Saturday, August 22, 2026

The Feast of the Assumption of Saint Mary | Filseta -- ፍልሰታ

 ፍልሰታ ለማርያም (ኪዳነ ምሕረት)ነሐሴ ፲፮ የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ


https://www.bitchute.com/video/akesu4q4302a/

https://rumble.com/v7ei08c-the-feast-of-the-assumption-of-saint-mary-filseta-.html

😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ - በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡

ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ”ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡

በዚሁ በነሐሴ ፲፮ ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድ፡

😇 የእመቤታችን አማላጅነቷ አይለየን አሜን

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/blog-post_22.html

🧕 Filseta (Ge'ez: ፍልሰታ) or The Assumption of Virgin Mary is a feast day observed by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and Eritrean Orthodox Tewahedo Church in commemoration of the Dormition and Assumption of Mary.

The Assumption of Virgin Mary is the most highly honored feast among all the feasts of the Saints. Observed on August 22 (August/Nehase 16 According to the Ethiopian calendar), the Feast of the Assumption commemorates the entrance of Saint Mary’s corporeal body and soul into heaven as she preceded the faithful believers, taking her seat at the right hand of her bridegroom and Son. The feast is based on the conviction that the Lord did not permit the body in which He Himself had dwelt to fall prey to corruption and dissolution: though Mary as a human being underwent death, she was taken up into heaven. To Ethiopians, the celebration of this event bears a powerful witness to the eschatological truth of their faith. As members of the Church, they await the final consummation. On the Last Day, the righteous will rise from the grave and be united once more to a body–not a body such as we possess now, but one that is transfigured and “spiritual” a body in which inward sanctity is made outwardly manifest. The Ethiopian faithful, assured of their resurrection first and foremost by the resurrection of their Lord and Savior Jesus Christ, are being further assured by the Assumption of their sister, the Virgin Mary, and therefore observe the Feast of the Assumption with high honor and supreme joy. (1 Cor. 15:40-42)

Ethiopian Orthodox Christians have a striking loyalty to their faith which is easily observed during such seasons as the Feast of the Assumption of the Virgin Mary, Mother of God. This devotion is expressed, as we have seen, through the rich and varied hymns and prayers dedicated to the Virgin, in addition to the splendid titles and the poetic imagery which are associated with her. Thus, Ethiopians have retained a sense of the mystery and miracle of the incarnation of God, God’s relationship with humanity, the divine maternity of Mary, her favor with God and her identity with the people of God throughout the ages. Almost every facet of the Ethiopian Orthodox liturgy and worship is an elaboration of the grace of God extended to humanity in the mystery of the incarnation of our Lord and Savior Jesus Christ through the holy Virgin Mary. In this respect, Ethiopian Christians see the election of the Virgin by God as the instrument for the work of salvation.

The Feast of the Assumption of the Virgin Mary is important for Ethiopian Orthodox believers for several reasons. For one thing, much of the life of the Orthodox is spent in recitation of the prayers and of the devotional literature honoring the Virgin Mary. Throughout their lives, they listen time and again to the stories of the Virgin’s life and hardships, joys and sorrows contained in the apocryphal gospels and The Book of the Miracles, as well as others. These stories form a part of the Orthodox Christian’s very consciousness; they strengthen his or her identity and experience in its similarity to the Virgin Mary From the beginning of their Christian life, the Orthodox believers are assured that Mary, in so far as she is a human being, is their sister; and because she has suffered in a fallen world like all human beings, she is their Mother, well acquainted with the pain and agony of this world and ready to comfort and save. Finally, because the Virgin is above all the Mother of God, she is their hope, for through her our salvation has become accessible in her Son, our Lord and Savior Jesus Christ. Thus, the celebration of the Feast of the Assumption is not merely an interlude between engagements; for the Ethiopian Christian, the annual Feast of the Virgin is the ever-repeated Culmination of a life-time of teaching and learning, listening and believing. In this Feast, the believer celebrates all that the Virgin Mary has come to mean to him or her. It is here, in the context of her Assumption, that the faithful affirm the attributes of the Mother of God, the Virgin Mary. She is to them the intercessor, the virgin mother, the sister, the Lady of Sorrows, the queen–seated beside her Son, our Lord and Saviour, in heavenly glory.

In addition, the Feast of the Assumption of the Virgin Mary emphasizes the nature of God, God’s concern for the world which He created, His desire to redeem and save it through the willing participation of a humble woman, the two-fold Virgin Mary, who was pure in body and in soul. In this respect, the Feast of the Virgin represents a celebration of God’s love and charity. God gave His only Son to the world that the world might live through Him; the Virgin Mary willingly chose to participate in that salvation, and to bear to the world God Himself! Thus, the Feast of the Assumption is a time when the faithful express their gratitude to Mary through the works of charity, feeding the hungry, clothing the naked; visiting the sick; comforting the sorrowful, welcoming the stranger. In this way, they hope to express something of the unconditional love of God as expressed in the life of the Virgin Mary, His Mother. Indeed, the very name of Mary, understood within the context of the life of the Ethiopian Orthodox Incarnation Church, has come to be associated with the kindness, the tenderness, the love, and the mercy of God Himself. The Feast of the Assumption is also a time when the faithful examine their lives in light of the purity, holiness, and obedience of the virgin. Remembering her faithfulness to God and sacrificial love for her precious Son, the faithful are reminded of their own relationship to Him, or lack thereof. In this spirit one fasts, one prays, one dedicates anew his or her life to God. The Virgin Mary is associated with all of this. In her, the Orthodox see the purity of her virginity and thus, the willingness and capacity for serving God. In the purity of her obedience to God expressed in her response to the angel’s message, “Behold, I am thy handmaiden, let it be done to me according to thy word”, they see her faithfulness and in the purity of her gratitude and love for God. For He who is mighty has done great things for me, and holy is his name! they see the meaning of humility and thanksgiving. Mary is the expression of what God intends for them; she is the one, though human, who expresses the perfect will of God; she is humanity par excellence. One could say that like the Apostles before them the faithful fast in order to see and perceive the attributes, the holiness, the purity, the wonder of the Virgin Mary. (Luke 1:38, 1:49)

The celebration of the Feast of the Virgin is clearly a celebration of God’s victory over death as expressed in the assumption of the Virgin Mary and of the eschatological assurance that what Mary enjoys, eternal life in heaven’s glory, is that to which we can look forward in the future. Because the Virgin Mary shares in our death and has assumed her place in God’s kingdom, we have the sure hope that we will one day share her victory over a world of sin, decay, and corruption. She is the first-fruit of God’s eternal kingdom. Our Lord and Savior Jesus Christ has received her in the heavenly places; He has made a place for His blessed Mother. For this reason, we, too, await the day when we will be joined together with our Lord and Savior Jesus Christ. Mary, who is in every way a human being, like ourselves a daughter of Adam, assures us of our hope. In a sense, one could say that for the Ethiopian Christian, Mary is the guarantee of the promise of our Lord and Savior Jesus Christ.

Thursday, August 20, 2026

US Tourist Dies After Being Struck By Lightning While Hiking Italy’s Mount Etna | St. Paul Connections

 

https://www.bitchute.com/video/p9wkqUvpI6Ux/

https://rumble.com/v7efe6c-american-tourist-struck-by-lightning-while-hiking-italys-mount-etna-st.-pau.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሱን ይማርለት ✞✞✞

 ✞ የአሜሪካ ቱሪስት እሳተ ገሞራው በመፈንዳት ላይ ባለው በጣሊያን ኤትና ተራራ ላይ ሲጓዝ በመብረቅ ተመትቶ ከሞተ በኋላ ህይወቱ አለፈ | ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር ምን ያገናኘዋል?

የዊቺታ ነዋሪ የሆነው የ29 ዓመቱ ዲላን ስታንድፋስት፣ በጣሊያን ውስጥ በአውሮፓ ውስጥ በጣም ንቁ እሳተ ገሞራ በሆነው ኤትና ተራራ ላይ ሲጓዝ እ..አ ነሐሴ አስራ ስድስት/16 በመብረቅ ተመትቶ ከሞተ በኋላ ባለስልጣናት ተናግረዋል።

የዊቺታ ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ነሐሴ አስራ ስምንት18 ለስታንድፋስት እና ለቤተሰቡ ጸሎት ጠይቋል።

ስታንድፋስት ከ2020 እስከ 2022 በዊቺታ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ በቅዱስ ጳውሎስ ዩኒቨርሲቲ የክርስቲያናዊ ደብር እንቅስቃሴ አስተባባሪ ነበር።

😇 ቅዱስ ጳውሎስ በ፶፱/59 .ም አካባቢ ወደ ሮም ባደረገው ታዋቂ ጉዞ በሲሲሊ ሲራኩስን ለሶስት ቀናት ጎብኝቷል። (ዲላን ስታንድፋስት የ፳፱/29 ዓመት ልጅ ነበር)

በሲራኩስ ታሪካዊ ጉብኝት

  • ቅዱስ ጳውሎስ ክርስትናን ወደ ሲሲሊ ደሴት ያመጣው ለአጭር ጊዜ በቆየው የሦስት ቀናት ቆይታው ነው።
  • በከተማዋ ውስጥ በግሪክ ቋንቋ ሰብኳል።
  • የቅዱስ ጳውሎስ 'አፖስቶሎ፣ ሲራኩሳ ቤተክርስቲያን” የሚገኘው በጥንታዊው የአፖሎ ቤተ መቅደስ አቅራቢያ በምትገኘው ኦርቲጂያ ደሴት ላይ ነው።

🚨 ትላንት የኮፕት ወንድሞቻችን ባቀረቡት የዩቲውብ ዝግጅት፡

https://youtu.be/yccXHBUIAxY

ጥንታዊ ቤተክርስቲያን እምነትን ሳይለውጥ ዘመናዊ ትውልድን ማግኘት ይችላል? ከአባ አባይ እና ከአባ አንተነህ ጋር።

አባ አባይ እና አባ አንተንህ ከቅዱስ ጳውሎስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን፣ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ዳርቻ በቴምፕል ሂልስ፣ ሜሪላንድ፣ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡ ካህናት ናቸው።

🌋 Italy is Scared: Naples Region Rocked by More Than 150 Quakes | Campi Flegrei Supervolcano is About to Erupt

https://www.bitchute.com/video/OmWcCG8bYf2U/

🌋 ዛሬ ረቡዕ ፲፬ ነሐሴ ፳፻፲፮ ዓ.ም በሮማናውያኑ ቁስጥንጥንያ የተወለዱት ኢትዮጵያዊው አባታችን የአቡነ አረጋዊ ዕለት ነው። በእሳቸው ዕለት በድጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥና የእሳተ ገሞራ ክስተት በሮማ ግዛት

💭 'Standfast' is a noun or verb phrase meaning a firm, fixed, or unyielding position, or the act of refusing to abandon a belief, opinion, or physical location.

An American tourist (Dylan Standfast) was killed by a lightning strike on Sicily’s Mount Etna while hiking Europe’s largest volcano following a period of intense activity, Italian firefighters said Monday.

The 29-year-old man from Kansas was rescued by helicopter after being struck Sunday evening in an exposed, barren area. He was later declared dead by medical personnel. His name was not released.

The man was found at about 1,400 meters (nearly 4,600 feet) in the Rocca Capra area.

Authorities have closed areas of the volcano’s slope to hikers due to the volcano’s prolonged activity — which forced the closure of the airport in nearby Catania for most of last week — but it was unclear if he was in such an area.

Officials said that more people have died on Etna from lightning strikes over recent decades than from volcanic activity. The last eruption-related fatalities were in 1987.

Identity revealed for Wichita man who died on Mount Etna

Dylan Standfast enjoyed high elevations. Photos posted on his personal Facebook page showed him happily posing earlier this month at Kelso Ridge, Colorado, and last year in Glacier National Park in Montana.

Standfast, 29, of Wichita, died after being struck by lightning Aug. 16 while hiking Mount Etna, Europe's most active volcano, in Italy, authorities said.

The Catholic Archdiocese of Wichita on Aug. 18 requested prayers for Standfast and his family.

Standfast earned a bachelor's degree in 2019 from Wichita State University and was a programmer from 2016 to 2019 with the Wichita-based Kansas Turnpike Authority, his LinkedIn page said.

Standfast was a community activity coordinator from 2020 to 2022 at St. Paul University Parish at Wichita State University.

Hiker's death highlights unlikely danger

Standfast's death highlighted an unlikely danger on Europe's most active volcano: Lightning has killed more people there in recent decades than eruptions.

Standfast was hiking above the tree line on Aug. 16 when the strike occurred, according to multiple media reports. His death comes after a week of volcanic activity that sent ash high into the air, disrupted flights across Sicily and prompted officials to restrict access to parts of the volcano.

😇 Saint Paul visited Syracuse in Sicily for three days around 59 AD during his famous journey to Rome. (Dylan Standfast was 29 years old)

Historical Visit in Syracuse

  • St. Paul brought Christianity to Sicily during his brief three-day stop.
  • He preached in the city in Greek.
  • The San Paolo Apostolo, Siracusa church sits on the island of Ortigia near the ancient Temple of Apollo.

🚨 Yesterday:

Can an Ancient Church Reach a Modern Generation Without Changing the Faith? With Father Abai & Father Anteneh.

Father Abai and Father Anteneh are priests from the Saint Paul Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, St. Temple Hills, Maryland. United States.

R.I.P Berlusconi – Who Was Forced to Return The Axum Obelisk to Ethiopia After Lightning Struck It

የአክሱም ሐውልት በሮማ ጣልያን በመብረቅ ሲመታ ወደ ኢትዮጵያ ይመልሱ ዘንድ የተገደዱት የቀድሞው የኢጣልያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ አረፉ። ነፍሳቸውን ይማርላቸው! ❖

https://www.bitchute.com/video/lzMVx1sPrBPh/

💭 Italians Committed Terrible Crimes, Then Forgot Them, Repeated Them in Ethiopia in 1880s + 1930s, Then Forgot Them, Ethiopians forgave them, Now They Repeat those crimes vía The Oromos. History repeats itself.

🛑 Italy Invited a Genocider, the Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!

🛑 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው

https://www.bitchute.com/video/OdrYeyz4h2gO/

Wednesday, August 19, 2026

Mount Tabor, Jesus' Transfiguration Site: Christians In Israel Fear Rising Harassment Amid Violent Assaults

https://www.bitchute.com/video/QKuI8WGZT0Q1/

https://rumble.com/v7eds0q-jesus-transfiguration-site-christians-in-israel-fear-rising-harassment-amid.html

☀️ የታቦር ተራራ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በተአምራዊ መልክ በተገለጠበት ቦታ ዛሬ በእስራኤል ያሉ ክርስቲያኖች በዓመፅ ጥቃቶች መካከል እየጨመረ የሚሄድ ትንኮሳን ይፈራሉ

😔'በልማድህ ብትዞር ፈጥኖም ይሁን ዘግይቶ ከጎንህ ይተፋበሃል'

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ሲስተር ማዬላ ባህላዊ ጥቁር መሸፈኛዋን እና ልማዷን ለብሳ፣ በኢየሩሳሌም አሮጌ ከተማ ውስጥ በሌላ የካቶሊክ መነኩሴ ላይ በተፈጸመ ጥቃት አቅራቢያ ወደ ሥራ ትሄዳለች - አሁን ለእሷ ጥበቃ ከአይሁድ በጎ ፈቃደኛ ጋር።

ክርስቲያኖች ከእስራኤል ሕዝብ ውስጥ ከሁለት በመቶ በታች ይደርሳሉ፣ እና ብዙዎች የሚታዩ የእምነታቸው መግለጫዎች ትንኮሳ እንደሚፈጥሩ ይፈራሉ፣ ይህም የክልል ግጭት እየጠነከረ ሲሄድ ተባብሷል።

እህቱ ከተደበደበች በኋላ ፈርቻለሁ” ስትል ከሃያ/20 ዓመታት በላይ በኢየሩሳሌም ውስጥ በየጊዜው የኖረችው የሜክሲኮ መነኩሴ ሲስተር ማዬላ ተናግራለች። "ከዚህ በፊት፣ አንድ ሰው የበለጠ በራስ መተማመን ሊኖር ይችል ነበር። አንዳንድ ሰዎች ይተፉ ነበር፣ አንዳንዶቹ ሰላም አሉ። አሁን በእግዚአብሔር መታመን አለብን።"

እምነቷን እና ከአካባቢው በጎ ፈቃደኞች እርዳታ ብርታት ታገኛለች፣ ነገር ግን ክስተቶች ቀጥለዋል፤ በቅርቡ አንዲት ታዳጊ ከኋላዋ እጅግ በጣም ኦርቶዶክስ አይሁዶችን ሲያልፉ ተፋች። ወጣቷ ጉሮሮዋን እያጸዳች እንደሆነ አጥብቃ ትናገራለች፣ ነገር ግን በጎ ፈቃደኞቹ ፖሊስን አሳውቀዋል።

እንደዚህ አይነት ክስተቶች በተለይም እ..አ በጥቅምት 72023 በሃማስ መሪነት በተሰነዘረው ጥቃት ግጭት እና ክፍፍል ከተባባሰ በኋላ በእስራኤል ውስጥ ክርስቲያኖች ያጋጠሟቸውን ቀጣይ ትግሎች ያንፀባርቃሉ። ሆኖም የሃይማኖት መሪዎች እና ተንታኞች ጠንካራ የፖሊስ እርምጃዎችን፣ ክስ መስርተው የግሪክ ኦርቶዶክስ መንግስት ልዑክ ለክርስቲያን ዓለም መምረጥን ጨምሮ አዎንታዊ እርምጃዎችን ይጠቅሳሉ።

በሰሜናዊ እስራኤል ውስጥ አንዳንድ ክርስቲያኖች አይሁዳዊ ስላልሆኑ ግዛቱ ከወንጀል በቂ ጥበቃ እንደማይሰጥ ይሰማቸዋል። ሆኖም፣ እነዚህ ስጋቶች የካቶሊክ ቡድኖች በቅርቡ በታቦር ተራራ ላይ በተከበረው ክብረ በዓል ላይ እንዳይገኙ አላገዷቸውም፣ ይህም ወንጌሎች ኢየሱስ ከሙሴ እና ከኤልያስ ጋር እንደተለወጠ የሚገልጹበት ቦታ ነው።

ጨለማ የሰዎችን ልብ በሚሞላበት ዓለም ውስጥ የእግዚአብሔርን ብርሃን ለሌሎች ሰዎች ማሰራጨት አለብን” ብለዋል አንድ የወጣቶች ቡድን የመሩት መነኩሴ ሲስተር ሙና።

ለብዙ ክርስቲያኖችና አይሁዶች፣ በቅድስት ምድር አብሮ መኖርን መጠበቅ የራሳቸውን ረጅም የሃይማኖት ስደት ታሪክ ተከትሎ የሞራል ግዴታ ነው።

ክርስቲያኖች ከቤታቸው ወጥተው በኢየሩሳሌም እንዲፈሩ አልፈልግም…” ሲሉ ሲስተር ማዬላን የሸኙት የአይሁድ የእስራኤል አስተማሪና አክቲቪስት ይስካ ሃራኒ ተናግረዋል። “በአይሁድ ታሪኬ ውስጥ ይህንን ሁለት ሺህ/2,000 ዓመታት አልፌያለሁ። ይህ እንዲሆን አልፈቅድም።”

😔 ‘If you stroll around in your habit, sooner or later you’ll get some spitting next to you’

👉 Courtesy: AP + The Independent, Friday 14 August 2026

Wearing her traditional black veil and habit, Sister Mayela travels to work near the site of a violent assault on another Catholic nun in Jerusalem’s Old City — now accompanied by a Jewish volunteer for her protection.

Christians account for under two per cent of Israel’s population, and many fear that visible expressions of their faith draw harassment, which has worsened as regional conflict deepens.

"I’m scared after the sister was beat up," said Sister Mayela, a Mexican nun who has lived in Jerusalem periodically for more than 20 years. "Before, one could live with more confidence. Some people spat, some said hi. Now we have to live trusting in God."

She draws strength from her faith and assistance from local volunteers, yet incidents continue; a teenager recently spat behind her as they walked past ultra-Orthodox Jews. The youth insisted she was merely clearing her throat, but the volunteer alerted police.

Such episodes reflect the ongoing struggles faced by Christians in Israel, especially after the Hamas-led attack on Oct. 7, 2023 deepened conflict and division. However, religious leaders and analysts cite positive steps, including firmer policing, prosecutions, and the selection of a Greek Orthodox government envoy to the Christian world.

Across northern Israel, some Christians feel the state offers inadequate protection from crime because they are not Jewish. Nevertheless, these concerns did not prevent Catholic groups from attending a recent celebration on Mount Tabor, the site where the Gospels state Jesus appeared transfigured with Moses and Elijah.

“In a world where darkness is filling the hearts of people, we need to diffuse God’s light to other people,” said Sister Muna, the nun who led one youth group.

For many Christians and Jews, protecting coexistence in the Holy Land is a moral imperative after their own long histories of religious persecution.

“I don’t want Christians to go out of their house in Jerusalem … and have fear,” said Yisca Harani, the Jewish Israeli educator and activist who escorted Sister Mayela. “I’ve gone through this 2,000 years in my Jewish history. I’m not going to let that happen.”

In the Old City, Jewish men in black hats and tzitzit tassels, Muslim women in hijabs and Christian priests in flowing robes walk past each other daily in the maze of stone alleyways. Many are headed to pray at the Western Wall, the Church of the Holy Sepulchre or the Al-Aqsa Mosque compound. These are some of the most sacred sites respectively for Judaism, Christianity and Islam, and they are close to each other.

“If you stroll around in your habit, sooner or later you’ll get some spitting next to you,” said the Rev. Alberto Pari, who leads interfaith dialogue and Christian-Jewish relations as secretary to the Custody of the Holy Land, the Catholic order ministering to holy sites across the region. “But it’s important not to generalize, because that unleashes antisemitism.”

Religious Freedom Data Center, the organization that Harani founded to track harassment of Christians, has recorded a near-tripling of incidents in Jerusalem from four years ago to the last three months recorded — about one a day now — virtually all by Jewish religious nationalists.

A Jewish man from a settlement in the occupied West Bank was indicted in the violent attack on the nun in April. The French Biblical and Archeological School of Jerusalem where the nun is a researcher expects “effective prosecution at the criminal and civil levels,” said the school’s director, Friar Olivier Poquillon.

Among those reaching out to Catholic leaders to denounce the attack and offer support was Ambassador George Deek, Israel's new envoy tasked with building what he calls the “special relationship” between Christians and the country, to both keep Christians safe and partner on issues like fighting antisemitism.

“We believe that every incident against Christians is immoral, illegal and should be prosecuted. That’s exactly what we are going to do,” Deek told The Associated Press. “We want to make sure that Israel continues to prosper and grow as a place where Christians can not only survive, but they can thrive.”

Around the time that the nun was attacked, two other incidents drew global condemnation. An Israeli soldier smashed a crucifix in a family garden and another stuck a cigarette in the mouth of a statue of the Virgin Mary in southern Lebanon, where the military is fighting Hezbollah militants. The soldiers involved received military prison sentences.

Most Israelis find harassment unacceptable. But Jewish religious nationalists, particularly uneducated young men, remain a threat, said John Munayer of the Rossing Center for Education and Dialogue, an interreligious organization in Jerusalem.

Their hostility to Christians is grounded in the history of persecution of Jews in Christian-majority European countries, in faith practices they see as idol-worshipping, and in a “general intolerance” for anyone who’s not Jewish near sacred areas like the Western Wall, Munayer said.

Then there’s the overhanging trauma of the Israeli-Palestinian conflict, since most local Christians in Israel and the occupied West Bank are Palestinian.

In Taybeh, the last entirely Christian village in the West Bank, Jewish settlers recently cut through house fences and destroyed fruit and vegetable gardens, said the Rev. Bashar Fawadleh, parish priest of Christ the Redeemer Catholic Church.

“All the people here are afraid,” he said. “Settlers come and go every day.”

Israel’s army declared the village a closed military zone earlier this week to curb the attacks. But concerns about Israel’s ability and willingness to rein in the settlers remain even among evangelicals, who are among the staunchest Christian supporters of Israel.

“What happens in Taybeh is really troubling,” said David Parsons, spokesperson for International Christian Embassy Jerusalem. “Israeli leaders have realized for some time that Christian support for their nation is not only vital, it’s a strategic interest.”

And yet since the Oct. 7, 2023, attack, “generalized fear and skepticism” pervaded all interreligious work, Pari said. The interfaith music institute he directs, Magnificat, was invited to play at a peace march in Jerusalem. But when the Palestinian members saw that the stage had been set up by an Old City gate flanked by Israeli flags, they refused to play.

“I felt a real failure,” Pari said. “We think that as Christians, we have a very important role to patch things back together. ... It will be difficult, but we can do it.”

That faith-grounded resilience prevailed among the Mount Tabor pilgrims, who gathered on the mountain to celebrate the feast of the Transfiguration last week. Rising interfaith tensions and crime have driven many of the area’s Christians to emigrate, several said.

“It’s very difficult that we keep our identity as Christians in the Middle East, but it’s the most important,” said John Akleh, 20, who came with Sister Muna’s group.

Ten pilgrims from nearby Nazareth — where Jesus grew up — started the climb at 4:15 a.m. led by the Rev. Fadi Shallufi in a yearly tradition they’ve maintained even in wartime.

“We will have a lot of sacrifice, but you will be sure in this land something will change,” Shallufi told them as he celebrated Mass in the mountaintop basilica.

⚠️ A Warning to America on The Feast Day of the Transfiguration of the Lord | Hillary is Coming to California

ደብረ ታቦርና ቡሄ

ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን፣ ክብረ መንግሥቱን መግለጡን በማሰብ በየዓመቱ በምናከብርበት በዛሬዋ የነሐሴ ፲፫ ዕለት ለአሜሪካ የተሰጠ ከባድ ማስጠንቀቂያ |ኃይለኛዋ አውሎ ንፋስ 'ሂላሪ' ወደ ሰዶም ካሊፎርኒያ እየመጣች ነው።

🔥 የችቦ እሳት በምናቀጣጥልበት፣ እጅግ በጣም አስገራሚና አክሱም ኢትዮጵያውያን ብዙ ዋጋ በከፈልንበት በዚህ ዘመን ዛሬ ለእኛ በዚህ ችቦ የነጻነት ብርሃን በራለን፣ ለጠላት የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ግን፤ እናንተ መዥገሮች አክሱሟዊቷን ኢትዮጵያ አትንኩ፣ ሂዱ ውጡ፥ እያልን በምናበራው ችቦ አገሮቻቸውን እናቃጥል ዘንድ ግድ ነው።

ልብ ብለናል? 😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ በሆነው በዚህ በጾመ ፍልሰታ ወቅት፤ ያውም በቡሄ/ደብረ ታቦር ቀናት😈 ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ፣ ከሕወሓት፣ ሻዕብያ እና አማራ ድርጅቶች ጋር አብሮ በአክሱሟዊቷ ኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት፣ ገዳማት፣ ትምሕርት ቤቶችና ሆስፒታሎች ላይ የድሮን ዝናብ በማውረድ በብዙ መቶ ሺህ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈው ሉሲፈራዊው የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች መሪ አረመኔውን አገልጋዩን ላካሄደው 'ስኬታማ' ጂሃድ ለመሸለም ብሎም በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ ለመሳለቅ፣ ኢትዮጵያ ሃገራችንን ለመግዛት ወደ አዲስ አበባ አመራ። በቡሄ ዕለት!

😈 እናስተውል! ከሁለት ቀናት አስቀድሞ አረመኔዎቹ ኤልዛቤል' ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጂሃዳዊውን የሙስሊም አለም ሊግ ዋና ፀሀፊን በአዲስ አበባ ተቀበለውት ነበር

😈 ከሳምንት በፊት ረቡዕ፣ ነሐሴ ፫፣ ፳፻፲፭ ዓ.ም ደግሞ የክርስቶስ ተቃዋሚውና የሁለቱ የመካ እርኩስ መስጊዶች ጠባቂ የሆነው የሳውዲው ንጉስ ሳልማን የንጉሣዊው ፍርድ ቤት አማካሪ አህመድ ቢን አብዱላዚዝ ቃታንን ወደ አዲስ አበባ ልኮት ከኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ቀንደኛ ጠላት ከዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር ሴራ ሲሸርብ ነበር።

😈 ታዲያ እነዚህ አረመኔ የእባቡ ዘሮች ሁሉ፤ እሳት፣ አውሎ ንፋስ፣ የአቧራ ማዕበል፣ የመሬት መንቀጥቀጥ...🔥 ሲያንሳቸው ነውን? እነርሱን አያድርገን!

🏃‍ I feel it coming... Hurricane Hilary... I feel it coming... 🏃‍

🔥 Fire, Hurricane, Dust Storm, Earthquake 🔥

The Transfiguration of Our Lord Jesus Christ | Miracle of The Cloud on Mount Tabor

https://rumble.com/v7edpmy-the-transfiguration-our-lord-jesus-christ-miracle-of-the-cloud-on-mount-tab.html

😇 ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተአምራዊ መልኩ መገለጥ | በታቦር ተራራ ደመናው ላይ የታየው ተዓምር

☀️ የቡሄው ብርሃን፣ የቡሄው ☀️ ብርሃን ለእኛ መጣልን ☀️

😇 ጌታችን ምሥጢረ መለኮቱን ለገለጠበት ለበዓለ ደብረ ታቦር እንኳን አደረሰን!

በዓለ ደብረ ታቦር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን ይዞ ወደ ተራራ ወጥቶ መለኮታዊ ክብሩንና ብርሃኑን የገለጸበት፣ ፊቱ እንደ ፀሐይ ያበራበት እና ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ የሆነበት ታላቅ ዓበይት በዓል ነው።

ይህ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ዘንድ "ቡሄ" በመባል ይታወቃል፡፡ ቡሄ ማለት /መላጣ ፣ ገላጣ/ ማለት ነው፡፡ በአገራችን ክረምቱ፣ አፈናው ተወግዶ የብርሃን ወገግታ የሚታይበት በዚሁ በዓል አካባቢ ስለኾነ "ቡሄ" እንደ ተባለ ይገመታል፡፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት፣ ብርሃን የታየበት፣ ድምፀ መለኮት የተሰማበትና ችቦ የሚበራበት ዕለት ስለ ኾነ ደብረ ታቦር የብርሃን ወይም የቡሄ በዓል ይባላል፡፡

ዋና ዋና ምሥጢራት

መገለጥ እንጂ መለወጥ አይደለም፦ የጌታ መልክ መለወጥ ማለት ባሕርዩ መቀየሩ ሳይሆን፣ እስከዚያው ተሰውሮ የነበረው የመለኮት ብርሃን ለሐዋርያት መገለጡ ነው።

የነቢያት መገኘት፦ ሙሴ (የሞቱትንតወክሎ) እና ኤልያስ (በሕይወት ያሉትን ወክሎ) ከጌታ ጋር ሲነጋገሩ ታይተዋል፤ ይህም በሕያዋንና በሙታን ላይ ሥልጣን ያለው አምላክ መሆኑን ለማሳየት ነው።

የድምፅ መገለጥ፦ ከደመና ውስጥ «ይህ የምወደው በእርሱም ደስ የሚለኝ ልጄ እርሱ ሰሙት» የሚል የአብ ድምፅ ተሰምቷል።

ባህላዊ ስያሜና አከባበር

የቡሄ በዓል፦ በኢትዮጵያ «ቡሄ» በመባል የሚታወቀው ሲሆን፣ ክረምቱ አልፎ ጭጋጉ ተወግዶ ብርሃን የሚታይበት ወቅት በመሆኑ የብርሃን በዓል ተብሎ ይጠራል።

ቡሄ ሲመጣ የክረምቱ ጨለማነት አልፎ ወደ ብርሃን፣ ወደ ጥቢ የሚያመራበት፣ ወደ መፀው የሚገባበት፣ ወገግታ የሚታይበት፣ ሰማይ ከጭጋጋማነት ወደ ብሩህነት የሚለወጥበት፣ የሚሸጋገርበት ወቅት በመኾኑ ከቡሄ በኋላ የጠነከረ ክረምት አይኖርም፡፡ "ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፤ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት" እንዲሉ፡፡

በአንዳንድ የአገራችን አካባቢዎች የቡሄ ዕለት ማታ ምእመናን ችቦ ያበራሉ፡፡ ይህም በደብረ ታቦር ለታየው ብርሃነ መለኮት ምሳሌ ነው፡

❖ Every year on Nehase 13 (August 19) Ethiopian Orthodox Tewahedo church celebrates the Feast of the Transfiguration of Our Lord and saviour Eyesus Kirstos Mount of Tabor (Debre Tabor). Our Lord revealed the mystery of Mount Tabor when He was with his three disciples Peter, James, and John. There were also three heavenly witnesses: Moses, Elijah, and the voice of God from heaven.

EVERY year, around the time of serving Holy Communion a miraculous cloud appears all of a sudden (from a crystal clear night) and moves around wherever it wishes. As you can see in the video, it was near the moon and also flowing through the entrance of the monastery.

❖[Matthew 17:1-9 ]❖

1 And after six days Jesus taketh Peter, James, and John his brother, and bringeth them up into an high mountain apart,

2 And was transfigured before them: and his face did shine as the sun, and his raiment was white as the light.

3 And, behold, there appeared unto them Moses and Elias talking with him.

4 Then answered Peter, and said unto Jesus, Lord, it is good for us to be here: if thou wilt, let us make here three tabernacles; one for thee, and one for Moses, and one for Elias.

5 While he yet spake, behold, a bright cloud overshadowed them: and behold a voice out of the cloud, which said, this is my beloved Son, in whom I am well pleased; hear ye him.

6 And when the disciples heard it, they fell on their face, and were sore afraid.

7 And Jesus came and touched them, and said, Arise, and be not afraid.

8 And when they had lifted up their eyes, they saw no man, save Jesus only.

9 And as they came down from the mountain, Jesus charged them, saying, Tell the vision to no man, until the Son of man be risen again from the dead.

👉 Thus, the Old Testament law requiring three witnesses to attest to any fact was fulfilled: both on earth, as well as in heaven.

❖❖❖[Deuteronomy 19:15]❖❖❖

“One witness shall not rise up against a man for any iniquity, or for any sin, in any sin that he sinneth: at the mouth of two witnesses, or at the mouth of three witnesses, shall the matter be established.”

👉 The prophecy was also spoken by King David.

❖❖❖[Psalm 89:12]❖❖

“The north and the south thou hast created them: Tabor and Hermon shall rejoice in thy name.”

The Feast of the Transfiguration is also known as "Buhe" by the members of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. Buhe (ቡሄ) means "bald or bare." because it is around the time where the continues rain, the fog, the clouds are start getting to stop and the light shines. Hence Buhe marks the last days of the rainy season approaching. Therefore, the arrival of Buhe celebration indicates the darkness of rainy season pass, and it will lead to light and brightness. There is a known proverb "after Bohe celebration, there will be no rainy season after rooster crows, there will be no night”.

The Feast of the Transfiguration also called the Feast of Light to commemorates that at the time of his Transfiguration his face shone like the sun, and His garments became gleaming white. In Ethiopia parishioners light a torch at night. This is an example of the divinity light seen on Mount Tabor.

When Buhe is approaching the children would start making whip sound is to imitate the sound of the thunder that was heard in the sky, and when they hear this sound mothers will start grinding their wheat to bake bread for the festival. On the eve of the festival Nehase 12(August 18), children would go from house to house saying, “buhe Buhe blue lejoch hulu – come out children sing bohe bohe “. The mothers then pick up the bread and give it to them.

On the day of Transfiguration, the shepherds did not return home because they thought it was still daylight. Observing the children's delay, the mothers lit a torch and took out bread. It is from this story that a loaf of bread is given to the children and the torch is lit. Buhe bread is given to a Christian child, son-in-law, mother-in-law, and all relatives.

Glory be to the Father, and to the Son, and to the Holy Spirit, One God, Amen ! Amen ! Amen !

Monday, August 17, 2026

Trump Posts AI Image of Himself Riding Black Horse With Washington | The Apocalypse of St. John?

https://www.bitchute.com/video/niGXRL023MH7/

https://rumble.com/v7eapak-trump-posts-ai-image-of-himself-riding-black-horse-with-washington-the-apoc.html

🥴 ሁለቱም 45ኛው እና 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከመጀመሪያ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ከ ጆርጅ ዋሽንግተን ጋር ጥቁር ፈረስ ሲጋል የሚያሳይ ምስል ለጥፈዋል | ራዕይ ዮሐንስ / የቅዱስ ዮሐንስ ምጽዓት?

🐎 ሦስተኛው ፈረሰኛ በጥቁር ፈረስ ላይ ተጋድሎ ረሃብንና የኢኮኖሚ ውድቀትን አመጣ። በራእይ መጽሐፍ ውስጥ፣ በጥቁር ፈረስ ላይ የተቀመጠው ጋላቢ ከአራቱ የምጽአት ፈረሰኞች ሦስተኛው ነው፣ በጉ (ኢየሱስ ክርስቶስ)ሦስተኛውን ማኅተም ሲከፍት በራዕይ ፮፥፭፡፮ ላይ ታይቷል።

ጋላቢውና ፈረሱ የረሃብና የኢኮኖሚ ውድቀት ምልክቶች ናቸው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፭፡፮ ]❖

ሦስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ ሦስተኛው እንስሳ። መጥተህ እይ ሲል ሰማሁ። አየሁም፥ እነሆም፥ ጕራቻ ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው በእጁ ሚዛን ያዘ። በአራቱም እንስሶች መካከል ድምፅ። አንድ እርቦ ስንዴ በዲናር ሦስት እርቦ ገብስም በዲናር፥ ዘይትንና ወይንንም አትጕዳ ሲል ሰማሁ።”

🐎 The 3rd Horseman rode a black horse, bringing famine and economic collapse In the Book of Revelation, the rider on the black horse is the third of the Four Horsemen of the Apocalypse, appearing in Revelation 6:5–6 when the Lamb (Jesus Christ) opens the third seal.

The rider and his horse are symbols of famine and economic collapse.

"When the Lamb opened the third seal, I heard the third living creature say, 'Come!' And I looked, and behold, a black horse! And its rider had a pair of scales in his hand. And I heard what seemed to be a voice in the midst of the four living creatures, saying, 'A quart of wheat for a denarius, and three quarts of barley for a denarius, and do not harm the oil and wine!'" (Revelation 6:5–6)

👹 Saudi Arabia's Helel / Halal/ Lucifer Mobile McDonald's for 'Red' Trump | The Four Horsemen Mounted

https://www.bitchute.com/video/MCMoJxruDiuL/

https://rumble.com/v6tdfa5-saudi-arabias-helel-halal-lucifer-mobile-mcdonalds-for-red-trump-the-four-h.html

👹 የሳውዲ አረቢያ 'ሄሌል-ሃላል-ሉሲፈር ሞባይል ማክዶናልድ ለ'ቀይ' ትራምፕ | አራቱ ፈረሰኞች ተጫኑ

👹 In Mystery Babylon Trump (Esau) + Arabia (Ishmael) Drunk with The Blood of The Saints

https://www.bitchute.com/video/N27z9uFLuRhN/

https://rumble.com/v6tgt47-in-mystery-babylon-trump-esau-arabia-ishmael-drunk-with-the-blood-of-the-sa.html

👹 በምስጢረ ባቢሎን ዶላር ትራምፕ (ኤሳው) + አረቢያ ( እስማኤል ) በቅዱሳን ደም ሰክረዋል

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፬]❖

ሴቲቱም በቀይና በሐምራዊ ልብስ ተጐናጽፋ በወርቅና በከበሩ ድንጋዮች በዕንቈችም ተሸልማ ነበር፥ በእጅዋም የሚያስጸይፍ ነገር የዝሙትዋም ርኵሰት የሞላባትን የወርቅ ጽዋ ያዘች”

😲 ራዕይ ዮሐንስ እጅግ በጣም ድንቅ የሆኑ መልዕክቶችን የያዙ ክፍሎች አሉት፤ ካለፈው መስከረም ወር ጀምሮ ገና ያልተናገርኩባቸው ተዓምራትን ለማየት አስችሎኛል...ደጋግመን እናንብበው!

ጋላ-ኦሮሞ ወራሪ ነበር ፣ ዛሬ አንገቱን ደፍቶ ወደ መጣበት ወደ ማዳጋስካር ይባረር ዘንድ ግድ ነው!

https://rumble.com/v7ea8ag-447255160.html

💭 “የኢትዮጵያ ችግር ኦሮሞ ነዉ ፥ የኦሮሞ ችግርም ኢትዮጵያ ናት” ከሃዲው ዶ/ር ገመቹ መገርሳ

እንደ አፋር፣ ሶማሌ፣ ጋላ-ኦሮሞ(ቦረና)ያሉ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች ከዝቅተኛ፣ ቆላማ እና በረሃማ ቦታ የተገኙ ሲሆን ፥ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሕዝቦች ደግሞ ከከፍተኛ፣ ደጋማ/ወይናደጋማ እና ተራራማ የተገኙ ናቸው። ሁለቱ ቦታዎች እጅግ በጣም የተለያየ ማንነትና ምንነት ያላቸው ቦታዎች ናቸው። የተፈጠሩበትም ሕግ በእጅጉ ይለያያል። ይህም ማለት ከተራራማ ቦታዎች የተገኘው እንደ 'ተጋሩ' እና 'አማራ' ያለው ሕዝብ ከበረሃማ ቦታዎች ከተገኙት እንደ አፋር፣ ሶማሌ እና ጋላ-ኦሮሞ አንድ ዓይነት አካል/አስተሳሰብ፣ ፍላጎትና ስሜት የሌላቸው በተፈጥሯቸው ጠላት የሆኑ ሕዝቦች ናቸው ማለት ነው። የመለያያታቸውም ምስጢር በቦታዎቹ ሕግ (የዓየር ንብረት ጸባይ) ከፍተኛ ልዩነት የተመሰከረ ነበር። ሰው የተፈጠረበት አፈር ማንነትና ምንነት ወራሽ ነው። የዛንም ቦታ ማንነትና ምንነት የሚወርሱበት ምስጢር በምድሩ የአየር ንብረት ፀባይ ነው። የሰው ልጅ ሐይማኖቱ የተዘጋጀው "በዓየር ንብረት ፀባይ" ሕግ በኩል ነው። ይህም ማለት ሰው ሐይማኖትም ይሁን መንግስት የሚያደርገው የሚኖርበትን ምድር የዓየር ንብረት ፀባይ ነው ማለት ነው። ክርስትና በወያን ደጋ የምድር አፈር ሕግ ሲገለጽ፣ እስልምና ደግሞ በበረሃ ማለትም በሙቀት ሕግ ይገለጻል። ይህን መለኮታዊ ምስጢር በደንብ ልናስተውለው ይገባናል። የእግዚአብሔር መንግስት (መንፈስ)የዓየር ንብረት ፀባይ ምርጫ 'ወይና ደጋማ" ሲሆን የዲያብሎስ (ስጋ) መንግስት የዓየር ንብረት ምርጫ ደግሞ "በረሃማ/ሞቃታማ" ነው። ስለዚህም ነው በአብዛኛው ሞቃታማ አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦች "እስላም" የሚሆኑት። ምክንያቱም የሙቀት ሕግ የስጋ ሕግ ነውና። እስልምና ደግሞ የስጋ አምልኮ መሆኑ አይካድም። እነዚህ ሁለት አካላት ደግሞ አንዱ አንዱን በመግደል እንደ መንግስት የሚገለጡና የሚነግሱ ሕጎች ናቸው። ስለዚህም ነው ዛሬ በስልጣን ላይ የተቀመጡት ዘር አጥፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ዘ-መንፈስን እየጨፈጨፉ ያሉት፤ ምክኒያቱም ልባቸው ለደቡብ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ እና ከአረብ በረሃዎች ለተገኙ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ብቻ የሚመታው።

የአሁኗ ኢትዮጵያ 'አገር' ማለት ምን ማለት እንደሆነ ባልተረዱ፣ በቁማቸው በሞቱ የስጋ ሰዎች ምናባዊ ምስል የተቀረጸችና የተፈጠረች የ 'ፈጠራ' አገር ናት። 'ኢትዮጵያዊነት' የሚባለውም ከሃዲው ዳግማዊ ምኒልክ በፈጠሯት 'ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ' ውስጥ የሚኖረውንም ሕዝብ ማንነትና ምንነት አይወክልም፤ አይገልጽምም። ይህች አሁን ያለችው ትክክለኛው ኢትዮጵያ ሳትሆን የመንፈሳዊውን ቀዳማዊ ምኒልክ ስምና ክብርና ለመውረስ ሲሉ እራሳቸውን ዳግማዊ ምኒልክ ብለው እንዲሰይሙ የተደረጉት ከሃዲ የስጋ ምኞታቸው የፈጠራት የፈጠራ/የሀሰት ኢትዮጵያ ናት – ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ። አገር ማለት የምድር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት ፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ምድር ማለትም ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያዊ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል። አእምሮ የጎደለው ምኞት ነበር።

ዳግማዊ ምኒልክ እነዚህን አንድ መሆን የማይችሉ ሁለት መንግስታዊ አካሎች/ማንነቶችና ምንነቶች አንድ አድርጌ እገዛለሁ ባሉ ጊዜ ነበር የተቀደሰችውን ምድር ኢትዮጵያን ገድለው የቀበሯት። ለኢትዮጵያ የጥፋት ምስጢር ሆኖ የምናገኘው አንዱ የሥልጣን ምኞት የዳግማዊ ምኒልክን የማስታረቅ አገልግሎት ይሆናል። የኢትዮጵያም የሕይወትና የነጻነት ማንነትና ምንነት ሞትና ጥፋት የተሰራውም እዚህ የምኞትና የጥፋት ሕብረትና አንድነት ላይ ነበር። መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ገዢና የበላይ መሆን የሚችለው የስጋን አካል በማጥፋትና በኃይል በመግዛት ብቻና ብቻ ነበርና። ያ መንፈሳዊ ሕዝብ ከስጋ ጋር ሕብረትና አንድነት ሲፈጥር ያ ትክክለኛ የኢትዮጵያዊነት ስምና ክብር ሞተ፤ ኦሮማይ። ተፈጸመ።

ዳግማዊ ምኒልክ በፈጠሯት ኢትዮጵያም ውስጥ በመጨረሻ የታየውና ራሱን የገለጠው እውነት ከዚህ የተለይ አልነበረም። "የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት" በሚለው ሉሲፈራዊ የዲሞክራሲ ንድፈ ሀሳብ ተሰውሮ፣ አራተኛውና የመቨረሻው የዳግማዊ ምኒልክ መንግስት ሲሆን አስቀድሞም የተቀባው ይህ የስጋ ማንነትና ምንነት ሲሆን ከምኒልክ ሞት በኋላ ሳይውል ሳያድር በልጅ ኢያሱ በኩል በዙፋኑ ላይ ተገልጦ ለአፍታም ቢሆን የታየው አንዱ ይህ የስጋ ማንነትና ምንነት ነበር። የልጅ ኢያሱ ንግስናም 'የብሔር ብሔረሰቦች እኩለነት' የሚለው የፈጠራ ንድፈ ሀሳብ ወደ ፊት እንደ መንግስት እንደሚገለጥ አስቀድሞ የተናገረና ያሳየ ንግርት ነበር ለማለት ያስደፍራል።

አራተኛውና የመጨረሻው የዳግማዊ ምኒልክ መንግስት የሆነው የህወሓት/ኢህአዴግ/ሻዕቢያ/ብልጽግና መንግስት የተመሰረተበት የሞትና የባርነት ሕግና ሥርዓት መገለጫ የሆነውና 'የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት' የሚለው የተሰወረ የስጋ ፍልስፍና ሉሲፈራዊ ተልዕኮ እንዳለው ዛሬ እጅግ በሚያሳዝን፣ በሚያስለቅስና በሚያስቆጣ መልክ በግልጽ እያየነው ነው። 'የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት' የሚለው የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ሕግ) ለማንገስ የሚሠራ የሞትና የባርነት ሥርዓት መሆኑን የሚያሳየንን አንድ ምስጢር ለመጥቀስ ያህል፤ የህወሓት ኢህአዴግ/ብልጽግና የተዘጋጀበት መልክና ምሳሌ ለማስመስከር የብሔር ብሔረሰቦችን ህብረ ብሔራዊነትና የልዩነት አንድነት ምሳሌ የሆነችውንና በባንዲራው ላይ በደማቁ የተሳለችውን ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ መመልከት እንችላለን። የስጋ (ዲያብሎስ) መልክና ምሳሌ ናትና። ይህችም የመንፈስ ሞት ነበረች። በዚህችም መልክና ምሳሌ ሉሲፈር ሰውን ለስሙና ለክብሩ ፈጥሮታል።

የዚህ ሕዝብ ስምና ክብር የስጋ ነበርና። በስጋ ሕግ የተዘጋጀ የሞትና የባርነት ምንነትና ምንነት ያለው ሕዝብ ስለሆነ ነው። ለዚህችም ምድር ጥፋት የሆናት ይህ ዲቃላ የስጋ ማንነትና ምንነት ነው። ምክኒያቱም የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ አራተኛ የተባለው የህወሓት/ኢህአዴግ/ሻዕቢያ/ብልጽግና መንግስት ነውና። ይህም ማለት የህወሓት/ኢህአዴግ/ሻዕቢያ/ብልጽግናን የጸነሰው የዳግማዊ ምኒልክ የስጋ ምኞት ነበር ማለት ነው። ብዙዎች ህወሓት/ኢህአዴግ/ሻዕቢያ/ብልጽግና የዳግማዊ ምኒልክ መንግስት መሆኑን ዛሬም አያውቁም፣ አይረዱትም። እውነቱ ግን ይህ የዳግማዊ ምኒልክ ቅሌት ነው ህወሓትን/ኢህአዴግን/ሻዕቢያን/ብልጽግናን የቀባውም ይሁን ያነገሰው። ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት በአድዋው የዘር ማጥፋትና የማዳቀያ ምህንድስና ጦርነት ወቅት ልክ እንደዛሬው ከሃዲው ዳግማዊ ምኒልክ ሰሜን እና ምስራቅ ኢትዮጵያን ቆርሰው ለጣልያን እና ፈረንሳይ ሲሰጡ ለመጭው ዘመን የሚያገለግሏቸውን ዲቃሎች በአደዋ ዙሪያ አፍርተው ነበር የሄዱት። ህወሓቶች የዚህ አስከፊ ዘመን ብልሹ ፍሬዎች ናቸው። 'የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት''ዲሞክራሲ' ቅብርጥሴ ስጋን በማንገስ የሚሠራ የተሰወረ ተልዕኮ፣ ዓላማና ግብ ያለው የስጋ ምኞት ነው። ዲሞክራሲያዊ መንግስት ማለት የስጋን ሕግ የሚያነግስ የጥፋት ምኞት ማለት ነው። ዲሞክራሲ የአውሬው መንግስት የሚመሰረትበት የስጋ ሕግ ነው። የእግዚአብሔርን መንግስት የሚሽርና የዲያብሎስን መንግስት የሚያቆም የጥፋት መሻት መረዳት መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ዳግማዊ ምኒልክ እና ትውልዶቻቸው ሁሉ ለእግዚአብሔር ስምና ክብር የተመረጡ መሪዎች አይደሉም።

እነዚህ በእግዚአብሔር ያልተመረጡ መንግስታትና መሪዎቻቸው 'የሃይማኖት እኩልነት፣ ሃገር የጋራ ነው፣ ሃይማኖት የግል ነው' ይላሉ። ግን 'የሃይማኖት እኩልነት' የሚባለው ነገር በተጨባጭ በነባራዊው ዓለም ውስጥ በጭራሽ የለም። "እኩልነት" የሚለው ጽንሰ ሀሳብ ስጋን በመንፈስ ላይ ለማንገስ የሚሠራ ሽፋን ወይም ካባ ነው። ምስጢሩ የተሰወረው 'እኩልነት' በሚለው የፈጠራ (ሀሰት) ቃል መሆኑን እናስተውል። ስለዚህ 'የሃይማኖት እኩልነት' የሚለው የዲሞክራሲ ንድፈ ሀሳብ ዋነኛው ዓላማ የስጋን ሕግና ሥርዓት እንደ መንግስት በማንገስ የመንፈስን አካል (ሕግ) ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መግደል መሆኑ ግልጽ ነው። ዓለምም እያሳየችን ያለችው ይህን ነው።

ይህን ምስጢር አሁን ኢትዮጵያ በወደቀችበት ሕግና ሥርዓት በኩል በጥቂቱ እንይ። ኢትዮጵያን አሁን

እየመራት ያለው የመንግስት ሕግና ሥርዓት (የሃይማኖት ፖሊሲ) “የሃይማኖት እኩልነት" በሚል መሠረት ላይ የቆመ ነው። ይህም ማለት ክርስትና እና እስልምና/ዋቀፌና እኩል መብትና ነፃነት አላቸው ማለት ነው። ለዚህ የሀሰት ንድፈ ሀሳብ ማለትም የሃይማኖት ፖሊሲ ሽፋን የሆነው ሁሉም ሃይማኖቶች እምነታቸውን በነጻነት የማምለክ፣ የማስፋፋትና የማሳደግ ብሎም የማሸጋገር መብት አላቸው የሚለው የዲሞክራሲ መብት ነው። ይሁን እንጅ እነዚህ ሃይማኖቶች በእኩልነትና በአንድነት መስፋፋትም ይሁን መመለክና ከትውልድ ወደ ትውልድም ይሁን ከቦታ ወደቦታ መሸጋገር አይችሉም። ምክንያቱም ከሁለቱ ሕግና ሥርዓቶች አንዱ አንዱን ገድሎ መንግስት ይሆናልና ነው። የሃይማኖት እኩልነት የሚለው የስጋ ፍልስፋን ማለትም የዲሞክራሲ ንድፈ ሀሳብ ውስጠ ምስጢርም እርቃኑን ተገላልጦ ራሱን ለሕዝብና ለአህዛብ የሚያሳየው እዚህ መረዳት ላይ ይሆናል። በየትኛው ጊዜም ይሁን ቦታ የተመሠረተ የትኛውም መንግስት ከእነዚህ ሁለት ሕግና ሥርዓቶች በአንዱ ብቻና ብቻ ይመሠረታል። ከእነዚህም ሁለት ሃይማኖቶች (ሕጎች) ውጭ ሰውን የሚገዛ ሌላ መንግስት (ሕግ) የለም። ምክኒያቱም ሰው የተፈጠረው በሕግ ነውና። የተፈጠረበትም ሕግ የሚናገረው በእርሱ ላይ እንደ መንግስትም ይሁን እንደ ሃይማኖት የሚግለጡ ሁለት ሕግና ሥርዓቶች መኖራቸውን ነው።

እንደዚህ ከሆነ አሁን ራሱን 'የሃይማኖት እኩልነት' በሚል ካባ ስውር በዚህች ምድር ላይ የነገሰው የህወሓት/ኢህአዴግ/ሻዕቢያ/ብልጽግና መንግስት የተመሰረተው በየትኛው ሕግና ሥርዓት ማለትም ሃይማኖት ይሆን? በክርስትና ወይስ በእስልምና? መልሱ አንድና አንድ ነው፤ በእስልምና ሕግና ሥርዓት! (የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ በሑዳዴ ፆም ወቅት ክርስቶስን ረስቶ፤ 'እንኳን ለረመዳን አደረሰን!“ እያለ ከመሀመዳውያኑ ጋ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ያፈጥራል። እንደነ ጌታቸው ረዳ ያሉት ከሃዲ ቆሻሾች ደግሞ የመስቀል በዓል ወቅት ጸጥ ብለው ለአጋንንታዊው ኢሬቻ "እንኳን አደረሳችሁ!“ ለማለት ሲፈጥኑ አስመስክረዋል።)

በባንዲራው ላይ ያለችውም መልክና ምሳሌ ይህን እውነት ትመሰክራለች። ይህችም መልክና ምሳሌ አዳምን ወይም የሰውን ልጅ እንዳይበላው በተከለከለው ዕፀ በለስ በኩል በስጋ ሕግና ሥርዓት በመልኩና በምሳሌው ለፈጠረው ለዲያብሎስ ሕግና ሥርዓት፣ መልክና ምሳኤል ናት። በዛሬዋ ኢትዮጵያና በህወሓት ባንዲራዎች ላይ ያለችው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ መልክና ምሳሌም ለዲያብሎስ የሞትና የባርነት ሕግና ሥርዓት የምትናገር ናት። ይህችንም ኮከብ ደግሞ በእስልምናው እምነት መልክና ምሳሌ (ሎጎ) ውስጥ በሰይጣናዊው መስጊድ ሚናራ ላይ ከላይ ሆና በቀላሉ ይመለከቷታል። የኮከቧ መልክና ምሳሌ የእስልምናው መንግስት ሕግና ሥርዓት ሎጎ ነው። ይህ መልክና ምሳሌ ነው ዛሬ ዓለምን የሚገዛው የዘንዶው መንግስት ሕግና ሥርዓት። ይህችም ኮከብ ምሳሌነቷ ለአምስቱ የስጋ ስሜት ህዋሳት ሲሆን ይህም ስለ ስጋ አካል (ሕግ) የሚናገር የዲያብሎስ መንግስት የሞትና የባርነት ሕግና ሥርዓት ነው። የስጋ ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል ነው። ዲያብሎስ የራሱ ያደረገውን የሰውን ልጅ በመልኩና በምሳሌው የፈጠረበት መልክና ምሳሌ ነው። ህወሓት ለምን የዳዊትን ኮከብ ለመንግስቱ ሕግና ሥርዓት መልክና ምሳሌ ለማድረግ አልፈለገም? የዳዊት ኮከብ የሰውን ልጅ ከምርድር አፈር በመልኩና በምሳሌው አስቀድሞ የፈጠረውን የእውነተኛውን አምላክ የእግዚአብሔር ሕግና ሥርዓት ማለትም መልክና ምሳሌ የሚናገር ነው። ለምን ይህን መልክና ምሳሌ ማንገስ አልፈለገም? አሁን ውስጠ ምስጢሩ የገባን ይመስለኛል።

ይህን እጅግ ድንቅ መለኮታዊ ምስጢር የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰሜን ኢትዮጵያውያን የማወቅ ግዴታ አለባቸው።

👉 ሙሉውን ለማንበብ ወደዚህ ይግቡ፡

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/03/blog-post_19.html

The Feast of the Assumption of Saint Mary | Filseta -- ፍልሰታ

  ፍልሰታ ለማርያም ( ኪዳነ ምሕረት ) – ነሐሴ ፲፮ ፥ የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ https://www.bitchute.com/video/akesu4q4302a/ https://rumble.com/v7ei08c-the-...