Wednesday, March 25, 2026

America's $1 Trillion Mistake: How The 911 Saudi's Control Trump and Secretly Bought the US Military

https://www.bitchute.com/video/WyxcYl7lYyo3/

https://rumble.com/v77m1va-americas-1-trillion-mistake-how-the-911-saudis-control-trump-and-secretly-b.html

💵 የአሜሪካ የአንድ/1 ትሪሊዮን ዶላር ስህተት በመስከረም አንድ/911 ሽብር የፈጸሙት የክርስቶስ ተቃዋሚ ሳውዲዎች ትራምፕ እንዴት እንደሚቆጣጠሩ እና በድብቅ የአሜሪካን ጦር እንዴት እንደገዙት።

የክርስቶስ ተቃዋሚው ሳውዲ መሀመድ ቢን ሳልማን (ኤምቢኤስ) ባለፈው ሳምንት ትራምፕን በተለያዩ ጥሪዎች ለሳውዲ አረቢያ ሲሉ ኢራንን እንዲዋጉላት ፣ ፕሬዚዳንቱንም ሥራው በግማሽ ሊጠናቀቅ እንደማይችል ለማሳመን ሞክረዋል ሲሉ ምንጮች ለኒውዮርክ ታይምስ ተናግረዋል።

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፮፥፲ ]❖

ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፥ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ፥ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።”

[ትንቢተ ሚክያስ ምዕራፍ ፮ ፥፲፩፡፲፮]❖

በአባይ ሚዛንና በከረጢት ባለ በተንኰል መመዘኛ ንጹሕ እሆናለሁን? ባለ ጠጎችዋን ግፍ ሞልቶባቸዋል፤ በእርስዋም የሚኖሩ በሐሰት ተናግረዋል፥ ምላሳቸውም በአፋቸው ውስጥ ተንኰለኛ ነው። ስለዚህ እኔ ደግሞ በክፉ ቍስል መታሁህ፤ ስለ ኃጢአትህም አፈርስሁህ። ትበላለህ፥ ነገር ግን አትጠግብም፥ ችጋርህም በመካከልህ ይሆናል፤ ትወስዳለህ፥ ነገር ግን አታድንም፤ የምታድነውንም ለሰይፍ እሰጣለሁ። ትዘራለህ፥ ነገር ግን አታጭድም፤ ወይራውንም ትጨምቃለህ፥ ነገር ግን ዘይቱን አትቀባም፤ ወይኑንም ትጨምቃለህ፥ ነገር ግን የወይን ጠጁን አትጠጣም። አንተን ለጥፋት፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ለማፍዋጫ እሰጥ ዘንድ የዘንበሪን ሥርዓትና የአክዓብን ቤት ሥራ ሁሉ ጠብቃችኋል፥ በምክራቸውም ሄዳችኋል፤ የሕዝቤንም ስድብ ትሸከማላችሁ።”

👹 In Mystery Babylon Trump (Esau) + Arabia (Ishmael) Drunk with The Blood of The Saints

https://www.bitchute.com/video/N27z9uFLuRhN/

https://rumble.com/v6tgt47-in-mystery-babylon-trump-esau-arabia-ishmael-drunk-with-the-blood-of-the-sa.html

👹 በምስጢረ ባቢሎን ዶላር ትራምፕ (ኤሳው) + አረቢያ ( እስማኤል ) በቅዱሳን ደም ሰክረዋል

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፬]❖

ሴቲቱም በቀይና በሐምራዊ ልብስ ተጐናጽፋ በወርቅና በከበሩ ድንጋዮች በዕንቈችም ተሸልማ ነበር፥ በእጅዋም የሚያስጸይፍ ነገር የዝሙትዋም ርኵሰት የሞላባትን የወርቅ ጽዋ ያዘች”

❖[Revelation 17:4]❖

♀️ The Woman Was Dressed In PURPLE And SCARLET, Adorned With GOLD, JEWELS, And PEARLS

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Red-Headed Esau Empowering Ishmael, the Wild Donkey 👈

Antichrist Mohammed bin Salman (MBS) urged Trump in several calls over the past week to keep fighting Iran, attempting to persuade the President that the job could not be left half finished, sources told the New York Times.

The pressure comes as Trump announced a five-day halt to US strikes on Iranian energy infrastructure while Washington pursued back-channel talks with Tehran through intermediaries, signaling he may be looking for a way out.

The Saudi Crown Prince made the case that Iran's government will pose a long-term threat to the region if it isn't completely wiped out, the officials said.

MBS urged Trump to send troops into Iran to take over the country's energy infrastructure and to force the current government out of power, the sources added.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-15674833/Trump-pressed-troops-ground-secret-calls-Saudi-strongman-eyes-historic-opportunity-Iran.html

"The love of money is the root of all evil" from (1 Timothy 6:10)

[Micah 6:11-16]❖

“Shall the wicked be justified by the balanced, or deceitful weights in the bag, whereby they have accumulated their ungodly wealth, and they that dwell in the city have uttered falsehoods, and their tongue has been exalted in their mouth?

"Therefore will I begin to strike you; I will destroy you in your sins. You shall eat, and shall not be satisfied; and there shall be darkness upon you; and he shall depart from you, and you shall not escape; and all that shall escape shall be delivered over to the sword. You shall sow, but you shall not reap; you shall press the olive, but you shall not anoint yourself with oil; and shall make wine, but you shall drink no wine; and the ordinances of My people shall be utterly abolished. For you have kept the statues of Omri, and done all the works of the house of Ahab; and you have walked in their ways, that I might deliver you to utter destruction, and those that inhabit the city to hissing: and you shall bear the reproach of nations."



🛑 Why Is Trump in Love With The Utterly Disgusting Babylon Saudi Arabia So Much?

https://www.bitchute.com/video/0AgTK5Nhnnth/

🛑 ለምንድነው ዶናልድ ትራምፕ እጅግ አስጸያፊ የሆነችውን ባቢሎን ሳውዲ አረቢያን ይህን ያህል የሚወዷት?

🛑 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

🛑 Trump Seized The Eclipse: Is He The One That Blocks God's Sunlight & Plunges America Into Darkness?

https://www.bitchute.com/video/ozWR74s5DsZf/

😈 Babylon Saudi Barbaria Border Guards Accused of Mass Killings of Christian Ethiopian Refugees


Ethiopian Christian King Gave Asylum to Muslims – Muslim Saudi King Massacres Ethiopian Christians

ኢትዮጵያዊው ክርስቲያን ንጉስ ለሙስሊሞች ጥገኝነት ሰጠ – የሙስሊም የሳዑዲ ንጉስ ደግሞ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ጨፈጨፈ

https://www.bitchute.com/video/XPp3DCE33ndM/

Did Dollar Trump Just Get The Ayatollah Peace Prize?

https://www.bitchute.com/video/H6UvLm3TKKpL/

https://rumble.com/v77lwl4-did-dollar-trump-just-get-the-ayatollah-peace-prize.html

🥴 ለዘር አጥፊዎች ስለሚሰጠው የኖቤል ሰላም ሽልማት ሁሌ የሚያልሙት ዶላር ትራምፕ የአያቶላህ የሰላም ሽልማትን አሁን አግኝተዋልን?

🥴 ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማክሰኞ ዕለት ከኢራን "እጅግ በጣም ብዙ ገንዘብ የሚያወጣ" ትልቅ ውብ ስጦታ እንዳገኙ በድብቅ ተናግረዋል፣ ይህም ለጋዜጠኞች "ከትክክለኛዎቹ ሰዎች ጋር እየተነጋገርን ነው" ሲሉ ገልጸውላቸዋል።

😲 ከወስላታው ጆርጅ ደብሊው ቡሽ በኋላ፣ በእንቁጣጣችሽ 911 ሽብር የፈጸሙት የባቢሎን ሳዑዲ ሰዎች ሌላ ጠቃሚ ደደብ አገኙ።

አሜሪካውያን የሰማንያ/80 ዓመቱን ትራምፕን መሪያቸው አድርገው በእርግጥ ያምናሉን?

ትራምፕ ይህንን አረጋግጠዋል – ከሰባ/70 ዓመት በላይ የሆነ ማንም ሰው ፕሬዝዳንት ለመሆን ብቁ እንዳልሆነ። ዶናልድ ትራምፕ በሰባ ስምንት/78 ዓመታቸው ከተሾሙ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በጣም አዛውንቱ ናቸው።

🥴 President Donald Trump cryptically claimed Tuesday that he got a Big Beautiful Gift from Iran "worth a tremendous amount of money," telling reporters it revealed to him that "we're talking to the right people."

😲 After Bush, The 911 Saudi’s Found Themselves Another Useful Idiot.

Do Americans Really Believe 80-year-old Trump is Their Leader?

Trump has proven it – no one over 70 is fit to be president. Donald Trump was the oldest US President to ever be inaugurated at 78.

እራሱን 'አማራ' ብሎ የሚጠራው የትግራይን እና ኤርትራን ኢትዮጵያውያንን ለምን እንደሚጠላቸውና ከጠላት ጋርም አብሮ እንደሚዋጋቸው | አይነጥላ!

🛑 ኢትዮጵያዊ የሚመስል ሁሉ ኢትዮጵያዊ አይደለም!

💭“ለዚያ ነው የአማራ ብሔርተኞች አጠገባቸው እያሳደዳቸው፣ እያፈናቀላቸው፣ እየደፈራቸው፣ ሽንቱን እላያቸው ላይ እየሸናባቸውና እያረዳቸው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ብሔርተኛ ትተው 24/7፣ ቀን ተሌት በፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ኤርትራ እና ፀረ-ጉራጌ ቅስቀሳ አብደው ጊዚያቸውን በማባከን ላይ የሚገኙት”

👏 ምስጋና ለውንድም ቹቹ! አዎ!100% ትክክል ነው!

ደግሞ እኮ እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን)ለመውረስ እባባዊ ቅስቀሳውንም በአማራ ስም እያካሄዱላቸው ያሉት በዘር ማጥፋት ወንጀል በጽኑ ከሚጠየቁት መካከል እንደ ሳሙኤል ግዛው፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ፋንታሁን ዋቄ፣ ዶ/ር መስከረም ሌቺሳ፣ ዶ/ር ወዳጄነህ መሀረነ፣ 'ልጅ' ተድላ መላኩ፣ ኤፍሬም እሸቴ ያሉ ኦሮማራዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። የሚገርም ነው ሁሉም የሞትና ባርነት ከተማ ከሆነችው ከሐረር የተገኙ ናቸው።

እንደ ሐረሪ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ጋላ-ኦሮሞ (ቦረና) ያሉ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች ከዝቅተኛ፣ ቆላማ እና በረሃማ ቦታ የተገኙ ሲሆን የመንፈስ ማንነትና ማንነት ያላቸው ሕዝቦች ደግሞ ከከፍተኛ፣ ደጋማ/ወይናደጋማ እና ተራራማ የተገኙ ናቸው። ሁለቱ ቦታዎች እጅግ በጣም የተለያየ ማንነትና ምንነት ያላቸው ቦታዎች ናቸው። የተፈጠሩበትም ሕግ በእጅጉ ይለያያል። ይህም ማለት ከተራራማ ቦታዎች የተገኘው እንደ 'ተጋሩ' እና 'አማራ' ያለው ሕዝብ ከበረሃማ ቦታዎች ከተገኙት እንደ አፋር፣ ሶማሌ እና ጋላ-ኦሮሞ አንድ ዓይነት አካል/አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና ስሜት የሌላቸው በተፈጥሯቸው ጠላት የሆኑ ሕዝቦች ናቸው ማለት ነው። የመለያያታቸውም ምስጢር በቦታዎቹ ሕግ (የዓየር ንብረት ጸባይ) ከፍተኛ ልዩነት የተመሰከረ ነበር። ሰው የተፈጠረበት አፈር ማንነትና ምንነት ወራሽ ነው። የዛንም ቦታ ማንነትና ምንነት የሚወርሱበት ምስጢር በምድሩ የአየር ንብረት ፀባይ ነው። የሰው ልጅ ሐይማኖቱ የተዘጋጀው "በዓየር ንብረት ፀባይ" ሕግ በኩል ነው። ይህም ማለት ሰው ሐይማኖትም ይሁን መንግስት የሚያደርገው የሚኖርበትን ምድር የዓየር ንብረት ፀባይ ነው ማለት ነው። ክርስትና በወይና ደጋ የምድር አፈር ሕግ ሲገለጽ፣ እስልምና ደግሞ በበረሃ ማለትም በሙቀት ሕግ ይገለጻል። ይህን መለኮታዊ ምስጢር በደንብ ልናስተውለው ይገባናል። የእግዚአብሔር መንግስት (መንፈስ) የዓየር ንብረት ፀባይ ምርጫ 'ወይና ደጋማ" ሲሆን የዲያብሎስ (ስጋ) መንግስት የዓየር ንብረት ምርጫ ደግሞ "በረሃማ/ሞቃታማ" ነው። ስለዚህም ነው በአብዛኛው ሞቃታማ አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች "እስላም" የሚሆኑት። ምክንያቱም የሙቀት ሕግ የስጋ ሕግ ነውና። እስልምና ደግሞ የስጋ አምልኮ መሆኑ አይካድም። እነዚህ ሁለት አካላት ደግሞ አንዱ አንዱን በመግደል እንደ መንግስት የሚገለጡና የሚነግሱ ሕጎች ናቸው። ስለዚህም ነው ዛሬ በስልጣን ላይ የተቀመጡት ዘር አጥፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ዘ-መንፈስን እየጨፈጨፉ ያሉት፤ ምክኒያቱም ልባቸው ለደቡብ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ እና ከአረብ በረሃዎች ለተገኙ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ብቻ የሚመታው።

እውነተኛ 'አምሐራ' ያልሆነው 'አማራ' ከጋላ-ኦሮሞ አህዛብ በወረሰው የጥላቻ እና ቅጥፈት መንፈስ የኢትዮጵያ ባለቤት፣ የኢትዮጵያ እናት የሆነው የትግራይ እና የኢርትራ ኢትዮጵያ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ቢጠፋለት ደስታው ነው። በዲያብሎሳዊው ሤራቸው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያን እኮ ከኤዶማውያኑ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ሮማውያኑ ጋር አብረው በትግራይ እና ኤርትራ ክፍለ ሃገራት የከፋፈሏት ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አማራዎቹ ናቸው።

አዎ! ይህ የጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አማራዎቹ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዕዛዊ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ያላቸው ጥላቻ በተለይ ባለፉት አምስት ዓመታት በተግባር በግልጽ የታየ እጅግ በጣም አሳዛኝ ክስተት አካል ሆኖ በታሪክ ተመዝግቧል ነው። እኛ በግል ሕይወታችንም፣ ደጎቹና ታጋሾቹ አባቶቻችንና እናቶቻችንም ለብዙ ዘመናት ያዩት ክስተት ነው። ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናውን፣ ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ጸበሉን፣ ታቦታቱን፣ ቋንቋውን፣ ባሕሉን፣ ግዛቱን፣ ፍቅሩን፣ እጣኑን፣ ከርቤውንና ወርቁን ብዙ የሕይወትና የሥራ መስዋዕት እየከፈሉ፣ በአፃፋው በጎ ምላሽ ሳይጠብቁ ብሎም በተፈጸመባቸው በደልና መከራ (ከሰላሳ በላይ አስከፊና አውዳሚ ጦርነቶች ተካሂዶባቸዋል)ለበቀል ሳይነሳሱ አካፈሏቸው፤ ጋላ-ኦሮሞ እና አማራ ግን ማሳደዱን፣ ማፈናቀሉን፣ ማስራቡን፣ መበከሉን፣ ጥላቻውንና ጭፍጨፋውን ቀጥለውበታል። ባጎረስኩ ተነከስኩ! ተንበርክከው በመጸለይ ይቅርታ እየጠየቁ ለመገዛትና በዚህም ለፈጸሙት በደል ሁሉ ካሳውን ለመክፈል ዝግጁ ካልሆኑ፤ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

👉 የዚህ አሳዛኝ ክስተት ትልቁ ምስጢር እንደሚከተለው ነው፤

💭 የእስራኤላውያን (እስራኤል ዘ-ስጋ) እና የኢትዮጵያውያን (እስራኤል ዘ-ነፍስ) ጠላትነት

እስራኤላውያንና ኢትዮጵያውያን ተፈጥሯዊ ጠላትነት ያላቸው ሁለት ሕዝቦች መሆናቸውን ስንሰማ ልንገረም ልንደነግጥ እንችላለን። ምክኒያቱም ለዘመናት የምናውቀውና የተሰበክነው ወዳጅነታቸውንና አንድነታቸውን ብቻ ነውና። ሁለቱ ሕዝቦች ተፈጥሯዊ ጠላትነት እንዳላቸው ደግሞ አሁን በደንብ እንወቀው።

በተለይ ካለፉት አምስት ዓመታት ጀምሮ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጽዮናዊ ሕዝባችን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃድ በማካሄድ ካለው ስጋዊ የጋላ-ኦሮሞ-አማራ እስላማዊ ሥር ዓት ጎን እስራኤል ዘ-ስጋ መሰለፋቸውን እንደማንቂያ ደወል አድርገን ልንወስደው ይገባናል።

አሁን ከመጽሐፍ ቅዱስ የታሪክ ዘገባዎች ጀምረን (የእስማኤልን፣ የዔሳውን፣ የቢኒያምን፣ የሳዖልን ወዘተ ማንነትና ምንነት)የእስራኤል ዘ-ስጋን ማንነትና ምንነት ስናነብብ ለእስራኤል ዘ-ነፍስ (ለኢትዮጵያውያን) ያላቸውን ጠላትነት በግልጽ እንረዳለን። እነርሱ፡ ልክ ጋላ-ኦሮሞ እና አማራ፡ ዛሬ ለመውረስ የሚመኙትን የእኛን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት በደንብ ነው የሚያውቁት/የሚያዩት። ሁሉም እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን) ለመወረስ ነው እየሠሩ ያሉት። በሃሰት ትርክት፣ በማታለል፣ በማሳደድ፣ በጦርነቶችና በጭፍጨፋ።

ከዚህ ቀደምም ሳሰላስልበት የቆየሁበት ክስተት እስራኤል ዘ-ስጋ ከጥንት ጀምሮ በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን) ላይ ያነጣጠር ጥቃት እየፈጸሙ መሆናቸውን ነው። በተለይ ከክርስቶስ ልደት በኋላ እስራኤል ዘ-ስጋ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚነቅፉ፣ መለኮትነቱን የሚክዱና ኢየሱስን የሚያጥላሉ ጽሑፎች አ ጥቅሶች በያዙትና የክርስቶስ ተቃዋሚ አስተምህሮ አካል ተደርገው በሚወሰዱት እንደ 'ታልሙድ' ወይም 'ግማራ' (ሚድራሽ፣ ዞሃር፣ ወዘተ)ያሉ ጽሑፎችን በማቅረብ በእስራኤል ዘ-ነፍስ (ኢትዮጵያ) ላይ በሂደት ጥቃቶችን በመፈጸም ላይ ናቸው። አብዛኞቹ ምንጮች እንደሚሉት ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ500 ዓመተ ምሕረት አካባቢ የተጠናቀቀው ታልሙድ የተፃፈው ከሚሽናህ በኋላ በብዙ መቶ ዓመታት ውስጥ ነው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው አምልኮ እስልምና እኔ እንደምጠረጥረው በእስራኤል ዘ-ስጋውያን እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያውያንን) ለማጥቃት በእነዚሁ በ500ቶዎቹ ዓመታት ላይ የተቋቋመ ነው። እርኩሱ ቁርአን ከታልሙድ የተገለበጠ እንደሆነ ቀደምት የምስራቃውያን ጥናቶች ይጠቁማሉ፤ የቁርአን ትረካዎች ብዙውን ጊዜ ከመጽሐፍ ቅዱስ ይልቅ በታልሙድ ውስጥ ከሚገኙት የአይሁድ የአፍ ወጎች (ሐጋዳህ) እና ታሪኮች ጋር እንደሚዛመዱ ይጠቁማሉ።

በደቡብ አረቢያ የናግራን ጦርነት ወቅት ፊንሃስ ክርስቲያኖችን በናግራን ዶፋር (ዛፋር) በመጨፍጨፉ ከፍተኛ ጥፋት አድርሶ ነበር። ፊንሃስ (በአንዳንድ ምንጮች ዮሴፍ አሴር የሳር ወይም ዱ ናዋስ እየተባለ የሚጠራው) በስድስተኛው /6ኛው ክፍለ ዘመን (በግምት 518 ..) በየመን የነበረ አይሁዳዊ ንጉስ ነበር በናግራን የነበሩ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፉና ሃይማኖታቸውን እንዲክዱ ሲያደርግ የነበረው። ይህም የታላቁ ንጉሥ ካሌብ ወረራና የዐረብ የመን ጦርነት እንዲቀሰቀስ ምክንያት ሆኗል።

እንግዲህ ደቡብ አረቢያ (የመን)ከእስራኤል ዘ-ነፍስ(ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች) በሃጋራውያኑ/እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ እስራኤል ዘ-ስጋ አማካኝነት በፋርሳውያን ቁጥጥር ሥር እንድትወድቅ ከተደረገች በኋላ ነበር የእስልምና መቅሰፍት የጀመረው። የመጀመሪያዎቹን የክርስቶስ ተቃዋሚ ጂሃዳውያኑንም (የመሀመድ ተከታዮችን) ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በመላክ ነበር አጋንንታዊ የወረራ ችግኞችን የተከሉት። ወዲያውም ፋርስ በእስልምና መቅሰፍት ሙሉ በሙሉ ተመታች። አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ግን ሙሉ በሙሉ አጥፍተው እስራኤል ዘ-ነፍስን መውረስ ስላልቻሉ በሂደት ቀስ በቀስ ልክ እንደዛሬው እንደ አፄ ይኩኖ አምላክ ያሉ አገር በቀል ከሃዲዎችን በመጠቀም ሃሰተኛ እና ስጋዊ የሆነ 'ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥትን' መሠረቱ። ይህን በደንብ ልብ እንበለው። ከዚህ ጋር በተያያዘ ነበር 'አማራ''ትግሬ' የሚባሉ የስጋ ማንነቶችና ምንነቶች በእስራኤል ዘ-ስጋ በኩል የተፈጠሩት። ምን ያህል ዲያብሎሳዊ አካሄድ እንዳላቸው እናስተውል። ሂደቱንም በመቀጠል ከኤዶማውያኑ ሮማውያን እና እስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች ጋር በማበር ዘር አጥፊዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎችን በሃገረ ኢትዮጵያ አሰፈሯቸው፤ ወዲያውም በተለይ በጎንደርና ወሎ አካባቢ ከሚገኙት አምሐራዎች ጋር ተዳቅለው ዛሬ 'አማራ' የሚሏቸውን እንደነርሱው ጣዖት አምላኪዎች የሆኑትን ስጋውያን እየተጠቀሙ መስፋፋት ጀመሩ። እነ ፃድቁ አባቶቻችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት፣ ታላላቆቹ ነገሥታት/ ሰማዕታት እነ አፄ ዐምደ ጽዮን፣ አፄ ዮሐንስ አራተኛ በኤዶማዊ እስራኤል ዘ-ስጋ ተንኮልና ሤራ የወደቀ ይህን ሕዝብ ለማዳን ብዙ መስዋዕቶችን እና ተጋድሎዎችን አድርገዋል።

እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተደጋጋሚ ጥቃቶች የሚካሄድባቸው እስራኤል ዘ-ነፍስ (የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች)እና ሰሜናዊው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ግዛት ብቻ መሆናቸው ምንን ይጠቁመናል?

አዎ! እስራኤል ዘ-ስጋ እና እስራኤል ዘ-ነፍስ (ኢትዮጵያ) ተፈጥሯዊ ጠላትነት አላቸው። የጠላትነታቸው ምስጢር ሁለቱ አገሮች የተዘጋጁበት ሕግ ሲሆን ይህም የስጋና የመንፈስ አካላት ልዩነትና ጠላትነት በመባል ይታወቃል። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች በተዘጋጁበት የምድር አፈር ሕግ "ስጋዊ" ሲባሉ እስራኤል ዘ-ነፍስ ኢትዮጵያውያን ደግሞ "መንፈሳዊ" ተብለዋል። የስጋና የመንፈስ ሕዝቦች ፣ አገሮችና መንግስታ ናቸው። የሁለቱ ጠላትነትም ይህ ሲሆን አንዱ በአንዱ ሞት ላይ የሚገለጥና የሚነግስ ስምና ክብር ነው ያላቸው። ስጋ በመንፈስ ሞት ላይ ፥ መንፈስ ደግሞ በስጋ ሞት ላይ የሚገለጥና የሚነግስ ዓለማቀፋዊ የመንግስት ሕግና ሥርዓት ናቸው። ሁለቱ በአንድነት መገለጥም ይሁን መንገስ አይችሉም። አንዱ አንዱን ገድሎ ነው የሚነግሰው።

የሉሲፈራዊውን ቭላዲሚር ሌኒን ቃል ለመጠቀም ያህል፤ እንደ 'ጠቃሚ ሞኞች' እስራኤል ዘ-ስጋን በማገልገል ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ብቻ እንኳን የኢትዮጵያን የፖለቲካ፣ ምጣኔ ሀብት እና ማሕበረሰባዊ ሥርዓት የተቆጣጠሩት ጋላ-ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ኢህአፓዎች፣ ህወሓቶች፣ ሻዕብያዎች፣ መሀመዳውያንና ፕሮቴስታንቶች፡ እስራኤል ዘ-ነፍስን (ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን) በማሳደድና በመጨፍጨፍ ላይ ያሉት በመንፈስ ሞት ላይ የሚገለጠውንና የሚነግሠውን ሉሲፈራዊ መንግስታዊ ሕግንና ሥርዓትን የእስራኤል ዘ-ስጋን ተልዕኮ ለመፈጸም ሲሉ ነው።

እንደዚህም ሁሉ የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የተዘጋጀው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን) ሞትና ባርነት በኩል ነበር። ይህም የምኞት ሕግ የተዘጋጀ ስምና ክብር ነው የተቀበሉት። የእስራኤል ዘ-ስጋ ስምና ክብር በ "አንፃራዊ" (አልበርት አይንሽታይንን እናስታውስ)ሕግ የተዘጋጀ ሲሆን በዚህም መለኮታዊ ፈቃድ አንድ አካል ስሙንና ክብሩን የሚያገኘው ከሌላው አካል ጸጋና በረከት ይሆናል። ሌላውን በሞትና በባርነት ሕግና ሥርዓት በመግዛት የሚዘጋጅ ስምና ክብር ነው። የሌላን አካል ስምና ክብር ነው በሞትና በጥፋት ዕውቀት ፣ ጥበብና ኃይል በመስረቅ ነው ለራሳቸው የሚያደርጉት። በዚህም መረዳት የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የራሳቸው ሳይሆን የሌላ አካል ስምና ክብር ነው ማለት ይሆናል። ያን ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት የተቀበለውን ሕዝብ አገርና መንግስት በሞትና በጥፋት ዕውቀት ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል ስም በማጥፋት/በማጠለሸት፣ በማሳደድ፣ በማሰርና በመግደል ስሙንና ክብሩን ለራስ ማድረግ ነው። በጣም የሚገርመውና የሚያስደነግጠው ደግሞ የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች የምኞት ስምና ክብር የተዘጋጀው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (በኢትዮጵያውያን)ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት በኩል መሆኑ ነው። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች ስምና ክብር የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያውያን)የሕይወትና የነፃነት ስምና ክብር ነው የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆች የራሳቸው የሚያደርጉት ስምና ክብር። ይህን ትልቅ እውነትም በነቢዩ ሙሴ ራዕይ ማስመስከር ይቻላል። የእስራኤል ዘ-ስጋ ልጆችን ከግብጽ የሞትና የባርነት ቤት አውጥቶ እንደ ሕዝብ፣ እንደ አገርና እንደ መንግስት ያቆማቸው በሙሴ በኩል የተገለጠው የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያ) የሕይወትና የነጻነት ስምና ክብር ነበር። ከዚህም በተጨማሪ እንደ አ..አ በ1947(8).ም እስራኤል ዘ-ስጋ ከተበተኑበት ክምድር ሁሉ ፊት ሰብስቦ እንደ ሕዝብ፣ እንደ አገርና እንደ መንግስት ያቆማቸውና ያነገሳቸው በስጋ ምኞት የተገደለው የእስራኤል ዘ-ነፍስ (የኢትዮጵያ)ጸጋና በረከት ነበር። ይህም ብዙ ሕይወት የቀጠፈበት የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ምስጢር ነበር።

ከአምስት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቱ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ሲከፍት ሦስተኛውና ምናልባት የመጨረሻው የዓለም ጦርነት ተጀምሯል። በተለይ ዛሬ እራሳቸውን 'አማራ' እያሉ የሚጠሩት ከንቱዎች ከኤዶማውያኑ፣ ከእስማኤላውያኑ፣ ከጋላ-ኦሮሞዎች፣ ከህወሓቶች፣ ከሻዕብያዎች፣ ከመሀመዳውያንና ከፕሮቴስታንቶች ጋር አብረው በእስራኤል ዘ-ነፍስ (ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ)፣ በልጆቿ ብሎም በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና፣ በግዕዝ ቋንቋ እና በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት በማካሄድ ላይ ያሉት እስራኤል ዘ-ነፍስን (ኢትዮጵያን)፣ ሕዝቧን፣ ሃይማኖቷን፣ ግዕዝ ቋንቋን ባጠቃላይ የመንፈስ ማንነትን እና ምንነትን ከቻሉ የራሳቸው ለማድረግ (ለመውረስ) ሁሉም ኬኛ! ኬኛ! ኬኛ! ተጠቂነቱንም በራሳቸው ስም ("ትግራይ ጀነሳይድ" የሚለውን ትክክለኛ ጀነሳይድ ሀሰተኛ በሆነ በአማራ ጀነሳይድ/በኦሮሞ ጀነሳይድ መተካት ወዘተ)– ካልቻሉ ደግሞ ሁሉንም አጥፍተው እስራኤል ዘ-ስጋን ለማንገስ ሲሉ ነው።

ይህን እጅግ በጣም ጥልቅና ትልቅ ምስጢር ከዛሬዋ ዓለማችን፣ በተለይ በሃገረ ኢትዮጵያ ከሚታየው ታሪካዊ ሁኔታ ጋር በማነጻጸር በጥሞና እንመልከተው። ጉዳዩ የሕይወትና የሞት ጉዳይ ነው። ይህን እጅግ ድንቅ መለኮታዊ ምስጢር መዳን የሚሹና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜን ኢትዮጵያውያን የማወቅ ግዴታ አለባቸው።

Tuesday, March 24, 2026

Jesus' Final Warning: Chaos in Babylon Saudi Barbaria + UAE! Major Floods Swept Away Homes, Cars

https://www.bitchute.com/video/H6UvLm3TKKpL/

https://rumble.com/v77k7os-jesus-final-warning-chaos-in-babylon-saudi-barbaria-uae-major-floods-swept-.html

💧 የዲያብሎስ አውራ ጎዳና ላይ ያለው የመጨረሻው ውሃ?

💧 Last Water on the Devil's Highway?

👉 ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው...

🔥በእስማኤል + በኤሳው አረቢያ እና በፋርስ ግጭቶች መካከል፣ ከባድ ዝናብ በባህረ ሰላጤው ክልል ላይ በፀረ-ክርስቶስ ሳዑዲ ባርባሪያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች፣ ኦማን እና ኳታር ላይ ከባድ ጎርፍ አስከትሏል።

ቢያንስ አራት ሰዎች ሲሞቱ፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ደግሞ በኦማን በሚገኘው የሙስካት ክልል የውሃ መቆራረጥ መንገዶች ተረፉ። ጎዳናዎች ወደ ወንዞች ተለውጠዋል፣ የአደጋ ጊዜ ቡድኖችም የተዘጉ አሽከርካሪዎችን ለመርዳት ሲሰሩ ሸለቆዎች ሞልተዋል።

ከዚህም በላይ ትልቅ የአየር ሁኔታ ለውጥ ወደ መካከለኛው ምስራቅ እየመጣ ነው። ..ከነገ መጋቢት 252026 ጀምሮ፣ የሳውዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፣ ኢራን እና ኢራቅ ክፍሎች ከባድ ዝናብ እና ኃይለኛ አውሎ ነፋሶች ቀናት ሊታዩ ይችላሉ።

የአየር ሁኔታ ባለሙያዎች እንደሚሉት ይህ ብዙም ውሃ የማያገኙባቸው ቦታዎች ላይ ጎርፍ ሊያስከትል ይችላል፣ ልክ ከጥቂት ዓመታት በፊት በአቡ ዳቢ እና ዱባይ ከታየው የጎርፍ መጥለቅለቅ ጋር ተመሳሳይ ነው።

Colors of Zion / የ ጽዮን ቀለማት❖

በኖኅ ዘመን ዓለምን ለማጥፋት ውሃ ጥቅም ላይ ውሏል። በመጨረሻም እሳት ምድርን እንደገና ያጠፋታል።

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬]❖

፴፯ የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና።

፴፰ በዚያች ወራት ከጥፋት ውኃ በፊት፥ ኖኅ ወደ መርከብ እስከገባበት ቀን ድረስ፥ ሲበሉና ሲጠጡ ሲያገቡና ሲጋቡም እንደ ነበሩ፥

፴፱ የጥፋት ውኃም መጥቶ ሁሉን እስከ ወሰደ ድረስ እንዳላወቁ፥ የሰው ልጅ መምጣት ደግሞ እንዲሁ ይሆናል።

[የትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፬]❖

እነሆ፥ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞችና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፤ የሚመጣውም ቀን ያቃጥላቸዋል፥ ሥርንና ቅርንጫፍንም አይተውላቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።”

🔥 Amid Ishmael + Esau Arabia and Persia conflicts, heavy rains lash Gulf region triggering floods across Antichrist Saudi Barbaria, UAE, Oman, Qatar.

At least four deaths, while dozens of people have been rescued from waterlogged roads of the Muscat region in Oman. Streets have turned into rivers, and valleys have overflowed as emergency teams worked to assist stranded motorists.

The Gulf region, which is already battered by weeks of conflict, has been hit by promising torrential rains, causing floods like situation in several areas of the Persian Gulf. Meteorologists confirmed that the heavy rain was caused by a western disturbance, which is unusually deep. The weather department said the disturbance could dump 100–200 mm of rain across Saudi Arabia, Dubai, Abu Dhabi, Qatar, Bahrain and nearby areas in just four to five days starting late March 2026.

In deserts that typically receive less than 100 mm of rainfall annually, the risk of flash floods remains significant. The Muscat region in Oman has already been affected, with over 100 mm of rain recorded within a few days. Local media reports confirm at least four deaths, while dozens of people have been rescued from waterlogged roads. Streets have turned into rivers, and valleys have overflowed as emergency teams worked to assist stranded motorists.

Visuals of flooded roads have surfaced.

The even bigger weather change is coming to the Middle East. Starting tomorrow, March 25, 2026, parts of Saudi Arabia, the United Arab Emirates (UAE), Iran, and Iraq could see days of very heavy rain and strong storms.

Weather experts say this could bring flooding in places that rarely get much water, similar to the mass flooding that was witnessed in Abu Dhabi and Dubai just a couple of years ago.

Colors of Zion / የ ጽዮን ቀለማት

Water was used to destroy the world in Noah's time. Fire will again destroy the earth at the end.

❖[Matthew 24:37-39]❖

For as were the days of Noah, so will be the coming of the Son of Man. For as in those days before the flood they were eating and drinking, marrying and giving in marriage, until the day when Noah entered the ark, and they were unaware until the flood came and swept them all away, so will be the coming of the Son of Man.”

[Malachi 4:1]❖

For behold, the day is coming, burning like an oven, when all the arrogant and all evildoers will be stubble. The day that is coming shall set them ablaze, says the Lord of hosts, so that it will leave them neither root nor branch.”

Islam's Heaven Under Threat! Another Flooding Event in Mecca, Saudi Arabia

https://www.bitchute.com/video/lXOPTVlPgq7g

https://rumble.com/v6rx30t-islams-heaven-under-threat-another-flooding-event-in-mecca-saudi-arabia.html

ቆሻሻዋ የእስልምና ገነት ሳውዲ ሌላ ማስጠንቀቂያ እየተሰጣት ነው! ሌላ የጎርፍ አደጋ በመካ እና ዙሪያዋ | ጎርፍ የመንጻት፣ የመበጥበጥ እና የመነቃቃት መለኮታዊ ዘይቤ ነው።

[የማቴዎስ ወንጌል ም ዕራፍ ፳፬፥፮፡፰]❖

ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችኹ ይህ ሊኾን ግድ ነውና ፥ ተጠበቁ ፥ አትደንግጡ ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው። ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና ፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይኾናል፤ እነዚህም ዅሉ የምጥ ጣር መዠመሪያ ናቸው።”

Floods are a divine metaphor for cleansing, disruption, and awakening.

❖[Matthew 24:6-8 ]❖

“And you will hear of wars and rumors of wars. See that you are not alarmed, for this must take place, but the end is not yet. For nation will rise against nation, and kingdom against kingdom, and there will be famines and earthquakes in various places. All these are but the beginning of the birth pains.”

America's $1 Trillion Mistake: How The 911 Saudi's Control Trump and Secretly Bought the US Military

https://www.bitchute.com/video/WyxcYl7lYyo3/ https://rumble.com/v77m1va-americas-1-trillion-mistake-how-the-911-saudis-control-trump-and-sec...