Showing posts with label Orthodox. Show all posts
Showing posts with label Orthodox. Show all posts

Friday, May 1, 2026

ጀነሳያዳዊው ጂሃድ ከመጀመሩ ከአራት ዓመታት አስቀድሞ፤ “ቤተክርስቲያን የባህል ጎዳና ሆነች፣ ስጋውያኑ ራያዎች በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጨፈሩ”


ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😈 ፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃድ ለማካሄድ እየተዘጋጀ እንደነበር ሁሉም የሚያውቀው ነገር ነበር።

👉 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት የላኩት ቪዲዮ እና ጽሑፍ፤

የጊዮርጊስ ወዳጂ የት ነው የሚገኘው

በመሃል ከተማ በአራዳ ውስጥ ነው

ወይስ በዝቋላ በደብረ ሊባኖስ በደብረ ዳሞ ነው፡፡

ይነሳ ጊዮርጊስ ይመስክር ምስጢር

የሃይማኖት ፍቅር ምን እንደነበር፡፡

መጀመሪያ ላይ የሚታዩት አባት ለአረመኔው ዳግማዊ ግራኝ፤ “ጦርነቱን አስጀምረውና ቁርጣችንን እንወቀው!”

እኚህ አባት ይህን ከተናገሩ በኋላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸውን የራያ ጨፋሪዎችን ቀሰቀሷቸው። በወቅቱ ይህን ጽፌ ነበር፤

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን፡ ክብረ በዓል፤ የተዋሕዶ ጠላቶች የራያ ጨፋሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አምጥተው፡ ምዕመናኑን ሲያውኩ።

አንዴ ሙስሊም ፖሊሶችን ሌላ ጊዜ የራያ ጨፋሪዎችን ወደ ቤተክርስቲያናችን ይልኳቸዋል።

በተዋሕዶ ላይ ያነጣጠረው ጦርነት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው ነው፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በጉርብትና በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በመጠጋት ይዋጋሉ።

የተዋሕዶ ልጆች በእናት ቤተክርስቲያናቸው ቅጥር ግቢ እግዚአብሔርን ሲያወድሱ ሙስሊም ፖሊሶች እንዲተናኮሏቸው ተደረጉ (ይገርማል፤ በክርስቲያኖች ከተማ የአዲስ አበባ ፖሊስ አዛዡ ሙስሊም ተደርጓል)

በሌላ በኩል ደግሞ ከ ራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች (ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር) በየአብያተክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ እየሞከሩ ነው። በዚህ አጋጣሚ ግን ፖሊሶች ድርሽ አይሉም።

በተዋሕዶ ክርስትና እና ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረው ጥቃት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው እንደሆነ ብናውቅም፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በመላው የማሕበረሰብ ክፍሎች፣ በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በየጎረቤቱ በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በሱቅ መልክ፣ በጎብኚ መልክ፣ የመስገጃ ቦታ በመሻማት (ሩፋኤል፣ ራጕኤል) ቀስ በቅስ ጠጋ ጠጋ በማለት ይዋጉታል።

ይህ ክስተት ላለፉት ዓመታት የምናየው ነው። በተለይ በአዲስ አበባ አድባራትና ዓብያተ ክርስቲያናት የሕዝበ ክርስቲያኑን መንፈሳዊ እርጋታና ሰላሙን ለማወክ ገበያዎችን ይከፍታሉ፣ የመዝሙር ሲዲዎችን በከፍተኛ ጭኸት የሚያስተዋውቁትን መኪናዎችን አምጥተው ያቆማሉ፤ ባሕላዊ ዘፋኞችን እና ጨፋሪዎችን ወደ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ያስገቧቸዋል። (ልክ እዚህ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ራያዎችን እንደምናያቸው) የስከሩ ጨፋሪዎች ሁሉ ሲገቡ የሚታዩባቸው በዓላት አሉ። ከቤተ ክርስቲያን ውጭ ሌላ ቦት ባሕላቸውን ቢያስተዋውቁ ባልከፋ፤ ነገር ግን ያመጧቸው ሆን ተብሎ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተው “ሁሉም ባሕል ነው፣ ሁሉም አንድ ዓይነት ነው” የሚለውን አጀንዳ ለማራማድ ይጠቀሙባቸው ዘንድ ነው።

ከራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች (ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር) በየአብያተ ክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ ይቻላቸው ዘንድ በደንብ አቅደውበት ነው።

በነገራችን ላይ፡ እንደ “መስቀል” እና “ጥምቀት” የመሳሰሉትን ክብረ በዓላት የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት፤ በምህጻሩ UNESCO በሚባለው ድርጅት እውቅናን እንዲያገኝ መደረጉ መንፈሳዊ የሆነችውን ተዋሕዶ ሃይማኖታችንን ወደ ዓለማዊው የባህል፣ ወግና ልምድ ሥርዓት ይለወጥ ዘንድ የተጠነሰሰ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው።

ቤተክህነትም ሆነች ምዕመናን ክርስቲያናዊ በዓላታቸውን በአውሬው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል ዕውቅና እንዲያገኙ ከመታገል መቆጠብ ይኖርባቸዋል፤ አሊያ ትልቅ ስህተት ነው የሚሆነው።

😇 የኢትዮጵያ አለኝታ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ሃገራችን ቅጥሯ ተደፈረ፣ ጠላቶቻችን ሊያጠፉን ይፈልጋሉ።

ኃያሉ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ድካም የማይሰማህ ትጉህ ገበሬ ነህና ዳግመኛ እንዳያጣሉንና እንዳይተናኮሉን ጠላቶቻችን እንደ ጢስ አጥነህ፤ እንደ ጉም አብነህ ፈጥነህ አጥፋቸው። በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን በመናፍቃንና በአላውያን ዘንድ የመፈራትን ግርማ እንዳጎናጸፍከው ከእኛ የተዋሕዶ ልጆችም በግዙፍ አካልና በረቂቅ መንፈስ ሊተናኰሉን በሚመጡ ጠላቶቻችን ላይ ድል የመንሣትን አክሊል አቀዳጀን።አክሱም ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን አንተን መከታ አድርገው፣ ታቦትክን ይዘው ድል አደረጉ፤ ጠላትም ይፈር የሞቱንም እዳ ከእጅህ ይቀበሉ፤ ና ቶሎ ና፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ገበዝ አሜን።

❖❖❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና 'ኮከብ ክብር' የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

ሥሉስ ቅዱስ ሆይ፤ የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት 😈 የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው ሁሉ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ብኩርና ለመንጠቅ፣ ሃገረ ኢትዮጵያን ለእነርሱ ያስረክቧቸው ዘንድ፣ ብሎም ሕዝበ ክርስቲያኑ ከምድረ ገጽ ይጠፉ ዘንድ የሚሹ አረመኔዎች ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን የሚጨፈጭፉትን፣ የሚያስርቡትን 😈 አማሊቃውያን የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎችን ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን!

Thursday, April 9, 2026



❖❖❖ ጸሎተ ሐሙስ በቅድስት ልደታ ማርያም + መድኃኔ ዓለም ዓብያተ ክርስቲያናት ፤ አክሱም ጽዮናውያን ከመባረራቸውና የእግዚአብሔር መንፈስ ከመራቁ በፊት❖❖❖


😇 ጌታችን በጸሎተ ሐሙስ | ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን?


ከኅፅበተ እግር በኋላ ሊይዙት ወደ እርሱ የመጡትን የካህናት አለቆችን፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችንና ሽማግሌዎችን ጌታችን እንዲህ ብሏቸዋል፤ "ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ዘወትር ከእናንተ ጋር በቤተ መቅደስ ስኖር እጃችሁን እንኳ አልዘረጋችሁብኝም፤ ነገር ግን ጊዜያችሁ ይህ ነው፡፡ የጨለማው አበጋዝም ሥልጣኑ ይህ ነው፤" (ሉቃ. ፳፪፥፶፪-፶፫)


👉 የሰሙነ ሕማማት ሐሙስ ፮ ስያሜዎች

  • . ሕጽበተ እግር ይባላል

  • . የጸሎት ሐሙስ ይባላል

  • . የምስጢር ቀንም ይባላል

  • . የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል

  • . የነጻነት ሐሙስ ይባላል

  • . አረንጓዴው ሐሙስ ይባላል

Monday, April 6, 2026

ሕማማተ እግዚእ ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ | Holy and Great Monday

🌳 ሕማማተ እግዚእ ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ፣ መጋቢት ፳፰/28 ፳፻፲፰/2018 🌳

ባለፉት ሦስት ወራት ከ ፰/8 ቍጥር ጋር የተያያዙ ኃይለኛ ምልክቶችን በማየት ላይ ነኝ። በፈረንጆቹ በየካቲት ስምንት/8 ልጠቀሰው የማልፈልገው በጣም ቁልፍ የሆነ ነገረ በአካባቢየ ተከሰተ፣ በፈረንጆቹ በመጋቢት ስምንት/8 (የሴቶች ቀን)ሌላ ክስተት በዚሁ አካባቢየ ታየ።

እስራኤል ዘ-ስጋ ስምንት/8 ሺህ የአክሱማዊቱ ኢትዮጵያ ልጆችን ከሃገሯ ልትጠረፍ መሆኑ ታወቀ

የኢትዮጵያ እና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናዋ ቀንደኛ ጠላት የሆነው ዘር አጥፊው የእስራኤል ዘ-ስጋ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ወኪል የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠረ ስምንት/8 ዓመት ሞላው።

አይሁድ ጌታችንን ከሰቀሉባቸው ዕፀዋት መካከል /4 ዕፀ በለስ... /8ተኛ ዕፀ ከርካዕ ናቸውጌታችን አዳምና ሔዋን ዕፀ በለስን በልተው ቢበድሉት እውነት ፈርዶ ገሃነመ እሳት አወረዳችው.…

/ 8ኛው ሺህ

ስምንተኛው ሺህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትውፊትና ትንቢት መሠረት፣ ከክርስቶስ ልደት በኋላ ያለውን ስምንተኛውን ሺህ ዓመት(ከሰባት ሺህ አንድ/7001 እስከ ስምንት ሺህ/8000) የሚያመለክት ነው። ይህ ዘመን የዓለም መጨረሻ ዋዜማ፣ የክፋት፣ የመከራ፣ የሃይማኖት መላላት እና የስነ-ምግባር መበላሸት የሚበዛበት ዘመን ተደርጎ ይወሰዳል።

  • ዘመኑ: ከፈረንጆች አቆጣጠር ጀምሮ እስከ 8000 ዓመት ያለውን ጊዜ ይሸፍናል።

  • ባህሪው: ትንቢቱ እንደሚለው፣ የፍቅር ማነስ፣ የትዕቢት መብዛት፣ የወላጆች አለመታዘዝ፣ የሐሰት ወሬ እና የንጽሕና መጓደል በሰፊው የሚታይበት ዘመን ነው።

  • ትርጉሙ: ይህም ማለት የዓለም መጨረሻና የጽድቅ ዘመን ከመምጣቱ በፊት የሚከሰት ከፍተኛ መንፈሳዊና ማህበራዊ ቀውስ የሚታይበት ዋዜማ ነው።

የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቃውንት በቃሉ ውስጥ ያሉት ክስተቶች የሰዎችን እድሜ በማስላት የራሳቸውን ባህረ ሀሳብ አስቀምጠዋል ፤ አቆጣጠራቸው ቢለያይም የስምንተኛ ሺውን ቀመር ያስገኘው ባሕረ ሐሳብ አለም ከተፈጠረችበት እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ድረስ ያለው ዘመን አምስት ሺህ አምስት መቶ/5500 .ዓ ነበረ ብሎ ያሰላል።

ኢየሱስ ክርስቶስ ከተወለደ ጀምሮ እስካሁን ያለው ደግሞ እንደ አውሮፓውያን 2026 እንደ ኢትዮጵያዊያን ደግሞ ፳፻፲፰/2018 ነው ፤እዚህ ላይ አምስት ሺህ አምስት መቶ/ 5500 ሲደመር አሁን አለም ከተፈጠረ በአውሮፓውያኑ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ሃያ ስድስት/7526 እንደ እኛ ደግሞ ሰባት ሺህ አምስት መቶ አስራ ስምንት/7518 ውስጥ እንገኛለን ፤ ስለሆነም ለስምንተኛው ሺ ፍጻሜ አራት መቶ ሰባ አራት/474 ወይንም አራት መቶ ሰማኒያ ስድስት/486 አመታት ይቀረናል ማለት ነው፡፡

በትናንትናው ዕለት የሚከተለውን ቪዲዮ ሳይ ቍጥሮች ፬ /4 እና ፰/8 ነው ብልጭ ብለው የታዩኝ። መልሱ አምስት/5 ቢሆንም፤ ያለ ቅንፎች ግን መልሱ ስምንት/8 ነው።




📦 / 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

የእግዚአብሔርን የዕፀ በለስ ሕግ በመጻረር ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስን ያነገሰው አረመኔው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቆሻሻ ነው፤ ተከታዮቹም እድፋም ናቸው! መሪው ጨካኝ፣ ጳጳስ ተብየው ጨካኝ! ዶክተሩ እርጉም፣ ለፍላፊው ሁሉ ክፉ እና ገዳይ አስገዳይ። የነፍሰ-ገዳዮቹን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ባሕርይ ይዘው እግዚአብሔር አምላክ የፈጠራቸውንና የመረጣቸውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ልጆች የሚያሳድዱ፣ የሚያፈናቅሉ፣ የሚያስርቡና የሚገድሉ ሁሉ ቃኤላውያን ናቸውና ተፈርዶባቸዋል፤ ወዮላቸው! የከፋው ዱላ ኦሮሞ በተባለው ሕገወጥ ክልል ይመጣል፤ ከአህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብረህ ለአንድ ሺህ ዓመታት ያህል ወንድምህን የበደልከውና የገፋኽውም እና እራስህን አማራ ብለህ የምትጠራውከንቱ ሁሉ አይቀርልህም እግዚአብሔር በሥራህ ይቀጣሃል። ገዳዩም አስገዳዩም ሁሉ ይጸዳል! ሁሉም ይደበደባል፤ የእግዚአብሔርን ክንድ የማይቀምስ ትውልድ የለም! ሁሉም ይቀጣል! ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉና እግዚአብሔር አምላክ በሰይፉ ቶሎ ይቅጣልን!

ሕማማተ እግዚእ ክፍል ፩ | የቀናቱ ስም እና ትርጓሜ፣ ጸሎቱ፣ ግብረ ሕማማት

የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜዎች ❖

  • ሰኞ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ፤ አንጽሖተ ቤተ መቅደስ የተፈጸመበት ሰኞ።

  • ማክሰኞ፤ የጥያቄና የትምህርት ቀን።

  • ረቡዕ፤ ምክረ አይሁድ፥ የዕንባ ቀን፥ የመልካም መዓዛ ቀን።

  • ሐሙስ፤ ጸሎተ ሐሙስ፥ ሕጽበተ ሐሙስ፥ የምሥጢር ሐሙስ፥ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ፥ የነጻነት ሐሙስ።

  • ዐርብ፤ የስቅለት ዐርብ።

  • ቅዳሜ፤ ቀዳም ሥዑር (ሹር ቅዳሜ)፤ ለምለሚቱ ቅዳሜ፥ ገብረ ሰላመ በመስቀሉ፥ ሰንበት ዐባይ፥ ቅዱስ ቅዳሜ፡፡

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፲፱]

በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና። ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።

🌳 On Holy and Great Monday We Commemorate The Withered Fig Tree 🌳


Monday (Holy Week). [Matt. 21] ❖❖❖


The Lord goes to a voluntary passion. We must accompany Him. This is the duty of anyone who confesses that by the power of Christ’s passion he has become who he is now, and of anyone who hopes to receive something which is so great and glorious, that it could not even enter one’s mind. How must one accompany Him? Through reflection and sympathy. Follow the suffering Lord in thought; and in your reflection extract such impressions as could strike your heart and bring it to feel the sufferings which were borne by the Lord. In order to better accomplish this, you must make yourself suffer through perceptible lessening of food and sleep, and an increase in the labour of standing and kneeling. Fulfil all that the Holy Church does, and you will be a good fellow-traveller of the Lord to His sufferings.


On Holy and Great Monday we commemorate the blessed Joseph the All-comely and also the withered fig tree. In as much as the Passion of our Lord Jesus Christ has its beginning on this day, and as Joseph is regarded as an image of Christ from former times, he is thus set forth here.


Joseph was the son of the Patriarch Jacob, born to him by Rachel. Being envied by his brethren on account of certain of his dreams, he was first concealed in a dug-out pit, and his father was tricked by a bloody garment and the deceit of his children into thinking that he had been devoured by some beast. Joseph was then sold to some Ishmaelites for twenty pieces of silver; they, in turn, sold him to Potiphar, captain of the eunuchs of Pharaoh, king of Egypt. His wife was enraged by the young man's chastity, because not wishing to commit sin, he fled from her, leaving behind his garment. She slandered him to his master, and he was put into bonds in a harsh prison. Afterwards, he was released because of his ability to interpret certain dreams; he was brought before the king and appointed governor of the whole land of Egypt. Later, he was made known to his brethren through his distribution of grain. Having spent the whole of his life well, he died in Egypt, recognized as being great in his chastity and kindness toward others. He is, moreover, a prefiguring of Christ. Christ was also envied by His own people, the Jews: He was sold by a disciple for thirty pieces of silver and was imprisoned in the dark and gloomy pit of the grave, whence He broke out by His own power, triumphing over Egypt, that is, over every sin. In His might He conquered it, and He reigns over all the world. In His love for mankind He redeemed us by a distribution of grain, inasmuch as He gave Himself up for us, and He feeds us with Heavenly Bread, His own Life-bearing Flesh. For this reason, Joseph the All- comely is brought to mind at this time. He is also commemorated on the Sunday before the Nativity of Christ.


At the same time, we also commemorate the withered fig tree, because the divine Evangelists Matthew and Mark tell of it after their accounts of the palm branches. One says, "Now the next day, when they had come out from Bethany, He was hungry" (Mark 11:12); while the other says, "Now in the morning, as He returned to the city, He was hungry. And seeing a fig tree by the road, He came to it and found nothing on it but leaves, and said to it, 'Let no fruit grow on you ever again.' Immediately the fig tree withered away" (Matt. 21:18-19). The fig tree, then, is the Jewish synagogue, in which the Savior did not find the necessary fruits of obedience to God and faith in Him, but only the leafy shade of the Law; He took away even this, leaving it completely bare. But if anyone should ask, "Why did an inanimate tree wither and fall under a curse when it had committed no sin to make it wither?" It was because some people, seeing that Christ went about doing good to all, never causing real suffering for anyone, imagined that He had only the power to do good and not to do harm. The Master, who loves mankind, did not wish to demonstrate His power on a man and commit such a deed. To convince an ungrateful people, however, that He also possessed the might to impose punishment, but not wishing to use that power in His goodness, He inflicted such punishment upon inanimate and insensible nature.


There is also another mysterious explanation, which has come down to us from the wise elders. As St. Isidore of Pelusium says, "This was the tree of the transgression of God's commandment, whose leaves, the transgressors, also used to cover themselves. Because it did not suffer at that time, Christ, in His love for man, cursed it, so that it would no longer bear the fruit that was the occasion of sin."


It is also quite clear that sin is likened unto the fig, inasmuch as it possesses the "delight" of sensual pleasure, the "stickiness" of sin itself and the "hardness and sharpness" of a guilty conscience.


The Fathers, moreover, put the story of the fig tree here to arouse compunction and in relation to the story of St. Joseph, since he is a prefiguring of Christ.


The fig tree is also every soul which is devoid of all spiritual fruit. In the morning, that is, after this present life, if the Lord finds no refreshment in such a soul, He withers it with a curse and hands it over to the everlasting fire. It remains standing as a dried-up post, striking fear into those who do not produce the fitting fruit of the virtues.

Through the prayers of St. Joseph the All-comely, O Christ our God, have mercy on us and save us. Amen.

Holy Monday: Let Us Not Be Like The Barren Fig Tree

https://www.bitchute.com/video/Mjd1U4SVdkqN/

https://rumble.com/v6s30ph-holy-monday-let-us-not-be-like-the-barren-fig-tree.html

ንሁን | የበለሱ ዛፍ ምሳሌ🌳

Monday, February 23, 2026

'Orthodox' Russia + Belarus Heavily Arm The Anti-Orthodox Genocidal Oromo Islamic Regime of Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/ziqIgyO8N0gD/

😔 'ኦርቶዶክስ' ሩሲያ + ቤላሩስ ለዘር አጥፊውና በግልጽ ፀረ-ኦርቶዶክስ ለሆነው ለቆሻሻው ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ከባባድ የጦር መሣሪያዎችን በማቀበል ላይ ናቸው።

 👹 ከአረቦቹ + ከእስራኤል + ከቱርክ + ከኢራን + ከፓኪስታን + ከቻይና + ከምዕራባውያኑ ጎን።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 ቀይ ጭንቅላት ያለው ኤሳው የዱር አህያውን እስማኤልን እያጎለበተውና እያበረታታነው 👈

በሰይጣን የሚመራው ይህ ቆሻሻው ዓለም ምን ያህል በክርስቲያኑ ሕዝባችን ላይ እንደተነሳ እያየን ነውን? ከባድ ፈተና ላይ የሚገኘው ወንድማችን ዲያቆን ቢንያም ፍሬው ምንም ዓለማዊ መረጃ ከማይገኝበት የኢትዮጵያ ገጠር ሆኖ ይህን በትክክል ታዝቦታል ፥ 'ሁሉም መረጃ አለን' የሚሉት የዲያስፐራ 'ልሂቃን' ግን ሱፍ ለብሰው እና ከረባት አስረው ለስምንት ዓመታት ያህል አንድ ዓይነት አሰልቺ ከንቱ ነገር አዘውትረው በመቀበጣጠር ብቻ እውነቱን ለማየት ፈቃደኞች ሳይሆኑ ቀርተዋል። እስኪ በተለይ አሜሪካ ሆነው የሚዘላብዱትን ፈሪና አደርባይ ሜዲያዎችን እስኪ እንያቸው፤ ቅድስት ሥላሴን በ 'ሼር፣ ላይክ፣ ሰብስክራይብ' ተክተው ለስጋቸው ብቻ ይኖራሉ፤ “ከንቱ ትውልድ! ወዮለት!!! 

😔 In these days, senior officials are traveling from the Middle East, Asia, Europe and North America to Addis Ababa to save THEIR Black Hitler, aka genocidal Abiy Ahmed, who massacred more than a million Orthodox Christians of Ethiopia.

Nevertheless,  'Orthodox' Russia and Belarus have continued to strengthen their military, technical, and strategic partnership with Ethiopia, supplying military hardware and collaborating on defense initiatives as of early 2026.

Last week, Russia Supplied KamAZ-53949 Typhoon-K Armored Vehicles to the fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

There were also reports of deliveries of UAVs and electronic warfare equipment from Belarus to the fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

January 23, 2026

Belarusian Drones and Electronic Warfare Systems Conduct Combat Duty in Ethiopia

The Belarusian exposition at Aviation Expo 2026, which opened on January 23, was visited by Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed Ali. Chairman of the State Military-Industrial Committee Dzmitry Pantus personally demonstrated the unmanned aerial systems and electronic warfare equipment to the head of the Ethiopian government.

January 25, 2026

US Envoy Heads to Addis Ababa After Cairo.

U.S. Assistant Secretary of State Christopher Landau and U.S. AFRICOM Commander General Dagvin Anderson visited the Ethiopian Air Force headquarters and the Black Lion Aviation Expo in Bishoftu, about 40 kilometers south of Addis Ababa.

January 27, 2026

Russia Delivers Yak130 Jets and Orion Drone to Ethiopia in Significant Military Upgrade.

The world is watching, and history will judge them not as geo-strategic actors, but as enablers of Christian genocide, terrorism, complicit in crimes against humanity that could have been prevented.

👹 What a wicked and evil world! But, sooner or later they all will never escape God's judgment!

Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm as Ethiopia is a Biblical Nation Under the Almighty Egziabher God

🔥 Ethiopia: Where Two World Wars Began — and Where the Third is Brewing

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Abiy Ahmed Ali to Ahmed al-Sharaa 👈

👉 Please watch the video from beginning to end…. to realize how evil and wicked the current world is.

😈 The Senior officials are from:

☆ Iran (Islam)

☆ Pakistan (Islam)

☆ Qatar (Islam)

☆ India (Hinduism)

☆ China (Atheism)

☆ Israel (Atheism)

☆ European Union (Atheism)

☆ Azerbaijan (Islam)

☆ Germany (Atheism)

☆ Belarus (Atheism)

☆ UAE (Islam)

☆ USA (Atheism)

☆ Russia (Atheism)

☆ UK (Atheism)

☆ United Nations (Atheism)

☆ African Union (Atheism)

Italy (Atheism)

😔 Ethiopia: The Next Phase of Genocide of Christians | Protestant + Islamic Jihad by The Heathen Galla-Oromos

https://youtu.be/Oguhm0lve-M

* The Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ – 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ – Over a Million female Ethiopian slaves were sold to Arab countries

❖ – 20 million Ethiopian are forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic PM Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

🔥 The Wars in Tigray , Ethiopia and Ukraine showed us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite nations, entities, bodies and individuals are waging Jihad against the ancient Christian nation of Axumite Ethiopia – as they all actively and openly assist, empower and protect, the genocidal fascist Oromo Islamic regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • The United Nations
  • The World Health Organization
  • António Guterres
  • Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ Elon Musk (Starlink)
  • ☆ Peter Thiel (Palantir)
  • The European Union
  • The African Union
  • The United States, Canada & Cuba
  • Presidents Biden & Trump
  • 🔥 RUSSIA / BELARUS
  • Ukraine
  • China
  • Israel
  • ☆ Iran
  • Arab States / Arab League /UAE
  • Egypt
  • Turkey
  • Azerbaijan
  • Southern Ethiopians
  • Amharas
  • Galla-Oromos
  • Eritrea
  • Djibouti
  • Kenya
  • South Africa
  • Nigeria
  • Sudan
  • Somalia
  • Pakistan
  • India
  • Amnesty International
  • Human Rights Watch
  • World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • The World Bank & International Monetary Fund (IMF)
  • The International Criminal Court (ICC)
  • The Atheists and Animists
  • The Muslims
  • The Protestants
  • The Sodomites
  • Mainstream Media
  • Social Medias like Facebook, YouTube, Tic Tok
  • TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: 'Israel vs Iran', 'Russia + China vs Ukraine + The West', 'Egypt + Sudan vs Iran + Turkey', 'India vs Pakistan' have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

With the Zionist Tigray -Ethiopians are:

  • The Almighty Egziabher God & His Saints
  • St. Mary of Zion
  • The Ark of The Covenant

Saturday, February 21, 2026

UAE Drones Attacked One of The World's Oldest Orthodox Monasteries | የአቡነ አረጋዊ ገዳም በአረብ ሙስሊም ድሮኖች ወደመ | ፭ ዓመት ሞላው፤ እንደው ሕዝበ ክርስቲያኑ ምን እያደረገ /እየጠበቀ ነው?

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳምን የጨፈጨፉት እና ያስጨፈጨፉት አውሬዎች እጣ ፈንታ በጣም አሰቃቂ ነው

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ አምላኪ የሆኑትን ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

❖❖❖❖

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ መት መታሰቢያ

ከአራት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ ጥር /3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። በተቃራኒው፤ ለሕዝቡ አዳዲስ አጀንዳ እና ድራማ አየፈጠሩ ብሎም እነ ሲ.አይ.ኤ በሚሰጧቸው የአትኩሮት ማስውለውጫ ስክሪፕት እየተመሩ ከፍትሕ እና ተጠያቂነት ለማምለጥ እየሠሩ ነው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

January 11, 2021Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

Based on reports regarding the conflict in Ethiopia's Tigray region (starting on November 4, 2020), the historic Debre Damo monastery was reported to be destroyed or heavily damaged during the conflict, with allegations suggesting it was targeted by drones and heavy weapons.

👉 Here are the key details regarding this situation:

  • Destruction of Debre Damo: Reports from February 2021 indicated that the 6th-century Debre Damo monastery was destroyed, with buildings on top of the mountain ruined and ancient, invaluable manuscripts and treasures looted.

  • Allegations of Drone Involvement: Reports from the Mekelle Diocese and various observers alleged that many monasteries, including Debre Damo, were bombed by UAE-supplied drones and other weapons during the genocidal jihad.

  • The Drone Controversy: While there were widespread allegations, some experts and investigators argued that there was no definitive evidence of United Arab Emirates (UAE) drones being directly used by the Ethiopian Air Force, suggesting instead that the Ethiopian government used its own Chinese-made Wing Loong drones or Iranian-made drones. However, evidence indicated that the UAE operated Wing Loong II drones from a base in Assab, Eritrea, and provided significant logistical support to the Ethiopian military during the conflict.

  • Looting and Destruction: In addition to the bombing, the Debre Damo monastery was reportedly looted by forces involved in the conflict.

Debre Damo is an isolated, 6th-century monastery located in Tigray, known for its inaccessibility and its collection of ancient manuscripts.

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...