Showing posts with label ጠላት. Show all posts
Showing posts with label ጠላት. Show all posts

Wednesday, May 20, 2026

Christian Genocide: Italian Fascists in The 1930s = Oromo Fascists in The 2020s

https://www.bitchute.com/video/Ru3IXdTYwrFj/

https://rumble.com/v7a4i4w-christian-genocide-italian-fascists-in-the-1930s-oromo-fascists-in-the-2020.html

👹 የክርስቲያን የዘር ማጥፋት ወንጀል የጣሊያን ፋሽስቶች በ1930ዎቹ = የኦሮሞ ፋሽስቶች በ2020ዎቹ

🥴 ማስታወሻ! የሮማው ጳጳስ ሊዮን አስራ አራተኛ ከሦስት ሳምንታት በፊት ሙስሊም አልጀሪያን ጨምሮ አራት የአፍሪካ ሃገራትን (አንጎላን፣ ኤኳቶሪያል ጊኒን፣ ካሜሩንን) ለአስራ አንድ ቀናት ያህል ጎብኝተዋቸው ነበር።

በሌላ በኩል ግን አንድ በጣም የሚያስገርም ክስተት አለ፤ እሱም፤ በታሪክ እስካሁኗ ዕለት ድረስ አንድም የሮማ ካቶሊክ ጳጳስ የዓለማችን ጥንታዊዋን ክርስቲያን ሃገር ኢትዮጵያን ጎብኝተው አያውቁም። ከቫቲካን ጳጳስ ጎን፣ እስካሁን አንድም የሩሲያ ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ፣ የሩሲያና ሶቪየት ሕብረት መሪዎች እንዲሁም ዛሮች ለአንዴ እንኳን በእነ አሌክሳንደር ፑሽኪን በኩል ከሩሲያ ሕዝብ ጋር የተሳሰረችውን ኢትዮጵያን ጎብኝተዋት አያውቁም። አሜሪካም የመጀመሪያውን እና የመጨረሻውን ፕሬዝደንቷን የላከችው እ..አ በ1915 .ም ነበር። እንደ ጂሃዳዊው ኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ ማምዳኒ ምስራቅ አፍሪቃዊ የሆነውን ሙስሊም ባራክ ሁሴን ኦባማን። ምስጢሩ ምን ይሆን

👹 ዘር አጥፊ አብዮት አህመድ አሊ "እኔ ሙስሊም ነኝ አላህ ስንክባር"

ሙሶሎኒ

ሜሎኒ

መሐመድ

አህመድ

👹 ..1937 ቤኒቶ ሙሶሊኒ ራሱን "የእስልምና ጠባቂ" ሲል አውጇል።

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

ጋላ-ኦሮሞ እና እስላም ከ፭፻/500 ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዘር ማጥፋት ጂሃድ እየቀጠሉበት መሆናቸውን እንዴት ነው ወገን ዛሬም መረዳት ያቃታው/የማይፈልገው? ለምንድን ነው እውነትን ለመደበቅ የሚሻው? ኧረ እግዚአብሔርን ፍሩ! !

ለመሆኑ አሰቃቂውን የደብረ ሊባኖስ ጭፍጨፋ አስመልክቶ በይፋ የተዘጋጀ ልዩ የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓት ይኖር ይሆን? ሰባኪ፣ መምህር፣ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ሜዲያ ወዘተ ተብየዎቹስ ስለዚህ እጅግ በጣም ታሪካዊ እና ከፍተኛ ሚና የሚጫወት አሳዛኝ ክስተት ይናገሩ ይሆን? ከአምስት ዓመታት በፊት ስለተፈጸመው ስለ አስኩም ጽዮን ጭፍጨፋ እንኳን አንዲትም ትንፍሽ አይሉም፤ የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓቶችንም አዘጋጅተው አያውቁም፤ ሁሉም በጋር ዝም ጭጭ! ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ከአምስት መቶ/500 ዓመታት በፊት ወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች የሐረር ካሊፋት ሙስሊሞችን፣(ሶማሌዎችን ጨምሮ) እነ ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን ፣ ሱዳኖችን፣ ቱርኮችን እና ሉተራኖችን ይዞ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ ብዙ የጂሃድ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ ከፍተኛ ውድመቶቹን ፈጸሙ።

ከመቶ ሰላሳ /130 ዓመታት በፊት ደግሞ በከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች ከኢጣልያ፣ ከሉተራኖች፣ ከሶማሌዎች፣ ከሱዳኖች፣ ከግብጽና ከአረቦች ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ ኑ፤ ከእናንተ (ከኢጣልያ) ጋር በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ ጦርነት እንክፈት!” ብለው በጋራ ተስማሙ በአክሱም /አድዋ ዙሪያ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና አየሩን በከሉ፣ ሰሜን ኢትዮጵያን ለኢጣልያ እና ፈረንሳይ አስረከቧት።

ከዘጠና/90 ዓመታት በፊት ደግሞ በከሃዲው አፄ ኃይለ ሥላሴ የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች ከኢጣልያ፣ ብሪታኒያ ከሉተራኖች፣ ከሶማሌዎች፣ ከሱዳኖች፣ ከግብጽና ከአረቦች ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ "! ከእናንተ (ከብሪታኒያ) ጋር አብረን በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የዓየር ድብደባዎችን እናካሂድ!” ብለው በጋራ ተስማሙ፣ በአክሱም /መቀሌ ዙሪያ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና አየሩን በከሉ፣ ሕዝባችንን አፈናቀሉት፣ ለስደት ዳረጉት፣ ሰሜን ኢትዮጵያን ለአሜሪካ (ቃኛው ጣቢያ)አስረከቧት።

ከሃምሳ ዓመታት /50 ዓመታት ጀምሮ ደግሞ በከሃዲው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች ከሩሲያ፣ ከኩባ፣ ከኢጣልያ፣ ከሉተራኖች፣ ከእስራኤል፣ ከሶማሌዎች፣ ከሱዳኖች፣ ከግብጽና ከአረቦች ጋር ተናብበው በመሥራት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ በአክሱም /አድዋ ዙሪያ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ክርስቲያን ሕዝባችንን በረሃብና ጥሜት ፈጁት፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና ዓየሩን ሁሉ በከሉ፣ ሕዝባችንን አፈናቀሉት፣ ለስደት ዳረጉት።

ከስምንት/8 ዓመታት በፊት ጀምሮ ደግሞ በከሃዲው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች አፍሪቃውያኑን ጨምሮ ከመላው የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ሃገራት ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ታይቶና ተሰምቶ በማይታወቅ መልክ ዘመቱ፣ ኑ፤ ከእናንተ ጋር አብረን ሁላችንም የማንፈልጋቸውን ጥንታውያኑን የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ከምድረ ገጽ እናጥፋቸው!” ብለው በጋራ ተስማሙ፣ በአክሱም ጽዮን ላይ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ክርስቲያን ሕዝባችንን በረሃብና ጥሜት ፈጁት፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና አየሩን በከሉ፣ ሰሜን ኢትዮጵያንና ቀይ ባሕርን ሙሉ በሙሉ ለኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና ለእስማኤላውያኑ አረቦች ለመስጠት በመሥራት ላይ ይገኛሉ።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢 አስከፊው ታሪክ ተደገመ፣ ተደጋገመ!!!

በዘመናችን ደግሞ እነ ጆርጂያ ሜሎኒ በእጅ አዙር ሥልጣን ላይ የወጡትን ጋላ-ኦሮሞዎችን በመጠቀም ከህገ ወጡ ኦሮሚያ ክልል፣ ከኤርትራ (ቤን አሚር) እና ከሶማሊያ ሙስሊም ገዳይ ወታደሮችን ወደ አክሱም ጽዮን ላኩ፣ በመላው ትግራይ ክፍለሃገር ጭፍጨፋ አካሄዱ፣ ባጠቃላይ ከአንድ ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችን ጨፈጨፉቸው።

አምላከ ቅዱሳን በቅዱሳኑ ጸሎት ልመናና ቃልኪዳን ሀገራችን አክሱማዊት ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ከጭንቀትና ከመከራ ይጠብቀን።

 🥴 Note! Pope Leo XIV visited four African countries (Angola, Equatorial Guinea, Cameroon) including Muslim Algeria three weeks ago for eleven days.

On the other hand, there is a very surprising fact; that is; no Roman Catholic Pope has ever visited Ethiopia, the oldest Christian country in the world. Besides the Vatican Pope, no Russian Orthodox Patriarch, no Russian or Soviet leader, and no Tsar has ever visited Ethiopia, which is connected to the Russian people through Alexander Pushkin. The United States sent its first and last president in 2015. Like the jihadist New York City Mayor Mamdani, the East African Muslim Barack Hussein Obama. What is the secret?

👹 Genocidal Abiy Ahmed Ali: “I am a Muslim! Allah Snackbar”

Mussolini

Meloni

Muhammad

Ahmed

😔 Italy’s Colonial Amnesia: Genocide Enabler 'Giorgia' Meloni Continues Defending Fascism


https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/10/italys-colonial-amnesia-genocide.html

https://www.bitchute.com/video/EJqx82tVjiHn/

https://rumble.com/v6ztvpk-italys-colonial-amnesia-genocide-enabler-giorgia-meloni-continues-defending.html

😔 ጣሊያን ኢትዮጵያን ከወረረች ከ፺/90 ዓመታት በኋላ ዛሬም በምትኩ ልትጋፈጣቸው የሚገባቸውን ወንጀሎች ፈጻሚዎችን እያከበረቻቸው ነው።

ከዘጠና ዓመታት በፊት በመስከረም ፳፪/22 ፲፱፻፳፰/1928 (..አ ጥቅምት 3 ቀን 1935 .) የፋሺስት ጣሊያን ጦር ኢትዮጵያን ወረረ፣ ይህም በዘመናዊ የዓለማችን ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም ጨለማ የሆነውን ምዕራፍ ከፍቷል። እ... 1884-85 የተካሄደው ‘አፍሪካን ታሪካዊው አፍሪካን የመቀራመት የበርሊን ኮንፈረንስ እለቱን ’ ሲጀመር በልዩ ሁኔታ ነፃ የሆነችው ኢትዮጵያ የቅኝ ግዛት ካርታውን ለማጠናቀቅ በቆረጠ መንግስት በድንገት ጥቃት ገጠማት።

ዛሬም የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ሞግዚትና ዳግማዊ ጀነሳይድ አስፈጻሚዋ የጣልያን

/ሚ ጆርጂያ ሜሎኒ የፋሺስታዊ ንግግሮችን የሚያስተጋቡ ብሄራዊ ትረካዎችን በሚከላከሉበት የፖለቲካ አየር ውስጥ፣ ኢጣሊያ በምትኩ ሊገጥማት የሚገባውን ወንጀል ፈጻሚዎችን ማክበሯን ቀጥላለች። ጆርጂያ ሜሎኒ የአረመኔው ቤኒቶ ሙሶሊኒ አድናቂ ናት።

የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ እያካሄደው ያለው ተወዳዳሪ የሌለው አሰቃቂ የዘር ማጥፋት ጂሃድ ፋሺስት ጣልያን ካካሄደችው በመቶ እጥፍ የከፋና የከበደ ነው። በዚህም ኤዶማውያኑ ሮማውያን እና እስማኤላውያኑ መሀመዳውያን እጅግ በጣም መደሰታቸውን እያየነው ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ ተነሳ! ሃገርህን ተረከብ፣ እናትና አባቶችህን እንዲረግሙህ አታድርግ፣ ክርስቲያን ሕዝብህን አድን፣ ይህን ቆሻሻና አረመኔ አገዛዝ እኮ የአንድም ዕለት ዕድሜ እንኳን ልትጨምርለት ፈጽሞ አይገባም! ባክህ ለበቀል ተነሳ! ግዴታህ እኮ ነው!

👏 ይህን ግሩም ጽሑፍ የጻፈልን ጣልያናዊ ነው። የኛዎቹ የት አሉ?

👉 Courtesy: https://www.ips-journal.eu/topics/democracy-and-society/italys-colonial-amnesia-8587/

Ninety years after its invasion of Ethiopia, Italy continues to honour the perpetrators of crimes it should instead confront.

Ninety years ago, on 3 October 1935, Italian troops invaded Ethiopia, opening one of the darkest chapters in modern history. Ethiopia, uniquely independent when the Berlin Conference of 1884–85 started the European ‘Scramble for Africa’, suddenly faced an assault by a state determined to complete the colonial map.

The campaign was not a sideshow. It was the last large-scale European colonial conquest in Africa — a deliberate war of aggression that defied the League of Nations and shocked contemporaries. Italian planes dropped mustard gas on soldiers and civilians alike. Entire villages were bombed and burned; survivors were deported to camps. Tens of thousands died.

Yet for decades, this invasion has remained at the margins of public memory. Italians tend to recall the fall of fascism or the devastation of the Second World War, while the Ethiopian war – and earlier aggressions in Libya, Somalia and Eritrea – are still dismissed as an embarrassing footnote. This year’s 90th anniversary is unlikely to be treated differently.

The myth of the ‘good Italian’

A central reason lies in the enduring myth of ‘italiani brava gente’ — the belief that Italians were somehow ‘better’ colonisers. As the historian Angelo Del Boca has shown, this narrative was cultivated from the very start of Italy’s expansion in 1885. Governments and cultural institutions promoted the idea that they brought roads, railways and architecture rather than chains and massacres. For decades, textbooks framed Italy’s presence in Africa as a civilising mission, while popular culture romanticised the colonies as lands of adventure. Echoes of this narrative still linger.

But the story collapses under the weight of evidence.

The conquest of Ethiopia was meant to be Mussolini’s crowning achievement: proof that a ‘new Roman Empire’ could be built in the 20th century. Yet Italy’s imperial ambitions pre-dated fascism. Liberal governments, with full backing from the monarchy, had seized Eritrea and Somalia in the 1880s and 1890s; attempted and failed to conquer Ethiopia in 1896 at Adwa; and in 1911 invaded Ottoman Libya, carrying out mass deportations and pioneering aerial bombing of civilians. These campaigns foreshadowed the brutality of the 1935 assault.

From conquest to oppression

In 1935, Italian forces advanced from Eritrea and Italian Somaliland, deploying tanks, aircraft and chemical weapons in violation of the 1925 Geneva Protocol. On 5 May 1936, Marshal Pietro Badoglio entered Addis Ababa at the head of his victorious troops and proclaimed the end of hostilities — yet the war was far from over. Less than a quarter of Ethiopia’s territory had been occupied, and at least 100 000 soldiers loyal to Emperor Haile Selassie remained at arms. What followed was a hidden war of resistance, largely suppressed by censorship, that lasted until February 1937. The war is estimated to have claimed the lives of around 70 000 Ethiopian soldiers and between 120 000 and 200 000 civilians.

Italian control lasted until 1941, when Ethiopian resistance, British intervention and the Second World War brought down Italian East Africa.

Even as clashes continued, Mussolini declared the creation of Italian East Africa, merging Eritrea, Somalia and Ethiopia into a single colony, and crowned King Vittorio Emanuele III as Emperor of Ethiopia.

Occupation was marked by systematic violence. The most infamous episode was ‘Yekatit 12’, when reprisals after an assassination attempt on viceroy Rodolfo Graziani left more than 30 000 civilians dead. Villages were razed to the ground, populations deported and forced into labour on infrastructure projects under brutal conditions. Resistance was met with executions, mass imprisonment and concentration camps where thousands died from disease and starvation. Italian authorities dismantled traditional governance, imposing language and culture in a bid to eliminate Ethiopian self-rule.

Italian control lasted until 1941, when Ethiopian resistance, British intervention and the Second World War brought down Italian East Africa. Haile Selassie was restored to the throne, but the scars of occupation – physical, social and political – remained.

Silence and denial

After 1945, Italians struggled to confront fascism’s crimes abroad. Successive governments found it easier to stress Italy’s victimhood under Nazism than its role as a colonial aggressor. Unlike Germany, Italy never underwent a systematic reckoning with its imperial past. This amnesia also reflects a deeper issue rooted in the post-war period, when the Resistance was elevated to a founding myth of the new Republic. The heroism of some 200 000 partisans and their supporters allowed the country to reimagine fascism not as a national project, but as a tragic aberration inflicted on Italians. In this version of history, Italians emerged as victims, absolved from the complicities that sustained two decades of dictatorship — a far cry from the antifascist intellectual Piero Gobetti’s indictment of fascism as ‘the autobiography of the nation’. This narrative, however, left no room to acknowledge responsibilities for the crimes committed during the occupation of Ethiopia and the other colonies.

The result is striking: public commemorations of the Ethiopian invasion are minimal. When the subject surfaces, it is often accompanied by nostalgia for roads, bridges or Art Deco buildings. Public figures have even celebrated the modernist legacy of ‘our architecture’, reflecting an aestheticised memory that sidelines violence. The return of the Axum obelisk from Rome to Ethiopia in 2005, after decades of dispute, remains one of the few symbolic acts of acknowledgement. When it was re-erected in 2008, critics, such as then-minister Vittorio Sgarbi, opposed the restitution and, years later, even encouraged attempts to ‘get it back’ on grounds of alleged neglect, implying Italians would be better at preserving the monument. Apart from Italian-Libyan diplomatic reparations in 2008 – when Prime Minister Silvio Berlusconi apologised ‘for the suffering inflicted during the colonial period’ and signed a treaty worth $5 billion in investments and compensation – Italy has never publicly reconciled with its colonial violence through state apologies or reparations. Debates exist in academia and among activists, but not at the level of official national policy.

In a political climate where PM Meloni defends nationalist narratives that echo fascist talking points, Italy continues to honour the perpetrators of crimes it should instead confront.

However, remembering the Ethiopian war is not just an academic exercise. It speaks directly to questions of historical responsibility and the politics of memory in Europe. While statues of imperial figures spark fierce debate across much of the Western world, Italy’s colonial record is largely absent. Even the Black Lives Matter wave had limited traction beyond 2020’s mass rallies. Perhaps the most visible flashpoint was the statue of Indro Montanelli in Milan – defaced in 2020 over his admitted ‘marriage’ to a 12-year-old Eritrean girl during the colonial war – which triggered a culture-war backlash rather than a sustained reckoning; the mayor refused to remove the monument.

Acknowledging this past would also give depth to Italy’s contemporary relationship with Africa. Migration, trade and development policy are all shaped by historical ties, whether recognised or not. Pretending colonial ventures were benign does nothing to build mutual respect. Ninety years after the invasion, Italy does not need rituals of guilt, but it does need clarity. In a political climate where Prime Minister Giorgia Meloni defends nationalist narratives that echo fascist talking points, Italy continues to honour the perpetrators of crimes it should instead confront. In 2012, the town of Affile inaugurated a monument to Rodolfo Graziani, the viceroy who ordered the 1937 Addis Ababa massacre, while nearby Filettino – home to the Graziani family – still hosts a public park bearing his name, renovated with regional funds as recently as 2017. Confronting the full reality of Italy’s colonial past, and the violence it inflicted on others, is more urgent than ever.

🔥Italians Committed Terrible Crimes, Then Forgot Them: Addis Ababa Fascist Massacre & Poison Gas 19 Feb 1937

https://www.bitchute.com/video/QMQ0ofCxPdrj/

🔥 የካቲት ፲፪/12 ፲፱፻፳፱/1929 .| ጣሊያኖች አስከፊ ወንጀሎችን ፈጽመዋል ከዚያም ረሷቸው ፋሽስት ኢጣልያ በአዲስ አበባ የፈጸመችው እልቂትና መርዝ ጋዝ ..የካቲት 19 ቀን 1937 ..

💭 Italy Invited a Genocider Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!

💭 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው


https://www.bitchute.com/video/OdrYeyz4h2gO/

💭 Giorgia Meloni in 1996: “Mussolini Was a Good Politician, in That Everything He Did, He Did for Italy.” Wow!

♀️ Female Italian Prime Minister Meets Black Mussolini Who Massacred Over a Million Orthodox Christians

https://www.bitchute.com/video/bxTv2AquGMu7/

👹 Meloni, Trump, Pope Leo Are Operating Under The Lordship of Satan, With The Antichrist Spirit in Them

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/04/meloni-trump-pope-leo-are-operating.html

https://www.bitchute.com/video/aYKZNfAkTUS8/

https://rumble.com/v78hr2g-meloni-trump-pope-leo-operating-under-the-lordship-of-satan-with-the-antich.html

👹 ሜሎኒ፣ ትራምፕ፣ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ በሰይጣን ጌትነት ስር እየሠሩ ነው፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ በውስጣቸው አለ ፤ ገላልጠው እያሳዩን እኮ ነው!

M & Ms: Modi, Macron, Mohammad, Meloni all travel to Addis Ababa to congratulate the genocidal PM of the fascist Galla-Oromo Islamic Regime of Ethiopia, Black Mussolini aka Abiy Ahmed, for massacring 2 million Orthodox Christians.

Friday, May 1, 2026

ጀነሳያዳዊው ጂሃድ ከመጀመሩ ከአራት ዓመታት አስቀድሞ፤ “ቤተክርስቲያን የባህል ጎዳና ሆነች፣ ስጋውያኑ ራያዎች በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጨፈሩ”


ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😈 ፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃድ ለማካሄድ እየተዘጋጀ እንደነበር ሁሉም የሚያውቀው ነገር ነበር።

👉 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት የላኩት ቪዲዮ እና ጽሑፍ፤

የጊዮርጊስ ወዳጂ የት ነው የሚገኘው

በመሃል ከተማ በአራዳ ውስጥ ነው

ወይስ በዝቋላ በደብረ ሊባኖስ በደብረ ዳሞ ነው፡፡

ይነሳ ጊዮርጊስ ይመስክር ምስጢር

የሃይማኖት ፍቅር ምን እንደነበር፡፡

መጀመሪያ ላይ የሚታዩት አባት ለአረመኔው ዳግማዊ ግራኝ፤ “ጦርነቱን አስጀምረውና ቁርጣችንን እንወቀው!”

እኚህ አባት ይህን ከተናገሩ በኋላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸውን የራያ ጨፋሪዎችን ቀሰቀሷቸው። በወቅቱ ይህን ጽፌ ነበር፤

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን፡ ክብረ በዓል፤ የተዋሕዶ ጠላቶች የራያ ጨፋሪዎችን ወደ አዲስ አበባ አምጥተው፡ ምዕመናኑን ሲያውኩ።

አንዴ ሙስሊም ፖሊሶችን ሌላ ጊዜ የራያ ጨፋሪዎችን ወደ ቤተክርስቲያናችን ይልኳቸዋል።

በተዋሕዶ ላይ ያነጣጠረው ጦርነት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው ነው፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በጉርብትና በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በመጠጋት ይዋጋሉ።

የተዋሕዶ ልጆች በእናት ቤተክርስቲያናቸው ቅጥር ግቢ እግዚአብሔርን ሲያወድሱ ሙስሊም ፖሊሶች እንዲተናኮሏቸው ተደረጉ (ይገርማል፤ በክርስቲያኖች ከተማ የአዲስ አበባ ፖሊስ አዛዡ ሙስሊም ተደርጓል)

በሌላ በኩል ደግሞ ከ ራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች (ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር) በየአብያተክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ እየሞከሩ ነው። በዚህ አጋጣሚ ግን ፖሊሶች ድርሽ አይሉም።

በተዋሕዶ ክርስትና እና ቤተ ክርስቲያን ላይ ያነጣጠረው ጥቃት ከሁሉም አቅጣጫ እየመጣ ነው። አባቶቻችንን በየገዳማቱ ማጥቃትና መግደል የመጨረሻው ዒላማቸው እንደሆነ ብናውቅም፤ መጀመሪያ ግን ክርስቲያናዊ ሕይወትን በመላው የማሕበረሰብ ክፍሎች፣ በየመንገዱ፣ በየመስሪያ ቤቱ፣ በየጎረቤቱ በመቅረብ ብሎም ወደ ቤተክርስቲያን በሱቅ መልክ፣ በጎብኚ መልክ፣ የመስገጃ ቦታ በመሻማት (ሩፋኤል፣ ራጕኤል) ቀስ በቅስ ጠጋ ጠጋ በማለት ይዋጉታል።

ይህ ክስተት ላለፉት ዓመታት የምናየው ነው። በተለይ በአዲስ አበባ አድባራትና ዓብያተ ክርስቲያናት የሕዝበ ክርስቲያኑን መንፈሳዊ እርጋታና ሰላሙን ለማወክ ገበያዎችን ይከፍታሉ፣ የመዝሙር ሲዲዎችን በከፍተኛ ጭኸት የሚያስተዋውቁትን መኪናዎችን አምጥተው ያቆማሉ፤ ባሕላዊ ዘፋኞችን እና ጨፋሪዎችን ወደ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ያስገቧቸዋል። (ልክ እዚህ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ራያዎችን እንደምናያቸው) የስከሩ ጨፋሪዎች ሁሉ ሲገቡ የሚታዩባቸው በዓላት አሉ። ከቤተ ክርስቲያን ውጭ ሌላ ቦት ባሕላቸውን ቢያስተዋውቁ ባልከፋ፤ ነገር ግን ያመጧቸው ሆን ተብሎ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብተው “ሁሉም ባሕል ነው፣ ሁሉም አንድ ዓይነት ነው” የሚለውን አጀንዳ ለማራማድ ይጠቀሙባቸው ዘንድ ነው።

ከራያ ያመጧቸውን የባህል ጨፋሪዎች (ድሮም ወደ አክሱምና ላሊበላ አካባቢ አምጥተው እዚያ እንዲሰፍሩ መደረጋቸው የጣዖቱን ዋቄዮ አምልኮት ያስፋፉ ዘንድ በእባባዊ መልክ በማቀድ ነበር) በየአብያተ ክርስቲያናቱ እንዲገቡ በማድረግ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ለማበላሸትና እምነታችንንም ወደ ባሕላዊ ሥርዓት ለመለወጥ ይቻላቸው ዘንድ በደንብ አቅደውበት ነው።

በነገራችን ላይ፡ እንደ “መስቀል” እና “ጥምቀት” የመሳሰሉትን ክብረ በዓላት የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት፤ በምህጻሩ UNESCO በሚባለው ድርጅት እውቅናን እንዲያገኝ መደረጉ መንፈሳዊ የሆነችውን ተዋሕዶ ሃይማኖታችንን ወደ ዓለማዊው የባህል፣ ወግና ልምድ ሥርዓት ይለወጥ ዘንድ የተጠነሰሰ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው።

ቤተክህነትም ሆነች ምዕመናን ክርስቲያናዊ በዓላታቸውን በአውሬው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አካል ዕውቅና እንዲያገኙ ከመታገል መቆጠብ ይኖርባቸዋል፤ አሊያ ትልቅ ስህተት ነው የሚሆነው።

😇 የኢትዮጵያ አለኝታ፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ሃገራችን ቅጥሯ ተደፈረ፣ ጠላቶቻችን ሊያጠፉን ይፈልጋሉ።

ኃያሉ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ድካም የማይሰማህ ትጉህ ገበሬ ነህና ዳግመኛ እንዳያጣሉንና እንዳይተናኮሉን ጠላቶቻችን እንደ ጢስ አጥነህ፤ እንደ ጉም አብነህ ፈጥነህ አጥፋቸው። በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን በመናፍቃንና በአላውያን ዘንድ የመፈራትን ግርማ እንዳጎናጸፍከው ከእኛ የተዋሕዶ ልጆችም በግዙፍ አካልና በረቂቅ መንፈስ ሊተናኰሉን በሚመጡ ጠላቶቻችን ላይ ድል የመንሣትን አክሊል አቀዳጀን።አክሱም ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን አንተን መከታ አድርገው፣ ታቦትክን ይዘው ድል አደረጉ፤ ጠላትም ይፈር የሞቱንም እዳ ከእጅህ ይቀበሉ፤ ና ቶሎ ና፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ገበዝ አሜን።

❖❖❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና 'ኮከብ ክብር' የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

ሥሉስ ቅዱስ ሆይ፤ የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት 😈 የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው ሁሉ የአክሱም ኢትዮጵያውያንን ብኩርና ለመንጠቅ፣ ሃገረ ኢትዮጵያን ለእነርሱ ያስረክቧቸው ዘንድ፣ ብሎም ሕዝበ ክርስቲያኑ ከምድረ ገጽ ይጠፉ ዘንድ የሚሹ አረመኔዎች ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን የሚጨፈጭፉትን፣ የሚያስርቡትን 😈 አማሊቃውያን የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎችን ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን!

Wednesday, April 22, 2026

Targeting the Womb: Sexual Violence Against Pregnant and Lactating Christian Women in Tigray, Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/UqPWIEVfcdOG/

https://rumble.com/v78uhye-targeting-the-womb-sexual-violence-against-pregnant-and-lactating-christian.html

ማህፀንን ኢላማ ማድረግ፡- በትግራይ ውስጥ ነፍሰ ጡር እና ጡት በሚያጠቡ ክርስቲያን ሴቶች ላይ የሚፈጸም ወሲባዊ ጥቃት

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይህን በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ባለፉት ዘመናት ከፈጸሙት የግፍ፣ የጭካኔና የወንጀል ጂሃድ በይበልጥ በከፋ መልክ ተገላልጦ የሚያሳየውን ጥቁር ታሪካቸውን በድፍረት፤ “እግዚአብሔር አያይም/አላየም፣ እነርሱም ሞኞች ናቸው፤ ይተውናል፣ ይቅር ይሉናል፣ በእነሱ ሞትና መከራ ነው እኛ የምንኖረው ስለዚህ ባትሪያችን እስከሚጎድልና ሌላ ጭፍጨፋ እስከምናካሂድ ድረስ አዳክመናቸዋለና/በሻሻ አድርገናቸዋልን ፣ እንደበፊቱ ሁሉንም ነገር እያረሳሳን ማታለሉን እንቀጥልበት…” በማለት ነው ከዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለተሠራው ግፍ ሁሉ ተጠያቂዎችና የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነቀርሣዎች የሆኑት የከሃዲው የዳግማዊ ምንሊክ 'ብሔር በሔረሰቦች' ክፉ ትውልዶች (

የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ)ለሉሲፈራውያኑ አለቆቻቸው ታማኝነታቸውን በማሳየት ላይ ያሉት። እስኪ ነገሮችን ለማረሳሳት፣ ብሎም በሕዝባችን ላይ ስቃዩንና መከራውን ለማብዛት እየሠሩ ያሉትን አሳዛኝ ድራማ ተመልከቱት። አንዴ የጂኒ ጃዋር፣ አብዲ ኢሌና ሙስጠፌ፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ የብርሃኑ ነጋና የእስክንድር ነጋ፣ የጋን ኤል ክስረትና ሳዊሮስ፣ የዲሽታ ጊና እና ቴዲ አፍሮ፣ የጌታቸው ረዳ እና ጄነራል ጻድቃን፣ የደብረ ሲዖል እና ታደሰ ወረደ፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም እና የዩ.ኤስ.አይ.ዲ፣ የኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ ሃሰን እና የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የወደብ ድራማን እየሠሩ ክርስቲያን ሕዝባችንን እግዚአብሔር አምላክ ከሰጠው ምድር አጽድተው የሉሲፈርን ልጆች በኢትዮጵያ ለማስፈር እየሠሩ ናቸው። ለዚህ ደግሞ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሁሉም ዓለም አቀፍ አካላት/ሃገራት ድጋፉን እያደረጉላቸው ነው።

ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ክርስቲያን ነኝ” የምትሉትስ ዛሬ ጋላ-ኦሮሞ እና እስላም ከ፭፻/500 ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዘር ማጥፋት ጂሃድ እየቀጠሉበት መሆናቸውን ሳትረዱት ቀርታችሁ ነውን? ለምንድን ነው እውነትንና ፍትሕን ይህን ያህል የምትፈሩት? የእግዚአብሔር አምላካችን፣ የኢትዮጵያ እና ክርስትናዋ ቀንደኛ ጠላቶች ጋላ-ኦሮሞዎች እና መሀመዳውያኑ እንደሆኑ እያያችሁት/እያየነው አይደለምን? መጭፍጨፍ፣ ማስራብና መድፈር አልበቃቸውም፤ ዛሬም እንደቀድሞው የደም እንባችንና ጩኸታችንን ሰርቀው ዲያብሎሳዊ የተበዳይነት ካርታቸውን በመምዘዝ “አክሱም ኬኛ!” በማለት ላይ እኮ ናቸው።

በአምስት መቶ ዓመት ውስጥ ለአምስተኛ ጊዜ ነው ጋላ-ኦሮሞ እና አጋሮቹ በሰሜኑ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ዛሬ ጀነሳይድ እየፈጸሙ ያሉት! በእኛ ግድ-የለሽነት፣ ይሉኝታዊ ድክመትና ስንፍና!

በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቀውን ይህን ቆሻሻ፣ ከሃዲና ዘር አጥፊ የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቶሎ አስወግዱት፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ምን እየጠበቁ ነው?! ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ እንዴት ነው ለአገዛዙ የአንድ ቀን እድሜ እንኳን የሚሰጠው?!

😔 ኢትዮጵያ

... ህዳር 2020 በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር የዘር ማጥፋት ጅሃድ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ፡-

- እስከ ሁለት/2 ሚሊዮን የሚደርሱ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈዋል

- እስከ ሁለት መቶ ሺህ/200,000 የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ሴቶች፣ ሕፃናት እና መነኮሳት ተደፍረዋል

- ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሌላ ሀገር ለመሰደድ ተገደዋል

- 4.4 ሚሊዮን የተፈናቀሉ ዜጎች በግጭት፣ በጦርነት እና በአየር ንብረት ድንጋጤ ክፉኛ ተጎድተዋል

❖ – ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሴት ኢትዮጵያውያን ባሪያዎች ለጨፍጫፊዎቻችን አረብ ሀገራት ተሽጠዋል

❖ – ሃያ/20 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የምግብ ዋስትና እጦት እንዲደርስባቸው ተገደዋል

በፋሺስቱ እስላም-ፕሮቴስታንት፣ የብልጽግና ወንጌል ናፋቂው ኦሮሞ ሰራዊት፣ ጠቅላይ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ እና የዩኤን፣ የአረብ፣ የእስራኤል፣ የቱርክ፣ የኢራን፣ የአውሮፓ፣ የአሜሪካ፣ የሩሲያ፣ የዩክሬን፣ የአፍሪካ አጋሮቹ።

ጭፍጨፋው የሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን በአለማችን ከፍተኛው ደም አፋሳሽ ጭፍጨፋ ለመሆን በቅቷል። እስካሁን ለፍርድ እና ተጠያቂነት የቀረበ አንድም ሰው የለም። ሁሉም አረሳስተው ለማለፍ ሱፍና ከረባት ለብሰውና ጥቁር መነጽር አድርገው ድራማ በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ! ፈጠነም ዘገየም እያንዳንዳቸውን ከእነ ዘር ማንዘራቸው እንበቀላቸው ዘንድ ግድ ነው!

👉 Courtesy: Commission of Inquiry on Genocide (CITG) Search for:April 21, 2026

The genocidal war in exposed some of the most extreme forms of gender-based violence, where even the most vulnerable members of society were deliberately targeted. Among those most profoundly affected were pregnant women, lactating mothers, and religious women, individuals traditionally afforded protection and respect within communities. Instead of being shielded from harm, these women became victims of calculated and merciless acts of sexual violence intended to degrade, terrorize, and inflict irreversible damage on both individuals and the broader social fabric.

Pregnant and lactating women could not escape the widespread gender-based violence that characterized the conflict. Based on the Quantitative findings of War-Induced Genocidal Sexual and Gender-Based Violence in , Ethiopia, Vol 1, 9.9% of survivors were pregnant, while 16.9% were lactating at the time of the incidents, revealing the alarming scale at which perpetrators attacked women even during critical stages of motherhood. These assaults were carried out mercilessly, with no regard for the safety of unborn or newborn children, often resulting in severe physical injuries, pregnancy complications, miscarriages, and lasting reproductive health challenges.

Survivor testimonies provide critical insight into the nature and impact of sexual violence committed against pregnant and lactating women during the conflict in . The account below reflects the experiences of women who endured severe violence while they were in vulnerable maternal conditions. A 45-year-old survivor from the western zone recaptures that she experienced gang rape in March 2021 by 7 EDF perpetrators while she was 9 months pregnant. She experienced the gang rape in a place named Adi-Tsetser while she was fleeing home to Shire. One of the perpetrators, a female soldier, compressed her abdomen, causing her lasting pain. As a result, the survivor gave birth to a stillborn baby.

The experience described above was not an isolated incident. Multiple survivors reported similar acts of violence while pregnant or caring for infants. On January 24, 2021, EDF soldiers gang-raped a 35-week pregnant woman who was nearly expecting a child. However, the perpetrators never satisfied with raping her for hours. One of the soldiers then inserted his hand down into the womb of the woman and cruelly pulled out the fetus.

The consequences of these violations extend beyond the immediate suffering of survivors. Sexual violence against pregnant and lactating women disrupted maternal care, endangered infant survival, and deepened the physical and emotional burden on families already affected by war and displacement. By targeting women in their maternal roles, these acts of violence not only harmed individuals but also threatened the health, stability, and continuity of communities, leaving enduring impacts that will be felt across generations.

👉 For the details, see the full report, from page 49: https://citghub.org/war-induced-genocidal-sexual-and-gender-based-violence-in--ethiopia-vol-1/

😔 Ethiopia: The Next Phase of Genocide of Christians | Protestant + Islamic Jihad by The Heathen Galla-Oromos

* The Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ – 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ – Over a Million female Ethiopian slaves were sold to Arab countries

❖ – 20 million Ethiopian are forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic PM Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

Gold, Arms, and Islam in Sudan: A Full-Blown Genocide of Black Muslims by Arab Muslims | This is Hell!

  https://www.bitchute.com/video/AxNepZW2vWsf/ https://rumble.com/v7ajlr4-gold-arms-and-islam-in-sudan-a-full-blown-genocide-of-black-musli...