Showing posts with label Heresy. Show all posts
Showing posts with label Heresy. Show all posts

Thursday, October 16, 2025

Vatican Quietly Allocates Prayer Room For Muslims | Did the Vatican Create Islam?

https://www.bitchute.com/video/Z9DdhQniyVfc/

https://rumble.com/v70dvta-vatican-quietly-allocates-prayer-room-for-muslims-did-the-vatican-create-is.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

የሮማን ካቶሊኳ ማዕከል ቫቲካን በጸጥታ ለሙስሊሞች የጸሎት ቦታን በቅጥር ግቢዋ በሚገኘው መጽሐፍት ቤት አቅራቢያ ሰጠች | ሰይጣናዊን እስልምናን ቫቲካን ትሆን የፈጠረችው?

በቫቲካን ሐዋርያዊ ቤተ-መጽሐፍት ውስጥ ሙስሊሞች ሊጸልዩባቸው ከሚችሉት የካቶሊክ ተንታኞች ውስጥ ጩኸት፤ የአከባቢው የካቶሊክ ማንነት እና ርዕዮተ ዓለም እስልምናን እንዲናገር ሀሳብ ካቆሙ የካቶሊክ ተንታኞች ጩኸት አነሳስቷቸዋል። ክፍል፣ በቫቲካን ቤተ መጻሕፍት። ቤተ-መጽሐፍትን የሚጎበኙ ሙስሊሞች አሁን ቁርአን (ሱራ 1) በቀን ውስጥ አሥራ ሰባት ጊዜዎች ሲነብሱ (ሱራ 1) ሲነብዩ አሁዶችንና ክርስቲያኖችን ደጋግመው ይረግማሉ፣ እንኳን በደህና መጡ!

"በጣም ቅድስተ ቅዱሳችን ስለሆኑት ስለ ሥላሴ፣ ስለ ትሥጉት (የእግዚአብሔር ሰው መሆን )፣ በጌታችን ቤዛነት ላይ በመሳለቅ በቁርአን የተጻፈውን የድፍረት ስድብ አላነበቡምን??" ዲያቆን ኒክ ዶኔሊ "ይህ አጠቃላይ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክህደት ነው!" በማለት ተናግረዋል።

የእኔ የሁልጊዜ ጥርጣሪየ ሰይጣናዊውን እስልምናን የፈጠሩት(ሰው ሠራሽ መሆኑ ግልጽ ነው)ወይ የሮማን ካቶሊኮች ወይንም አይሁዶች አሊያ ደግሞ ልክ እንደዛሪዎቹ ያኔም ከሃዲ ሆነው በአረቢያ የሠፈሩ 'ኢትዮጵያውያን' ናቸው።

👉 መነሻውም የሚከተለው ታሪክ ነው፤

ታላቁ ዐፄ ካሌብ ንግሥናውን ትቶ ዓለምን ፍጹም በመናቅ ወደ ዋሻ ገብቶ በምንኩስና የኖረው ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ነው። የአይሁድም ንጉሥ ፊንሐስ ነበር፡፡ “ከክርስቶስ ልደት 524 ዓመት በኋላ በናግራን ሀገር በክርስቲያኖች በአይሁዶችና በአረማውያን መካከል ከባድ ፀብ ተነሣ፡፡ የሮም ነገሥታት አስባስያኖስና ጥጦስ አይሁድን ወረው ከኢየሩሳሌም አሳደዷቸውና ይህችን ሳባን አይሁድ ወረሷት፡፡ ሳባ የምትባለው አገር በኢትዮጵያ ነገሥታት እጅ ውስጥ ነበረች”፡፡

በሳባ ውስጥም ክርስቲያኖች የሚኖሩባት ታላቅ ከተማ ነበረች፡፡ የአይሁድ ንጉሥ ፊንሐስም የአይሁዶችንና የአረመኔዎቹን ምክር እየተቀበለ ወደ ከተማዋ ገብቶ ክርስቲያኖቹን ፈጃቸው፣ አብያተ ክርስቲያናቱን ሁሉ አቃጠለ፡፡ አረማዊው ንጉሥ “አምላካችሁን ክርስቶስን ብትክዱት ሕይወታችሁ ይጠበቃል” ቢላቸውም ክርስቲያኖቹ ግን “ስለ አምላካችን ስለ ክርስቶስ መሞትን አንፈራም” ብለውት በእምነታቸው ስለጸኑ የክርስቲያኖቹ መሪ የ95 ዓመት ዕድሜ ቅዱስ ኂሩት ከነቤተሰቦቹ በመጀመሪያ በንጉሡ ፊት ለፍርድ ቀረበ፡፡ ለንጉሡም በድፍረት ‹እንዳንተ ባለው ከሐዲ ንጉሥ ፊት አምላኬን አልክድም› ብሎ መለሰለት።ንጉሡም በንዴት አንገቱ እንዲቆረጥ ፈረደበትና ቅዱስ ኂሩት ከቤተሰቦቹ ጋር የሰማዕትነትን ክብር ተቀዳጀ፡፡

የቅዱስ ኂሩት ተከታዮችንና ክርስቲያኖችንም ጥልቅ ጉድጓድ ቆፍሮ በዚያ ውስጥ በእሳት ተቃጥለው እንዲሞቱ አደረጋቸው፡፡ ይኽ ጨካኝ ንጉሥ ቀደም ብለው ያረፉትን የኤጲስ ቆጶሱን የጳውሎስን አፅም አውጥቶ በእሳትም አቃጠለው፡፡ እንዲሁም የቀሩትን ክርስቲያኖች ካሉበት እያደነ በሰይፍና በእሳት አጠፋቸው፡፡

የሮሜው ንጉሥ ዮስጢኖስም ይህን ሰምቶ ወደ እስክንድርያ ሊቀ ጳጳስ ወደ አባ ጢሞቴዎስ መልአክት ላከ፡፡ ለሀገረ ናግራን ክርስቲያኖች ደማቸውን ይበቀልላቸው ዘንድ ለኢትዮጵያው ንጉሥ ለዐፄ ካሌብ መልእክት እንዲልክ ነገረው፡፡ ዐፄ ካሌብም መልእክቱ ሲደርሰው ፈጥኖ ተነሣና በዋሻ ከሚኖር ከአቡነ ጰንጠሌዎን በረከትን ተቀብሎ ለአቡነ አረጋዊም በጸሎት እንዲያስቡት ደብዳቤ ጽፎ ከሠራዊቱ ጋር በመርከብ ተጭኖ ወደ ሀገረ ናግራን ሄደ፡፡

አባታችን አቡነ አረጋዊም ለንጉሡ ጭፍሮች “ባርከው፣ መርቀው ላኩበት፡፡ ዐፄ ካሌብ ልብሰ መንግሥቱን አውልቆ ጥሎ፣ ማቅ ለብሶ በፍጹም ልመና ብዙ ጸሎትን አደረገ፡፡ከዚያም ጦሩን አዘጋጅቶ ወደ የመን ሳባ በመርከብ ተጓዘ። ዐፄ ካሌብ ከሐዲውን ንጉሥ ገጠመውና በፈረሱ ላይ እንደተቀመጠ በጨበጣ በጦር ወግቶ ገደለውና ወደ ባሕር ገልብጦ ጣለው፡፡ ከዚያም ዐፄ ካሌብ ዛፋር ወደምትባለው ከተማ ሄዶ ተቆጣጠራት፡፡ በእዚያም ያሉትን የፊንሐስን ሹማምንቶች እያፈላለገ የክርስቲያኖቹን ደም በሚገባ ተበቀለ፡፡ የናግራንን ሕንፃዎች አደሰ፤ የሰማዕታቱን መታሰቢያ አቆመ፡፡ በእስክንድሪያ፣ በሮም፣ በቊስጥንጥንያና በዓለም ላይ ያሉ ክርስቲያኖች ሁሉ ይህን ሲሰሙ በእጅጉ ተደሰቱ፡፡ ጠፍተው የሄዱ ክርስቲያኖችንም ወደቀደመ ቦታቸው መልሶ ቤተክርስቲያናቸውን አነጸላቸው ወደ አክሱም በሰላምና በፍጹም ደስታ ተመለሰ፡፡

ዐፄ ካሌብ “ይህን ያደረገልኝን አምላኬን በምን ላስደስተው?” ሲል አሰበና ዓለምን ንቆ፣ መንግሥቱንና ክብሩን ትቶ መንኩሶ አባ ጰንጠሌዎን ገዳም አጠገብ ከሚገኝ ዋሻ ለመኖር ወሰነ፡፡ አባ ጰንጠሌዎንንም “አመንኩሰኝ” አለውና የመላእክትን አስኬማ አልብሶ አመነኮሰው፡፡ ዋጋው እጅግ የከበረ የጫነውን ዘውዱን ከጌታችን መካነ መቃብር ወይም በር ላይ ይሰቀልለት ዘንድ ከአደራ ደብዳቤ ጋር ለኢየሩሳሌሙ ሊቀ ጳጳሳት ላከለት፡፡ ዐፄ ካሌብም “ለፍጻሜው ያብቃህ በሉኝ፣ ጸልይልኝ” ብሎ ወደ አቡነ አረጋዊ ላከበት፡፡ እባታችን “ልጄ ሆይ! መልካሙንና የበለጠውን አድርገሃል፣ እግዚአብሔር የፈቀደከውን ነገር ሁሉ ይፈጽምልህ” ብለው መረቁት፡፡ ዐፄ ካሌብ ይህን ዓለም በመናቅ መነኖ በዋሻ 12 ዓመት ኖሮ ከዚህ ዓለም ድካም ዐረፈ።

ዛሬ ሮማውያኑም እስራኤል ዘ-ስጋውያኑም ሁሉም እኛን እየተበቀሉን ያሉ ሆኖ ይሰማኛል። ላለፉት ሺህ አራት መቶ ፣ መቶ ሃምሳ እና ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማትፋት ጂሃድም ይህን ነው የሚጠቁመን። ሮማውያኑም (ቫቲካንም) የእስራኤል መንግስትም ክርስቲያን ሕዝባችንን በመጨፍጨፍ ላይ ካለው አረመኔ የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጎን መሰለፋቸውን እያየነው ነው።

😮 The Vatican has now given Muslims a prayer carpet, and a dedicated prayer.

Muslims have been given a carpet for praying at the Vatican Apostolic Library, its vice prefect said Wednesday.

Of course, some Muslim scholars have asked us for a room with a carpet for praying and we have given it to them,” Giacomo Cardinali, vice prefect of the Vatican Apostolic Library, told La Repubblica.

Incredibly old Korans” can be found in the Vatican library, Cardinali added. “We are a universal library, there are Arabic, Jewish, Ethiopian collections and unique Chinese items.”

The awe-inspiring collection includes around almost two million printed books along with 80,000 manuscripts, 50,000 archive items, 100,000 engravings and prints and 100,000 coins and medals, Cardinali said.

The disclosure that Muslims can pray at the Vatican Apostolic Library has sparked an outcry from Catholic commentators, who have suggested that the permission signals religious indifferentism, ambivalence about its own Catholic identity, and ideological surrender to Islam. room, at the Vatican Library. Muslims visiting the library can now more comfortably curse the Christians and Jews, as they recite the Fatiha (Sura 1) of the Quran, seventeen times a day. Welcome, Muslims, curse away, and add to the thickness of your pious zebibah right inside the welcoming Vatican.

Haven’t they read what the Quran says about our most holy doctrines – their insults about the Most Holy Trinity, the Incarnation, Our Lord’s redemptive death on the Cross?” remarked Deacon Nick Donnelly, who called the move “a total betrayal of Our Lord Jesus Christ.”

👉 Roman Vatican II Church = Church of Esau | የሮማ ቫቲካን II ቸርች = የኤሳው ቸርች 👈

Orthodox Priest Ranks Pope Leo XIV + Musk + Gates Highest in Antichrist Aura Scale

https://wp.me/piMJL-f2B

https://www.bitchute.com/video/0UDUiXRnIZEO/

https://rumble.com/v6tzq7b-orthodox-priest-ranks-pope-leo-xiv-musk-gates-highest-in-antichrist-aura-sc.html

በኦውስቲን ቴክሳስ ሃገር ስብከት አገልጋይ የሆኑት አሜሪካዊው ኦርቶዶክስ ቄስ ጳጳስ ሊዮን አሥራ አራተኛን + ኢለን ማስክን + ቢል ጌትስን በክርስቶስ ተቃዋሚ አውራ (በሥጋዊ አካላቸው ዙሪያ ባለውና በሚሰርፀው የኃይል መስክ ወይም የብርሃን አክሊል)ሚዛን ከፍተኛውን ደረጃ መድበውላቸዋል

👹 Pope Leo XIV Welcomes Black Hitler, Who Massacred +1 Million Orthodox Christians | We Knew It!

https://wp.me/piMJL-f2b

https://www.bitchute.com/video/EhQxwzmF01Q7/

https://rumble.com/v6ty5dx-pope-leo-xiv-welcomes-black-hitler-who-massacred-1-million-orthodox-christi.html

👹 የቫቲካኑ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮን አሥራ አራተኛ ከአንድ/1 ሚሊዮን በላይ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውን ጥቁሩ ሂትለርን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ተቀብለው አስተናገዱት | ዋው! ግን እናውቅ ነበር!

😲 እጅግ በጣም አስገራሚ ወቅት ላይ እንገናኛለን።

😲 The Striking Resemblance Between Pope Leo XIV & Charlie Kirk + Jared Kushner & Tyler Robinson


https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/the-striking-resemblance-between-pope.html

https://www.bitchute.com/video/NiJgFLvv2x1q/

https://rumble.com/v6zb4jo-the-striking-resemblance-between-pope-leo-xiv-and-charlie-kirk-jared-kushne.html

😲 በጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛ እና በቻርሊ ከርክ እንዲሁም በፕሬዝደንት ትራምፕ ልጅ ባል በያሬድ ኩሽነር እና የቻርሊ ከርክ ገዳይ በተባለው በታይለር ሮቢንሰን መካከል ያለው አስደናቂ ተመሳሳይነት።

Meloni's Italy: The 400 Year Old Italian Monastery Has Just Been Burned to Ashes & Now Lies in Ruins

https://www.bitchute.com/video/gNkMeqGm9CQx/ https://rumble.com/v70e0ns-melonis-italy-the-400-year-old-italian-monastery-has-just-been-burn...