Showing posts with label ማርያም. Show all posts
Showing posts with label ማርያም. Show all posts

Tuesday, November 18, 2025

Russian Drone Strikes Antichrist Turkey's Tanker Across the Border at Ukrainian Izmail (ISHMAEL) Port

https://rumble.com/v71wnmy-russian-strikes-antichrist-turkeys-tanker-across-the-border-at-ukrainian-iz.html

https://www.bitchute.com/video/XuotlMI16Yqx/

🥚 የሩሲያ ድሮን በዩክሬን ኢዝማይል (እስማኤል) ወደብ ድንበር ላይ የቱርክን ፀረ-ተቃዋሚ ታንከር መታ

እርስበርስ በጂዖ ፖለቲካዊ ጨዋታ በመሞዳሞች ጊዜ ሲያባክኑ የቆዩት ሩሲያ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወደ ቀጣዩ ጦርነት ይገቡ ዘንድ ግድ ነው። አባታችን አባ ፓይሲዮስ የተነበዩት የሩሲያ እና ቱርክ ጦርነት እና ይህንም ተከትሎ የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ መጥፋትና የቁስጥንጥንያ (ኢስታንቡል) ወደ ኦርቶዶክስ ግሪክ እና አርሜኒያ መመለስ የተቃረበ ይመስላል። አክሱም ጽዮንን የደፈረም በታቦቷ ልጆች ላይ ጀነሳይድ የፈጸመ ሁሉ ተገቢውን ፍርድና ቅጣት አንድ በአንድ ያገኝ ዘንድም ግድ ነው!!! እነዚህን የኅዳር ጽዮን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው።

🥚 During their continuing series of combined drone-missile strikes against Ukrainian energy targets, Russian forces struck the port city of Izmail, in the Odessa region – right on the border with NATO member Romania.

At least one of the drones struck a Turkish-flagged tanker and set it on fire – just one day after Kiev regime leader Volodymyr Zelensky signed a deal to import US liquefied natural gas through that exact area.

Euronews reported:

“The MT Orinda was hit during the offloading of liquefied petroleum gas at Izmail port, Turkey’s Directorate for Maritime Affairs said. All 16 crew on board evacuated and no one was hurt, it said.”

Russia has repeatedly used drones, missiles and artillery to strike Ukrainian Black Sea ports.

“Authorities ordered the evacuation of people and animals from two villages close to Izmail on the Romanian side of the border, saying the nature of the tanker’s cargo required such precautions.

Ukrainian officials didn’t comment specifically on the tanker, although regional military administration head Oleh Kiper said Russian drones attacked the Odesa region overnight and damaged energy and port infrastructure in several cities.”

Romania evacuates village as Russian drone struck ship stationed in Izmail in Odessa region.

Ship carrying 4,000 tons of liquified gas was struck by Russian drone on the bank of the Danube river — authorities believe the risk of explosion is high.

“On Sunday, Zelenskyy was on an official visit to Greece where a deal was signed for US liquefied natural gas to flow to Odesa via pipelines from the northern port of Alexandroupolis starting in January.”

Two other vessels were also damaged in Izmail.

🧕 The ARK (St. Mary of Zion) ? / ታቦተ ጽዮን(ጽዮን ማርያም)?

House of the Virgin Mary

The House of the Virgin Mary is located in today's Antichrist Turkey. It is situated on Mount Koressos (also known as Bülbüldağı), which is about about 5 kilometers from the ancient city of Ephesus and 7 kilometers from the modern town of Selçuk.

This sacred sanctuary, believed to be the last residence of Virgin Mary, The Mother of Jesus Christ, attracts countless pilgrims and tourists from all corners of the world. Steeped in history, legend, and spirituality, the House of the Virgin Mary is a place of reverence and contemplation.

The ancient Greek city of Ephesus was a recipient city of one of the Pauline epistles and one of the seven churches of Asia addressed in the Book of Revelation. The Gospel of John may have been written there, and it was the site of several 5th-century Christian Councils (Council of Ephesus). The city was destroyed by the Goths in 263. Although it was afterwards rebuilt, its importance as a port and commercial centre declined as the harbour was slowly silted up by the Küçükmenderes River. In 614, it was partially destroyed by an earthquake.

🧕 The Mother God, St. Mary, the New Ark of the Covenant

In the Book of Revelation (11:19) the Ark of the Covenant appears again, this time in the Celestial Temple in fulfillment of the prophecy of Jeremiah. This vision of the Ark leads immediately in Revelation to the vision of the Woman Clothed with the Sun who was with child (Rev. 12:1). The image is that of Mary, presented as Mother of the Messiah and spiritual Mother of Israel, the New Ark of the Covenant.

Saturday, November 15, 2025

ኀዳር ፮ ቁስቋም ማርያም፣ የቁስቋሟ ማርያም በምልጃዋ ትጠብቀን | የጌታችን ልደት በመስከረም ወር ነበር ማለት ነው?!

😇 እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ 🧕 ከእናቱ ከድንግል ማርያም እና ቤተሰቡ ጋር ወደ ግብጽ (የአባይ/ጊዮን ወንዝ ውሃ) ሲሰደዱ ጌታችን በጥቂት ሳምንታት እና ከጥቂት ወራት መካከ ሳይሆን አይቀርም እድሜው። መስከረም አንድ/(እንቍጣጣሽ) ከሆነ የጌታችን ልደት የሦስት ወር ሕፃን ነበር ማለት ነው።

ከሃያ አራት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት ዕለት (ምናልባትም የጌታችን የልደት ቀን) ዛሬ መሀመዳዊን ከንቲባ የመረጡባትን ኒው ዮርክ ከተማን ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ (የዘመናችን ሄሮድሳውያን) ይህን ዕለት ለሽብር ጥቃት የመረጡትም በዚህ ምክኒያት መሆኑ እርግጠኛ መሆን ይቻላል።

በአውሮፓም መስከረም 11 (መስከረም ፩) ቀን በአውስሪያዋ ቪየና በዋነኝነት የሚታወቅበት ምክኒያት እ... መስከረም 11 ቀን 1683 (መስከረም ፫) ላይ የካሂንበርግ ጦርነት የሚመራው የኦቶማን ቱርክ ጦር ሰራዊት ሽንፈት በሁለተኛው የቱቶማን ጦርነት ውስጥ ወደ ኦቶማን ጦር ሽንፈት አመጣበት። ይህ አስተባባሪነት የተባበሩት መንግስታት ክርስቲያን ወታደሮች ኃይል በጀግናው የፕላንዱ ክርስቲያን ንጉሥ ዮሃን ሶቢየስኪ III መሪነት ስር የቪየና ከተማን ክፉኛ ከበባ ያቆመበት እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ኦቶማን ቱርክ ግዛት ወደ አውሮፓ መስፋፋት ያቆመበት ቍልፍ ዕለት ተደርጎ ይቆጠራል።

ለኢትዮጵያ ብሎም ለመላዋ አፍሪካ ዛሬ የሚያስፈልጋት እንደ ፖላንዱ ንጉስ ሶቢየስኪ መስቀሉን ተሸክሞና ቅድስት ማርያምን እና ቅዱሳኑን አስከትሎ የኢትዮጵያን ጠላቶች ለመስቀል ጦርነት የሚነሳ ክርስቲያን ንጉሥ ብቻ ነው። ይህ ንጉሥ ደግሞ ከአክሱም ጽዮን ይነሳል የሚል ተስፋ አለኝ።

የሚገርም ነው፤ የግሪጎሪያኑ/አውሮፓዋኑ መስከረም 11 እና የኢትዮጵያ መስከረም ፩/1 በአንድ ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ መዋል የጀመሩት እ..አ በ 1803 (መስከረም ፩/ 1፣ ፲፯፻፺፮/1796 .)ላይ ነው። በእሑድ ዕለት!

🧕 ኀዳር ፮ ቀን እመቤታችን ወደ ግብጽ አገር ተሰዳ ስትመለስ ቁስቋም በምትባል አገር ገብታ ያረፈችበት በዓል ነው፡፡ ከገነት የተሰደደውን አዳም ወደ ገነት ለመመለስ ሲል ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከድንግል ማርያም ከአረጋዊው ዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር ወደ ግብጽ ተሰደደ፡፡ ጌታችን ከ፫/3 ዓመት ከ፮/6 ወር የግብጽ ስደት በኋላ ወደ እስራኤል እንደሚመለስ አስቀድሞ ነቢየ ልኡል ሆሴዕ በትንቢት መነጽርነት ተመልክቶ “ልጄንም ከግብጽ ጠራሁት ” ብሎ ተናግሯል ሆሴ ፲፩፥፩

እንኳን አደረሰን!

💭 ከምወዳቸውና ከሚናፍቁኝ ውብ የአዲስ አበባ ዓብያተ ክርስቲያናት መካከል እንጦጦ ቁስቋም ማርያም መስከረም ፳፻፲ ወ ፩ /2011 .

ስለ መንበረ ንግስት ቁስቋም

ለእግዝአብሔር ካላቸው አክብሮትና ፍርሀት ለቤተ ክርስቲያንና በንግሥና ለሚያስተዳድሩት ህዝብ ካላቸው ፍቅር የተነሣ በህዝቡ “እምዬ” የሚል ስም የተሠጣቸው ንጉሠ ነገሥት አፄ ሚኒሊክ ከባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ ብጡል ጋር ሠራዊታቸውን አስከትለው ከእንጦጦ ቤተ መንግስታቸው ወደ ፍልውሃ እና ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ሲንቀሣቀሱ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን በታነፀችበት ሥፍራ ላይ ድንኳናቸውን ተክለው ቆይታ ያደርጉበት ነበር፡፡

ከዕለታት አንድ ቀን እረፍት ባደረጉበት ሥፍራ እንቅልፍ ሸለብ ያደርጋቸውና አንዲት እጅግ የተዋበች ሴት ልጅ አዝላ በእቴጌ ጣይቱ አማሣል “ይህንን ቦታ ልቀቁልኝ፤ ቤቴን ልስራበት !!” ስትላቸው ያያሉ፡፡ ንጉሡም ከእንቅልፋቸው በመንቃት ያዩትን ሁሉ ለባለቤታቸው ለእቴጌ ጣይቱ ብጡል ይነግሯቸዋል፤ በመቀጠልም በእቴጌ ጣይቱ አምሣል ስለታየቻቸው በስምሽ ሆስፒታል ትሰሪበት ዘንድ ፈቅጄልሻለሁ ብለው ቦታውን ለእቴጌ ጣይቱ ይሰጧቸዋል፤ ከግዜ በኃላ ንጉሠ ነገሥት አፄ ምኒሊክ ስለታመሙ እቴጌ ጣይቱ ባለቤታቸውን ማስታመም ይጀምራሉ፤ አብረዋቸው አባታቸውን ያስታምሙ ለነበሩት ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ አፄ ምኒሊክ ንጉሡ ያዩትን ራዕይና ሀኪም ቤቱን ለመስራት ያለመቻላቸውን ጭምር ይነግሯቸዋል፡፡ ከጥቂት ዓመታት በኃላ ንጉሠ ነገሥት አፄ ምኒሊክ አርፈው እቴጌ ጣይቱም እንጦጦ በቤተመንግስት ተቀምጠው ከእምዬ ምኒሊክ ጋር ያሣለፉትን ህይወት በማስታወስ አዲስ አበባን ቁልቁል እየተመለከቱ “ነበር እንዲህ ቅርብ ነው ወይ አሉ ይባላል !!” ብዙም ዓመት ሳይቆዩ እቴጌም ባለቤታቸውን ተከትለው አረፉ፡፡

ልጅ ኢያሱ መሪነቱን ይዘው በነበሩበት ሠዓት ከመኳንንቱ፤ መሳፍንቱ እና ሹማምንቱ ጋር በአስተዳደር ባለመግባባታቸው ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክን ንግሥናቸውን እንዲረከቡ ሲደረግ ራስ ተፈሪ መኰንን አልጋወራሽነትን እንዲረከቡ ተደረገ፡፡ የንግሥና ህይወታቸውን ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክ በመባል በትረ መንግስታቸውን ከተረከቡ በኃላ እቴጌ ጣይቱ የነገሯቸውን አስታውሰው፤ ዛሬ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተተከለችበት ቦታ ላይ ሆስፒታሉን ለመሥራት የመሠረት ቁፋሮ ይጀመራል፡፡ በቁፋሮውም ወቅት አስደናቂ ነገር ይከሠታል፤ ይኽውም “ታቦተ ቁስቋም የሚል ፅሑፍ ያለበት የንግሥት እሌኒ የመዳብ ወንበር እና የብረት መስቀል” ይገኛል፡፡ ንግሥት እሌኒ የአፄ ዘርዓያቆብ እህት ሲሆኑ በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበሩ ንግሥናቸውም በ1426 /ም እንደነበረ የኢትዮጵያ ታሪክ ያስረዳናል፡፡ የ492 ዓመት ዕድሜ ያለው ንብረት ከመሬት ተቀብሮ በጥበብ እግዚአብሔር ተጠብቆ ምንም ሳይበላሽ መገኘቱ ድንቅ የእግዝአብሔር ሥራን ያመላክተናል፡፡ በዚህም ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ተደንቀው ንዋየ ቅዱሣቱን መስቀል እና ሌሎቹንም የተገኙትን በታሪከ ነገሥታት በዓታ ለማርያም እንዲቀመጥ ያደርጋሉ፡፡ በቁፋሮው ግዜ በተገኘው ንዋየ ቅዱሣት ምክንያት ሥራው ወደ ተቋረጠው የሆስፒታል ቦታ በመሄድ ቤተክርስቲያን ይሠራ ዘንድ ሕዳር 6 ቀን 1918 .ም የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ መቃኞውም በአስቸኳይ ይሠራ ዘንድ ለራስ ዳምጠው ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡

በበጎ ሥራቸውና ካህናትን በመውደዳቸው ምክንያት ዘመነ ካህናት ተብሎ በሚጠራበት ግዜ በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክ ዘመነ ንግሥና በግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ፍፃሜ ዘመን በሰሜን አዲስ አባባ ልዩ ስሙ እንጦጦ በተባለ ስፍራ በራስጌ ርዕሰ አድባራት እንጦጦ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም እና ደብረ ኃይል ቅዱስ ዑራኤል ወቅዱስ ኤልያስ በግርጌ ሀመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቀጨኔ ደብረ ሠላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያንን አዋሣኝ አድርጋ በመሐል ባለ ልዩ ጉብታ (መሶብ) በምትመስል በግማሽ አዲስ አባባን ሊያሣይ በሚችል ቦታ ላይ መቅደስና ቅኔ ማህሌት ያለው መቃኞ ቤተክርስቲያን ሠርተው በትእዛዙ መሠረት አሠርተው ታቦተ ቁስቋም ማርያምንና ታቦተ መድኃኔዓለም ኢየሱስን ሌሎችንም ንዋየ ቅዱሳት በእጨጌ ተድላና በዓቃቤ ሠአት መምሬ አበበ ትዕዛዝ በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክ መኪና በካህናትና ዲያቆናት በምዕመናንና ምዕመናት ታጅቦ ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ እና ታላላቅ ሹማምንት በተገኙበት በግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ባራኪነት ታቦŸ ኅዳር 6 ቀን 1919 .ም ገባች፡፡ ስያሜዋንም “መንበረ ንግሥት ቁስቋም ማርያም” ብለዋታል፤ የመጀመሪያው አስተዳዳሪም ቄስ ገበዝ ብሥራት ኃ/ማሪያም ነበሩ።

Monday, September 8, 2025

ቅዱስ ሩፋኤል፣ የደም ጨረቃ፣ የኢትዮጵያ ካርታ ፥ ቅድስት ማርያም ፥ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጀነሳይድ ለፈጸሙት አረመኔዎች

🌕 ከጥቂት ሰዓታት በፊት ጨረቃዋ እንዲህ ነበር ልክ 'በሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ” (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ላይ የታየችኝ

🛑 በኢትዮጵያ፤ እ..አ ከኅዳር 2020 እስከ ዛሬ ድረስ፡-

  • - ሁለት ሚሊዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈዋል
  • - ሁለት መቶ ሺህ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሴቶች፣ ሕጻናት እና መነኮሳት ተደፍረዋል
  • - ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሌላ ሀገር ለመሰደድ ተገደዋል።
  • - አራት ሚሊዮን የተፈናቀሉ ዜጎች በግጭት፣ በጦርነት እና በአየር ንብረት ቀውስ ክፉኛ ተጎድተዋል።
  • ❖ – ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሴት ኢትዮጵያውያን ባሪያዎች ለአረብ ሀገራት ተሽጠዋል
  • ❖ – ሃያ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የምግብ ዋስትና እጦት እንዲደርስባቸው ተገደዋል።

በፋሺስቱ እስላም-ፕሮቴስታንት፣ የጋላ-ኦሮሞ የብልጽግና ወንጌል ናፋቂ ጂሃዳዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና የተባበሩት መንግስታት፣ የአረብ፣ የእስራኤል፣ የቱርክ፣ የኢራን፣ የአውሮፓ፣ የአሜሪካ፣ የራሺያ፣ የዩክሬን፣ የአፍሪካ ሃገራት።

[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፪፥፳ ]❖

ታላቅ የሆነ የተሰማም የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣሉ።”

😔 Since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

  • ❖ – Up to 2 Million Orthodox Christians were brutally Massacred
  • ❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
  • ❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries
  • ❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks
  • ❖ – Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries
  • ❖ – 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic Prime Monster Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

[Acts 2:20]❖

The sun shall be turned to darkness and the moon to blood, before the day of the Lord comes, the great and magnificent day.”


Uploading: 573796 of 573796 bytes uploaded.

Luciferian Agent PM of The Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia Again Used the Language of Genocide

https://www.bitchute.com/video/48xFHBUk706F/ https://rumble.com/v72xiju-luciferian-agent-pm-of-the-fascist-oromo-islamic-regime-of-ethiopia...