Showing posts with label St. Mary. Show all posts
Showing posts with label St. Mary. Show all posts

Tuesday, November 18, 2025

Russian Drone Strikes Antichrist Turkey's Tanker Across the Border at Ukrainian Izmail (ISHMAEL) Port

https://rumble.com/v71wnmy-russian-strikes-antichrist-turkeys-tanker-across-the-border-at-ukrainian-iz.html

https://www.bitchute.com/video/XuotlMI16Yqx/

🥚 የሩሲያ ድሮን በዩክሬን ኢዝማይል (እስማኤል) ወደብ ድንበር ላይ የቱርክን ፀረ-ተቃዋሚ ታንከር መታ

እርስበርስ በጂዖ ፖለቲካዊ ጨዋታ በመሞዳሞች ጊዜ ሲያባክኑ የቆዩት ሩሲያ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወደ ቀጣዩ ጦርነት ይገቡ ዘንድ ግድ ነው። አባታችን አባ ፓይሲዮስ የተነበዩት የሩሲያ እና ቱርክ ጦርነት እና ይህንም ተከትሎ የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ መጥፋትና የቁስጥንጥንያ (ኢስታንቡል) ወደ ኦርቶዶክስ ግሪክ እና አርሜኒያ መመለስ የተቃረበ ይመስላል። አክሱም ጽዮንን የደፈረም በታቦቷ ልጆች ላይ ጀነሳይድ የፈጸመ ሁሉ ተገቢውን ፍርድና ቅጣት አንድ በአንድ ያገኝ ዘንድም ግድ ነው!!! እነዚህን የኅዳር ጽዮን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው።

🥚 During their continuing series of combined drone-missile strikes against Ukrainian energy targets, Russian forces struck the port city of Izmail, in the Odessa region – right on the border with NATO member Romania.

At least one of the drones struck a Turkish-flagged tanker and set it on fire – just one day after Kiev regime leader Volodymyr Zelensky signed a deal to import US liquefied natural gas through that exact area.

Euronews reported:

“The MT Orinda was hit during the offloading of liquefied petroleum gas at Izmail port, Turkey’s Directorate for Maritime Affairs said. All 16 crew on board evacuated and no one was hurt, it said.”

Russia has repeatedly used drones, missiles and artillery to strike Ukrainian Black Sea ports.

“Authorities ordered the evacuation of people and animals from two villages close to Izmail on the Romanian side of the border, saying the nature of the tanker’s cargo required such precautions.

Ukrainian officials didn’t comment specifically on the tanker, although regional military administration head Oleh Kiper said Russian drones attacked the Odesa region overnight and damaged energy and port infrastructure in several cities.”

Romania evacuates village as Russian drone struck ship stationed in Izmail in Odessa region.

Ship carrying 4,000 tons of liquified gas was struck by Russian drone on the bank of the Danube river — authorities believe the risk of explosion is high.

“On Sunday, Zelenskyy was on an official visit to Greece where a deal was signed for US liquefied natural gas to flow to Odesa via pipelines from the northern port of Alexandroupolis starting in January.”

Two other vessels were also damaged in Izmail.

🧕 The ARK (St. Mary of Zion) ? / ታቦተ ጽዮን(ጽዮን ማርያም)?

House of the Virgin Mary

The House of the Virgin Mary is located in today's Antichrist Turkey. It is situated on Mount Koressos (also known as Bülbüldağı), which is about about 5 kilometers from the ancient city of Ephesus and 7 kilometers from the modern town of Selçuk.

This sacred sanctuary, believed to be the last residence of Virgin Mary, The Mother of Jesus Christ, attracts countless pilgrims and tourists from all corners of the world. Steeped in history, legend, and spirituality, the House of the Virgin Mary is a place of reverence and contemplation.

The ancient Greek city of Ephesus was a recipient city of one of the Pauline epistles and one of the seven churches of Asia addressed in the Book of Revelation. The Gospel of John may have been written there, and it was the site of several 5th-century Christian Councils (Council of Ephesus). The city was destroyed by the Goths in 263. Although it was afterwards rebuilt, its importance as a port and commercial centre declined as the harbour was slowly silted up by the Küçükmenderes River. In 614, it was partially destroyed by an earthquake.

🧕 The Mother God, St. Mary, the New Ark of the Covenant

In the Book of Revelation (11:19) the Ark of the Covenant appears again, this time in the Celestial Temple in fulfillment of the prophecy of Jeremiah. This vision of the Ark leads immediately in Revelation to the vision of the Woman Clothed with the Sun who was with child (Rev. 12:1). The image is that of Mary, presented as Mother of the Messiah and spiritual Mother of Israel, the New Ark of the Covenant.

Saturday, November 15, 2025

በኢትዮጵያ ጠላቶች የተገደሉት ወጣቶች የቀብር ሥርዓት በአዲስ አበባ ቁስቋም ማርያም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይህን ታሪካችንን በደንብ ልናስታውሰው ይገባናል፤ ይህ አሳዛኝ ግድያ ከተፈጸመ ከሁለት ዓመታት በኋላ ነበር በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዳቸውን የጀመሩት።

ይህ የኅዳር ጽዮን ማርያም ወቅት እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ክርስቲያን ነኝ፣ የእምቤታችን ቅድስት ማርያም አፍቃሪ ነኝ” የሚል ወገን ሁሉ በድጋሚ (ለሌላ ዕድል) የሚፈተንበት ወቅት ነው። ከኅዳር ፪ሺ፲፫ ዓ.ም እስከ አሁኗ ዕለት ድረስ በጽዮን ማርያም ዕለት በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛ፣ በሻዕብያ፣ ሕወሓት፣ ብአዴን እና ሶማሌዎች ሕብረት በአክሱም የተጨፉትን ሺህ ሰማዕታት አባቶቻችንን እና እናቶቻችንን፣ እኅቶቻችንን እና ወንድሞቻችንን ለማስታወስና ተገቢውን የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓት እና ክብረ ለመስጠት ከቤተ ክህነት ጀምሮ አብዛኛዎቹ ፈቃደኞች አይደሉም። ዘንድሮስ?

! ! ! ዘንዶው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከተባበሩት መንግስታት የዓለም ጤና ድርጅት እና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ ጋር ሆነው አስከፊ የሆኑ ወረርሽኞችን በማሰራጨት ላይ ይገኛል። ልብ እንበል፤ ለሕዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳው ዕሳታዊ ዕልቂቱን በጥይት አስቀድሞ የጀመረው በትግራይ፣ አማራ እና ኤርትራ ክርስቲያኖች ላይ ነው፤ አሁን ደግሞ ወረርሽኛዊ ጭፍጨፋውን በደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶች እና ጎሳዎች ላይ ለማካሄድ ተነሳስቷል። ትራክተሮችና ማዳባሪያዎች የሚጎርፉባትን የኦሮሞ ክልል ሲዖልን ሳያስነኩ። ሰሞኑን የተቀሰቀሰው 'ማርቡርግ' የተሰኘው ወረርሽኝ አንዱ አካል ነው። ይህን በንደብ እናስታውስ፤ የኅዳር ጽዮን ወር ነው!

👉 ከሰባት ዓመታት በፊት በቀድሞው ጦማሬ ቀርቦ የነበረ ቪዲዮ እና ጽሑፍ፤

በመስከረም ወር ላይ የጋላ-ኦሮሞ ሙስሊሞችን እንቅስቃሴ ለመቃወም በሰላማዊ መልክ በአደባባይ ወጥተው ከነበሩት ብዙ ወገኖቻችን መካከል ሁለት ወጣቶች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በ መስከረም ፱፡ ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በታሪካዊው ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን አውደ ምህረት ላይ የወጣቶቹን ጸሎተ ፍትሀት እና ጸሎት በማከናወን አስፈላጊ የሆነውን ክብርም ተሰጥቷቸው ነበር።

የኀዘን ሥርዓቱ ላይም ብዙዎች ነጭ ለብሰው ይታያሉ።

በቁስቋም ማርያም ውሎዬ ይህን መሰሉ ታሪካዊ ነገር ይገጥመኛል ብዬ አላስብኩም ነበር፤ ቀደም ሲል ስለ ቀብር ሥርዓቱ ምንም የማውቀው ነገር አልነበረምና። ይህን እታዘብ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ነው ወደዚህች ቅድስት ቦታ የመራኝ

በረከታቸው ይደርብን!

ኀዳር ፮ ቁስቋም ማርያም፣ የቁስቋሟ ማርያም በምልጃዋ ትጠብቀን | የጌታችን ልደት በመስከረም ወር ነበር ማለት ነው?!

😇 እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ 🧕 ከእናቱ ከድንግል ማርያም እና ቤተሰቡ ጋር ወደ ግብጽ (የአባይ/ጊዮን ወንዝ ውሃ) ሲሰደዱ ጌታችን በጥቂት ሳምንታት እና ከጥቂት ወራት መካከ ሳይሆን አይቀርም እድሜው። መስከረም አንድ/(እንቍጣጣሽ) ከሆነ የጌታችን ልደት የሦስት ወር ሕፃን ነበር ማለት ነው።

ከሃያ አራት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት ዕለት (ምናልባትም የጌታችን የልደት ቀን) ዛሬ መሀመዳዊን ከንቲባ የመረጡባትን ኒው ዮርክ ከተማን ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ (የዘመናችን ሄሮድሳውያን) ይህን ዕለት ለሽብር ጥቃት የመረጡትም በዚህ ምክኒያት መሆኑ እርግጠኛ መሆን ይቻላል።

በአውሮፓም መስከረም 11 (መስከረም ፩) ቀን በአውስሪያዋ ቪየና በዋነኝነት የሚታወቅበት ምክኒያት እ... መስከረም 11 ቀን 1683 (መስከረም ፫) ላይ የካሂንበርግ ጦርነት የሚመራው የኦቶማን ቱርክ ጦር ሰራዊት ሽንፈት በሁለተኛው የቱቶማን ጦርነት ውስጥ ወደ ኦቶማን ጦር ሽንፈት አመጣበት። ይህ አስተባባሪነት የተባበሩት መንግስታት ክርስቲያን ወታደሮች ኃይል በጀግናው የፕላንዱ ክርስቲያን ንጉሥ ዮሃን ሶቢየስኪ III መሪነት ስር የቪየና ከተማን ክፉኛ ከበባ ያቆመበት እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ኦቶማን ቱርክ ግዛት ወደ አውሮፓ መስፋፋት ያቆመበት ቍልፍ ዕለት ተደርጎ ይቆጠራል።

ለኢትዮጵያ ብሎም ለመላዋ አፍሪካ ዛሬ የሚያስፈልጋት እንደ ፖላንዱ ንጉስ ሶቢየስኪ መስቀሉን ተሸክሞና ቅድስት ማርያምን እና ቅዱሳኑን አስከትሎ የኢትዮጵያን ጠላቶች ለመስቀል ጦርነት የሚነሳ ክርስቲያን ንጉሥ ብቻ ነው። ይህ ንጉሥ ደግሞ ከአክሱም ጽዮን ይነሳል የሚል ተስፋ አለኝ።

የሚገርም ነው፤ የግሪጎሪያኑ/አውሮፓዋኑ መስከረም 11 እና የኢትዮጵያ መስከረም ፩/1 በአንድ ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ መዋል የጀመሩት እ..አ በ 1803 (መስከረም ፩/ 1፣ ፲፯፻፺፮/1796 .)ላይ ነው። በእሑድ ዕለት!

🧕 ኀዳር ፮ ቀን እመቤታችን ወደ ግብጽ አገር ተሰዳ ስትመለስ ቁስቋም በምትባል አገር ገብታ ያረፈችበት በዓል ነው፡፡ ከገነት የተሰደደውን አዳም ወደ ገነት ለመመለስ ሲል ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከድንግል ማርያም ከአረጋዊው ዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር ወደ ግብጽ ተሰደደ፡፡ ጌታችን ከ፫/3 ዓመት ከ፮/6 ወር የግብጽ ስደት በኋላ ወደ እስራኤል እንደሚመለስ አስቀድሞ ነቢየ ልኡል ሆሴዕ በትንቢት መነጽርነት ተመልክቶ “ልጄንም ከግብጽ ጠራሁት ” ብሎ ተናግሯል ሆሴ ፲፩፥፩

እንኳን አደረሰን!

💭 ከምወዳቸውና ከሚናፍቁኝ ውብ የአዲስ አበባ ዓብያተ ክርስቲያናት መካከል እንጦጦ ቁስቋም ማርያም መስከረም ፳፻፲ ወ ፩ /2011 .

ስለ መንበረ ንግስት ቁስቋም

ለእግዝአብሔር ካላቸው አክብሮትና ፍርሀት ለቤተ ክርስቲያንና በንግሥና ለሚያስተዳድሩት ህዝብ ካላቸው ፍቅር የተነሣ በህዝቡ “እምዬ” የሚል ስም የተሠጣቸው ንጉሠ ነገሥት አፄ ሚኒሊክ ከባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ ብጡል ጋር ሠራዊታቸውን አስከትለው ከእንጦጦ ቤተ መንግስታቸው ወደ ፍልውሃ እና ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ሲንቀሣቀሱ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን በታነፀችበት ሥፍራ ላይ ድንኳናቸውን ተክለው ቆይታ ያደርጉበት ነበር፡፡

ከዕለታት አንድ ቀን እረፍት ባደረጉበት ሥፍራ እንቅልፍ ሸለብ ያደርጋቸውና አንዲት እጅግ የተዋበች ሴት ልጅ አዝላ በእቴጌ ጣይቱ አማሣል “ይህንን ቦታ ልቀቁልኝ፤ ቤቴን ልስራበት !!” ስትላቸው ያያሉ፡፡ ንጉሡም ከእንቅልፋቸው በመንቃት ያዩትን ሁሉ ለባለቤታቸው ለእቴጌ ጣይቱ ብጡል ይነግሯቸዋል፤ በመቀጠልም በእቴጌ ጣይቱ አምሣል ስለታየቻቸው በስምሽ ሆስፒታል ትሰሪበት ዘንድ ፈቅጄልሻለሁ ብለው ቦታውን ለእቴጌ ጣይቱ ይሰጧቸዋል፤ ከግዜ በኃላ ንጉሠ ነገሥት አፄ ምኒሊክ ስለታመሙ እቴጌ ጣይቱ ባለቤታቸውን ማስታመም ይጀምራሉ፤ አብረዋቸው አባታቸውን ያስታምሙ ለነበሩት ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ አፄ ምኒሊክ ንጉሡ ያዩትን ራዕይና ሀኪም ቤቱን ለመስራት ያለመቻላቸውን ጭምር ይነግሯቸዋል፡፡ ከጥቂት ዓመታት በኃላ ንጉሠ ነገሥት አፄ ምኒሊክ አርፈው እቴጌ ጣይቱም እንጦጦ በቤተመንግስት ተቀምጠው ከእምዬ ምኒሊክ ጋር ያሣለፉትን ህይወት በማስታወስ አዲስ አበባን ቁልቁል እየተመለከቱ “ነበር እንዲህ ቅርብ ነው ወይ አሉ ይባላል !!” ብዙም ዓመት ሳይቆዩ እቴጌም ባለቤታቸውን ተከትለው አረፉ፡፡

ልጅ ኢያሱ መሪነቱን ይዘው በነበሩበት ሠዓት ከመኳንንቱ፤ መሳፍንቱ እና ሹማምንቱ ጋር በአስተዳደር ባለመግባባታቸው ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክን ንግሥናቸውን እንዲረከቡ ሲደረግ ራስ ተፈሪ መኰንን አልጋወራሽነትን እንዲረከቡ ተደረገ፡፡ የንግሥና ህይወታቸውን ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክ በመባል በትረ መንግስታቸውን ከተረከቡ በኃላ እቴጌ ጣይቱ የነገሯቸውን አስታውሰው፤ ዛሬ መንበረ ንግስት ቁስቋም ማርያም ቤተ ክርስቲያን በተተከለችበት ቦታ ላይ ሆስፒታሉን ለመሥራት የመሠረት ቁፋሮ ይጀመራል፡፡ በቁፋሮውም ወቅት አስደናቂ ነገር ይከሠታል፤ ይኽውም “ታቦተ ቁስቋም የሚል ፅሑፍ ያለበት የንግሥት እሌኒ የመዳብ ወንበር እና የብረት መስቀል” ይገኛል፡፡ ንግሥት እሌኒ የአፄ ዘርዓያቆብ እህት ሲሆኑ በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበሩ ንግሥናቸውም በ1426 /ም እንደነበረ የኢትዮጵያ ታሪክ ያስረዳናል፡፡ የ492 ዓመት ዕድሜ ያለው ንብረት ከመሬት ተቀብሮ በጥበብ እግዚአብሔር ተጠብቆ ምንም ሳይበላሽ መገኘቱ ድንቅ የእግዝአብሔር ሥራን ያመላክተናል፡፡ በዚህም ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ተደንቀው ንዋየ ቅዱሣቱን መስቀል እና ሌሎቹንም የተገኙትን በታሪከ ነገሥታት በዓታ ለማርያም እንዲቀመጥ ያደርጋሉ፡፡ በቁፋሮው ግዜ በተገኘው ንዋየ ቅዱሣት ምክንያት ሥራው ወደ ተቋረጠው የሆስፒታል ቦታ በመሄድ ቤተክርስቲያን ይሠራ ዘንድ ሕዳር 6 ቀን 1918 .ም የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ መቃኞውም በአስቸኳይ ይሠራ ዘንድ ለራስ ዳምጠው ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡

በበጎ ሥራቸውና ካህናትን በመውደዳቸው ምክንያት ዘመነ ካህናት ተብሎ በሚጠራበት ግዜ በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክ ዘመነ ንግሥና በግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ፍፃሜ ዘመን በሰሜን አዲስ አባባ ልዩ ስሙ እንጦጦ በተባለ ስፍራ በራስጌ ርዕሰ አድባራት እንጦጦ መንበረ ፀሐይ ቅድስት ማርያም እና ደብረ ኃይል ቅዱስ ዑራኤል ወቅዱስ ኤልያስ በግርጌ ሀመረ ኖህ ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቀጨኔ ደብረ ሠላም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያንን አዋሣኝ አድርጋ በመሐል ባለ ልዩ ጉብታ (መሶብ) በምትመስል በግማሽ አዲስ አባባን ሊያሣይ በሚችል ቦታ ላይ መቅደስና ቅኔ ማህሌት ያለው መቃኞ ቤተክርስቲያን ሠርተው በትእዛዙ መሠረት አሠርተው ታቦተ ቁስቋም ማርያምንና ታቦተ መድኃኔዓለም ኢየሱስን ሌሎችንም ንዋየ ቅዱሳት በእጨጌ ተድላና በዓቃቤ ሠአት መምሬ አበበ ትዕዛዝ በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሚኒሊክ መኪና በካህናትና ዲያቆናት በምዕመናንና ምዕመናት ታጅቦ ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ እና ታላላቅ ሹማምንት በተገኙበት በግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ባራኪነት ታቦŸ ኅዳር 6 ቀን 1919 .ም ገባች፡፡ ስያሜዋንም “መንበረ ንግሥት ቁስቋም ማርያም” ብለዋታል፤ የመጀመሪያው አስተዳዳሪም ቄስ ገበዝ ብሥራት ኃ/ማሪያም ነበሩ።

Wednesday, October 1, 2025

Ethiopia St. Mary Church Scaffolding Collapse Kills at Least 36 People | Another 'Ireecha' Blood Sacrifice?

https://www.bitchute.com/video/lUdp4QaiqNyo/

https://rumble.com/v6zqigi-ethiopia-st.-mary-church-scaffolding-collapse-kills-at-least-36-people-iree.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

በሸዋ 'አረርቲ' በምትባለዋ ከተማ በቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ የ፴፮/36 ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ሕይወት አለፈ | ሌላ 'ኢሬቻ' የደም መስዋዕት?

ያም ሆነ ይህ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችን ላይ ጀነሳይድ ተፈጽሟል፣ እየተፈጸመም ነው! የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ለሃገረ ኢትዮጵያ ባርነትንና ሞትን ይዘው ነው የመጡት። ይህን እያንዳንዱ ንጹሕ ክርስቲያን አዘውትሮ በግልጽ ያወሳው ዘንድ ግዴታው ነው!

🧕 በቅድስት ማርያም/ጊሸን ማርያም ዕለት?! በሰይጣናዊው ኢሬቻ የመስዋዕት በዓል ዕለት?!

ከመስቀል ደመራ ሰባት ቀናት በኋላ

ኡራኤል እሁድ መስከረም ፳፪/22፡ ፪ሺ፱/2009 .ምን እናስታውሳለንን?

ደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ኢሬቻ አሳዛኝ የጣዖት በዓል እልቂትስ? የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በቢሾፍቱ ሆራ መከስከስ?

በአጠቃላይ ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ በኩል፣ “እስላማዊት ኦሮሚያ” በሚለውና በሌላም በኩል፣ “እምነቱ ዋቄፈና የኾነ፣ መገለጫውን እሬቻ ያደረገና እሴቱን የሚጠብቅ መንግሥት” በሚለው ወገን እንደ ጋራ ተቀናቃኝ ተቆጥራ በተለያዩ አካሔዶች አስከፊ ጫና እየተደረገባት እንዳለ ተዘግቧል፤ እኒህ ብዙኀኑን የማይወክሉ ጠርዘኞች፣ “ከኦርቶዶክስ የጸዳች ኦሮሚያ” በሚል ተወራራሽ መርሕ፣ በቤተ ክርስቲያን ላይ ስልታዊ ግንባር እንደፈጠሩና በሕዝብ ቆጠራውም ፍጹም የበላይነትን ለመቀዳጀት አልመው እየተንቀሳቀሱ እንደኾነ በመረጃዎቹ ተጠቁሟል፡፡

ክርስቲያናዊ ሕይወታችንን በተቻለው አጋጣሚ ዓይን አውጥተው ወደ ባሕላዊነት ለመለወጥ የዲያብሎስ ወኪሎች ተግተው እየሠሩ ነው። ነጠብጣቦቹን እናገናኝ፦ የአዲስ ዓመት፣(ደርግ ይህን በዓል ለማጥፋት ሞክሮ ነበር) መስቀል (ዩኔስኮ ቅርስ እንዲሆን የመደረጉ ተንኮል) ፣ ከጥቂት ቀናት በኋላ ጣዖታዊው የኢሬቻ በዓል የመስቀል በዓልን እንዲተካ ለማድረግ እየተሞከረ እንደሆነ፣ የቆሼ አደጋ፣ በረመዳን ወቅት ኢትዮጵያውያን በሊቢያ እና በለንደን መሰዋታቸው፤ እንዲሁም ከሳዑዲ ጋኔን ተሞልተው ኢትዮጵያ እንዲገቡ መደረጋቸው ወዘተ.

[ሕዝቅኤል 2031]

ቍርባናችሁን በምታቀርቡበት ጊዜ ልጆቻችሁን ለእሳት በመዳረግ# እስከ ዛሬ ድረስ በጣዖቶቻችሁ ሁሉ እየረከሳችሁ ናችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ታዲያ የእኔን ሐሳብ እንድትጠይቁ ልፍቀድላች ሁን? በሕያውነቴ እምላለሁ እንድትጠይቁኝ አልፈቅድም፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።”

✞ Makeshift scaffolding set up at a church in Ethiopia collapsed Wednesday, killing at least 36 people and injuring more than 200, state media said. The incident occurred at around 7:45 a.m. local time in the town of Arerti, about 40 miles east of capital Addis Ababa, when a group was visiting for an annual Virgin Mary festival.

District police chief Ahmed Gebeyehu said: "The number of dead has reached 36 and could increase more", adding "more than 200 people have suffered injuries" and were receiving treatment at a local hospital.

Some people remained under the rubble.

He said some of the more seriously hurt were taken to hospitals in the capital.

Images showed a mess of collapsed wooden poles, with crowds gathering amid the dense debris.

Other pictures appeared to show the outside of the church where scaffolding had been precariously constructed.

A government statement shared by EBC expressed condolences, and added that "safety must be given priority."

Health and safety regulations are virtually non-existent in Ethiopia, Africa's second most populous nation, and construction accidents are common.

The sprawling country is a mosaic of 80 ethnic groups and has one of the world's oldest Christian communities.

Its predecessor, the Axumite Empire, declared Christianity the state religion in the fourth century.

Another Human Sacrifice In Witchcraft Ritual, on The Annual Feast day of The Blessed Virgin Mary – and on the eve of the Satanic Oromo Ireecha festival?

In 2016, 55 people were sacrificed in a stampede triggered by clashes between police and demonstrators at the Satanic Ireecha festival in Debrezeit or Bishoftu town where in 2019 Ethiopian Airlines Boeing 737 Dreamliner Flight wemt Down, Killing All 157 On Board.

The 911 Code

The crash occurred a span of 9 months, 11 days before the anniversary of the founding of Ethiopian Airlines: 9 Months, 11 Days.

When that particualr blood sacrifice occured, the genocidal Oromo Prime Minister of Ethiopia Abiy Ahmed had been in office for 11 months, 9 days:11 Months, 9 Days

"Prime Minister Abiy Ahmed" = 119 (Full Reduction)

Ethiopia celebrates New Year’s Day on September 11th, or 9/11

Eternal rest grant unto them, O Lord, and let perpetual light shine upon them. May the souls of all the faithful departed, through the mercy of God, rest in peace. Amen.

Posted on March 10, 2019, Ethiopian Airlines Flight Goes Down, Killing All 157 On Board

No survivors in Ethiopian Airlines Boeing 737 crash near Addis Ababa

This crash occurred on March 10th in Ethiopia March tenth & Ethiopia = 47

The flight number was 302

302 represents 32 in numerology

"Crash" = 32 (Reverse Full Reduction)

The 32nd Prime number is 131

"Tenth of March" = 131 (English Ordinal)"Ritual human sacrifice" = 131 (Reverse Full Reduction)

This crash occurred on a date with a Life Lesson number of 25(3) + (10) + 2+0+1+9 = 25

The 25th Prime number is 97

Ethiopian & Plane crash = 97 & 52

Today’s date also has Full numerology of 52(3) + (10) + (20) + (19) = 52

Ethiopian Airlines was founded on a date with 97, 52, and 25 numerology:(12) + (21) + (19) + (45) = 97, (12) + (21) + 1+9+4+5 = 52, 1+2 + 2+1 + 1+9+4+5 = 25

This crash is heavily-related to the LionAir Flight 610 crash from October 29th of last year, which was a span of 133 days ago:133 Days

Monday, September 29, 2025

Britainistan: A woman Gang-Raped by Group of Men at St Mary's Church's Churchyard in Oxfordshire


https://www.bitchute.com/video/PGsgvPJhXOHP/

https://rumble.com/v6zm9d8-britainistan-a-woman-gang-raped-by-group-of-men-at-st-marys-churchs-churchy.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😔 በብሪታኒያዋ የኦክስፎርድሻየር ባንበሪ ከተማ የቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ግቡ ውስጥ አንዲት ሴት በወንዶች ቡድን ተደፈረች

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 The woman, who is in her 30s, was attacked in the churchyard of St Mary's and the surrounding area of Banbury town centre in the early hours of Sunday morning, Thames Valley Police said.

The force is appealing for a woman who tried to stop the attack and help the victim come forward.

Detective Sergeant Mark Personius said they do not have a description of the "good Samaritan" but encouraged the person to contact police as she might have "vital information that can help us piece together what happened".

"This is a horrific crime and Thames Valley Police is conducting a thorough investigation to identify the offenders," DS Personius added.

"The town centre would have been busy on a Saturday night into the early hours of a Sunday morning, therefore, I would also appeal to anyone else who saw or heard anything in the area between about 12am and 2.30am this morning to come forward."

He said a scene watch is in place at the church to enable the force to carry out forensic examinations.

Officers have also been instructed to carry out house-to-house and CCTV inquiries.

🎵 Mozart 'Requiem' - 'Dies Irae'

St Mary's Church, Banbury. Performance by Banbury Choral Society

Rainbows/ Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት 'Rainbow' in Ethiopic = “The Belt of Mary” ❖

St Mary's Church is an exquisite Georgian building, completed in 1797 to replace an earlier medieval church on the same site. It is the largest Georgian church in England and among the largest from any period. The medieval building it replaced was, however, even larger! It is the only Grade I listed building in Banbury.

The Churchyard behind Jonathan Swift's Book Gulliver's Travels

St Mary's has an unusual claim to literary fame. It was in the churchyard here that the author Jonathan Swift was inspired to name the hero of his novel Gulliver's Travels after he saw the name Gulliver on several monuments.


It has been confirmed that there is no known ancestral lineage between world-famous singer and songwriter Taylor Swift and the former Dean of Saint Patrick's Cathedral, Jonathan Swift. Despite Taylor's grandfather and great grandfather both being named 'Dean Swift,' it is not in honour of the legendary satirist.

🥴 What patterns do you see? / ምን አይነት ቅጦች እናያለን?

😔 Nashville: ‘Mohamed Mohamed’ Raped Unconscious Woman Outside Church Before She Died

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/nashville-mohamed-mohamed-raped.html

https://rumble.com/v6xrafk-nashville-mohamed-mohamed-raped-unconscious-woman-outside-church-before-she.html

https://www.bitchute.com/video/AHVHCjXuBHUY/

😔 በአሜሪካዋ ናሽቪል ቴኒሲ አንዲት የአካለ ጉዳተኛ እና ንቃተ ህሊና ላይ ያልነበረች ምስኪን ሴት ቤተክርስቲያን ውጪ ‘መሀመድ መሀመድ’ በተሰኘ የሰላሳ ዘጠኝ/39 ዓመት መሀመዳዊ ከደፈረች በኋላ ሕይወቷ አለፈ።

😔 A man in his 60s was allegedly raped outside of a church in the early hours of the morning.

Here We Go: Another Ethiopian Arrested on Suspicion of Sexual Assault in Londonistan

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/here-we-go-another-ethiopian-arrested.html

https://rumble.com/v6woafw-here-we-go-another-ethiopian-arrested-on-suspicion-of-sexual-assault-in-lon.html

https://www.bitchute.com/video/YD3uCXKhIRyc/

😔 ያው እንግዲህ በለንደን ውስጥ በፆታዊ ጥቃት ተጠርጥሮ የተያዘ ሌላ ኢትዮጵያዊ

የሜትሮፖሊታን ፖሊስ እንዲህ ብሏል፤ ምንም ቋሚ አድራሻ የሌለውና የ፴፪/32 እድሜ ያለው ብሩክ ደሳላኝ እሮብ ጁላይ 23 የስልሳ ዓመቱን ሰው ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት አጥቅቷል በሚል የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተከሷል። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

በኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ሤራ፣ ምን ተንኮል ተጠንስሷል፤ ጃል?! ይህ ሁሉ ዜና ያለምክኒያት?! አይመስለኝም!

THREE Austrian Nuns Escape Nursing Home to Return to their convent near Salzburg (City of Mozart) | It's A Sign of The Times

ሦስት የኦስትሪያ ሴት መነኮሳት ወደ ቀደመው ገዳማቸው ሊመለሱ ከአረጋውያን ቤት አምልጠዋል | ይህ የዘመን ምልክት ነው።



https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/three-austrian-nuns-escape-nursing-home.html

https://www.bitchute.com/video/sYglY5pAg7aa/

https://rumble.com/v6z0tiq-three-austrian-nuns-escape-nursing-home-to-return-to-convent-its-a-sign-of-.html

🔥Lightning Strike Causes Large Gas Explosion In Oxfordshire



Monday, August 18, 2025

Beautiful Rainbow Cloud Iridescence over Ethiopia: A Sign from St. Mary

https://rumble.com/v6xquxs-beautiful-rainbow-cloud-iridescence-over-ethiopia-a-sign-from-st.-mary.html

https://www.bitchute.com/video/mkNy1t19nRVx/

🧕 በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ያማረ የማርያም መቀነት ደመና ፥ የቅድስት ማርያም ምልክት በፆመ ፍልሰታ

🧕 ቅዳሜ ነሐሴ ፫/3 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .(ሙሉ ጨረቃ) ፣ የማርያም መቀነትደመና ፣ ብርቅዬ እይታ ፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ፸/70 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና 'ቱሉ ቦሎ' በምትባለዋ ከተማ ታየ። ደመናው የጽዮን ቀማትን ሠርቷል፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እምነት ተከታዮች የቅድስት ማርያም ምልክት ሆኖ የሚታየው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ ፍጹም ቀለማት ናቸው። ኢትዮጵያ ውስጥ ቀስተ ደመና ቅድስት ማርያም መቀነት በመባል ይታወቃል።

የመጀመሪያው የአክሱማውያን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ አግድም ሰንሰለቶች ያሉት ባለ ሦስት ቀለም ነው። ቀለማቱን የአገሪቱን መሬት፣ ሰላምና ተስፋ፣ ጥንካሬና መስዋዕትነትን ያመለክታሉ። አዎ! በጋላ-ኦሮሞ ወደር-የለሽ የጭፍጨፋ፣ ማፈናቀል፣ መደፈርና አፓርታይድ ጂሃድ ለሚሰቃዩት የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነዋሪዎችለውጥ” የሚለው እዚህ ላይ ይሠራል።

ለሃገረ ኢትዮጵያ ሞትን፣ ባርነትን እና መጥፎ ዕድልን ይዘው የመጡት እንደ 'ቱሉ ቦሎ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ራያ ቅብርጥሴ' የመሳሰሉ አጋንንታዊ የቦታ መጠሪያዎች ስም ባፋጣኝ መለወጥ አለባቸው። ታላቁ አፄ ዮሐንስ አራተኛ ለከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ ይህን እንዲያደርጉ ሲወተውቷቸው ነበር።

🧕 ሐሙስ ነሐሴ ፩/1 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .(ልደታ) - የእመቤታችን የዕርገት ጾም አንደኛ ቀን ፥ የአረማውያን ጋላ-ኦሮሞ የጥንቆላና የጥንቆላ ማዕከል በሆነችው በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ የማርያም መገለጥ ተከሰተ።

የማርያም መቀነት ደመና ብዙ ጊዜ መንፈሳዊ እና ምሳሌያዊ የተስፋ፣ መልካም እድል እና መለኮታዊ መገኘት ትርጉሞችን ይይዛል። መልካም ዕድልን የሚያመለክት እና አወንታዊ ውጤቶችን የሚያመጣ እንደ አወንታዊ ምልክት ተደርጎም ይቆጠራል። አንዳንዶች እንደ መላእክት ምልክት ወይም ማበረታቻ የሚሰጥ ከፍተኛ ኃይል አድርገው ይተረጉማሉ።

የማርያም መቀነት ደመና እና በሰማይ ላይ ያሉ የብርሃን ብልጭታዎች ሁሉም የመላእክቱ ዓለም የተለመዱ ምልክቶች ናቸው።

👉 የማርያም መቀነት ደመና ከብዙ መንፈሳዊ ትርጉሞች ጥቂቶቹ እነሆ፡-

  • ተስፋ

  • ዕርገት

  • መለኮታዊ መገኘት

  • የሕይወት ኃይል ጉልበት

  • ቃል ኪዳን

  • ማለቂያ የሌለው እምቅ

  • መንፈሳዊ ተነሳሽነት

  • መስፋፋት

  • መረጋጋት እና ስምምነት

  • መንፈሳዊ ግንኙነት

  • ለውጥ

  • ወደ መንፈስ ዓለም በሮች

  • ከመንፈሳዊ መሪዎች እና ከመላእክቶች ጋር መግባባት

  • በገነት ካሉ ተወዳጅ ሰዎች የተላከ መልእክት

  • ክሪስታል ንቃተ-ህሊና

  • ወደ ክሪስታልላይን ፍርግርግ መድረስ

  • የቀስተ ደመና ብርሃን አካልን ማንቃት

  • መንፈሳዊ ድጋፍ

  • ማረጋገጫ

🧕 On Saturday August 9th. 2025 (Full Moon), a Rainbow Cloud, a rare sight, was seen in Tulu Bolo -- a city located about 70 kilometers South of the capitol Addis Ababa. The Cloud formed The Colors of Zion, the perfect colors of the original Ethiopian green-yellow-red national flag, seen as a sign from St. Mary by Ethiopian Orthodox Christians. In Ethiopia, Rainbow’s are known as St. Mary’s Belt.

The original Axumite Ethiopian flag is a tricolor consisting of green, yellow, and red horizontal stripes. The colors symbolize the nation's land, peace and hope, and strength and sacrifice respectively.

🧕 On Thursday August 7th, 2025 – on the first day of The Fast of the Assumption of St. Mary -- a Marian apparition occurred in the town of Debre Zeyit (Mount of Olives) or Bishoftu, the heathen Galla-Oromo capital of witchcraft and sorcery.

👉 All this occurs during the ongoing Christian genocide and:

Tsome Filseta: The Fast of the Assumption of St. Mary

Filseta is one of the seven canonized fasts of the Tewahdo church, which is observed as a remembrance of the fast the apostles held in passion of witnessing the falling asleep and assumption of Saint Maryam (Mary). It covers the period from the 1st to the 15th of Nehasie (August 7-22). Filseta literally means movement in the Ge’ez language, and is used to refer to St. Mary’s assumption.

Rainbow cloud iridescence, also known as cloud iridescence, often carries spiritual and symbolic meanings of hope, good luck, and divine presence. It's considered a positive omen, suggesting good fortune and promising positive outcomes. Some interpret it as a sign of angels or a higher power offering encouragement.

Rainbows, clouds, and sparkles of light in the sky are all common signs from the Angelic realm.

👉 Here are some of the many spiritual meanings of Rainbow Clouds:

  • Hope

  • Ascension

  • Divine Presence

  • Life Force Energy

  • Promise

  • Infinite Potential

  • Spiritual Initiation

  • Expansion

  • Serenity and Harmony

  • Spiritual Connection

  • Transformation

  • Gateways to the Realms of Spirit

  • Communication from Spiritual Guides and Angels

  • A Message from Loved Ones in Heaven

  • Crystalline Consciousness

  • Accessing The Crystalline Grid

  • Activating the Rainbow Light Body

  • Spiritual Support

  • Validation

🧕 A Week after Devestating Storms + Floods, The Virgin Mary + Rainbow Apparition in Ethiopia, Testified by Muslims

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/a-week-after-devestating-storms-floods.html

https://rumble.com/v6x9vl2-a-week-after-devestating-floods-st.-mary-rainbow-apparition-in-ethiopia-tes.html

https://www.bitchute.com/video/ON2bDoGw3qKh/

👉 Courtesy: https://www.youtube.com/@triangel07

ተዐምር ነው ማርያም ናት ዝናቡን ያስቆመችልን የደብረዘይት ሙስሊሞች በመገረም መሰከሩ”

🧕 እንደ ኢትዮጵያ ካሌንዳር ዛሬ የወሩ መግቢያ ነሐሴ ፩/1 ልደታ ነው። በተጨማሪ ጾመ ልደታ የሚጀምርበት ዕለትም ነው።

😇 ከየረር + የካ ተራሮች ዋሻ ሚካኤል ጋር እናናበው!

ይህ ተዓምር እንደ ተጨማሪ ማስጠንቀቂያ ሊወሰድ ይገባዋል፤ ያኔ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በዚህችው በደብረ ዘይት ከተማ እንዲከሰከስ ሲደረግ ምልክቱን ማየት ነበረብን። በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት ከሃዲዎች ሁሉ ገና ብዙ ጉድ ይጠብቃቸዋል። በተጨማሪም እሬቻ ቅብርጥሴ እና እነዚያ የሉሲፈር ባንዲራዎች ባፋጣኝ ካልተወገዱ እሳቱም ገና ከሰማይ ይወርዳል። ዋ! ! !



Luciferian Agent PM of The Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia Again Used the Language of Genocide

https://www.bitchute.com/video/48xFHBUk706F/ https://rumble.com/v72xiju-luciferian-agent-pm-of-the-fascist-oromo-islamic-regime-of-ethiopia...