Showing posts with label ኢየሱስ ክርስቶስ. Show all posts
Showing posts with label ኢየሱስ ክርስቶስ. Show all posts

Friday, May 29, 2026

13,666 Muslims Ended Up in Hospital in Antichrist Turkey During Eid Feast Trying to Sacrifice Sheep

https://www.bitchute.com/video/HNNEcPnJHmBA/

https://rumble.com/v7ajg0g-13666-muslims-ended-up-in-hospital-in-antichrist-turkey-during-eid-feast-tr.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

13,666 ሙስሊሞች በኢድ አል-አድሃ እስላማዊ በዓል ወቅት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ሆስፒታል ገብተዋል፤ በግን ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር በመስዋዕትነት መልክ ለማቅረብ ሲሞክሩ

🔥 አንዳንዶቹ ራሳቸውን ወጉ። ሌሎች ደግሞ ከበጎቹ ጋር በተደረጉ ውጊያዎች ተሸነፉ።

በጉ በእርግጥ "ለአምቡላንስ ደውሉ፤ ግን ለእኔ አይደለም።" ብሏል።

የሙስሊሞች በዓላት ኢድ አል-ፊጥር እና ኢድ አል-አድሃ ሁለቱም የሰይጣን አረማዊ ቅርስ ናቸው፤ ልክ እንደ መላው የእስልምና ሰይጣናዊ አምልኮ።

🐑 በመስቀል ላይ በግ፡ የኢየሱስ ደም ያድናል ♰

አምላክህ እንደ አንበሣ፣ እንደ በግ ነው፤ ፍራውም ውደደውም፤ የታረደው በግ ለንግሥ እንደ አንበሣ ሆኖ ይመጣልና!

አንበሣ (የይሁዳ አንበሣ):የእግዚአብሔርን ታላቅ ኃይል፣ ሉዓላዊነትና ጠላቶችን ድል መንሳት ያመለክታል። በ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ አቆጣጠር መሠረት በተለይም የዓለም መድኃኒት ከይሁዳ ነገድ እንደ አንበሳ እንደሚነሳ (የኃጢአትና የሞት ድል ነሺ) ተገልጿል።

በግ:የዋህነትን፣ ትዕግሥትንና ያለ በደል ስለሰው ልጅ መሥዋዕት መሆንን ይወክላል። ኢየሱስ ክርስቶስ የዓለምን ኃጢአት ለማስወገድ እንደ በግ ወደ መታረድ መሄዱን እና በመስቀል ላይ መከራ መቀበሉን የሚያሳይ ነው። የእነዚህ ሁለት ተቃራኒ ባሕርያት ጥምረት፤ ፈጣሪ ለፍጥረቱ ያለውን ጥልቅ ፍቅር፣ ፍትሕና አባትነት ያሳያል።

🔥 Some stabbed themselves. Others lost fights against the sheep.

The sheep really said, "call the ambulance, but not for me."

The Feasts Eid al Fitr and Eid al Adha are both satanic pagan heritage, as is the entire Cult of Islam.

🐑 Lamb on the Cross: The Blood of Jesus Saves

😇 Jesus Christ: 🦁 The Lion and The Lamb 🐑

Orthodox Christian theology honors both roles equally, anchoring this duality in the scriptures:

🦁 The Lion: Rooted in Genesis and the Book of Revelation (5:5), Jesus is called the "Lion of the tribe of Judah". This signifies His royal lineage, divine authority, and ultimate victory over sin, death, and the devil.

🐑 The Lamb: Throughout the Gospels and Revelation, He is the "Lamb of God" (John 1:29) and the "Lamb slain from the foundation of the world" (Revelation 13:8). This highlights His humility, obedience, and the sacrificial offering of Himself on the Cross.

The ultimate expression of this duality is found in Revelation 5:5-6. The Apostle John weeps because no one is worthy to open the sealed scroll. He is told to look at the "Lion of the tribe of Judah." However, when John looks, he sees not a ferocious predator, but "a Lamb as though it had been slain."

In the Orthodox Christian faith, these two natures are beautifully intertwined in the Divine Liturgy. Christ conquered death precisely because He willingly went to the Cross as a humble Lamb, defeating the powers of darkness through His ultimate act of love rather than earthly force.

Thursday, May 21, 2026

Antichrist Elon Musk Calls Brain Chips “Jesus-Level” Tech

https://www.bitchute.com/video/F4CGsZTQnbIA/

https://rumble.com/v7a6u8a-antichrist-elon-musk-calls-brain-chips-jesus-level-tech.html

👹 የክርስቶስ ተቃዋሚ ኢለን ማስክ የአንጎል ቺፕስን “የኢየሱስ ደረጃ” ቴክኖሎጂ ብሎ በድፍረት ጠራው።

🚨 ለመሆኑ የዘረኛው ኢለን ማስክ ምድርን በመዞር ላይ ያሉት10,000 ሳተላይቶች በትክክል ምን እያደረጉ ነው? በአፍሪካ ሕዝቦች ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን አልጠራጠርም። በኢትዮጵያ እንደምናየው የእርስበርስ መተላለቅ፣ ተቃውሞ እንዳይነሳ ሕዝቡን እንደ እንቅልፍ ኪኒን ማደንዘዝ፣ ኤርትራን አሳልፈው ሰጥተው 'ቅኝ አልተገዛንም' የሚሉትን 'ኢትዮጵያውያንን' ለማዋርድና ሞራል ለመስበር በኬንያ 'ነዳጅ ተውደደ!' የሚሉ አመጸኞችን መቀስቀስ፣ በደቡብ አፍሪካም እንደምናየው አፍሪካውያን በአፍሪካውያን ላይ እንዲነሱ ተቃውሞዎችን ማነሳሳት፣ በኮንጎ እና ኡጋንዳ እንደ ኢቦላ ያሉትን ወረርሽኞች የሚያሰራጩ ጨረሮችን (አጋንንትን) ያፈነጥቁ ይሆን? ይመስለኛል! የኢለን ማስክ 'ስታርሊንክ'/ Starlink ከ ሃአርፕ/HAARP ጋር ተጣምሮ እየሠራ ነው። ኦ! ! !

❖[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፪]❖

የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ስሙ፤ እግዚአብሔር በእምነት ባለ ጠጎች እንዲሆኑ ለሚወዱትም ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን መንግሥት እንዲወርሱ የዚህን ዓለም ድሆች አልመረጠምን? እናንተ ግን ድሆችን አዋረዳችሁ። ባለ ጠጎቹ የሚያስጨንቁአችሁ አይደሉምን? ወደ ፍርድ ቤትም የሚጎትቱአችሁ እነርሱ አይደሉምን? የተጠራችሁበትን መልካሙን ስም የሚሰድቡ እነርሱ አይደሉምን?

ሰኞ፣ ግንቦት 182026 ኤሎን ማስክ ከ ሰዶም እና ገሞራ (ቴል አቪቭ)እስራኤል ዘ-ስጋ

👹 እግዚአብሔርን መጫወት እና መስደብ

በቴል አቪቭ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ የቴክኖሎጂ ቢሊየነር ኤሎን ማስክ በጣም ትልቅ ምኞት ካላቸው እና ምናልባትም አወዛጋቢ ከሆኑ ጀብዱዎቹ አንዱን በተመለከተ አስገራሚ አስተያየት ሰጥቷል። የአንጎል ቺፕ ኩባንያውን ስራ "የኢየሱስ ደረጃ" ቴክኖሎጂ ብሎ የሚጠራውን ቴክኖሎጂ እየቀረበ እንደሆነ ገልጿል።

በሳምሶን ዓለም አቀፍ ስማርት ሞቢሊቲ ጉባኤ ላይ የተሰጡት አስተያየቶች ወዲያውኑ ዓለም አቀፍ ትኩረትን ስበዋል። ማስክ የአንጎል-ኮምፒውተር በይነገጾችን (BCIs) የሚያዘጋጀውን ኔውራሊንክን እየጠቀሰ ነበር። ቴክኖሎጂው የሰውን አንጎል በቀጥታ ከዲጂታል ስርዓቶች ጋር ለማገናኘት ያለመ ነው።

🎯 እንደ አደገኛው እና ዘረኛው ኢለን መስክ ከሆነ የኔውራሊንክ ቺፕ ዋና ዓላማን ግብ እንደ ሽባ (Tetraplegia/Quadriplegia) እና ALS ላሉ ከባድ የነርቭና የአካል ጉዳት ችግሮች መፍትሄ መስጠት ሲሆን፤ በአስተሳሰብ ብቻ ኮምፒውተሮችን፣ ስማርት ስልኮችን አልፎ ተርፎም ሮቦቶችን መቆጣጠር ያስችላል።

⚙️ ቴክኖሎጂው እንዴት ይሰራል?

  • አሰራሩ የኔውራሊንክ ቺፕ (N1 Implant) ከአምስት ሳንቲሞች ጋር የሚቀራረብ አነስተኛ መጠን አለው።

  • ኤሌክትሮዶች ከቺፑ ጋር የተያያዙ እጅግ በጣም ቀጭን የሆኑ አዳዲስ ገመዶች (threads) በልዩ የቀዶ ጥገና ሮቦት አማካኝነት የሰው አንጎል ክፍል ውስጥ ይቀመጣሉ።

  • መስተጋብር እነዚህ ኤሌክትሮዶች አንድ ሰው እጁን ለማንቀሳቀስ ሲያስብ ወይም የተወሰነ ተግባር ለማከናወን ሲሞክር በአንጎል ውስጥ የሚፈጠረውን የኤሌክትሪክ ምልክት (neural signals) አንብበው ወደ ውጫዊ ኮምፒዩተር ያስተላልፋሉ።

💡 የወደፊት እይታ እና ስኬቶች፤

  • በሰው ልጆች ላይ በተደረጉ የፈተና ምዕራፎች (clinical trials) ታካሚዎች በአስተሳሰብ ብቻ የኮምፒውተር መዳፊትን (mouse) በመቆጣጠር ቼዝ እና የቪዲዮ ጨዋታዎችን መጫወት ችለዋል።

  • ከህክምና ባለፈ የሰውን ልጅ የማሰብ አቅም ማሳደግ እና የሰው ሰራሽ አስተውለትን (AI) ከሰው አእምሮ ጋር የማስተሳሰር የረጅም ጊዜ ራዕይ አለው።

ሐሙስ፣ መጋቢት 192026፣ ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከሰዶም እና ግብፅ (ኢየሩሳሌም)

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከኢራን ጋር ስላለው ጦርነት በእንግሊዝኛ ቋንቋ በተደረገ የጋዜጣዊ መግለጫ ላይ "ኢየሱስ ክርስቶስ ከጄንጊስ ካን /Genghis Khan የሚበልጥበት ምንም ብልጫ የለውም!" በማለታቸው ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሟቸዋል።

❖[James 2:5-7]❖

“Listen, my beloved brothers, has not God chosen those who are poor in the world to be rich in faith and heirs of the kingdom, which he has promised to those who love him? But you have dishonored the poor man. Are not the rich the ones who oppress you, and the ones who drag you into court? Are they not the ones who blaspheme the honorable name by which you were called?„


☆ Monday, May 18, 2026,  Elon Musk from

Sodom and Gomorrah (Tel Aviv)


👹 Playing God and Blaspheming 


Speaking at an international summit in Tel Aviv, tech billionaire Elon Musk made a striking claim about one of his most ambitious, and perhaps controversial, ventures. He described the work of his brain-chip company as approaching what he called “Jesus-level” technology.


The remarks, delivered at the Samson International Smart Mobility Summit, immediately drew global attention. Musk was referring to Neuralink, his company developing brain-computer interfaces (BCIs). The technology aims to connect the human brain directly to digital systems.


☆ Thursday, March 19, 2026, Benjamin Netanyahu 

from Sodom and Egypt (Jerusalem)


Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu faced significant backlash for stating that "Jesus Christ has no advantage over Genghis Khan" during an English-language press conference regarding the ongoing war with Iran.

ዐረገ በስብሐት ዐረገ በእልልታ | The Feast of the Ascension of Jesus Christ

https://rumble.com/v7a6ec2--the-feast-of-the-ascension-of-jesus-christ.html

😇 እንኳን ለጌታችን የዕርገት በዓል አደረሰን!😇 ♰ ግንቦት ፲፫ ቀን ፳፻፲፰ዓ.ም ♰

😇 የዕርገት በዓል ባለፈው ዓመት በግንቦት ፳፩/21 የቅድስት ማርያም ዕለት ነበር የዋለው። ዘንድሮ ደግሞ በእኛ ግንቦት ፲፫ በፈረንጆቹ ግንቦት ፳፩/21 ነው የዋለው። ትርጉሙ ምን ይሆን?!

ዕርገት› በግእዝ ቋንቋ ማረግ፣ ከታች ወደ ላይ መውጣት ማለት ሲኾን የጌታችን ትንሣኤ በተከበረ በዐርባኛው ቀን የሚውለው ዐቢይ በዓልም ‹ዕርገት› ይባላል (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፯፻፷)፡፡ በዓለ ዕርገት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት በግልጽም በስውርም ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለቅዱሳት አንስት መጽሐፈ ኪዳንን፣ ትርጓሜ መጻሕፍትን፣ ምሥጢራትን፣ ሕግጋትንና ቀኖናተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ቀደመ ዙፋኑ ወደ ሰማይ በክብር በምስጋና ማረጉን በደስታ የምንዘክርበት ዐቢይ በዓል ነው፡፡ በዓለ ዕርገት በቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን ባይለቅም ቀኑ ግን የአጽዋማትና በዓላት ማውጫ ቀመርን ተከትሎ ከፍ እና ዝቅ ይላል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው በዓለ ዕርገት ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ይውላል ማለት ነው፡፡ ከጌታችን የዕርገት በዓል ጀምሮ (ከበዓለ ትንሣኤ ዐርባኛው ቀን) እስከ በዓለ ጰራቅሊጦስ ዋዜማ (ዐርባ ዘጠነኛው ቀን) ድረስ ያለው ወቅትም ‹ዘመነ ዕርገት› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዘመነ ዕርገት ውስጥ በሚገኘው እሑድ (ሰንበት) ሌሊት ሊቃውንቱ የሚያደርሱት መዝሙርም ‹‹በሰንበት ዐርገ ሐመረ›› የሚል ሲኾን ይኸውም ጌታችን በሰንበት ወደ ታንኳ በመውጣት ባሕርንና ነፋሳትን እንደ ገሠፀ፤ ሐዋርያቱንም ‹‹ጥርጥር ወደ ልቡናችሁ አይግባ፤ አትጠራጠሩ›› እያለ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዳስተማራቸው፤ እንደዚሁም ወንጌልን ይሰብኩ፣ ያስተምሩ ዘንድ በመላው ዓለም እንደሚልካቸው፤ በሰማያዊ መንግሥቱ ይኖሩ ዘንድም ዳግመኛ መጥቶ እንደሚወስዳቸው የሚያስገነዝብ መልእክት አለው (ሉቃ.፰፥፳፪-፳፬፤ ዮሐ.፲፬፥፪፤ ፳፥፳፩)፡፡

በበዓለ ዕርገት ሊቃውንቱ ሌሊት በማኅሌት፣ በዝማሬ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ያድራሉ፡፡ ሥርዓተ ማኅሌቱ እንዳበቃ የሚሰበከው የነግህ ምስባክም፡- ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ ናሁ ይሁብ ቃሎ ቃለ ኃይል›› የሚለው የዳዊት መዝሙር ሲኾን፣ ቀጥተኛ ትርጕሙ፡- ‹‹በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ (ላረገ) ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኀይል የኾነውን ቃሉን እነሆ ይሰጣል፤›› ማለት ነው (መዝ.፷፯፥፴፫)፡፡ ምሥጢራዊ ትርጕሙ ደግሞ ‹‹ነፍሳትን ይዞ ከሲኦል ወደ ገነት ለወጣ፤ አንድም በደብረ ዘይት በኩል ላረገ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ›› የሚል መልእክት አለው፡፡ እንደዚሁም ጌታችን በዐረገ በዐሥረኛው ቀን ‹የኀይል ቃል› የተባለ መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት እንደ ላከላቸው፤ በተጨማሪም ጌታችን በሕያዋን እና በሙታን (በጻድቃን እና በኃጥአን) ላይ ለመፍረድ ዳግም እንደሚመጣ፤ እኛም ይህንን የጌታችንን የማዳን ሥራ እያደነቅን ለእርሱ ምስጋና፣ ዝማሬ ማቅረብ እንደሚገባን ያስረዳናል – ምስባኩ፡፡

በነግህ (ከቅዳሴ በፊት የሚነበበው) ወንጌል ደግሞ ሉቃስ ፳፬፥፵፭ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለው ኃይለ ቃል ነው፡፡ ቃሉም ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት እንደሚወርድ፣ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ ወደ ሰማይ እንደሚያርግና ዳግም እንደሚመጣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት መፈጸሙን፤ ለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት ምስክሮች መኾናቸውን ማለትም በመላው ዓለም እየዞሩ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ እንዲሰብኩና በሰማዕትነት እንዲያልፉ፤ እንደዚሁም ሰማያዊ ሀብትንና ዕውቀትን እስኪያገኙ ድረስ በኢየሩሳሌም እንዲቆዩ መታዘዛቸውን ያስረዳል (ትርጓሜ ወንጌል)፡፡ ይህ ምሥጢር ለጊዜው የሐዋርያትን ተልእኮ የሚመለከት ይኹን እንጂ ለፍጻሜው ግን ዅላችንም ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ቃል አብነት አድርገን የእግዚአብሔርን ሰው መኾንና የማዳኑን ሥራ አምነን፣ ሌሎችንም በማሳመን በሃይማኖታችን ጸንተን መኖር እንደሚገባን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ኃይሉን፣ ጸጋውን፣ ረድኤቱን እንዲያሳድርብንም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን መለየት እንደሌለብን የሚያስገነዝብ መልእክት አለው፡፡

በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ዕብራውያን ፩፥፩ እስከ ፍጻሜው ድረስ፤ ከሌሎች መልእክታት ደግሞ ፩ኛ ጴጥሮስ ፫፥፲፰ እስከ ፍጻሜው፤ የሐዋርያት ሥራ ፩፥፩-፲፪ ሲኾኑ፣ ምስባኩም ‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ›› የሚለው ነው፡፡ ትርጕሙም ‹‹በዕልልታና በመለከት ድምፅ ላረገ ለአምላካችን፣ ለጌታችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና አቅርቡ›› ማለት ነው (መዝ.፵፮፥፭-)፡፡ ወንጌሉ ደግሞ፣ ማርቆስ ፲፮፥፲፬ እስከ ፍጻሜ ድረስ ሲኾን ቃሉም በነግህ ከተነበበው የወንጌል ክፍል ቃል ተመሳሳይነት አለው፡፡ ቅዳሴውም ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ሲኾን ይህ ቅዳሴ ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነውን የእግዚአብሔር ወልድን (የኢየሱስ ክርስቶስን) ዘለዓለማዊነት የሚያስረዳ፤ ሥጋዌዉን፣ ሕማሙን፣ ሞቱን፣ ትንሣኤዉን፣ ዕርገቱንና ዳግም ምጽአቱንም የሚናገር በመኾኑ በዘመነ ትንሣኤ፣ በዘመነ ዕርገትና በበዓለ ኀምሳ ሰሙን ይቀደሳል፡፡

ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴዉ መጀመሪያ ላይ ሀልዎተ እግዚአብሔርንና ምሥጢረ ሥላሴን መሠረት በማድረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ካቀረበ በኋላ፣ ቍጥር ፴፩ ላይ ‹‹… ወበ፵ ዕለት አመ የዐርግ ሰማየ አዘዞሙ እንዘ ይብል ጽንሑ ተስፋሁ ለአብ፤ … ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በዐርባኛው ቀን በብርሃን፣ በሥልጣን፣ በይባቤ ወደ ሰማይ በሚያርግበት ጊዜ አብ የሚሰድላችሁ መንፈስ ቅዱስን እስክትቀበሉ ድረስ ከዚህ ቆዩ ብሎ አዘዛቸው፤›› በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በኾነ ቋንቋ የጌታችንን ወደ ሰማይ ማረግና ለሐዋርያት የሰጠውን አምላካዊ ትእዛዝ ይናገራል (ሉቃ.፳፬፥፵፱)፡፡

😇 የዕርገት በዓል ባለፈው ዓመት በግንቦት ፳፩/21 የቅድስት ማርያም ዕለት ነበር የዋለው

ዘንድሮ ደግሞ በእኛ ግንቦት ፲፫ በፈረንጆቹ ግንቦት ፳፩/21 ነው የዋለው። ትርጉሙ ምን ይሆን?!

ዕርገት› በግእዝ ቋንቋ ማረግ፣ ከታች ወደ ላይ መውጣት ማለት ሲኾን የጌታችን ትንሣኤ በተከበረ በዐርባኛው ቀን የሚውለው ዐቢይ በዓልም ‹ዕርገት› ይባላል (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፯፻፷)፡፡ በዓለ ዕርገት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት በግልጽም በስውርም ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለቅዱሳት አንስት መጽሐፈ ኪዳንን፣ ትርጓሜ መጻሕፍትን፣ ምሥጢራትን፣ ሕግጋትንና ቀኖናተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ቀደመ ዙፋኑ ወደ ሰማይ በክብር በምስጋና ማረጉን በደስታ የምንዘክርበት ዐቢይ በዓል ነው፡፡ በዓለ ዕርገት በቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን ባይለቅም ቀኑ ግን የአጽዋማትና በዓላት ማውጫ ቀመርን ተከትሎ ከፍ እና ዝቅ ይላል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው በዓለ ዕርገት ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ይውላል ማለት ነው፡፡ ከጌታችን የዕርገት በዓል ጀምሮ (ከበዓለ ትንሣኤ ዐርባኛው ቀን) እስከ በዓለ ጰራቅሊጦስ ዋዜማ (ዐርባ ዘጠነኛው ቀን) ድረስ ያለው ወቅትም ‹ዘመነ ዕርገት› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዘመነ ዕርገት ውስጥ በሚገኘው እሑድ (ሰንበት) ሌሊት ሊቃውንቱ የሚያደርሱት መዝሙርም ‹‹በሰንበት ዐርገ ሐመረ›› የሚል ሲኾን ይኸውም ጌታችን በሰንበት ወደ ታንኳ በመውጣት ባሕርንና ነፋሳትን እንደ ገሠፀ፤ ሐዋርያቱንም ‹‹ጥርጥር ወደ ልቡናችሁ አይግባ፤ አትጠራጠሩ›› እያለ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዳስተማራቸው፤ እንደዚሁም ወንጌልን ይሰብኩ፣ ያስተምሩ ዘንድ በመላው ዓለም እንደሚልካቸው፤ በሰማያዊ መንግሥቱ ይኖሩ ዘንድም ዳግመኛ መጥቶ እንደሚወስዳቸው የሚያስገነዝብ መልእክት አለው (ሉቃ.፰፥፳፪-፳፬፤ ዮሐ.፲፬፥፪፤ ፳፥፳፩)፡፡

በበዓለ ዕርገት ሊቃውንቱ ሌሊት በማኅሌት፣ በዝማሬ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ያድራሉ፡፡ ሥርዓተ ማኅሌቱ እንዳበቃ የሚሰበከው የነግህ ምስባክም፡- ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ ናሁ ይሁብ ቃሎ ቃለ ኃይል›› የሚለው የዳዊት መዝሙር ሲኾን፣ ቀጥተኛ ትርጕሙ፡- ‹‹በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ (ላረገ) ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኀይል የኾነውን ቃሉን እነሆ ይሰጣል፤›› ማለት ነው (መዝ.፷፯፥፴፫)፡፡ ምሥጢራዊ ትርጕሙ ደግሞ ‹‹ነፍሳትን ይዞ ከሲኦል ወደ ገነት ለወጣ፤ አንድም በደብረ ዘይት በኩል ላረገ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ›› የሚል መልእክት አለው፡፡ እንደዚሁም ጌታችን በዐረገ በዐሥረኛው ቀን ‹የኀይል ቃል› የተባለ መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት እንደ ላከላቸው፤ በተጨማሪም ጌታችን በሕያዋን እና በሙታን (በጻድቃን እና በኃጥአን) ላይ ለመፍረድ ዳግም እንደሚመጣ፤ እኛም ይህንን የጌታችንን የማዳን ሥራ እያደነቅን ለእርሱ ምስጋና፣ ዝማሬ ማቅረብ እንደሚገባን ያስረዳናል – ምስባኩ፡፡

በነግህ (ከቅዳሴ በፊት የሚነበበው) ወንጌል ደግሞ ሉቃስ ፳፬፥፵፭ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለው ኃይለ ቃል ነው፡፡ ቃሉም ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት እንደሚወርድ፣ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ ወደ ሰማይ እንደሚያርግና ዳግም እንደሚመጣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት መፈጸሙን፤ ለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት ምስክሮች መኾናቸውን ማለትም በመላው ዓለም እየዞሩ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ እንዲሰብኩና በሰማዕትነት እንዲያልፉ፤ እንደዚሁም ሰማያዊ ሀብትንና ዕውቀትን እስኪያገኙ ድረስ በኢየሩሳሌም እንዲቆዩ መታዘዛቸውን ያስረዳል (ትርጓሜ ወንጌል)፡፡ ይህ ምሥጢር ለጊዜው የሐዋርያትን ተልእኮ የሚመለከት ይኹን እንጂ ለፍጻሜው ግን ዅላችንም ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ቃል አብነት አድርገን የእግዚአብሔርን ሰው መኾንና የማዳኑን ሥራ አምነን፣ ሌሎችንም በማሳመን በሃይማኖታችን ጸንተን መኖር እንደሚገባን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ኃይሉን፣ ጸጋውን፣ ረድኤቱን እንዲያሳድርብንም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን መለየት እንደሌለብን የሚያስገነዝብ መልእክት አለው፡፡

በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ዕብራውያን ፩፥፩ እስከ ፍጻሜው ድረስ፤ ከሌሎች መልእክታት ደግሞ ፩ኛ ጴጥሮስ ፫፥፲፰ እስከ ፍጻሜው፤ የሐዋርያት ሥራ ፩፥፩-፲፪ ሲኾኑ፣ ምስባኩም ‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ›› የሚለው ነው፡፡ ትርጕሙም ‹‹በዕልልታና በመለከት ድምፅ ላረገ ለአምላካችን፣ ለጌታችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና አቅርቡ›› ማለት ነው (መዝ.፵፮፥፭-)፡፡ ወንጌሉ ደግሞ፣ ማርቆስ ፲፮፥፲፬ እስከ ፍጻሜ ድረስ ሲኾን ቃሉም በነግህ ከተነበበው የወንጌል ክፍል ቃል ተመሳሳይነት አለው፡፡ ቅዳሴውም ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ሲኾን ይህ ቅዳሴ ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነውን የእግዚአብሔር ወልድን (የኢየሱስ ክርስቶስን) ዘለዓለማዊነት የሚያስረዳ፤ ሥጋዌዉን፣ ሕማሙን፣ ሞቱን፣ ትንሣኤዉን፣ ዕርገቱንና ዳግም ምጽአቱንም የሚናገር በመኾኑ በዘመነ ትንሣኤ፣ በዘመነ ዕርገትና በበዓለ ኀምሳ ሰሙን ይቀደሳል፡፡

ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴዉ መጀመሪያ ላይ ሀልዎተ እግዚአብሔርንና ምሥጢረ ሥላሴን መሠረት በማድረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ካቀረበ በኋላ፣ ቍጥር ፴፩ ላይ ‹‹… ወበ፵ ዕለት አመ የዐርግ ሰማየ አዘዞሙ እንዘ ይብል ጽንሑ ተስፋሁ ለአብ፤ … ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በዐርባኛው ቀን በብርሃን፣ በሥልጣን፣ በይባቤ ወደ ሰማይ በሚያርግበት ጊዜ አብ የሚሰድላችሁ መንፈስ ቅዱስን እስክትቀበሉ ድረስ ከዚህ ቆዩ ብሎ አዘዛቸው፤›› በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በኾነ ቋንቋ የጌታችንን ወደ ሰማይ ማረግና ለሐዋርያት የሰጠውን አምላካዊ ትእዛዝ ይናገራል (ሉቃ.፳፬፥፵፱)፡፡

Friday, May 1, 2026

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/

https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-nun-ass.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በደቡብ ሊባኖስ በፋሲካ ሰሞን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሐውልት ለማፍረስ ከደፈሩ በኋላ፣ አሁን ደግሞ አንዲት ምስኪን ሴት መነኩሴ በጠራራ ፀሐይ ጥቃት ደረሰባቸው... በእስራኤል 'የክርስቲያን የጥላቻ ወንጀል' ላይ ውዝግብ...

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፰]❖

በድናቸውም በታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይተኛል እርስዋም በመንፈሳዊ ምሳሌ ሰዶምና ግብጽ የተባለች ደግሞ ጌታቸው የተሰቀለባት ናት።”

👹 Controversy over Israel's 'Christian hate crime': nun is shoved over and repeatedly kicked in Jerusalem after fury over Jesus statue sledgehammer attack .

THIS is the shocking moment a defenceless nun is brutally attacked by a man in the heart of Jerusalem.

Harrowing CCTV footage shows the unsuspecting nun walking alone when a man suddenly sprints towards her from behind and violently shoves her with full force.

The nun, who was wearing a tunic, is hurled to the floor and viciously kicked in broad daylight.

She is seen writhing in pain and clutching her head as the attacker walks away then suddenly strides back towards her.

He begins to repeatedly kick the stricken woman as she lies helplessly on the ground.

The assault only stops when a bystander rushes in to intervene.

The attack took place in front of the Cenacle on Mount Zion – a deeply significant religious site for both Christians and Jews.

Some Christians believe Jesus held the Last Supper at this location.

Police confirmed a suspect has now been arrested.

“The suspect, a 36-year-old male, was identified and subsequently arrested by police,” the force said, adding it viewed with “utmost severity” any violent act “driven by potentially racist motives and directed toward members of the clergy”.

Footage released by police showed the nun visibly bruised, while the attacker appeared to be wearing tzitzit – a garment associated with observant Jewish men.

The Times of Israel reported that the arrested suspect was Jewish.

The victim – a 48-year-old nun – has been left deeply shaken by the ordeal.

Father Olivier Poquillon said: “Yesterday, around 17.45 … she felt someone come up behind her and throw her with full force onto a rock.

“While the sister was on the ground, the man began to kick her repeatedly.”

He had earlier blasted the incident as a “gratuitous assault”, describing it as an “act of sectarian violence” and warning that “the scourge of hatred is a common challenge”.

‘Pending the judicial follow-up, we thank the people who came to the aid of our sister during the attack she fell victim to, the diplomats, the academics, and all those who provided their support,’ he wrote.

The French Consulate in Jerusalem also issued a statement “strongly condemning” the attack.

Israel’s foreign ministry branded the assault a “shameful act”, insisting the country remains committed “to safeguarding freedom of religion and freedom of worship for all faiths”.

The Faculty of Humanities at Hebrew University said it was not an isolated case, warning of a “troubling pattern” of hostility towards Christians.

A European diplomatic source echoed those fears, claiming anti-Christian abuse – including insults and spitting at clergy – has become a daily occurrence.

Wadie Abunassar, coordinator of the Holy Land Christian Forum, said attacks targeting Christians are on the rise – but warned perpetrators often escape serious consequences.

He said he felt “great anger on the system and great sadness because I feel that this will not end anytime soon”.

“Many times in such cases there are no arrests and if there are arrests, sometimes after one or two days, [suspects] are released,” he added.

“In some cases, the police do not recommend the prosecution to file charges or to indict them. And in some cases, when there is indictment, the indictment is mild.”

Meanwhile, authorities said those involved in the sledgehammer attack would face disciplinary action, while efforts were underway to restore the damaged statue.

Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu also condemned the act, saying: “I condemn the act in the strongest terms.”

Friday, April 24, 2026

NASA Astronaut Reid Wiseman: When I Returned From Space, I Saw The Cross & Broke Down in Tears

https://www.bitchute.com/video/zk5q97riDgyW/

https://rumble.com/v78y4fw-nasa-astronaut-reid-wiseman-when-i-returned-from-space-i-saw-the-cross-and-.html

ዋው! 😮 ሌላ የ፳፻፲፰ ፋሲካ አስደናቂ ክስተት/ምስክርነት፤ የናሳ ጠፈርተኛ ሬይድ ዊዝማን፡ ከ'ሌላ ዓለም' ተሞክሮ በኋላ ከጠፈር ስመለስ መስቀሉን አየሁና እንባ በእንባ ሆንኩ።

No Pain No Gain, No CROSS No CROWN – ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም! | ይህን ተዓምር ተመልከቱማ


❖❖❖ መስቀል ኢየሱስ / መስቀል የመጣበት/ ጴዴንያ (የቅድስት ማርያም በዓል) ❖❖❖

Colors of Zion / የ ጽዮን ቀለማት❖

♰ WOW! 😮 Another Easter 2026 wonderful Phenomenon/Testimony; NASA Astronaut Reid Wiseman: "When I returned from Space, I saw THE CROSS & broke down in tears after 'Other Worldly' experience".

"I'm not really a religious person, but there was just no other avenue for me to explain anything..."

His crewmate Victor Glover added: "The only thing I would add is I am a religious person, but everything else is the same."

What does this say about the power of perspective from above? Has a moment of awe like that ever changed how you see life or faith?

Monday, April 20, 2026

In a Time of War & Persecution, Lebanon Installs One of the Largest Statues of Christ in the Region

https://www.bitchute.com/video/bcadJRODeV2o/

https://rumble.com/v78rm8q-in-a-time-of-war-and-persecution-lebanon-installs-one-of-the-largest-statue.html

በጦርነትና በስደት ዘመን፣ ሊባኖስ 'በመካከለኛው ምስራቅ' ካሉት ትላልቅ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐውልቶች አንዱን ተከላለች

አዲስ፣ ግዙፍ ፳፮/26 ሜትር (በግምት ፹፭/85 ጫማ) የኢየሱስ ቤዛዊ ሐውልት እ..አ ባለፈው መጋቢት 2026 በአልቃ፣ ሊባኖስ በሚገኘው ጃባል አል-ሳሊብ ላይ የሶሪያን ድንበር በሚያ ተራራ ላይ ተተክሏል። በ፲/10 ሜትር መሠረት ላይ ፲፮/16 ሜትር ቁመት ያለው ይህ ሐውልት በመካከለኛው ምስራቅ ካሉት ትላልቅ ሐውልቶች አንዱ እንደሆነ ተደርጎ ይቆጠራል፣ እምነትንና ጽናትንም ያመለክታል።

♰ A new, massive 26-meter (approx. 85-foot) statue of Jesus The Redeemer was installed in March 2026 on Jabal al-Salib in Al Qaa, Lebanon, overlooking the Syrian frontier. The monument, comprising a 16m figure on a 10m base, is regarded as one of the largest in the Middle East, symbolizing faith and resilience.

👉 Key Details of the Al Qaa Statue:

  • Location: Situated on "Mount of the Cross" (Jabal al-Salib) in Al Qaa, a Christian town near the Syrian border in the Bekaa Valley.

  • Structure: The statue is 16 meters tall, standing on a 10-meter base, totaling 26 meters.

  • Materials & Design: Made of fiberglass with over three tonnes of steel used for reinforcement against wind.

  • Significance: Funded by local benefactor Fady Awad, it serves as a beacon of hope and a symbol of endurance for the community.

  • Context: The installation in the border town, previously targeted by extremists, highlights a message of peace and resilience.

Other Notable Jesus Statues in Lebanon

  • Ghosta Statue: Another prominent statue, located in Mount Lebanon, stands 22m tall (including a 10m base) and features a 360-degree rotating pedestal, part of the Mount of Mercy project.

The new Al Qaa statue is a significant addition to Christian monuments in the region, aiming to promote religious tourism.

Anti-Christian Persecution: An Israeli Soldier Smashes a Jesus Christ Statue in Southern Lebanon

https://www.bitchute.com/video/69mq3uw7gdEw/

https://rumble.com/v78ricc-anti-christian-persecution-an-israeli-soldier-smashes-a-jesus-christ-statue.html

ፀረ-ክርስቲያን ስደት፡- አንድ የእስራኤል ወታደር በደቡባዊ ሊባኖስ የኢየሱስ ክርስቶስን ሐውልት አፈረሰ ፥ ያውም በፋሲካ ሰሞን

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይህ አስከፊ የስድብ ድርጊት የተፈፀመው በፋሲካ ቀናት መሆኑ በጣም የሚያሳዝን ነው። ከኔታንያሁ እስከ ትራምፕ ድረስ ሁሉም ሰው ከሞት የተነሣውን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ለማጥቃትና ለመሳደብ ይደፍራል። አዎ፣ በእርግጥም! አጋንንት ተፈትተዋል።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱]❖

፲፫ ስድስተኛውም መልአክ ነፋ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ካለ በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች አንድ ድምፅ ሰማሁ፥

፲፬ መለከትም ያለውን ስድስተኛውን መልአክ። በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ የታሰሩትን አራቱን መላእክት ፍታቸው አለው።

፲፭ የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።

፲፮ የፈረሰኞችም ጭፍራ ቁጥር እልፍ ጊዜ እልፍ፥ እልፍ ጊዜ እልፍ ነበረ፤ ቁጥራቸውን ሰማሁ።

፲፯ ፈረሶቹንና በእነርሱም ላይ የተቀመጡትን እንዲሁ በራእይ አየሁ፤ እሳትና ያክንት ዲንም የሚመስል ጥሩር ነበራቸው፤ የፈረሶቹም ራስ እንደ አንበሳ ራስ ነበረ፥ ከአፋቸውም እሳትና ጢስ ዲንም ወጣ።

፲፰ ከአፋቸውም በወጡት በእሳቱና በጢሱ በዲኑም በእነዚህ ሦስት መቅሰፍቶች የሰዎቹ ሲሶ ተገደለ።

፲፱ የፈረሶቹ ሥልጣን በአፋቸውና በጅራታቸው ነውና፤ ጅራታቸው እባብን ይመስላልና፥ ራስም አላቸው በእርሱም ይጐዳሉ።

በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች ለአጋንንትና ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ ከወርቅና ከብር ከናስም ከድንጋይም ከእንጨትም ለተሠሩ ለጣዖቶች እንዳይሰግዱ ስለ እጃቸው ሥራ ንስሐ አልገቡም፤

፳፩ ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ አስማታቸው ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።

  • ዓለምን የሚያናውጠው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች የመንፈስን ሰዎች በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 የዔሳው እስማኤልን ማጎልበት 👈

አዎ! ቪዲዮው ላይ እንደምናየው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ከተማ በሆነችው በናዝሬት ሆን ተብሎ እስማኤላውያንን እያጎለበቷቸው ነው፤ እዚህም ክርስቲያኖች እየተሳደዱ እና ቁጥራቸውም በጣም እየቀነሰ ነው። ሃጋራውያኑ (እስራኤል ዘ-ስጋ) ከእስማኤላውያኑ ጋር ሁሌ የሚባሉ እንዳይመስለን፣ በመለኮታዊ እጣ ፈንታቸው ተናብበው የጋራ ጠላታቸውን(ክርስቲያኖችን)እየተዋጉና እርሰበርስም እየተገዳደሉ ነው የሚኖሩት። ኢትዮጵያ የዚህ ማሳያ ናት።

በእስራኤል ሁለት/2 ሚሊየን አረብ ሙስሊሞች ይኖራሉ፣ ማለትም ከአጠቃላይ የእስራኤል ነዋሪ አስራ ስምንት በመቶ 18.1% የሚሆነው። በጌታችን በኢየሱ ክርስቶስና ቅዱሳን ቤተሰቦቹ ምድር በተቃራኒው መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ/185 ሺህ ክርስቲያኖች ብቻ ይኖራሉ(1.9%) ጉድ፣ ጉድ ነው! ለምን? እንዴት? ምን ታስቦ? ብለን እራሳችንን እንጠይቅ።

በተጨማሪ እስኪ እራሳችሁን ጠይቁ፤ እስራኤል -ሥጋ ፣ አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ ሩሲያ፣ ቤላሩስ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ አዘርባጃን፣ የአረብ ሀገራት፣ ቻይና፣ ፓኪስታን፣ ህንድ፣ የአፍሪካ ሀገራት በአንድ ጊዜ የኢትዮጵያን የዘር ማጥፋት ፋሺስት እስላማዊ አገዛዝ እየረዱና እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? እያንዳንዱ ክርስቲያን ኢትዮጵያ አጥብቆ መጠየቅ ያለበት፤ በተለይ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ኦርቶዶክስ ሩሲያ ዘር አጥፊውን የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? የሚለውን ጥያቄ ነው። ግልጽ የሆነውን መልስ ለመመለስ በድፍረት ወጥተው ሊያስተምሩን የሚችሉ 'መምህራን' ይኖሩ ይሆን?

እስኪ እራሳችሁን ጠይቁ፤ እስራኤል -ሥጋ ፣ አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ ሩሲያ፣ ቤላሩስ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ አዘርባጃን፣ የአረብ ሀገራት፣ ቻይና፣ ፓኪስታን፣ ህንድ፣ የአፍሪካ ሀገራት በአንድ ጊዜ የኢትዮጵያን የዘር ማጥፋት ፋሺስት እስላማዊ አገዛዝ እየረዱና እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? እያንዳንዱ ክርስቲያን ኢትዮጵያ አጥብቆ መጠየቅ ያለበት፤ በተለይ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ኦርቶዶክስ ሩሲያ ዘር አጥፊውን የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? የሚለውን ጥያቄ ነው። ግልጽ የሆነውን መልስ ለመመለስ በድፍረት ወጥተው ሊያስተምሩን የሚችሉ 'መምህራን' ይኖሩ ይሆን?

እስራኤል ሆይ፤ ዘር አጥፊውን የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ ኢስላማዊ አገዛዝን መደገፍ አቁሚ ብለን ነበር።

የእስራኤል መንግስት የኢትዮጵያን እኩይ ፋሺስት ጋላ ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ መደገፉን አላቆመም፣ ታሪካዊቷን የክርስቲያን-ጽዮናዊት ኢትዮጵያንም ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከሚሰራው ዲያብሎሳዊ ሴራ አልተቆጠበም፣ እንግዲህ ‘የዱር እሳቶች’ መላውን መካከለኛው ምስራቅን ገና በጽኑ ያነድዳቸዋል።

[ትንቢተ አብድዩ ምዕራፍ ፩፥፲፰]❖

እግዚአብሔርም ተናግሮአልና የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴፍ ቤት ነበልባልም፥ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ እነርሱንም ያቃጥሉአቸዋል ይበሉአቸውማል፤ ከዔሳውም ቤት ቅሬታ የለውም።”

[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፱፥፯፡፰]❖

የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?

እነሆ፥ የጌታ የእግዚአብሔር ዓይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ ከምድርም ፊት አጠፋታለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፥ ይላል እግዚአብሔር።”



                                      😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞ An Israeli soldier was filmed smashing a statue of Jesus Christ in southern Lebanon, an incident the Israel Defense Forces confirmed as genuine and said violated its core values. The act, which surfaced on April 19, quickly spread online, triggering condemnation and raising concerns over religious sensitivities in a volatile conflict zone. Occurring amid a fragile ceasefire with Hezbollah, the episode has amplified tensions, highlighting how symbolic actions can deepen divisions and risk inflaming unrest beyond the battlefield.

😳 Benjamin Netanyahu condemns Israeli soldier seen vandalising Jesus statue with a sledgehammer in Lebanon

The Israeli military said it was investigating the incident with "great severity", while Foreign Minister Gideon Saar has called what happened "disgraceful".

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

Ask yourselves, why Israel after the flesh, USA, Europe, Russia, Belarus, Iran, Turkey, Azerbaijan, Arab nations, China, Pakistan, India, African nations are all simultaneously aiding and supporting the genocidal fascist Islamic regime of Ethiopia?

This blasphemous act occurred during Easter Days. From Netanyahu to Trump, everyone dares to attack and blaspheme The Resurrected Lord of ours, Jesus Christ. Yes, indeed! Demons have been released.

❖[Revelation 9:13-21]❖

“Then the sixth angel blew his trumpet, and I heard a voice from the four horns of the golden altar before God, saying to the sixth angel who had the trumpet, “Release the four angels who are bound at the great river Euphrates.” So the four angels, who had been prepared for the hour, the day, the month, and the year, were released to kill a third of mankind. The number of mounted troops was twice ten thousand times ten thousand; I heard their number. And this is how I saw the horses in my vision and those who rode them: they wore breastplates the color of fire and of sapphire and of sulfur, and the heads of the horses were like lions’ heads, and fire and smoke and sulfur came out of their mouths. By these three plagues a third of mankind was killed, by the fire and smoke and sulfur coming out of their mouths. For the power of the horses is in their mouths and in their tails, for their tails are like serpents with heads, and by means of them they wound. The rest of mankind, who were not killed by these plagues, did not repent of the works of their hands nor give up worshiping demons and idols of gold and silver and bronze and stone and wood, which cannot see or hear or walk, nor did they repent of their murders or their sorceries or their sexual immorality or their thefts.„

❖[Amos 9:7-8]❖

Are you not like the people of Ethiopia to Me, O children of Israel?” says the LORD. “Did I not bring up Israel from the land of Egypt, The Philistines from Caphtor, And the Syrians from Kir? “Behold, the eyes of the Lord GOD are on the sinful kingdom, And I will destroy it from the face of the earth; Yet I will not utterly destroy the house of Jacob,” Says the LORD.„

Dr. Fauci is A Liar: Tulsi Gabbard Releases Evidence Against Italo-American Fauci

https://www.bitchute.com/video/iX7lwMS8RhcX/ https://rumble.com/v7bjjvs-dr.-fauci-is-a-liar-tulsi-gabbard-releases-evidence-against-italo-am...