Showing posts with label Axum. Show all posts
Showing posts with label Axum. Show all posts

Friday, September 12, 2025

Bravo, Nepal! O, Ethiopia! +1 Million Christians Massacred & The Fascist Oromo Islamic Regime Still in Power?


https://www.bitchute.com/video/UDsEtiWDs7wU/

https://rumble.com/v6yusma-bravo-nepal-o-ethiopia-1-million-christians-killed-and-the-fascist-islamic-.html

👏 ጀግና ጎበዝ ኔፓል! ዜጎቿ እንዴት ያስቀናሉ? ኢትዮጵያ የት ናት? ከአንድ ሚሊዮን በላይ ክርስቲያኖች ተጨፍጭጭፈው ሩብ ሚሊየን እኅቶች እና እናቶች ተደፍረው፣ ብዙ ሚሊየኖች ተፈናቅለውና ታግተው፣ እና ፋሽስቱ የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ አሁንም በስልጣን ላይ ይገኛልን? እንዴት ያሳዝናል/ያሳፍራል!

ኔፓል እየተቃጠለች ነው! ምንም መደራጀትና መታጠቅ ያላስፈለገው ይህ ትውልድ ያለምንም ቅድመ ዝግጅት በጅምላ ወደ አደባባይ ወጥቶ ማህበራዊ ሚዲያን ሳይቀር ለመቆጣጠር የሞከረውን አምባገነናዊ ስርዓት አስወግዷል። ወጣቱ ጥንካሬ አሳይቷል፣ ጭቆና ገጥሞታል፣ የአገሪቱን ታሪክ ለመቀየር ችሏል። በዓለም ዙሪያ የሚያስተጋባ እና የህዝብን ድምጽ ለማፈን ለሚፈልጉ ሌሎች ፈላጭ ቆራጭ መንግስታት የማንቂያ ደወሎችን የሚያሰማ ጠንካራ ምሳሌ።

አስደናቂው የጄን ዜድ /Gen Z ተቃዋሚዎች (... 1997-2012 ገደማ የተወለዱት ዜጎች) በኔፓል ያደረጉት ነገር እንደሚያሳየው የዜጎች የስልጣን ሃይል በማንኛውም አቅም ሊገመት አይገባም። የብዙሃኑ ድምጽ ከመሬት መንቀጥቀጡ የበለጠ ጠንካራ ነው። እና በኔፓል የታየው ነገር ሙስና፣ አምባገነናዊ ጭቆና እና አፈና በሰፈነባቸው ሌሎች አገሮች ዓይን መክፈቻ ሊሆን ይችላል።

ከቲቤት፣ ከቡታን፣ ከኮርያውያን እና ከፔሩ ኢንካ ሕዝብ ጎን ኔፓላውያንን በስብዕናቸው ሁሌም አደንቃቸዋለሁ። ሁሉም በከፍተኛ ተራሮች የሚኖሩ ምናልባትም ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የተገኙ ሕዝቦች ናቸው።

በሃገረ ኢትዮጵያ ይህ ሁሉ ወገን ተሰድዶ፣ ተርቦ፣ ተደፍሮና ተጭፍጭፎ፣ ሃገር ተሽጣ እና ተዋርዳ እንቅልፍ? ኔፓላውያኑ እኮ ይህን ተዓምር ያሳዩን፤ አምባገነኑ መንግስታቸው የማሕበራዊ ሜዲያዎችን ለመቆጣጠር በመቃታቱ ነው እንጂ፤ እንደ እኛ ሕዝቡን ስላፈናቀለና ስለጨፈጨፈ አይደለም።

አይይይ 'ልሂቃን' ተብየዎቹማ እንዴት እንደሚያቅለሸልሹኝ። ሱፋና ከረባት ለብሰው ብቅ ብቅ በማለት ሰላም ሳይኖር 'ሰላም፣ ሰላም፣ አብሮነት ቅብርጥሴ' ያለማቋረጥ አያሉ አሰልቺ በሆነ መልክ በመለፈፍ ለሕዝቡ የእንቅልፍ ኪኒን መስጠታቸውን ዛሬም ቀጥለውበታል። ለሰባት ዓመታት ያህል! ወራዶች፤ አፈር ብሉ! እናንተም ከተጠያቂነት አታመልጧትም።

እስኪ ይህ የኔፓላውያኑ ለኢትዮጵያ ከንቱ እና ምንም ሳይሠራ በከንቱ ጉረኛ ለሆነው፣ ከመለፍለፍና ከማለቃቀስ ሌላ፣ በይሉኝታ ከወገኑ ይልቅ ለጠላቱ መቆም፣ ሆ! ብሎ በመውጣት እንደ ኔፓላውያኑ የአራት ኪሎውን ቤተ ሰይጣን ከነ ፒኮኩ እና ፓርላማ ተብየው እንዲሁም የጋኔኗን እዳነች እባቤን እና ሽመልስ እብዱሳን መኖሪያ ቤቶች + ጫካ ፕሮጀክት በእሳት በማጋየት ፈንታ፣ በስንፍና እና በግድየለሽነት መንፈስ፤ 'ምን እናድርግ?' እያለ በየአረብ በርሃ እና ባሕር ላይ ወድቆ መሞትን ለሚመርጠው፣ ሌላ በተግባር ምንም የጀግንነት ሥራ ለማይሠራው ለዚህ ትውልድ ትልቅ አርአያ ይሁን።

👏 The Side Of Nepal The Media Won't Show You

👉 Fascinating Video, Courtesy of: https://www.youtube.com/@wehatethecold

👏 Nepal is on fire! Generation Z took to the streets en masse and overthrew the dictatorship that tried to control even social media. The youth showed strength, faced repression, and managed to change the country's history. A powerful example that echoes around the world and raises alarm bells for other authoritarian governments that seek to silence the voice of the people.

What the wonderful GEN Z Protesters have done in Nepal shows that the power of power of ordinary citizens, in any capacity, should not be underestimated. The voice of the masses is stronger than the earthquakes. And what has been witnessed in Nepal can be an eye opener in other countries where corruption, dictatorship oppression and abductions have taken root.

Thursday, September 11, 2025

Ethiopia’s Unique Calendar | 9/11 – 2018 in 2025 | Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm

https://rumble.com/v6ysqvk-ethiopias-unique-calendar-911-2018-anti-ethiopia-conspiracy-can-cause-unive.html

https://www.bitchute.com/video/RQisB77t6JtE/

Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm as Ethiopia is a Biblical Nation Under the Almighty Egziabher God

ልብ ብለናል፤ ለኢትዮጵያ አዲስ ዓመት 'እንኳን አደረሳችሁ!' የሚሉ ሃገራት ቁጥር በጣም ጥቂት ነው። ዘንድሮማ በጭራሽ አልሰማሁም! ባካባቢዎቻችን ያሉ ሰዎች ሆኑ፣ በማህበራዊ ሜዲያም 'እንኳን አደረሳችሁ!' የሚል የለም።

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ላለፉት ሺህ አራት መቶ ዓመታት በተለይ በዓለፉት አራት ዓመታት የተከፈተው የጀነሳይድ ጂሃድ የዚህ ካሌንደር የማስቀየርና ለሉሲፈር የማስገዛት ተልዕኳቸው አካል ነው። በኤርትራ መጀመራቸውን ልብ እንበል። ኦርቶዶክስ ግሪክን፣ ሮማኒያን፣ ቡልጋርያን አሁን ደግሞ ዩክሬንን በዚህ መልክ ነው የጌታችንን የልደት እና ትንሣኤ ቀናት እንዲለውጡ ያደረጓቸው።

Have we noticed; the number of nations and entities that want to wish ‘Happy New Year!’ to the Ethiopian New Year is very small. I have never heard or seen it in these days! Even people in our surroundings, on social media etc., do not express ‘Happy New Year Wishes!’ COVID?

The Genocidal Jihad that has been unleashed on Axumite Ethiopia for the past fourteen hundred years, especially in the past four years, is part of their mission to change this unique and original Christian calendar and to force the populace submit it to Lucifer. Let us note that they started with Eritrea. Eritrea uses both the Ethiopian Calendar (also known as the Ge'ez calendar), which is seven to eight years behind the Gregorian calendar, and the Gregorian calendar. This is how they have caused Orthodox Greece, Romania, Bulgaria and now Ukraine to change the dates of our Lord’s Birth and Resurrection.

👹 The Luciferians Want to Convert Ethiopia, Nepal, Iran and Afghanistan to the One Universal Commercial Religion

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/the-luciferians-want-to-convert.html

https://rumble.com/v6wnsxk-the-luciferians-want-to-convert-ethiopia-nepal-and-iran-to-the-one-universa.html

https://www.bitchute.com/video/uafGkdYOWaCx/

👹 ሉሲፈራውያ ኢትዮጵያን፣ ኔፓልን፣ ኢራንን እና አፍጋኒስታንን ወደ አንድ ሁለንተናዊ የንግድ ሃይማኖት መለወጥ ይፈልጋሉ።

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፯፥፳፭]❖

በልዑሉም ላይ ቃልን ይናገራል፥ የልዑልንም ቅዱሳን ይሰባብራል፥ ዘመናትንና ሕግን ይለውጥ ዘንድ ያስባል፤ እስከ ዘመንና እስከ ዘመናት እስከ እኵሌታ ዘመንም በእጁ ይሰጣሉ።

In Daniel 7:25, God, through the prophet Daniel, foretells that a future entity shall speak words against the Most High, and shall wear out the saints of the Most High, and shall think to change the times and the law; and they shall be given into his hand for a time, times, and half a time.



Wednesday, September 10, 2025

እንኳን ለዘመነ ማርቆስ፣ ፍርድ ለሚሰጥበት እና ፍትሕ ለሚገኝበት አዲስ ፳፻፲፰/ 2018 ዓመት አደረሰን!

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭]

እንግዲህ እኔ፥ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ፥ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎች እመክራቸዋለሁ፤

በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጐብኙት፤

ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ፤

የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ።

እንዲሁም፥ ጐበዞች ሆይ፥ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።

እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤

እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።

በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤

በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።

፲፩ ለእርሱ ክብርና ኃይል እስከዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።

፲፪ እየመከርኋችሁና የምትቆሙባት ጸጋ እውነትኛ የእግዚአብሔር ጸጋ እንድትሆን እየመሰከርሁላችሁ፥ የታመነ ወንድም እንደ ሆነ በቈጠርሁት በስልዋኖስ እጅ በአጭሩ ጽፌላችኋለሁ።

፲፫ ከእናንተ ጋር ተመርጣ በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

፲፬ በፍቅር አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። በክርስቶስ ላላችሁ ለሁላችሁ ሰላም ይሁን። አሜን።

😇 ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት


https://wp.me/piMJL-eXl

😇 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።

ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።

አባ ተስፋ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።

ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦

ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።

ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሐይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።

መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 .. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሑዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።

ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።

የአጤ ኃይለ ታሪክ” ከሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 1132 ላይ “ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ወደ ግብጽ ገብቶ ክርስትናን በማስተማር ላይ እያለ የክርስቲያኖችን ዕምነት የሚጠሉና በጣዖት የሚያመልኩ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለምደውት ለቆየው አምላካቸው በጣም ቀናኢ የሆኑ በአሌክሳንድርያ መንገድ ላይ እየጎተቱ አሰቃይተው ገደሉት። እንደሞተም አሌክሰንድርያ በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት። በዚህ ቦታ ተቀብሮ ለብዙ ዘመን ከቆየ በኋላ በ820 .ም ሁለት የቬኑስ ነጋድያን አጽሙን በድብቅ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ነጋድያን አጽሙን በድብቃ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ወሰዱት በዚህ ከተማ በሚገኘው በቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አኑረውት ቦታው የበላይ ቅዱስ ሆኖ በክብር ይኖር ነበር። ስለሆነም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጣት በየጊዜው ከመጠየቅ አልቦዘነችም ነበር። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥታት ቀዳማዊ ኃይለ ም ለግብጽ እንዲመለስ ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።

ነገር ግን ሁሉም የሚፈጸመው እግዚአብሔር በፈቀደው ጊዜ ስለሆነ ጊዜው ሲደርስ የሮማው ርዕሠ ሌቀ ጳጳስ ጳውሎስ 6ኛ ስለፈቀዱ በሞተ በ1900 በተወሰደ 1140 ዓመት ወደ ጥንተ ቦታው ለመመለስ በቃ።” ካለ በኋላ አጽሙ የገባበትን ቀን ሲገልጹና ጃንሆይም በስፍራው መኖራቸውን ሲያብራሩ ገጽ 1133 ላይ፡ “የቅዱስ ማርቆስ አጽም ከቬነስ ወደ ግብጽ የገባው ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በአለበት ሰኔ 17 ቀን 1960 .ም ነው።” ብለዋል።

የሐዋርያው ማርቆስ አጽም ግብጻውያን ራሳቸው ካልሸጡት አልያም ጠቋሚ ካልሆኑ ቁጥራቸው ትንሽ በሆነ ነጋዴዎች ተሰርቆ ሊወሰድ አይችልም። መሠረቱን ካወቁ ጀምሮ አጽሙን ለማስመለስ ብዙ ሙከራ ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር። በዚህ ምክንያት የሐዋርያው ማርቆስን አጽም ለማስመለስ የቻሉት ኢትዮጵያዊው ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ናቸው። ያም በመጀመሪያ ጌታ ሲወለድ የእጅ መንሻ የሰጡ ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ኋላም ጌታችን በስደት መጥቶ የኖረባት ስትሆን ተመልሶም መጥቶ ወንጌልን ያስተማረባት አገር ናት። ከዚያም በጅሮንድ ጃንደረባ ባኮስ በ34 .ም ተጠምቆ ተመልሶ ወንግጌልን ያስተማረባት ኢትዮጵያ አገራችን ናት።

🛑 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?

https://rumble.com/v5ejhyc-september-11-a-conspiracy-against-jesus-the-virgin-mary-and-ethiopia.html

https://wp.me/piMJL-dCQ

https://www.bitchute.com/video/xuv8IMWDclHs

Was Jesus Born on 9/11?

ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስከረም ፩ ነውን የተወለደው?

Monday, September 8, 2025

Democrats Release Lewd Birthday Message Trump Allegedly Sent to Jeffrey Epstein


https://rumble.com/v6yohmy-democrats-release-lewd-birthday-message-trump-allegedly-sent-to-jeffrey-eps.html

😳 የቅሌታሙ ሕፃናት-ደፋሪ የጄፍሪ ኤፕሽታይን ንብረት ዶናልድ ትራምፕ የለም ያሉትን የተፈረመበትን የልደት ደብዳቤ በይፋ አወጣባቸው።

ከእስማኤላውያኑ እና ከእስራኤል መንግስት ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ልጆቿ ላይ የጠነሰሱት ሤራ ገና ብዙ መዘዝ ያመጣባቸዋል። ታቦተ ጽዮንን እናስታውስ፣ የሚቀጥሉትን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው።

😳 Jeffrey Epstein’s estate has released the signed birthday letter from Donald Trump that Donald Trump says does not exist.

On October 23, 2020, just a few weeks before the genocidal Tigray war sealed the fate of President Trump at the US Election, Trump remarked that he was surprised Egypt hadn’t “bombed the hell out of the dam.” Wow!

The dam is expected to be commissioned on September 2025 (9/11 = Ethiopian New Year's Day ). Everything is planned accordingly! Will be ritually consecrated.


😳 Huge mistake traveling to Saudi Babylon: Saudi Demon 'Ahmed' is Active

🛑 Why Is Trump in Love With The Utterly Disgusting Babylon Saudi Arabia So Much?

https://www.bitchute.com/video/0AgTK5Nhnnth/

🛑 ለምንድነው ዶናልድ ትራምፕ እጅግ አስጸያፊ የሆነችውን ባቢሎን ሳውዲ አረቢያን ይህን ያህል የሚወዷት?

🛑 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

📦 Trump's Mar-a-Lago Replica of the ARK OF THE COVENANT Has Just Been Moved to Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/ZqD386KhUy7G

https://rumble.com/v5mf56h-trumps-mar-a-lago-replica-of-the-ark-of-the-covenant-has-just-been-moved-to.html

https://wp.me/piMJL-dUO

📦 በፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍሎሪዳ/ማር--ላጎ መኖሪያ ቤት የነበረው የቃል ኪዳኑ ታቦት/ታቦተ ጽዮን ምሳሌ/ቅጂ ከሁለት ሳምንታት በፊት ወደ ኢየሩሳሌም ተወስዷል።

Tuesday, September 2, 2025

Afghanistan Earthquake: Over 1,400 Dead | It's September + Ethiopian New Year's Eve (9/11)

https://rumble.com/v6yeij0-afghanistan-earthquake-over-1400-dead-its-september-ethiopian-new-years-eve.html

https://www.bitchute.com/video/oqvdhnkpQ4Pc

ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

🔥 የአፍጋኒስታን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ: ከ ሺህ አራት መቶ/1,400 በላይ ሰዎች ሞተዋል | ወቅቱ መስከረም ነው + የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ዋዜማ ነው (9/11)

📦 አስርቱ ትእዛዛት | የመጀመሪያትዕዛዝ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ፡፡

አላህ = ሰይጣን 👹

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

🔥 Afghanistan Earthquake: A devastating 6.0-magnitude earthquake has struck northern Afghanistan, killing more than 1,400 people and injuring over 3,000, with authorities warning the toll could rise as thousands remain trapped under the rubble of flattened villages. The quake, centered near Jalalabad in eastern Afghanistan, destroyed more than 8,000 homes and triggered landslides that blocked critical mountain roads. The worst-hit province is Kunar, where villagers are digging with bare hands to rescue survivors from homes made of mud and stone.

📦 The Ten Commandments | The 1st Commandment: “You shall have no other gods before Me.”

Allah = Satan 👹




Thursday, August 28, 2025

Protestant Churches Around USA Raided For Money Laundering and Human Trafficking


https://rumble.com/v6y6kpk-protestant-churches-around-usa-raided-for-money-laundering-and-human-traffi.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም 😇 ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😈 በአሜሪካ ዙሪያ ያሉ የፕሮቴስታንት ቸርቾች በገንዘብ ማጭበርበር እና በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ሳቢያ በኤፍ..አይ ተወረሩ።

ገንዘብ፣ የቅንጦት ቤት፣ መኪና እና አውሮፕላን፣ ሱፍና ከረባት... አቤት እነዚህ ወንጀለኞች እንዴት እንደሚቀፉኝ መግለጽ ብችል! እስኪ የኛዎቹን ሳይቀር ተመልከቷቸው... ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያኖች በተጨፈጨፉባት ሃገር ግድየለሾቹና ከሃዲዎቹ 'ልሂቃን' ተሽሞንሙነውና ሱፍና ከረባት ለብሰው በየሜዲያው ስታዩአቸው ደማችሁ አይፈላምን? ጴንጤዎቹማ...ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፮፥፲ ]❖

ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።”

[ትንቢተ ሚክያስ ምዕራፍ ፮ ፥፲፩፡፲፮]❖

በአባይ ሚዛንና በከረጢት ባለ በተንኰል መመዘኛ ንጹሕ እሆናለሁን? ባለ ጠጎችዋን ግፍ ሞልቶባቸዋል፤ በእርስዋም የሚኖሩ በሐሰት ተናግረዋል፥ ምላሳቸውም በአፋቸው ውስጥ ተንኰለኛ ነው። ስለዚህ እኔ ደግሞ በክፉ ቍስል መታሁህ፤ ስለ ኃጢአትህም አፈርስሁህ። ትበላለህ፥ ነገር ግን አትጠግብም፥ ችጋርህም በመካከልህ ይሆናል፤ ትወስዳለህ፥ ነገር ግን አታድንም፤ የምታድነውንም ለሰይፍ እሰጣለሁ። ትዘራለህ፥ ነገር ግን አታጭድም፤ ወይራውንም ትጨምቃለህ፥ ነገር ግን ዘይቱን አትቀባም፤ ወይኑንም ትጨምቃለህ፥ ነገር ግን የወይን ጠጁን አትጠጣም። አንተን ለጥፋት፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ለማፍዋጫ እሰጥ ዘንድ የዘንበሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቃችኋል፥ በምክራቸውም ሄዳችኋል፤ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ።”

😈 Church leaders arrested in multi-state money laundering, forced labor investigation

👉 Courtesy: Fox News

The Brief

• The U.S. Department of Justice says federal agents arrested David Taylor and Michelle Brannon in separate raids on Wednesday.

• Investigators say the pair led the Kingdom of God Global Church and forced workers to be personal servants while using millions of dollars in donations to fund a lavish lifestyle.

• Taylor and Brannon face charges of forced labor, conspiracy to commit forced labor, and conspiracy to commit money laundering.

TAMPA, Fla. - Two church leaders have been arrested in an alleged multi-million-dollar conspiracy after multiple FBI raids across the country on Wednesday morning, including one in Hillsborough County's exclusive Avila neighborhood.

Arrests of Michelle Brannon and David Taylor

What we know:

The U.S. Department of Justice says Michelle Brannon, 56, was arrested at a mansion near Tampa, while David Taylor, 53, was arrested in North Carolina.

According to the DOJ, Taylor and Brannon are the leaders of cult-like Kingdom of God Global Church, formerly known as Joshua Media Ministries International (JMMI). Taylor refers to himself as "Apostle" and to Brannon as his Executive Director.

A 10-count indictment alleges that Taylor and Brannon ran call centers in Florida, Texas, Missouri, and Michigan to solicit donations to the church.

The pair convinced their victims to work at the call centers and work for Taylor as personal servants – referred to as "armor bearers" – for long hours without pay, according to the indictment.

Federal investigators say Taylor and Brannon "controlled every aspect of the daily living of their victims," who slept at the call center or in a "ministry" house and were not allowed to leave without permission.

The indictment also says the suspects forced the victims to transport women to Taylor and ensure that those women took Plan B emergency contraceptives.

Dig deeper:

The church received about $50 million in donations through its call centers dating back to 2014, according to the DOJ.

Going on right in your backyard’

What they're saying: Neighbors in Avila told FOX 13 they were stunned to see federal investigators in their community.

"It's very surprising to hear that type of thing was going on right in your backyard," said Sheilah Mauldin.

Mauldin said the mansion that was raided is among the largest she's seen in the neighborhood. According to records, it's a 10-bedroom, 10.5-bathroom, 28,000-square-foot home sitting on about six acres. It was last sold in 2022 for more than $8 million.

Mauldin said community members were surprised when Taylor purchased the home.

"Everyone was like, how could a pastor afford to live in a house like that? I mean, even some of the people who live there couldn't afford to live in that particular house in there," she said. "I hope it's not true, but if it is, you know he deserves everything he's going to get."

Human trafficking advocates say an indictment like this is remarkable.

"So few cases actually ever go to indictment," Vandenberg said. "And so, my hope is that the alleged trafficking victims in this case, the people who have come forward and have made these allegations, they were held in forced labor, you know, my hope is that they will get the support that they need."

👹 Satan Does Not Stay Away From The Church! ✞

These so-called 'Ministries' are from the Kingdom of Satan. If money is the root of all evil then Protestantism is the entire forest of evil.

"The love of money is the root of all evil" from (1 Timothy 6:10)

✞ THE KINGDOM OF GOD IS WITHIN

✞ The Bible clearly says, “People who want to get rich fall into temptation and a trap and into many foolish and harmful desires that plunge men into ruin and destruction” [1 Tim 6:9]. The temptation to gain more money leads people to work long hours, neglect God, family, and even gain money through sinful means.

It’s been rightly said that money is an article that may be used as a universal provider of everything—except happiness! One of the wealthiest individuals to have ever lived, Rockefeller, said, “I have made many millions, but they have brought me no happiness.” The rich Henry Ford [founder of Ford Motor Company] once said, “I was happier when I was a mechanic.” Even Solomon, the wealthiest man in the Bible, said, “The sleep of a laborer is sweet, whether he eats little or much, but the abundance of a rich man permits him no sleep” [Ecc 5:12].

[Micah 6:11-16]❖

“Shall the wicked be justified by the balanced, or deceitful weights in the bag, whereby they have accumulated their ungodly wealth, and they that dwell in the city have uttered falsehoods, and their tongue has been exalted in their mouth?

"Therefore will I begin to strike you; I will destroy you in your sins. You shall eat, and shall not be satisfied; and there shall be darkness upon you; and he shall depart from you, and you shall not escape; and all that shall escape shall be delivered over to the sword. You shall sow, but you shall not reap; you shall press the olive, but you shall not anoint yourself with oil; and shall make wine, but you shall drink no wine; and the ordinances of My people shall be utterly abolished. For you have kept the statues of Omri, and done all the works of the house of Ahab; and you have walked in their ways, that I might deliver you to utter destruction, and those that inhabit the city to hissing: and you shall bear the reproach of nations."



Tuesday, August 26, 2025

Babylon Wahhabi Saudi vs Babylon Wahhabi Qatar? The Pot Calling the Kettle Black

https://www.bitchute.com/video/1AddPOw9wZwx/

https://rumble.com/v6y3fey-babylon-wahhabi-saudi-vs-babylon-wahhabi-qatar-the-pot-calling-the-kettle-b.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

👹 ባቢሎን ዋሃቢ ሳውዲ ባቢሎን ዋሃቢ ኳታርን እውነት እየወነጀለች ነውን? ማሰሮው ጀበናውን ጥቁር ብሎ እየጠራው ነው።

🛑 እንደተለመደው፤ 👉 Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)👈 የሚለውን የሉሲፈራዊውን ጆርጅ ሄገልን ዲያሌክቲክ እየተለማመዱት ነው። በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ምክር...

እነዚህ በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ዕርዳታና እንክብካቤ በገንዘብ የበለጸጉት ቆሻሾች ዋና ችግር ሰይጣናዊው እስልምና ነው! በቅርቡ ይወድቁ እና በእሳት ይጠረጉ ዘንድ ግድ ነው!

[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፥፲፱]❖

የዚህም ዓለም አሳብና የባለጠግነት ማታለል የሌላውም ነገር ምኞት ገብተው ቃሉን ያንቃሉ፥ የማያፈራም ይሆናል።”

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፰፥፳፪፡፳፫]❖

ኢየሱስም ይህን ሰምቶ። አንዲት ገና ቀርታሃለች፤ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፥ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው። እርሱ ግን ይህን ሰምቶ እጅግ ባለ ጠጋ ነበርና ብዙ አዘነ።”

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፰፥፳፭]❖

ባለ ጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ይልቅ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ሊገባ ይቀላል አለ።”

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፮፥፲ ]❖

ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።”

👹 Actually, the main problem with all those demonic countries is ISLAM!!! ☪

But still President Dollar J Trump have relations with Qatar, Saudi Barbaria and United Arab Emirates. We all know that they all finance and support terrorism against Christians. What is wrong with President Dollar J Trump's brain? Gold, Marble and Pterodollar.

The deceitfulness of riches chokes out fruitfulness (Mark 4:19).

It's difficult for rich people to choose Christ over wealth (Luke 18:22–23).

It's difficult for rich people to enter the kingdom of God (Luke 18:25).

The love of money is the root of all evil (1 Timothy 6:10).




Friday, August 22, 2025

ፍልሰታ ለማርያም (ኪዳነ ምሕረት) – ነሐሴ ፲፮ ፥ የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ

https://wp.me/piMJL-dqv  (ይህን ጦማሬን ሉሲፈራውያኑ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር አብረው ለጊዜው አዘግተውታል)

😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ - በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡

ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ”ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡

በዚሁ በነሐሴ ፲፮ ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድፍ።

😇 የእመቤታችን አማላጅነቷ አይለየን አሜን

😇 In 1924, Stalin's Communists Blew Up Church Of The Assumption Of Virgin Mary In Georgia

https://wp.me/piMJL-dqA (ይህን ጦማሬን ሉሲፈራውያኑ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር አብረው ለጊዜው አዘግተውታል)

https://rumble.com/v5by3vt-in-1924-stalins-communists-blew-up-the-church-of-assumption-of-virgin-mary-.html

💭 ... 1924 .ም የኢ-አማንያኑ ሕወሓቶች አባትና የትውልደ ጆርጂያው ስታሊን ኮሙኒስቶች በጆርጂያ ዋና ከተማ ትብሊሲ አቅራቢያ በማምኮዳ ገዳም ውስጥ የሚገኙትን እነዚህን ውብ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት ቤተክርስቲያን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን አወደሙ።

... 2006 . ብቻ ነበር የወላዲተ አምላክ እናት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እድሳት የተጠናቀቀው ፣ ይህም መነኮሳት ወደ እሱ አገልግሎት እንዲመለሱ አስችሏቸዋል።

አዎ! በሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ተመልምለው ስዊዘርላንድ ውስጥ ሥልጠና ያደረጉት እነ ጆሴፍ ስታሊን እና ቭላዲሚር ኢሊች ሌኒን በሲዖል ውስጥ እየተቃጠሉ ነው።

በሃገራችንም በክርስቲያኑ ሕዝባችን እና በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከእነ ሌኒን እና ስታሊን የማይተናነስ ብዙ ግፍና መከራ ያመጡት ጭፍሮቻቸው፤ እነ ኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ ሀሰን + ስብሀት ነጋ(ስታሊን)፣ ደብረ ሲዖል ገ/ሚካኤል (ሊኒን)፣ ጌታቸው ረዳ (ትሮትስኪ) ፣ አብዮት አህመድ አሊ (ሂትለር)አባቶቻቸውን እነ ሌኒንን ተከትለው ወደ ገሃነም እሳት ይጣሉ ዘንድ ግድ ነው። እነዚህ አረመኔዎች በጭራሽ ለንስሐ የሚበቁ አይደሉም። ጌታቸው ረዳ እና ደብረ ሲዖል ሰሞኑን የጀመሩት ድራማ ልክ ስታሊን፣ ሌኒን እና ትሮትስኪ ሲሠሩት ከነበረው ድራማ ጋር በጣም የሚመሳሰል ነው። ሕዝባችን ተገቢውን ትኩረት አግኝቶ ስለእርሱ ብቻ መነጋገርና ማሰብ ሲገባን እስከ ሁለት ሚሊየን ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨፍጭፈውና አስጨፍጭፈው ያለ ሃፍረትና ይሉኝታ ብቅ እያሉ ሰው ስለ ሕወሓት፣ ሻዕቢያ፣ ፋኖ፣ ቄሮ እና ኦነግ ላይ ብቻ እንዲጠመድ ብሎም የጀነሳይዱን ጉዳይ ቀስበቀስ እንዲረሳ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ እነዚህ ቆሻሾች፤ እነርሱን ለተጠያቂነትና ለፍርድ ለማቅረብ አንድ ሰው ብቻ እንደሚበቃ ልተረዱትም። እግዚአብሔር አምላክ ሞትን እስኪመኟት ድረስ እንቅልፍ እንደሚነሳቸው አላውቁም። ከንቱዎች!

ታች እንደሚነበበው የሩሲያው ሊቀ ጳጳስ ዲሚትሪ ስሚርኖቭ ስለ ሊኒን ይህን ብለዋል፤ "ለእሱ፣ ስሚርኖቭ እንዳሉት፣ ሌኒን "ከሂትለር የበለጠ ተንኮለኛ/አረመኔ" ነበር ምክንያቱም "ሂትለር ህዝቡን በተሻለ ሁኔታ ይይዝ ነበር"

አዎ! እነ አፈወርቂ፣ ደብረ ሲዖል፣ ስብሀት ነጋ፣ ጌታቸው ረዳ፣ አብዮት አህመድና አጋሮቻቸው እንዲያውም ከሂትለር እና ከሌኒን በይበልጥ የከፉ፤ "ሕዝባቸውን" ከውጭ ጠላት ጋር ሆነው ያለማቋረጥ የሚጨፈጭፉ፣ የሚያስርቡና በባርነት የሚሸጡ የዓለማችን ቍ. ፩ ተንኮለኞች/አረመኔዎች ናቸው።

😈 ስታሊን እና ሌኒን በሲኦል ውስጥ፡- ኮሚኒስቶች በጆርጂያ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ሲቃጠሉ በሚያሳዩ ሥዕሎች ተገልጸዋል።

በምዕራብ ጆርጂያ ሱጁና ውስጥ በሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚታዩ ደማቅ ሥዕሎች ላይ ዓይኑን የሚመለከት ማንኛውም ጎብኚ ሊያስደንቅ ይችላል።

አንዱ፤ በገሃነም ነበልባል ውስጥ ከተቃጠሉ የተለያዩ ኃጢያተኞች መካከል የኮሙኒስት ሶቪየት ሕብረት መስራች ቭላድሚር ሌኒን ሦስት መላእክትን ወደ ፍርድ ሲጥሉት ሲማፀን የሚያሳይ ግልጽ መግለጫ ነው።

ምስሉ በቅርቡ በትብሊሲ ካቴድራል ውስጥ በጆሴፍ ስታሊን ምስል ላይ በተነሳው ግርግር የተነሳ በብርሃን ላይ ከወጡት የሶቪዬት መሪዎች በርካታ ሥዕሎች አንዱ ነው።

ዴቪት ኪዳሼሊ በ1990ዎቹ የሱጁና ቤተ ክርስቲያንን የውስጥ ክፍል ሥዕል ከሠሩ የሰዓሊዎች ቡድን አንዱ ነበር፣ ጆርጂያ ከ70 ዓመታት አምላክ የለሽ የሶቪየት አገዛዝ በኋላ ነፃነቷን ካገኘች በኋላ ብዙም ሳይቆይ። አይከን/ሰዕል ሰዓሊው ለሪኤፍኤ/አርኤል የጆርጂያ አገልግሎት እንደተናገረው የሌኒን ምስል “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን መስዋዕትነት ያስከፈለ እና የህብረተሰቡን እድገት ያደናቀፈ” ያለውን የፖለቲካ ሥርዓት አምላክ-አልባነት ያሳያል።

በካውካሰስ ተራሮች ሃገር በጆርጂያ ውስጥ ባሉ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ግልጽ የሆኑ የፀረ-ሶቪየት ሥዕሎች ተጨማሪ ምሳሌዎች አሉ።

በትብሊሲ ምስራቃዊ ዳርቻ በምትገኝ በመነኩሴ ገብርኤል ኡርጌባዴዝ በተሰየመ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በ1965 .ም በቲብሊሲ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ኡርጌባዴዝ የቭላድሚር ሌኒን ግዙፍ የፕሮፓጋንዳ ፖስተር በእሳት ያቃጠለበትን ታዋቂ ታሪካዊ ተቃውሞ ያሳያል። መነኩሴው በ1995 .ም ላይ አርፈው እ... 2012 የቅድስናን ወይም የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅተዋል።

ሌላ የፖለቲካ-ሃይማኖታዊ ሥዕል ከመጀመሪያው በጥቂቱ ተስተካክሏል። በትብሊሲ አቅራቢያ በሚገኘው በሩስታቪ ካቴድራል ውስጥ ያለው የግድግዳ ሥዕል ሌኒንን ከሚያሳየው የሱጁና ሥዕል ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ነገር ግን የጆርጂያውን ስታሊንንም ያጠቃልላል።

የቀድሞዋ ኮሚኒስት አገር ጆርጂያብቻ አይደለችም አርቲስቶቿ የቀድሞ መሪዎቻቸውን ወደ ምሳሌያዊ ገሃነም የጣሉት። ሞንቴኔግሮ ውስጥ፣ ማንነቱ ያልታወቀ የፍሬስኮ ሰዓሊ የዩጎዝላቪያውን ጆሲፕ ብሮዝ ቲቶን በፖድጎሪካ የትንሳኤ ቤተክርስቲያን ውስጥ ከሶሻሊስት አማልክት ካርል ማርክስ እና ፍሪድሪክ ኤንግልስ ጋር ጥፋት ሲደርስበት አሳይቷል።

አንድ ከፍተኛ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቄስ ቭላድሚር ሌኒንን "ከአዶልፍ ሂትለር የሚበልጥ ተንኮለኛ" ብለውታል እና ዛሬ የሊኒንን ሥራዎች ጽንፈኝነትና አክራሪነት ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ደግፈዋል።

ሊቀ ጳጳስ ዲሚትሪ ስሚርኖቭ፣ ከጦር ኃይሎች እና ከሕግ አስከባሪዎች ጋር የቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ኃላፊ፣ በቃለ ምልልሱ ላይ እንደተናገሩት የሌኒንን ጽሑፎች ጠለቅ ብለው ማጥናት የቦልሼቪክ መሪን በተመለከተ የኅብረተሰቡን እምነት በእጅጉ ሊለውጥ ይችላል ብለዋል ። "

የሶቪየት ባለሥልጣናት በሥልጣን ላይ በቆዩባቸው አሥርተ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖትን ያለ ርኅራኄ በማፈን፣ የቤተ ክርስቲያንን ንብረቶቸን ወስደዋል እንዲሁም ቅዱሳን ቦታዎችን በማፍረስ ብዙ የቤተ ክርስቲያን ባለ ሥልጣናት በቁጭት እንዲመለከቱ አድርጓቸዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ ሌኒኒዝም፣ ሶሻሊዝምን የሚያራምድ የኮሚኒስት ርዕዮተ ዓለም እና “የወዝ አደር አምባገነንነት” የሃይማኖት ዓይነት መሆኑን ገልፀው የሌኒን ሥራዎች መፈተሽ ቅን ምእመናኑ ለእሱ ያላቸውን አመለካከት አይነካም ብለዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ የሩስያ ከተሞች ሌኒንን ጨምሮ በየቦታው ከሚገኙት ምስሎች እና የቦታ ስሞች መወገድ አለባቸው ብለው ስላመኑበት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በጀርመን የተደረገውን የሂትለርን ስም ከሕዝብ ቦታዎች ለማጥፋት የተደረገውን ጥረት ጠቅሰዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ አክለው እንዳሉት፣ ሌኒን "ከሂትለር የበለጠ ተንኮለኛ" ነበር ምክንያቱም "ሂትለር ህዝቡን በተሻለ ሁኔታ ይይዝ ነበር"

አዎ! በሃገራችንም የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ እየፈጸሙት ያለውን ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ግፍና ወንጀል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ባፋጣኝ መቀልበስ ግድ ነው። ለዚህም ከተጠያቂነት ለማምለጥ የእነ ሌኒንና ትሮትስኪን ድራማ በመስራት ላይ ያሉትን የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ ልሂቃን በእሳት መጥረግ ግድ ነው። ተፈርዶባቸዋል! የትም ማምለጥ አይችሉም!

አሁን ባፋጣኝ ከሉሲፈራውያኑ የማተለያ ርዕዮተ ዓለሞች የጸዳ/የራቀ ሃይማኖታዊ-ፖለቲካዊ ፓርቲ መሥርቶ ማጠናከር እና ኢትዮጵያም እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋ ዘንድ የሕዝብ ክርስቲያኑ ትግል መጧጧፍ አማራጭ የለውም። 'ዲሞክራሲ' ቅብርጥሴ እንኳን ለእኛ የትም ዓለም አይሠራም።

ምናባዊም ቢሆን በእኔ በኩል ከጥቂት ወራት በፊት፤ “የኢትዮጵያ ክርስቲያን ፓርቲ (ኢክፓ)” የሚል ፓርቲ መስርቻለሁ፤ ዋና ዓላማውም “የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊት ሪፓብሊክን” መመሥረት ነው የሚሆነው። ሌላ ምንም አማራጭ አይኖርም! ተጨማሪ ሕዝብ ሳያልቅና ጊዜ ሳናባክን በቀጥታ በዚህ ላይ መሥራት ይኖርብናል።

Historic St. Mary Church Survives Fire Storm in Hawaii | ተዓምረ ማርያም በፍልሰታ



Miracle of Mary during The Fast of the Ascension

የተከበረ፣ የሚያስደንቅ! በዙሪያዋ ያለው ነገር ሁሉ ጥቁር እና በጭስ የተሸፈነ ነው፣ ቤተክርስቲያኗ ግን ምንም ሳትበላሽ እና ሳትጎዳ ቅልጭ ብላ ትታያላች። የመስታወት መስኮት እንኳን፣ በቤተክርስቲያኑ ዙሪያ ያለው ሳር እንኳን ያልተነካ፣ የለመለመ እና አረንጓዴ ነው! ዋዉ!!!

♱ Egypt: Muslims Attack Coptic Christian Families Heading to a Procession In The Historic St. Mary's Church

https://old.bitchute.com/video/Ub3YpEOIsux9/

https://wp.me/piMJL-doy

ግብጽ፤ የኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን ወደ ታሪካዊቷ የቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በሰልፍ ሲሄዱ ሙስሊሞች ቤተሰቦችን እንዲህ አጠቁባቸው

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በግብፅ ዴልታ (ካይሮ አቅራቢያ) በሚገኘው በካሊዩቢያ ክልል ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሰልፍ ሲሄዱ በነበሩት ወቅት ነው በኮፕት ቤተሰቦች ላይ ሙስሊሞች ጥቃቱን የሠነዘሩት።

ቤተ ክርስቲያን ይህን ስያሜ ያገኘችው ድንግል ማርያም ወደ ግብጽ በሄደችበት ወቅት ስላለፈችበት ነው። የቤተ ክርስቲያኑ ታሪክ ከክርስቲያኖች መካከለኛው ዘመን ጀምሮ ነው በአባይ ወንዝ ዴልታ(ካይሮ አቅራቢያ)ላይ በካሊዩቢያ ክልል የሚጀምረው።

የኮፕት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እና ሌሎች እህት ምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በነሐሴ ወር በቅድስት ማርያም ሕይወት ላይ ያተኩራሉ። የፍልሰታ ጾም/ጾመ ማርያም እ..አ ከነሐሴ 7 እስከ ነሐሴ 21 ቀን ነው። የእመቤታችን የዕርገት በዓል ነሐሴ 22 ነው።

ታዲያ ይህን በጣም ቅዱስ የሆነውን ወቅት መርጠው ነው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ሙስሊሞች ብዙ ወጣት ሙስሊም ዘራፊዎች የተሳተፉበት ጥቃትን የፈጸሙት። አንዳንድ ተጎጂ ሴቶች እና ልጆች በአስቸጋሪ ሁኔታ ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል።

በቪዲዮው ላይ ያለው ሰው ‘ለምን’ ሲል ጠየቀ። መልሱ የሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ቃላት ውስጥ ነው። “ዓለም” እሱንም ሆነ እሱን የሚከተሉትን ሁሉ ስለሚጠላ ክርስቲያኖች ስደት እንደሚደርስባቸው በተደጋጋሚ ተናግሯል። ብዙዎች ደቀ መዛሙርቱን ለእግዚአብሔር አገልግሎት እየሰሩ ነው በሚል የተሳሳተ እምነት ገድለው እንደሚሞቱ ተናግሯል።

✞  Myanmar Junta Torches The 129-year-old Assumption Church| የምያንማር ኹንታ ጥንታዊውን ፍልሰታ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን አቃጠለው

https://www.bitchute.com/video/zPAg9pnp4TSv/

💭 ቻን ታር፣ ምያንማር/በርማ፤ የምያንማር ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በምያንማር ወታደራዊ መንግስት ተቃጥሎ ወደመ | ..አ በ1894 .ም ተመሠረተ





Vigil Held for 3 Ethiopian Christians Killed in Mount Washington, Ohio Shooting

https://www.bitchute.com/video/5VS5gtICgXDP/ https://rumble.com/v6yuwj6-vigil-held-for-3-ethiopian-christians-killed-in-mount-washington-oh...