Showing posts with label ጥላቻ. Show all posts
Showing posts with label ጥላቻ. Show all posts

Wednesday, June 17, 2026

Government Benefits: No Difference Between Trillionaire Elon (ESAU) & Minnesota Somali (Ishmael) Billionaires

https://www.bitchute.com/video/L9OIPoT3AVvy/

https://rumble.com/v7bff3s-government-benefits-no-difference-between-trillionaire-elon-and-minnesota-s.html

😲 የመንግስት ተጠቃሚዎች፤ ሰሞኑን 'ትሪሊዮኔር' እንዲሆን ከተደረገው ትውልደ ደቡብ አፍሪካ ኢለን ማስክ (ዔሳው) እና በሚኒሶታ ሶማሊ (እስማኤል) ቢሊየነሮች መካከል ምንም ልዩነት የለም፤ ሁሉም ከግብር ከፋዮች እጅ በግድ እየነጠቁ ነው ገንዘቡን የሰበሰቡት

💵 በሚኒሶታ የሶማሊያ ገንዘብ ማጭበርበር የአሜሪካን ግብር ከፋዮች በቢሊዮን ዶላር ዋጋ አስከፍሏል

😲 እንደ ዶላር ትራምፕ ገለጻ፣ አማካይ የሶማሊያ የአዕምሮ ብቃት ስልሳ ስምንት/68 ነው፣ ሆኖም ግን አሁንም ሚኒሶታን በቢሊዮን ዶላር አጭበርብረዋል። ልክ እንደ ኢለን ማስክ።

💵 አንድ የደህንነት ትሪሊዮን ነር ተወልዷል፡ በደቡብ አፍሪካ የተወለደ፣ በአሜሪካ የተሰራ

የደቡብ አፍሪካዊ ስደተኛ የኢለን ማስክ የንግድ ግዛት የተገነባው በሰላሳ ስምንት/38 ቢሊዮን ዶላር የመንግስት ድጋፍ ነው።

🚨 ዝቅተኛ መንፈሳዊ SQ/IQ ላላቸው ዘረኞች ወዮላቸው፤ ዘረኝነት ከባድ ኃጢአት ነው!

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 ኤሳው እስማኤልን እያጎለበተው ነው 👈

👉 ከሳውዲ አረቢያ እስከ የተባበሩት የአረብ ኤሚራቶች 👈

😮 ... 2026 የትራምፕ አስተዳደር ለኢራን ሦስት መቶ/300 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ይሰጣል።

የኢራን ስምምነት ሦስት መቶ/300 ቢሊዮን ዶላር ፈንድ ያካትታል፣ ከግማሽ በላይ የሚሆነው አስቀድሞ ቃል ገብቷል

😮 2023 የባይደን አስተዳደር ለኢራን 16 ቢሊዮን ዶላር አስረክቧል

😮 2016 የኦባማ አስተዳደር አንድ ነጥብ ሰባት/1.7 ቢሊዮን ዶላር ወደ ኢራን የተላለፈው ገንዘብ በሙሉ ጥሬ ገንዘብ መሆኑን አምኗል።

💵 Somali (Ishmael) Welfare Fraud in Minnesota Has Cost American Taxpayers Billions

Federal prosecutors are investigating over $9 billion in suspected fraudulent claims across 14 state and federally funded Medicaid programs in Minnesota. At the center of the controversy is a systemic pandemic-era fraud ring where nearly 100 individuals—the overwhelming majority of whom are of Somali descent—have been charged in elaborate schemes, including the prominent Feeding Our Future case.

😲 According to Dollar Trump, Average Somali IQ is 68, yet, they still scammed Minnesota out of billions. Just like Elon Musk.

💵 A Welfare Trillionaire Is Born: Born in South Africa, Made in America

South African Immigrant Elon Musk’s business empire is built on $38 billion in government funding.

Over the years, Musk (Esau) and his businesses have received at least $38 billion in government contracts, loans, subsidies and tax credits, often at critical.

moments, a Washington Post analysis has found, helping seed the growth that has made him the world’s richest person.

It wasn’t like South African Immigrant Elon Musk invented some amazing capacity. He didn’t do something transformational for the world. He didn’t harness electricity. He didn’t invent the transistor. He didn’t invent rocket flight. He didn’t invent satellite technology. He didn’t even make any of it that much better.

What he did was learn how to game the system. He took what America built through generations of investment and generations of hard work and turned it into a profit center for himself. He took American loans, American intellectual property, American space, American airwaves, and turned them into a wealth engine for one man.

Tesla exists because of a half-billion-dollar loan from the American government, handed over in 2010 when the banks wouldn’t touch him.

🚨 Woe to the Low Spiritual SQ/ IQ Racists; Racism Is A Grave Sin!

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Somalia to Iran 👈

😮 In 2026, Trump Administration Will Give Iran $300b in Deal to End War.

Iran Deal Includes $300 Billion Fund, More Than Half of Which Already Committed

😮 In 2023, Biden Administration Handed Over $16 Billion to Iran

😮 In 2016, Obama administration acknowledged $1.7B transfer to Iran was all cash.

Tuesday, June 16, 2026

Racist Elon Musk Threatens German Public Broadcaster ZDF With a Lawsuit After „Outrageous Lies“

https://www.bitchute.com/video/SdeE2A94czYn/

https://rumble.com/v7bdqt4-racist-elon-musk-threatens-german-public-broadcaster-zdf-with-a-lawsuit-aft.html

👹 ዘረኛውና አደገኛው ኤሎን ማስክ ሁለተኛውን የጀርመን ብሔራዊ ቴሌቭዥንን 'አስጸያፊ ውሸቶች' ስለእኔ ተናግሯል” ሲል የማስፈራሪያ ክስ መስርቶበታል

በሰሜን አየርላንድ፣ ባለፈው ሳምንት በርካታ ምሽቶች ላይ ኃይለኛና ዘረኛ በተለይ አፍሪካውያንን የሚያሳድዱ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል። መንስኤው አንድ ሱዳናዊ ስደተኛ በአንድ ነጭ አይርላንዳዊ ላይ የፈጠረው ጭካኔ የተሞላበት የቢላ ጥቃት ቪዲዮ መውጣቱ ነበር።

አሁን በቤልፋስት እና በአካባቢው የተፈጠረው ግጭት ለሁለተናው የጀርመን ብሔራዊ ቴሌቭዥን የችግር ጉዳይ እየሆነ መጥቷል። አዲስ የተመረተው ዘረኛው ቢሊየነር ኢለን ማስክ በቴሌቪዥኑ ሠሪዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል። ዳራው በቴሌቪዥኑ አንድ ፕሮግራም ላይ፤ “ኢለን ማስክ እና ቀኝ አክራሪው ብሪታኒያዊ ቶሚ ሮቢንሰን ነጭ ዜጎቻቸው በተለይ በየመንገዱና በየቤታቸው አፍሪካውያንን እያደኑ እንዲጨፈጭፏቸው በኤክስ (X) ጥሪዎቻቸውን ለብዙ መቶ ሚሊየን ተከታዮቻቸው አሰራጭተው ነበር” የሚል ዘገባ በማቅረቡ ነው።

ይህ ምንም የማያጠራጥር ነው፤ እያየናቸውና እየሰማናቸው እኮ ነው። ዘረኛው ኢለን ማስክ አፍሪካውያንን/ጥቁር ሰዎችን አጥብቆ እንደሚጠላ ዓለም ያወቀው ነገር ነው። እኔ እንኳን የኢለን ማስክን ዘረኝነት የታዘብኩት ከአስር ዓመታት በፊት ዶናልድ ትራምፕ በፕሬዝደንት እጩነት ቅስቀሳዎችን ባደረጉበት ወቅት ነበር። መድረክ ላይ ዶናልድ ትራምፕ፣ ኢለን ማስክ እና ራፐሩ ካንየ ዌስት ቆመው ይታዩ ነበር። የኢለን ማስክ ለካንየ ዌስት ያሳየው ዘረኛ የሰውነት ቋንቋው ግልጥ ብሎ ታይቶኝ ነበር። ቪዲዮውን ካገኘሁት አቀርበዋለሁ።

በዚህች ዓለም 'አዳሜ' ወይም 'ሰው' ያልሆኑ ሰው-መሰል ፍጥረታት በጥቁሩም፣ በነጩም፣ በቢጫውም መካከል አሉ። በኢትዮጵያም አሉ። አደገናው ኢለን ማስክ እና ካሳደጋት ከራሱ ሴት ልጅ የወለደው ቅሌታም አባቱ የቆዳ ቀለምን ወይንም የዘረኝነትን ካርድ መዝዘው በተለይ በነጮች መካከል ሰው የሆኑትን ምስኪኖች ወደ ሲዖል ከእነርሱ ጋር ለመውሰድ ነው እየሠሩ ያሉት። አሥሬ 'ማርስ፣ ማርስ' የሚለው 'ሲዖል' መሆኑ ነው። የኢለን አባት ኤሮል እና ብሪታንያዊው ቶሚ ሮቢንሰን ሰሞኑን ወደ ሞስኮ በመጓዝ ከፑቲን ጋር ተገናኝተው ነበር። እንግዲህ የሁሉም ዓላማቸው እነርሱ 'አውሮፓዊ፣ ነጭ፣ ካውካሲያዊ' የሆኑትን ሕዝቦች አንድ አድርጎ ዓለምን ለሉሲፈር ከመስዋዕት ጋር ማቅረብ ነው። በአርሜኒያ፣ በኢትዮጵያ፣ በየመን፣ በሶርያ፣ በኢራቅ፣ በኢራን፣ በዩክሬን የሚካሄዱት ጦርነቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ መንገዶች ናቸው። የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኤሳው እና እስማኤል ሤራ ነው ፥ እስራኤል ዘ-ስጋም ከበስተጀርባው አለችበት።

ለማንኛውም ሉሲፈራውያኑ እና አሻንጉሊቶቻቸው እንደ ዶናልድ ትራምፕ እና እንደ ኢለን ማስክ ያሉትን ቅጥረኞች በገንዘብና በሚቻለው ነገር ሁሉ ለዚህ ያበቃቸው ሲ.አይ.ኤ እና ስውር መንግስቱ በዓለም ላይ የ'ዘር' የተሰኘው ግጭትና ጦርነት ይቀሰቀስ ዘንድ በጣም ይፈልጉታል። ደግሞም ጀምረውታል። ቀደም ሲል በዩጎዝላቪያ፣ ዛሬ ደግሞ በኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ እያየነው ነው። ኢትዮጵያውያን ሆይ፤ ሰውየው የዓለማችን አደገኛና መሰሪ ፍጡር ነውና የኢለን መስክን ነገሮች ከመገልገል ተቆጠቡ፤ በኮምፒውተሮቻችንም በኩል ይጠብሱናልና እንደ ኤክስ (X) ካሉ ቦታዎች ቶሎ ውጡ!!!

👉 ዛሬ በግሪጎርያኑ፤ 06/ሰኔ 162026 (666) 👈

👹 The SpaceX CEO has announced legal action against ZDF on X. A broadcast on the channel stated that Elon Musk had called for the hunting of migrants.

👉 06/June 16, 2026 (666) 👈

In Northern Ireland, violent, racist protests took place on several evenings last week – driven by far-right activists. The trigger was the release of a video of a brutal knife attack, for which a Sudanese migrant was blamed.

Now the conflict in Belfast and the surrounding area is also becoming a problem case for ZDF. Newly minted billionaire Elon Musk has announced that he will take legal action against the public broadcaster. The background is that the protests were broadcast on the program „ZDF Heute Live“ on the 12th. June was linked to a post by Musk on his news network X. Musk did the same thing on Monday (15. June) clearly: „Legal action will be taken against ZDF because of its outrageous lies.“

Specifically, the program stated: „A brutal attempted murder in the street in Belfast. Someone is filming. The video goes viral. A racist mob then hunts down migrants. This was called for by a British right-wing extremist and tech billionaire, Elon Musk.“

A tweet as proof

The serious verdict was not elaborated upon; instead, a tweet from the Tesla CEO was shown. This involved the further distribution of a post by the well-known and now arrested British right-wing extremist Tommy Robinson, to which Musk wrote „Only through CONTINUOUS and LOUD RESISTANCE will there be any changes!!“

In the past, Robinson, along with other leading right-wing extremists, has called for demonstrations against immigration in the United Kingdom. Musk also shared a post from Rupert Lowe, chairman of the far-right party Restore UK. The new party is trying to profit from the radicalization of the right-wing spectrum on the island and wants to win over voters for whom the Conservatives have become too liberal and Reform UK too moderate.

The borderline TV report is still available online, but was given a disclaimer by ZDF: „Note: At the beginning of the moderation of this video, it states that after the brutal attempted murder, a racist mob hunted down migrants. This was called for by a British right-wing extremist and tech billionaire, Elon Musk. The wording is imprecise and therefore misleading. Tommy Robinson has called for protests following the knife attack in Belfast. The post was shared by Elon Musk.“

The role of Julian Reichelt

Elon Musk apparently became aware of the program through an online post by „Nius“ editor-in-chief Julian Reichelt. ZDF had described him as a „fortress of lies“ in connection with its reporting on the uprisings in Northern Ireland. Musk called Musk's alleged call to hunt down migrants a „propaganda lie“ and demanded the „destruction of ZDF“.

The fact is that Elon Musk did not directly call for people to take to the streets to protest. However, it is also a fact that his retweet spread 64 million more times, like the „Center for Countering Digital Hate“ (NGO, which opposes hate speech, note. d. Editor) proved.

Whether a lawsuit will actually be filed remains to be seen. Musk did not comment further, and ZDF did not comment on the threat of legal action.

 👹 Elon Musk Moves Against German Broadcaster ZDF After Riot Report | DW News


👉 Selected comments courtesy of: DW News

Trillionaire complaining he’s a victim

ZDF should not have backed down.

This man is an international menace

Bitching, whining and complaining about others telling the truth is a classic from the playbook of fascism. I'm very disappointed ZDF allowed themself to get bullied into stopping telling the truth.

Musk shared two posts. One by Tommy Robinson, who reported the meeting place to right-wing extremists. The other by the Restore Britain party, which said, "Don't make peace with evil. Destroy them." Consequently, Musk, who is a fascist and has a habit of negatively interfering in European political debate, is one of the main instigators of the violence in Belfast. And one day he will have to pay for all the evil he's done. He's the one who should be on trial, not ZDF.

To all of you get off that garbage platform X. Thank me later.

• We must ban twitter and musk...

Friday, May 1, 2026

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/

https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-nun-ass.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በደቡብ ሊባኖስ በፋሲካ ሰሞን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሐውልት ለማፍረስ ከደፈሩ በኋላ፣ አሁን ደግሞ አንዲት ምስኪን ሴት መነኩሴ በጠራራ ፀሐይ ጥቃት ደረሰባቸው... በእስራኤል 'የክርስቲያን የጥላቻ ወንጀል' ላይ ውዝግብ...

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፰]❖

በድናቸውም በታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይተኛል እርስዋም በመንፈሳዊ ምሳሌ ሰዶምና ግብጽ የተባለች ደግሞ ጌታቸው የተሰቀለባት ናት።”

👹 Controversy over Israel's 'Christian hate crime': nun is shoved over and repeatedly kicked in Jerusalem after fury over Jesus statue sledgehammer attack .

THIS is the shocking moment a defenceless nun is brutally attacked by a man in the heart of Jerusalem.

Harrowing CCTV footage shows the unsuspecting nun walking alone when a man suddenly sprints towards her from behind and violently shoves her with full force.

The nun, who was wearing a tunic, is hurled to the floor and viciously kicked in broad daylight.

She is seen writhing in pain and clutching her head as the attacker walks away then suddenly strides back towards her.

He begins to repeatedly kick the stricken woman as she lies helplessly on the ground.

The assault only stops when a bystander rushes in to intervene.

The attack took place in front of the Cenacle on Mount Zion – a deeply significant religious site for both Christians and Jews.

Some Christians believe Jesus held the Last Supper at this location.

Police confirmed a suspect has now been arrested.

“The suspect, a 36-year-old male, was identified and subsequently arrested by police,” the force said, adding it viewed with “utmost severity” any violent act “driven by potentially racist motives and directed toward members of the clergy”.

Footage released by police showed the nun visibly bruised, while the attacker appeared to be wearing tzitzit – a garment associated with observant Jewish men.

The Times of Israel reported that the arrested suspect was Jewish.

The victim – a 48-year-old nun – has been left deeply shaken by the ordeal.

Father Olivier Poquillon said: “Yesterday, around 17.45 … she felt someone come up behind her and throw her with full force onto a rock.

“While the sister was on the ground, the man began to kick her repeatedly.”

He had earlier blasted the incident as a “gratuitous assault”, describing it as an “act of sectarian violence” and warning that “the scourge of hatred is a common challenge”.

‘Pending the judicial follow-up, we thank the people who came to the aid of our sister during the attack she fell victim to, the diplomats, the academics, and all those who provided their support,’ he wrote.

The French Consulate in Jerusalem also issued a statement “strongly condemning” the attack.

Israel’s foreign ministry branded the assault a “shameful act”, insisting the country remains committed “to safeguarding freedom of religion and freedom of worship for all faiths”.

The Faculty of Humanities at Hebrew University said it was not an isolated case, warning of a “troubling pattern” of hostility towards Christians.

A European diplomatic source echoed those fears, claiming anti-Christian abuse – including insults and spitting at clergy – has become a daily occurrence.

Wadie Abunassar, coordinator of the Holy Land Christian Forum, said attacks targeting Christians are on the rise – but warned perpetrators often escape serious consequences.

He said he felt “great anger on the system and great sadness because I feel that this will not end anytime soon”.

“Many times in such cases there are no arrests and if there are arrests, sometimes after one or two days, [suspects] are released,” he added.

“In some cases, the police do not recommend the prosecution to file charges or to indict them. And in some cases, when there is indictment, the indictment is mild.”

Meanwhile, authorities said those involved in the sledgehammer attack would face disciplinary action, while efforts were underway to restore the damaged statue.

Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu also condemned the act, saying: “I condemn the act in the strongest terms.”

Wednesday, March 25, 2026

እራሱን 'አማራ' ብሎ የሚጠራው የትግራይን እና ኤርትራን ኢትዮጵያውያንን ለምን እንደሚጠላቸውና ከጠላት ጋርም አብሮ እንደሚዋጋቸው | አይነጥላ!

https://rumble.com/v77m7j4-436056736.html

🛑 ኢትዮጵያዊ የሚመስል ሁሉ ኢትዮጵያዊ አይደለም!

💭“ለዚያ ነው የአማራ ብሔርተኞች አጠገባቸው እያሳደዳቸው፣ እያፈናቀላቸው፣ እየደፈራቸው፣ ሽንቱን እላያቸው ላይ እየሸናባቸውና እያረዳቸው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ብሔርተኛ ትተው 24/7፣ ቀን ተሌት በፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ኤርትራ እና ፀረ-ጉራጌ ቅስቀሳ አብደው ጊዚያቸውን በማባከን ላይ የሚገኙት”

👏 ምስጋና ለውንድም ቹቹ! አዎ!100% ትክክል ነው!

ደግሞ እኮ እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን)ለመውረስ እባባዊ ቅስቀሳውንም በአማራ ስም እያካሄዱላቸው ያሉት በዘር ማጥፋት ወንጀል በጽኑ ከሚጠየቁት መካከል እንደ ሳሙኤል ግዛው፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ፋንታሁን ዋቄ፣ ዶ/ር መስከረም ሌቺሳ፣ ዶ/ር ወዳጄነህ መሀረነ፣ 'ልጅ' ተድላ መላኩ፣ ኤፍሬም እሸቴ ያሉ ኦሮማራዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። የሚገርም ነው ሁሉም የሞትና ባርነት ከተማ ከሆነችው ከሐረር የተገኙ ናቸው።

እንደ ሐረሪ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ጋላ-ኦሮሞ (ቦረና) ያሉ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች ከዝቅተኛ፣ ቆላማ እና በረሃማ ቦታ የተገኙ ሲሆን የመንፈስ ማንነትና ማንነት ያላቸው ሕዝቦች ደግሞ ከከፍተኛ፣ ደጋማ/ወይናደጋማ እና ተራራማ የተገኙ ናቸው። ሁለቱ ቦታዎች እጅግ በጣም የተለያየ ማንነትና ምንነት ያላቸው ቦታዎች ናቸው። የተፈጠሩበትም ሕግ በእጅጉ ይለያያል። ይህም ማለት ከተራራማ ቦታዎች የተገኘው እንደ 'ተጋሩ' እና 'አማራ' ያለው ሕዝብ ከበረሃማ ቦታዎች ከተገኙት እንደ አፋር፣ ሶማሌ እና ጋላ-ኦሮሞ አንድ ዓይነት አካል/አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና ስሜት የሌላቸው በተፈጥሯቸው ጠላት የሆኑ ሕዝቦች ናቸው ማለት ነው። የመለያያታቸውም ምስጢር በቦታዎቹ ሕግ (የዓየር ንብረት ጸባይ) ከፍተኛ ልዩነት የተመሰከረ ነበር። ሰው የተፈጠረበት አፈር ማንነትና ምንነት ወራሽ ነው። የዛንም ቦታ ማንነትና ምንነት የሚወርሱበት ምስጢር በምድሩ የአየር ንብረት ፀባይ ነው። የሰው ልጅ ሐይማኖቱ የተዘጋጀው "በዓየር ንብረት ፀባይ" ሕግ በኩል ነው። ይህም ማለት ሰው ሐይማኖትም ይሁን መንግስት የሚያደርገው የሚኖርበትን ምድር የዓየር ንብረት ፀባይ ነው ማለት ነው። ክርስትና በወይና ደጋ የምድር አፈር ሕግ ሲገለጽ፣ እስልምና ደግሞ በበረሃ ማለትም በሙቀት ሕግ ይገለጻል። ይህን መለኮታዊ ምስጢር በደንብ ልናስተውለው ይገባናል። የእግዚአብሔር መንግስት (መንፈስ) የዓየር ንብረት ፀባይ ምርጫ 'ወይና ደጋማ" ሲሆን የዲያብሎስ (ስጋ) መንግስት የዓየር ንብረት ምርጫ ደግሞ "በረሃማ/ሞቃታማ" ነው። ስለዚህም ነው በአብዛኛው ሞቃታማ አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች "እስላም" የሚሆኑት። ምክንያቱም የሙቀት ሕግ የስጋ ሕግ ነውና። እስልምና ደግሞ የስጋ አምልኮ መሆኑ አይካድም። እነዚህ ሁለት አካላት ደግሞ አንዱ አንዱን በመግደል እንደ መንግስት የሚገለጡና የሚነግሱ ሕጎች ናቸው። ስለዚህም ነው ዛሬ በስልጣን ላይ የተቀመጡት ዘር አጥፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ዘ-መንፈስን እየጨፈጨፉ ያሉት፤ ምክኒያቱም ልባቸው ለደቡብ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ እና ከአረብ በረሃዎች ለተገኙ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ብቻ የሚመታው።

እውነተኛ 'አምሐራ' ያልሆነው 'አማራ' ከጋላ-ኦሮሞ አህዛብ በወረሰው የጥላቻ እና ቅጥፈት መንፈስ የኢትዮጵያ ባለቤት፣ የኢትዮጵያ እናት የሆነው የትግራይ እና የኢርትራ ኢትዮጵያ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ቢጠፋለት ደስታው ነው። በዲያብሎሳዊው ሤራቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያን እኮ ከኤዶማውያኑ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ሮማውያኑ ጋር አብረው በትግራይ እና ኤርትራ ክፍለ ሃገራት የከፋፈሏት ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አማራዎቹ ናቸው።

አዎ! ይህ የጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አማራዎቹ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዕዛዊ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ያላቸው ጥላቻ በተለይ ባለፉት አምስት ዓመታት በተግባር በግልጽ የታየ እጅግ በጣም አሳዛኝ ክስተት አካል ሆኖ በታሪክ ተመዝግቧል ነው። እኛ በግል ሕይወታችንም፣ ደጎቹና ታጋሾቹ አባቶቻችንና እናቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ያዩት ክስተት ነው። ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናውን፣ ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ጸበሉን፣ ታቦታቱን፣ ቋንቋውን፣ ባሕሉን፣ ግዛቱን፣ ፍቅሩን፣ እጣኑን፣ ከርቤውንና ወርቁን ብዙ የሕይወትና የሥራ መስዋዕት እየከፈሉ፣ በአፃፋው በጎ ምላሽ ሳይጠብቁ ብሎም በተፈጸመባቸው በደልና መከራ (ከሰላሳ በላይ አስከፊና አውዳሚ ጦርነቶች ተካሂዶባቸዋል)ለበቀል ሳይነሳሱ አካፈሏቸው፤ ጋላ-ኦሮሞ እና አማራ ግን ማሳደዱን፣ ማፈናቀሉን፣ ማስራቡን፣ መበከሉን፣ ጥላቻውንና ጭፍጨፋውን ቀጥለውበታል። ባጎረስኩ ተነከስኩ! ተንበርክከው በመጸለይ ይቅርታ እየጠየቁ ለመገዛትና በዚህም ለፈጸሙት በደል ሁሉ ካሳውን ለመክፈል ዝግጁ ካልሆኑ፤ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

👉 የዚህ አሳዛኝ ክስተት ትልቁ ምስጢር እንደሚከተለው ነው፤

💭 የእስራኤላውያን (እስራኤል ዘ-ስጋ) እና የኢትዮጵያውያን (እስራኤል ዘ-ነፍስ) ጠላትነት

እስራኤላውያንና ኢትዮጵያውያን ተፈጥሯዊ ጠላትነት ያላቸው ሁለት ሕዝቦች መሆናቸውን ስንሰማ ልንገረም ልንደነግጥ እንችላለን። ምክኒያቱም ለዘመናት የምናውቀውና የተሰበክነው ወዳጅነታቸውንና አንድነታቸውን ብቻ ነውና። ሁለቱ ሕዝቦች ተፈጥሯዊ ጠላትነት እንዳላቸው ደግሞ አሁን በደንብ እንወቀው።

በተለይ ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጽዮናዊ ሕዝባችን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃድ በማካሄድ ካለው ስጋዊ የጋላ-ኦሮሞ-አማራ እስላማዊ ሥር ዓት ጎን እስራኤል ዘ-ስጋ መሰለፋቸውን እንደማንቂያ ደወል አድርገን ልንወስደው ይገባናል።

አሁን ከመጽሐፍ ቅዱስ የታሪክ ዘገባዎች ጀምረን (የእስማኤልን፣ የዔሳውን፣ የቢኒያምን፣ የሳዖልን ወዘተ ማንነትና ምንነት)የእስራኤል ዘ-ስጋን ማንነትና ምንነት ስናነብብ ለእስራኤል ዘ-ነፍስ (ለኢትዮጵያውያን) ያላቸውን ጠላትነት በግልጽ እንረዳለን። እነርሱ፡ ልክ ጋላ-ኦሮሞ እና አማራ፡ ዛሬ ለመውረስ የሚመኙትን የእኛን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት በደንብ ነው የሚያውቁት/የሚያዩት። ሁሉም እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን) ለመወረስ ነው እየሠሩ ያሉት። በሃሰት ትርክት፣ በማታለል፣ በማሳደድ፣ በጦርነቶችና በጭፍጨፋ።

ከዚህ ቀደምም ሳሰላስልበት የቆየሁበት ክስተት እስራኤል ዘ-ስጋ ከጥንት ጀምሮ በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን) ላይ ያነጣጠር ጥቃት እየፈጸሙ መሆናቸውን ነው። በተለይ ከክርስቶስ ልደት በኋላ እስራኤል ዘ-ስጋ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚነቅፉ፣ መለኮትነቱን የሚክዱና ኢየሱስን የሚያጥላሉ ጽሑፎች አ ጥቅሶች በያዙትና የክርስቶስ ተቃዋሚ አስተምህሮ አካል ተደርገው በሚወሰዱት እንደ 'ታልሙድ' ወይም 'ግማራ' (ሚድራሽ፣ ዞሃር፣ ወዘተ)ያሉ ጽሑፎችን በማቅረብ በእስራኤል ዘ-ነፍስ (ኢትዮጵያ) ላይ በሂደት ጥቃቶችን በመፈጸም ላይ ናቸው። አብዛኞቹ ምንጮች እንደሚሉት ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ500 ዓመተ ምሕረት አካባቢ የተጠናቀቀው ታልሙድ የተፃፈው ከሚሽናህ በኋላ በብዙ መቶ ዓመታት ውስጥ ነው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው አምልኮ እስልምና እኔ እንደምጠረጥረው በእስራኤል ዘ-ስጋውያን እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያውያንን) ለማጥቃት በእነዚሁ በ500ቶዎቹ ዓመታት ላይ የተቋቋመ ነው። እርኩሱ ቁርአን ከታልሙድ የተገለበጠ እንደሆነ ቀደምት የምስራቃውያን ጥናቶች ይጠቁማሉ፤ የቁርአን ትረካዎች ብዙውን ጊዜ ከመጽሐፍ ቅዱስ ይልቅ በታልሙድ ውስጥ ከሚገኙት የአይሁድ የአፍ ወጎች (ሐጋዳህ) እና ታሪኮች ጋር እንደሚዛመዱ ይጠቁማሉ።

በደቡብ አረቢያ የናግራን ጦርነት ወቅት ፊንሃስ ክርስቲያኖችን በናግራን ዶፋር (ዛፋር) በመጨፍጨፉ ከፍተኛ ጥፋት አድርሶ ነበር። ፊንሃስ (በአንዳንድ ምንጮች ዮሴፍ አሴር የሳር ወይም ዱ ናዋስ እየተባለ የሚጠራው) በስድስተኛው /6ኛው ክፍለ ዘመን (በግምት 518 ..) በየመን የነበረ አይሁዳዊ ንጉስ ነበር በናግራን የነበሩ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፉና ሃይማኖታቸውን እንዲክዱ ሲያደርግ የነበረው። ይህም የታላቁ ንጉሥ ካሌብ ወረራና የዐረብ የመን ጦርነት እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆኗል።

እንግዲህ ደቡብ አረቢያ (የመን)ከእስራኤል ዘ-ነፍስ(ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች) በሃጋራውያኑ/እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ እስራኤል ዘ-ስጋ አማካኝነት በፋርሳውያን ቁጥጥር ሥር እንድትወድቅ ከተደረገች በኋላ ነበር የእስልምና መቅሰፍት የጀመረው። የመጀመሪያዎቹን የክርስቶስ ተቃዋሚ ጂሃዳውያኑንም (የመሀመድ ተከታዮችን) ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በመላክ ነበር አጋንንታዊ የወረራ ችግኞችን የተከሉት። ወዲያውም ፋርስ በእስልምና መቅሰፍት ሙሉ በሙሉ ተመታች። አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ግን ሙሉ በሙሉ አጥፍተው እስራኤል ዘ-ነፍስን መውረስ ስላልቻሉ በሂደት ቀስ በቀስ ልክ እንደዛሬው እንደ አፄ ይኩኖ አምላክ ያሉ አገር በቀል ከሃዲዎችን በመጠቀም ሃሰተኛ እና ስጋዊ የሆነ 'ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥትን' መሠረቱ። ይህን በደንብ ልብ እንበለው። ከዚህ ጋር በተያያዘ ነበር 'አማራ''ትግሬ' የሚባሉ የስጋ ማንነቶችና ምንነቶች በእስራኤል ዘ-ስጋ በኩል የተፈጠሩት። ምን ያህል ዲያብሎሳዊ አካሄድ እንዳላቸው እናስተውል። ሂደቱንም በመቀጠል ከኤዶማውያኑ ሮማውያን እና እስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች ጋር በማበር ዘር አጥፊዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎችን በሃገረ ኢትዮጵያ አሰፈሯቸው፤ ወዲያውም በተለይ በጎንደርና ወሎ አካባቢ ከሚገኙት አምሐራዎች ጋር ተዳቅለው ዛሬ 'አማራ' የሚሏቸውን እንደነርሱው ጣዖት አምላኪዎች የሆኑትን ስጋውያን እየተጠቀሙ መስፋፋት ጀመሩ። እነ ፃድቁ አባቶቻችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት፣ ታላላቆቹ ነገሥታት/ ሰማዕታት እነ አፄ ዐምደ ጽዮን፣ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በኤዶማዊ እስራኤል ዘ-ስጋ ተንኮልና ሤራ የወደቀ ይህን ሕዝብ ለማዳን ብዙ መስዋዕቶችን እና ተጋድሎዎችን አድርገዋል።

እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተደጋጋሚ ጥቃቶች የሚካሄድባቸው እስራኤል ዘ-ነፍስ (የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች)እና ሰሜናዊው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዛት ብቻ መሆናቸው ምንን ይጠቁመናል?

አዎ! እስራኤል ዘ-ስጋ እና እስራኤል ዘ-ነፍስ (ኢትዮጵያ) ተፈጥሯዊ ጠላትነት አላቸው። የጠላትነታቸው ምስጢር ሁለቱ አገሮች የተዘጋጁበት ሕግ ሲሆን ይህም የስጋና የመንፈስ አካላት ልዩነትና ጠላትነት በመባል ይታወቃል። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች በተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ "ስጋዊ" ሲባሉ እስራኤል ዘ-ነፍስ ኢትዮጵያውያን ደግሞ "መንፈሳዊ" ተብለዋል። የስጋና የመንፈስ ሕዝቦች ፣ አገሮችና መንግስታ ናቸው። የሁለቱ ጠላትነትም ይህ ሲሆን አንዱ በአንዱ ሞት ላይ የሚገለጥና የሚነግስ ስምና ክብር ነው ያላቸው። ስጋ በመንፈስ ሞት ላይ ፥ መንፈስ ደግሞ በስጋ ሞት ላይ የሚገለጥና የሚነግስ ዓለማቀፋዊ የመንግስት ሕግና ሥርዓት ናቸው። ሁለቱ በአንድነት መገለጥም ይሁን መንገስ አይችሉም። አንዱ አንዱን ገድሎ ነው የሚነግሰው።

የሉሲፈራዊውን ቭላዲሚር ሌኒን ቃል ለመጠቀም ያህል፤ እንደ 'ጠቃሚ ሞኞች' እስራኤል ዘ-ስጋን በማገልገል ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ብቻ እንኳን የኢትዮጵያን የፖለቲካ፣ ምጣኔ ሀብት እና ማሕበረሰባዊ ሥርዓት የተቆጣጠሩት ጋላ-ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ኢህአፓዎች፣ ህወሓቶች፣ ሻዕብያዎች፣ መሀመዳውያንና ፕሮቴስታንቶች፡ እስራኤል ዘ-ነፍስን (ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን) በማሳደድና በመጨፍጨፍ ላይ ያሉት በመንፈስ ሞት ላይ የሚገለጠውንና የሚነግሠውን ሉሲፈራዊ መንግስታዊ ሕግንና ሥርዓትን የእስራኤል ዘ-ስጋን ተልዕኮ ለመፈጸም ሲሉ ነው።

እንደዚህም ሁሉ የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የተዘጋጀው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን) ሞትና ባርነት በኩል ነበር። ይህም የምኞት ሕግ የተዘጋጀ ስምና ክብር ነው የተቀበሉት። የእስራኤል ዘ-ስጋ ስምና ክብር በ "አንፃራዊ" (አልበርት አይንሽታይንን እናስታውስ)ሕግ የተዘጋጀ ሲሆን በዚህም መለኮታዊ ፈቃድ አንድ አካል ስሙንና ክብሩን የሚያገኘው ከሌላው አካል ጸጋና በረከት ይሆናል። ሌላውን በሞትና በባርነት ሕግና ሥርዓት በመግዛት የሚዘጋጅ ስምና ክብር ነው። የሌላን አካል ስምና ክብር ነው በሞትና በጥፋት ዕውቀት ፣ ጥበብና ኃይል በመስረቅ ነው ለራሳቸው የሚያደርጉት። በዚህም መረዳት የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የራሳቸው ሳይሆን የሌላ አካል ስምና ክብር ነው ማለት ይሆናል። ያን ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት የተቀበለውን ሕዝብ አገርና መንግስት በሞትና በጥፋት ዕውቀት ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል ስም በማጥፋት/በማጠለሸት፣ በማሳደድ፣ በማሰርና በመግደል ስሙንና ክብሩን ለራስ ማድረግ ነው። በጣም የሚገርመውና የሚያስደነግጠው ደግሞ የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች የምኞት ስምና ክብር የተዘጋጀው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን)ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት በኩል መሆኑ ነው። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያውያን)የሕይወትና የነፃነት ስምና ክብር ነው የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች የራሳቸው የሚያደርጉት ስምና ክብር። ይህን ትልቅ እውነትም በነቢዩ ሙሴ ራዕይ ማስመስከር ይቻላል። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆችን ከግብጽ የሞትና የባርነት ቤት አውጥቶ እንደ ሕዝብ፣ እንደ አገርና እንደ መንግስት ያቆማቸው በሙሴ በኩል የተገለጠው የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያ) የሕይወትና የነጻነት ስምና ክብር ነበር። ከዚህም በተጨማሪ እንደ አ..አ በ1947(8).ም እስራኤል ዘ-ስጋ ከተበተኑበት ክምድር ሁሉ ፊት ሰብስቦ እንደ ሕዝብ፣ እንደ አገርና እንደ መንግስት ያቆማቸውና ያነገሳቸው በስጋ ምኞት የተገደለው የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያ)ጸጋና በረከት ነበር። ይህም ብዙ ሕይወት የቀጠፈበት የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ምስጢር ነበር።

ከአምስት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቱ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ሲከፍት ሦስተኛውና ምናልባት የመጨረሻው የዓለም ጦርነት ተጀምሯል። በተለይ ዛሬ እራሳቸውን 'አማራ' እያሉ የሚጠሩት ከንቱዎች ከኤዶማውያኑ፣ ከእስማኤላውያኑ፣ ከጋላ-ኦሮሞዎች፣ ከህወሓቶች፣ ከሻዕብያዎች፣ ከመሀመዳውያንና ከፕሮቴስታንቶች ጋር አብረው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ)፣ በልጆቿ ብሎም በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና፣ በግዕዝ ቋንቋ እና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት በማካሄድ ላይ ያሉት እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን)፣ ሕዝቧን፣ ሃይማኖቷን፣ ግዕዝ ቋንቋን ባጠቃላይ የመንፈስ ማንነትን እና ምንነትን ከቻሉ የራሳቸው ለማድረግ (ለመውረስ) ሁሉም ኬኛ! ኬኛ! ኬኛ! ተጠቂነቱንም በራሳቸው ስም ("ትግራይ ጀነሳይድ" የሚለውን ትክክለኛ ጀነሳይድ ሀሰተኛ በሆነ በአማራ ጀነሳይድ/በኦሮሞ ጀነሳይድ መተካት ወዘተ)– ካልቻሉ ደግሞ ሁሉንም አጥፍተው እስራኤል ዘ-ስጋን ለማንገስ ሲሉ ነው።

ይህን እጅግ በጣም ጥልቅና ትልቅ ምስጢር ከዛሬዋ ዓለማችን፣ በተለይ በሃገረ ኢትዮጵያ ከሚታየው ታሪካዊ ሁኔታ ጋር በማነጻጸር በጥሞና እንመልከተው። ጉዳዩ የሕይወትና የሞት ጉዳይ ነው። ይህን እጅግ ድንቅ መለኮታዊ ምስጢር መዳን የሚሹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜን ኢትዮጵያውያን የማወቅ ግዴታ አለባቸው።

Pregnant Woman Among Three Injured in Paris ‘Allah Commanded Me’ Stabbing Spree

https://www.bitchute.com/video/j7pIRc0oswoK/ https://rumble.com/v7dckis-pregnant-woman-among-three-injured-in-paris-allah-commanded-me-stab...