Showing posts with label Debre Damo. Show all posts
Showing posts with label Debre Damo. Show all posts

Saturday, February 21, 2026

UAE Drones Attacked One of The World's Oldest Orthodox Monasteries | የአቡነ አረጋዊ ገዳም በአረብ ሙስሊም ድሮኖች ወደመ | ፭ ዓመት ሞላው፤ እንደው ሕዝበ ክርስቲያኑ ምን እያደረገ /እየጠበቀ ነው?

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳምን የጨፈጨፉት እና ያስጨፈጨፉት አውሬዎች እጣ ፈንታ በጣም አሰቃቂ ነው

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ አምላኪ የሆኑትን ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

❖❖❖❖

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ መት መታሰቢያ

ከአራት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ ጥር /3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። በተቃራኒው፤ ለሕዝቡ አዳዲስ አጀንዳ እና ድራማ አየፈጠሩ ብሎም እነ ሲ.አይ.ኤ በሚሰጧቸው የአትኩሮት ማስውለውጫ ስክሪፕት እየተመሩ ከፍትሕ እና ተጠያቂነት ለማምለጥ እየሠሩ ነው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

January 11, 2021Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

Based on reports regarding the conflict in Ethiopia's Tigray region (starting on November 4, 2020), the historic Debre Damo monastery was reported to be destroyed or heavily damaged during the conflict, with allegations suggesting it was targeted by drones and heavy weapons.

👉 Here are the key details regarding this situation:

  • Destruction of Debre Damo: Reports from February 2021 indicated that the 6th-century Debre Damo monastery was destroyed, with buildings on top of the mountain ruined and ancient, invaluable manuscripts and treasures looted.

  • Allegations of Drone Involvement: Reports from the Mekelle Diocese and various observers alleged that many monasteries, including Debre Damo, were bombed by UAE-supplied drones and other weapons during the genocidal jihad.

  • The Drone Controversy: While there were widespread allegations, some experts and investigators argued that there was no definitive evidence of United Arab Emirates (UAE) drones being directly used by the Ethiopian Air Force, suggesting instead that the Ethiopian government used its own Chinese-made Wing Loong drones or Iranian-made drones. However, evidence indicated that the UAE operated Wing Loong II drones from a base in Assab, Eritrea, and provided significant logistical support to the Ethiopian military during the conflict.

  • Looting and Destruction: In addition to the bombing, the Debre Damo monastery was reportedly looted by forces involved in the conflict.

Debre Damo is an isolated, 6th-century monastery located in Tigray, known for its inaccessibility and its collection of ancient manuscripts.

Thursday, January 22, 2026

Ancient (6th C.) Ethiopian Orthodox Monastery ‘Looted and Bombed’ by The Genocidal United Arab Emirates

https://www.bitchute.com/video/e6GmiT80wVHh/

https://rumble.com/v74oz4o-ancient-6th-c.-ethiopian-orthodox-monastery-looted-and-bombed-by-the-genoci.html

❖❖❖❖❖

የአቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ ፭ኛ ዓመት መታሰቢያ

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ገዳም የክርስቶስ ተቃዋሚ ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶችን ከእነ ድሮናቸው ጋብዘው ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን! እንበቀላቸዋለን!

ከአምስት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ፣ ጥር ፫/3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ ማድረጋቸው የሚታወቅ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን እናስታውሳለን

ያው አምስት ዓመት ሆነው፤ “ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ግን ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። እንዲያም በትግራይ የተፈጸመውን ጀነሳይድ ለመንጠቅ፣ ለማስረሳት ብሎም ፍትሕና ተጠያቂነት እንዳይኖር፤ “የአማራ ጀነሳይድ”፣ “የፋኖ ግስጋሴ”፣ “የደብረ ብርሃን ረሃብ”፣ “አርበኛ ቅብርጥሴ” ወዘተ የሚሉ አሰልቺ ድራማዎችን ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ተናብበው በመሥራት ላይ ናቸው። በእነዚህ ከሃዲዎች ዘንድ ጸጸት እና ንሰሐ በፍጹም የማይታሰብ ነው። ሌላው ቢቀር እንኳን፤ “የትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ከተሞቻቸውና መንደሮቻቸው ይመለሱ!” የሚል አማራ ወይም ጋላ-ኦሮሞ አለን? በጭራሽ የለም! በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገናችን ላይ ባላቸው የቅናት መንፈስ፣ ምቀኝነት እና ጥላቻ ምክኒያት የኤሚራቶች፣ የሱዳን እና ሶማሊያ ሙስሊሞች መጥተው ቢሰፍሩባቸው ይመርጣሉ። እስኪ ተመልከት!!!

እንግዲህ ማን ንጹሕ ኢትዮጵያዊ እና ተዋሕዶ ክርስቲያን፣ ማን የኢትዮጵያ እና የተዋሕዶ ክርስትና ጠላት መሆኑን ጊዜው በግልጽ እየጠቆመን ነው!




ከትናንትና ወዲያ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስለ ብሪታኒያው የሜዲያ ስብዕና ስለ 'ፒርስ ሞርጋን' ጤንነት (ወድቆ ትንሽ ስለቆሰለ) ተጨንቀው በኤክስ የአይዞህ መልዕክት ሲያስተላልፉ ሳይ፣ በመገረም፤ “እኚህ ከትግራይ የወጡ ግለሰብ በእነዚህ ቀናት ስለ አክሱም ጽዮን፣ ማኅበረ ዴጎ፣ ደብረ ዳሞ ወዘተ አሰቃቂ ጭፍጨፋዎች፣ በመጠላይ ካምፖስ በረሃብ ስለሚያልቁት ወገኖቻችን አንዲትም ቃል አለመተንፈሳቸው ምን ያህል እራሳቸውንና ሕዝባችንን ቢጠሉ ነው? ሕንዶቹም ሆኑ አረቦቹ በዓለም አቀፍ ተቋማቱ፣ በተመድ ወዘተ ከፍተኛ ሥልጣን ሲያገኙ በቅድሚያ የሚሠሩት ለራሳቸው ወገን ነው... ” የሚለው ሃሳብ ውስጥ ነበር በንዴት የገባሁት። እስኪ ሕወሓት የተባለውን ከሃዲ ፓርቲያቸውን እንመልከት፤ እድሜ ልኩን ለትግራይ ሕዝብ ሳይሆን በታሪክም ሆነ ዛሬም ለሚያሳድደው፣ ለሚበድለው፣ ለሚጨፈጭፈው፣ ለሚያስረበው እና ለሚደፈረው እርኩስ መንፈሳዊ ጠላቱ ለጋላ-ኦሮሞ ነው በይበልጥ የሠራውና የጠቀመው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ ጠላቱንና ወዳጁን መለየት የተሳነው፣ ለጸጸት ልቡ በጣም የደነደነው ብሎም የጋላ-ኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም በቅጡ ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና አፍራሽ ነው።

😔 Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

❖ Ethiopia / ኢትዮጵያ – Debre Damo Monastery /ገዳም ደብረ ዳሞ

ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ምዕመናኑን ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ኗሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ፈለግ በመከተላቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። 😠😠😠 😢😢😢

/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱም-ጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረ-ጽዮን፣ ፀረ-አቡነ አረጋዊ፣ ፀረ-አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (-ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

👉 የሚከተለው ከአምስት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው"

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

😇 አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

🔥 ዒላማዎች፦

አክሱም

  • ላሊበላ
  • ጎንደር
  • ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት
  • ዋልድባ
  • ደብረ ዳሞ
  • አስመራ
  • መቀሌ
  • ግሸን ማርያም
  • ሕዳሴ ግድብ

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia's oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika'el 'Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Debre Damo in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 Courtesy: The Times, UK, by Jane Flanagan, Tuesday February 16, 2021.

Ethiopia’s most famous monastery has been bombed and looted of its ancient treasures according to reports emerging from the north of the country where fighting has left tens of thousands of people at risk of starvation.

Aid organisations warned they are “preparing for the worst” after four months of conflict between state forces and regional fighters in Tigray that has killed thousands amid reports of multiple massacres. Authorities in the capital have confirmed the rapes of scores of women and girls.

International experts have also raised the alarm over reports of “cultural cleansing” in the heritage-rich region with thefts and destruction of centuries-old artefacts at historically significant sites. In one recent alleged incident, troops from neighbouring Eritrea, which is backing government forces, ransacked manuscripts from the remains of the remote sixth-century Debre Damo monastery after clambering 80ft up a cliff to reach it.

Debre Damo is one of Ethiopia's most important monasteries and can only be accessed through a steep cliff with a rope.

Other buildings on the flat-topped mountain that were also “completely destroyed” included the monks’ ancient dwellings and the earliest existing church in Ethiopia that is still in its original style, according to the Europe External Programme with Africa.

Attacks have also been reported in recent months at the Church of St Mary of Zion, which many Ethiopian Christians believe houses the Ark of the Covenant.

Specialists have warned that Tigray’s stolen gems could be spirited out of the country and sold to collectors. Video taken by Belgian journalists reporting on the conflict apparently showed an Eritrean tank loaded with plunder.

Alessandro Bausi, an expert in Ethiopic texts and manuscripts at Hamburg University, said he had heard from multiple sources that key sites were being targeted and “irreplaceable” artefacts destroyed or pillaged.

Mary’s Meals, a Scottish-based charity working in Tigray, said that millions of people were at imminent risk of starvation and lacked access to proper sanitation or medical care.

It said: “The region’s capital, Mekelle, is being overwhelmed by displaced and traumatised people arriving every day. Many are unaccompanied children who have lost their parents.”

Sunday, November 23, 2025

ጠላቶቻችንን ወደ ደብረ ዳሞ የአቡነ አረጋዊ ገዳም 'በቱሪስት' መልክ እያስገቧቸው ነው! ዋ! ዋ! ዋ!

https://x.com/addisetiopia/status/1992638152071377076?s=20

👹 የኮሙኒስት ቻይና ምልምሉ እና በሉሲፈራውያኑ ማዕከል በኬኒያ የሠፈረው ይህ ጋናዊ አስመሳይ 'ፓን-አፍሪካዊ' የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ወኪል የዛሬ አምስት ዓመታት የኤሚራቶቹ ድሮኖች ከአሰብጂቡቲ ተነስተው በአባቶቻችን ላይ ጭፍጨፋ ባደረጉበት ወደ ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የደብረ ዳሞ ገዳም ሰሞኑን ተልኮ ነበር። በአረቦች እና በቻይና ከሚዘረፈው ወርቅ ከሚያገኙት ገንዘብ ጎን ለቅንጦታቸውና ለመድኃኒት መግዢያ ገንዘብ 'በቱሪዝም ስም' የሚሰበስቡት ክፉዎቹ እነ ደብረ ጽዮን እና ፈትለወርቅ ናቸው ከግራኝ ጋር ተማክረው እንደርሱ ያሉትን ባለ ዩቲውበሮች ወደዚያ የሚልኳቸው። ስለጭፍጨፋው ትንሽ እንኳን አይተነፍሱም! ለእነዚህ ሃፍረተ-ቢስ እግዚአብሔርን የከዱ ወንጀለኞች ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

በዚህ ጉዳይ ዙሪያ እመለስበታለሁ፤ ሌላ ያየኋቸው ክስተቶች አሉ!

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘናቸውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው። ❖❖❖

ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በተለይ በትግራይ በበደልና ግፍ ከሚሰቃዩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ጋር ናቸው፤ ረድኤት በረከታቸው ለሁላችን ይድረሰን!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።

የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።

ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።

ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤

ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤

ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።

ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።

በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።

የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።

ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ

👹 የሚከተሉት ሀገራት 100% የሚገዙት በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው። ማንም ምንም ማድረግ አይችልም ያየሁትን አይቻለሁ፤ 'እውነትን እውነት ውሸትን ውሸት በሉ' የሚለውን የጌታ ትዛዝ የማይፈፅም ህዝብ ክርስቲያን አደለምና የእኛዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎች ጨምሮ፤ ከእነዚህ ሃገራት ሰዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እናድርግ፤ ብዙዎቹ የዘንዶው/የድራጎኑ ዝርያዎች ናቸው ለማለት በድጋሚ እደፍራለሁ፦

  • ፈረንሳይ
  • ብሪታንያ
  • ጣሊያን
  • ስዊዘርላንድ
  • አውስትራሊያ እና ኒው ዚላንድ
  • ቻይና
  • ህንድ
  • ደቡብ አፍሪካ
  • 👹 ኬንያ
  • ናይጄሪያ
  • 👹 ጋና
  • ሃይቲ
  • አርጀንቲና
  • ብራዚል
  • ሁሉም 57 እስላማዊ ሀገራት

ሌሎች ብዙ ሰዎችም በሰይጣን ቁጥጥር ሥር ለመሆን በጉዞ ላይ ናቸው።

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...