን ስታ ትቆያለች" ብለዋል።

የብርጓል በምን ምክንያት ሕይወቷ እንዳለፈ ለማወቅ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን አሠልጣኟ ጨምረው ተናግረዋል።

በተለያዩ ጊዜያት የአጥንት መሰንጠቅ አጋጥሟት ሕክምና ላይ እንደነበረች ያስረዱት አሠልጣኟ ከዚያ በኋላም በወሊድ ምክንያት ከውድድር ሜዳ ርቃ ቆይታለች።

"ከወሊድ በኋላ ሴዑል፣ በርሊን፣ ባርሴሎና ማራቶኖችን ከሮጠች በኋላ አሁን እግሯን ስላለመማት የኦቶዋ ማራቶንን ለመሰረዝ" መገደዷን ይገልጻሉ።

የተለያዩ ሕመሞች እየገጠሟትም ራሷን ብቁ ለማድረግ እና ወደ ውድድር ለመመለስ የምታደርገውን ጥረት አሠልጣኟ ሲናገሩ "ታታሪ፣ ሥነ ምግባር እና ለስፖርቱ ፍቅር ያላት" በማለት የበለጠ ውጤታማ ልትሆን የምትችል አትሌት እንደነበረች በቁጭት ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከወሊድ በኋላ በዚያው ሳትጠፋ ወደ ውድድር ለመመለስ የፈለገችው ለስፖርቱ ፍቅር ስላላት እንዲሁም ሜዳሊያ በማምጣት አገሯን ማስጠራት ስለምትፈልግ እንደነበር አሠልጣኝ ዳዊት ህሉፍ ተናግረዋል።

አትሌት የብርጓል ጥሩ ሰዓት አምጥታ በዓለም ሻምፒዮና አገሯን ለመወከል ነበር የምትጥረው ያሉት አሠልጣኙ፤ ይህንን ለማሳካት ሚኒማ ለማሟላት በምትዘጋጅበት ወቅት ሕይወቷ ማለፉን አሠልጣኟ በሐዘን ገልጸዋል

የአትሌት የብርጓል መለሠ የቀብር ስነ-ስርዓት ከነገ በስቲያ ሐሙስ ሆኗል ♢️የቀብር ስነ-ስርዓቱ ከነገ በስቲያ ሐሙስ ከቀኑ በስድስት/6:00 ሠዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የሚፈፀም ይሆናል።

 ነፍስሽን ይማርልሽ፤ የኔ እኅት!

👹 Another Human Sacrifice to Baal-Waqeyo-Allah-Lucifer?

The global running community mourns the passing of elite marathoner Yebrgual Melese.

Ethiopian long-distance runner Yebrgual Melese has died at the age of 36 after falling ill during a routine training session on Tuesday.

Melese, the winner of marathons in Houston, Prague and Shanghai, had been preparing for a race in Ottawa on 24 May.

According to local media reports, she experienced a sudden medical emergency in the Ethiopian capital Addis Ababa.

She was rushed to hospital but died despite the efforts of medical staff.

No further details have been made public.

Melese's most recent competitive outing came in a marathon in Beijing, which she failed to finish, in May last year.

Melese ran the 2015 Brazzaville All-Africa Games, finishing in 1:12:42, and has multiple top-10 finishes at the Abbott World Marathon Majors. She placed second at the 2015 Chicago Marathon and, in the same year, won the Houston Marathon in 2:23:23. Melese took a hiatus from competing from 2020 to 2024. On her return, she recorded an eighth-place finish at the 2024 Berlin Marathon (2:21:39). In March 2025, Melese ran the Zurich Marató Barcelona, finishing second in 2:20:47.

She is survived by her husband and two young children.

😇 God will comfort her family and loved ones!

In these days, senior officials are traveling AGAIN from the Middle East, Asia, Europe and North America to Addis Ababa to save THEIR Black Hitler, aka genocidal Abiy Ahmed, who massacred more than a million Orthodox Christians of Ethiopia.

😔 14 years ago, in 2012 the Luciferians murdered another Meles – PM of Ethiopia – who was from the same Tigray province (Christian Genocide + Ark of The Covenant).

🤯 Secret CIA Files Claim Ark of The Covenant Has Been Found And it May Lie Somewhere in Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/nleJKd08mZQH/

https://rumble.com/v6ras8u-secret-cia-files-claim-ark-of-the-covenant-has-been-found-and-it-may-lie-so.html

🤯 ሚስጥራዊ የሲ.አይ.ኤ ሰነድ ታቦተ ጽዮን ሳይገኝ አይቀርም እናም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ቦታ ሊገኝ ይችላል ይላል

🤯 A covert CIA operation is now underway in Ethiopia !

It started massively after the CIA brought traitor and Arab agent genocidal Abiy Ahmed Ali and his Oromo-Muslim supporters to power between 2012 – 2018 – after PM Meles Zenawi was murdered .

The ethnic Galla-Oromo Abiy Ahmed Ali is not only a traitor and an anti-Ethiopian zealot, but also a cruel demon, a pathological liar and a crypto-Muslim, a secret adherent to Islam.

The goal of the covert CIA operation is to destroy Ethiopia, which both the Edomites and Ishamaelites view as a threat .

There is no doubt that genocidal Abiy Ahmed Ali works for Ethiopia's traditional Edomite and Ishmaelite enemies.

Be warned, some of the greatest masonic, occult and deeply satanic deception operations are underway now in Ethiopia !

The Edomites and Ishmaelites use genocidal Abiy Ahmed Ali to destroy Ethiopia, its ancient Christian people and their Orthodox Tewahedo Church. Evil Ahmed must be immediately removed. If Ahmed is removed from Ethiopia, UAE, Turkey, Iran, Saudi Arabia, Egypt and CIA will be removed from Ethiopia.

Monday, May 11, 2026

Major Fire Erupted at Plastics Recycling Company in TEnnessee

https://www.bitchute.com/video/WSy7mSfsxnh4/

https://rumble.com/v79p0um-major-fire-erupted-at-plastics-recycling-company-in-tennessee.html

🔥 ባለፈው ዓርብ ዕለት በአሜሪካዋ ቴኔሲ ግዛት በሚገኘው የፕላስቲክ ሪሳይክል ኩባንያ ከፍተኛ የእሳት አደጋ ደረሰ። ምስሉ ላይ የሚታዩት ጭሶች ምንን/ማንን ያሳዩናል?

በዚሁ ዓርብ እ..አ ግንቦት 82026 .ም ዕለት ከዓመታት በፊት ስጦታ የተሰጠኝን አንድ ቲ-ሸርት ከአንድ ሻንጣየ ውስጥ አገኘሁት። ይህ ሸሚዝ "አልፋ ኢንዱስትሪዎች" የሚል የቲ-ሸርት መለያ አለው።

የአልፋ ኢንዱስትሪዎች በጥቅምት 171959 በኖክስቪል፣ ቴነሲ በ ሳሙኤል ጌልበር ተመሠረተ፤ ተቋሙ መጀመሪያ ላይ ለአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስቴር የበረራ ጃኬቶችን በማምረት ላይ ያተኩራል።

😲 '8'ን እና የ 'TE' ክስተት እናክልበትና ነጥብጣቦቹን እናገናኛቸው...

TEnnessee, May 08, 2026

😲 May 8 – 8 Employees

👉 Courtesy: FOX Nashville

HENRY, Tennessee — A large fire at a plastics recycling facility in Henry drew firefighters from multiple departments on Friday as crews worked for hours to contain the flames and heavy smoke.

The blaze was reported on the morning of May 8 at Sigma Renew 360, a plastics recycling plant, and continued burning into the afternoon, according to authorities.

The McKenzie Fire Department, the Henry County Fire Department, and the Carroll County Fire Department all joined the two-alarm fire response to the three buildings on fire at the plant facility compound.

According to the county's EMA, all three buildings are a total loss.

All 8 employees who work there were evacuated, and nobody was hurt.

👉 Let's connect the dots...

On this very day, I found a T-shirt in an old suitcase that I had been given as a gift years ago. This T-shirt has a "Alpha Industries INC" tag.

Alpha Industries was founded on October 17, 1959, in Knoxville, Tennessee, by Samuel Gelber, focusing initially on producing flight jackets for the U.S. Department of Defense. Amidst the Vietnam War, the company accelerated, becoming a major supplier of military clothing and eventually expanding into iconic, durable civilian streetwear, including the MA-1 bomber jacket.

🧕 Now, let's add, 'TEnnessee + TEnerife + TEdros (The Weeknd) + TEhran + THEOTOKOS (Mary The Mother of God) + to the videos and text below:

🛑 WHO’s Dr. Tedros Has a Message About Hantavirus For The People of Tenerife

https://www.bitchute.com/video/X1pCA6rf0mx3/

https://rumble.com/v79mjeo-whos-dr.-tedros-has-a-message-about-hantavirus-for-the-people-of-tenerife.html

🛑 የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ ስለ ሃንታቫይረስ በአስቸኳይ ወደሚጓዙባት ለስፔኗ ቴኔሪፍ ደሴት ህዝብ መልእክት አላቸው፤

🛑 Texas Orders Unauthorized Dallas-Area Muslim ‘University’ to Cease Operations Immediately

🛑 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ


https://www.bitchute.com/video/g5mCQ8yM2u4I/

🚨 In the heart of TEhran, somewhere nobody expected, there is a metro station called 'Holy Mary'. And it's located exactly in front of the biggest church in Iran.

https://www.churchtimes.co.uk/articles/2025/21-november/news/world/virgin-mary-metro-station-unveiled-in-tehran

🧕 The Birth of The Virgin Mary, Lideta LeMariam | ልደታ ለማርያም

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/05/the-birth-of-virgin-mary-lideta-lemariam.html

https://www.bitchute.com/video/FuLGkBw3TgN7/

https://rumble.com/v79m9mk-the-birth-of-the-virgin-mary-lideta-lemariam-.html

😇 ዛሬ ቅዳሜ ፲፬ ነሐሴ ፳፻፲፬ ዓ.ም የአባታችን የአቡነ አረጋዊ ዕለት ነው።

🛑 ክቡራን እና ክቡራት፤ እምላለሁ; አሜሪካ የኢትዮጵያን እኩይ ፋሽስት ኦሮሞ መንግስት መደገፏን ካላቆመች ፥ ብላም ታሪካዊቷን የክርስቲያን-ጽዮናዊት ኢትዮጵያን ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከያዘችው ዲያብሎሳዊ ሴራ ካልተቆጠበች፣ ምናለ በሉኝ፤ በቅርቡ የቴክሳስ ግዛት ከዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ሕብረት የምትገነጠል የመጀመርያዋ ግዛት ግዛት ትሆናለች።

ቴክሳስ

ትግራይ

ቴዎድሮስ

ቴስላ (የቴስላ የምርት ስም ባለቤት በተጨማሪም ኤሎን ማስክ የኢቴሬም /Ethereum ምናባዊ/ምስጢራዊ ምንዛሬ ባለቤት ነው CRYPTO: ETH = ኢትዮጵያ)

👉 የኤሎን ማስክ እርባታ/ መኖሪያ ቤት እና የእሱ 'ስፔስ ኤክስ' 'ስታር ቤዝ' የጠፈር ጣቢያ በቴክሳስ ይገኛሉ።

😇 Today, according to the Ethiopian calendar it's Saturday, August 14, 2014 – Saint Abuna Aregawi commemorated on this very Day.

💭 Ladies and gentlemen; I swear to you; If America does not stop supporting the evil fascist Oromo regime of Ethiopia – and if it does not refrain from its diabolical plot to disintegrate, weaken and destroy the historical Christian-Zionist Ethiopia – then, mark my words, the state of Texas would become the first state to secede from the National Union of the United States of America very soon.

TExas

TEgray (Tigray)

TEdros (Tigray Native)

TEsla (Besides, Elon Musk owns Ethereum (CRYPTO: ETH = Ethiopia)

👉 Elon Musk's ranch and his SpaceX Starbase are located in Texas.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-10775779/Elon-Musks-50k-Texas-home-near-SpaceX-Starbase-revealed.html

📖 Bibles Were 'Intentionally Set on Fire' Outside 'Anti-Vax' Tennessee Church Easter Sunday

https://www.bitchute.com/video/niH0NsMqraTR/

🔥 Storms, Tornadoes Cause Extensive Damage Across U.S. Southeast | Rainbow at Lisa Marie Presley's Graceland

https://www.bitchute.com/video/jcpQFD3aKAvh/

🛑 Anagram

Alabama + Tennessee + Georgia + Arkansas + Pine Bluff + Memphis + Jackson + Marietta + Montgomery + Magnolia = Lisa Marie Presley

🛑 Gematria

"Storm Grace" = 119 (Ordinal)

☆ The 156th Prime number is 911

☆ The 9/11 attacks fell 11009 days after the final eclipse from Saros 116:

This week's FAA’s nationwide flight grounding was a tribute to 9/11.

💭 The Tennessee Tragedy Brought Me to 666 Sodom-Egypt / የቴነሲው አሳዛኝ ክስተት ወደ 666 ሰዶም-ግብፅ አመጣኝ

https://www.bitchute.com/video/A1hp73AXuOie/

🛑 The Heart-Wrenching Death of Lisa Marie Presley | R.I.P | Bring Fauci & Co. to Justice!

https://www.bitchute.com/video/4jmbBZMzahN5/

Dr. Fauci is A Liar: Tulsi Gabbard Releases Evidence Against Italo-American Fauci

https://www.bitchute.com/video/iX7lwMS8RhcX/ https://rumble.com/v7bjjvs-dr.-fauci-is-a-liar-tulsi-gabbard-releases-evidence-against-italo-am...