Tuesday, May 19, 2026

36 Countries Join Special Tribunal to Prosecute Putin, But Not Black Hitler (Genocidal Ahmed of Ethiopia)

https://www.bitchute.com/video/dy1wYP58f7mY/

https://rumble.com/v7a2w6g-36-countries-join-special-tribunal-to-prosecute-putin-but-not-black-hitler-.html

😲 ፴፮/36 ፣ በዋናነት ከአውሮፓ የተውጣጡ አገሮች የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬን ላይ በፈጸሙት ጥቃት ወንጀል ክስ ለመመስረት በልዩ ፍርድ ቤት ተፈራርመዋል፤ ጥቁር ሂትለርን (ዘር አጥፊውን ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን) ሳይሆን ፑቲንን!

አቤት ስላቅ! አቤት ግብዝነት! እነዚህ አገሮች ከዩክሬን ጎን ቆመው የገንዘብ፣ ዲፕሎማሲና ጦር መሳሪያ ድጋፍ በመስጠት የሩሲያንም የዩክሬንንም ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝብ መጨፍጨፋቸውና ማስጨፍጸፋቸው ለረጅም ጊዜ (ልክ እንደ ኢትዮጵያ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት ጀምሮ) ያቀዱት የዘር ማጥፋት ጂሃድ ነው። የሚገርመውና በጣም የሚያስቆጣው ነገር ደግሞ ሩሲያን እና ዩክሬንን ጨምሮ ሁሉም ሃገራት ለዘር አጥፊው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ድጋፍ መስጠታቸው ነው። ክፉና ቅሌታም ዓለም!

[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፭]❖

መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።”

😲 There is major hypocrisy in the European Union!

Thirty-six countries, mainly from Europe, have signed up to a special tribunal to prosecute Russian President Vladimir Putin for the crime of aggression against Ukraine, which will be headquartered in the Dutch city of The Hague.

Friday's resolution was signed by Andorra, Austria, Belgium, Croatia, Cyprus, the Czech Republic, Denmark, Estonia, Finland, France, Germany, Greece, Iceland, Ireland, Italy, Latvia, Liechtenstein, Lithuania, Luxembourg, the Republic of Moldova, Monaco, Montenegro, the Netherlands, Norway, Poland, Portugal, Romania, San Marino, Slovenia, Spain, Sweden, Switzerland, Ukraine and the United Kingdom.

Australia and Costa Rica were the only non-European signatories.

The ICC’s uneven allocation of justice raises many questions. Whilst a war crime anywhere ought to be treated with utter seriousness, I cannot blame African countries for increasingly seeing the ICC as an organisation whose reach doesn’t go beyond Africa. Unipolarity in the world cannot coexist with international justice. The sooner people realise this, the better.

So if you are a Christian, black African, a Russian or a Serb, then do not commit war crimes. But if you are anything else, the ICC and sister tribunals have more or less given you a get out of genocide free card.

We are living in an evil, hypocritical, wicked, carnal and primitive world.

No one wants/dares to report the most evil and genocidal individual on the planet, Abiy Ahmed and his many babysitters, like Girogia Meloni, in connection with the ongoing Christian Genocide in Ethiopia, because they all hate Christians, and want to see their extermination.

The International Criminal Court (ICC) has not opened an investigation or issued an arrest warrant for the genocidal Prime Minister of the fascist Oromo Islamic regime of Ethiopia, Abiy Ahmed. While various international advocacy groups and human rights organizations have petitioned for investigations into the regime's role in the #TigrayGenocide.

In Ethiopia, Christian genocide has been underway since November 2020, with morth than a million Orthodox Christians massacred. And all these hypocritical countries including Russia, Ukraine, Israel, Iran, Turkey, Indian and Pakistan are all the enablers of it. Mind boggling, isn' it?!

The impunity with which the war belligerents have been acting has been enabled by the involvement of the entire world in the war.

❖[2 Corinthians 5:10]❖

For we must all appear before the judgment seat of Christ, so that each one may receive what is due for what he has done in the body, whether good or evil.”

* Today, the Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad against the ancient Ethiopian Christians of the Northern regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ – 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ – Over a Million female Ethiopian slaves were sold to Arab countries

❖ – 20 million Ethiopian are forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic and crypto Muslim PM Abiy Ahmed Ali, and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

🔥 The Wars in Tigray, Ethiopia and Ukraine showed us the following:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite nations, entities, bodies and individuals are waging Jihad against the ancient Christian nation of Axumite Ethiopia – as they all actively and openly assist, empower and protect, the genocidal fascist Oromo Islamic regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • The United Nations
  • The World Health Organization
  • António Guterres
  • Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ Elon Musk (Starlink)
  • ☆ Peter Thiel (Palantir)
  • 🔥 THE EUROPEAN UNION
  • The African Union
  • The United States, Canada & Cuba
  • 🔥 PRESIDENTS BIDEN & TRUMP
  • 🔥 RUSSIA
  • 🔥 UKRAINE
  • China
  • Israel
  • ☆ Iran
  • Arab States / Arab League /UAE
  • Egypt
  • Turkey
  • Azerbaijan
  • Southern Ethiopians
  • Amharas
  • 🔥 GALLA-OROMOS
  • Eritrea
  • Djibouti
  • Kenya
  • South Africa
  • Nigeria
  • Sudan
  • Somalia
  • Pakistan
  • India
  • Amnesty International
  • Human Rights Watch
  • World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • THE WORLD BANK & INTERNATIONAL MONETARY FUND (IMF)
  • The International Criminal Court (ICC)
  • The Atheists and Animists
  • The Muslims
  • The Protestants
  • The Sodomites
  • Mainstream Media
  • Social Medias like Facebook, YouTube, X, Tic Tok
  • Tigray People's Liberation Front (TPLF)

💭 Even those nations that are one another enemies, like: 'Israel vs Iran', 'Russia + China vs Ukraine + The West', 'Egypt + Sudan vs Iran + Turkey', 'India vs Pakistan' all have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • The Almighty Egziabher God & His Saints
  • St. Mary of Zion
  • The Ark of The Covenant

In these days, senior officials are traveling from the Middle East, Asia, Europe and North America to Addis Ababa to save THEIR Black Hitler, aka genocidal Abiy Ahmed, who massacred more than a million Orthodox Christians of Ethiopia.

😔 'Orthodox' Russia Sending Six Su-35 Fighters to The Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia, to Massacre More Orthodox Christians

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/10/orthodox-russia-sending-six-su-35.html

https://www.bitchute.com/video/5LPMSizOG25h/

https://rumble.com/v6zy0d0-orthodox-russia-sends-su-35-fighters-to-the-fascist-regime-of-ethiopia-to-k.html

😔 'ኦርቶዶክስ' ሩሲያ ስድስት ሱሆይ ሱ-35 ተዋጊዎችን ወደ ፋሽስት ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ በመላክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን እንዲጨፈጭፉ እያደረገች ነው።

ሦስተኛዋን ሮም ለመመሥረት የሚያልሙት ፕሬዝደንት ፑቲን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በጋላ-ኦሮሞዎች ተጨፍጭፈው ያልቁላቸው ዘንድ ዘመናዊ ተዋጊዎችን ለቆሻሻው ግራኝ አህመድ ሰጡት! ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጎን የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ እስላማውያኑ አልጀሪያ (-57 እና ኢራን (-35)የሩሲያ ተዋጊዎችን በብዛት ይረከባሉ።

ኮሚኒስት ሶቪየት ህብረት እንኳን ለኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የጦር መሳሪያ እንዳይሸጥ ከለከለው ነበር። በመካከለኛው እስያ እና በካውካሰስ ሙስሊም በሚበዛባቸው ክልሎች ላይ ችግር ይፈጥራል በሚል ስጋት።

"ግብፅ እና ኢንዶኔዥያ ለእነዚህ ተዋጊዎች ያደረጉትን ትዕዛዛቸውን ያቆሙት በምዕራባውያን ብሎክ ግዛቶች የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንደሚጣልባቸው ማስፈራሪያ ከተሰጣቸው በኋላ ነው።"

ታዲያ አሁን ምዕራባውያኑ ኤዶማውያን በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ላይ ማ ዕቀብ ይጥሉበት ይሆን? አይመስለኝ! ጥንታውያኑን ክርስቲያኖችን እየጨፈጨፈላቸውና እያስራበላቸው ስለሆነ ማዕቀብ አይጥሉበትም! ሁሉም የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፃሚዎች ናቸው። የ2019 የኖቤል የሰላም እና የተመድFAO አግሪኮላ ሽልማቶችን ለቆሻሻው ግራኝ አህመድ የሰጡት እኮ ለዚህ ነበር።

እንግዲህ ይህ ሁሉም የዚህች ዓለም ፈላጭ ቆራጮች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች መሆናቸውን የሚያረጋግጥልን ክስተት ነው።

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በሚፈጸመው ጀነሳይድ የመንፈሳዊ አብሮነትንና ድጋፍን ለክርስቲያኑ ሕዝባችን በብቸኝነት ያሳዩን በኮሙኒስት ቻይና የሚበደሉት የተራራማዎቹ የቲቤት መነኮሳት ብቻ መሆናቸውን ነው ለታሪክ የመዘገብኩት። የእኛዎቹን ጨምሮ ሌሎቹ ሁሉ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች ከንቱዎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

🛑 On September 25, 2025, Vladimir Putin met with the genocidal Prime Minister of Ethiopia Abiy Ahmed Ali in the Kremlin.

🛑 Back in 2022, the Galla-Oromo Evil genocidal Abiy Ahmed Ali told 'The New Yorker Magazine' the following:

In the Iraq War, I fought with them,” he said. “I was the one who would send intelligence from this part of the world to the N.S.A., on Sudan and Yemen and Somalia. The N.S.A. knows me. I would fight and die for America.”

The Disappearance of Saint Yared The Melodious: The Great Ethiopian Christian Composer

https://www.bitchute.com/video/KQmzqw0UpmB5/

https://rumble.com/v7a2gwe-the-disappearance-of-saint-yared-the-melodious-the-great-ethiopian-christia.html

😇 እንኩዋን ለታላቁ ሊቅ "ቅዱስ ያሬድ" ዓመታዊ በዓል አደረሰን ✞✞✞

የዛሬው ግንቦት ፲፩/11 ዕለት ቅዱስ ያሬድ የተሰወረበት አመታዊ ክብረበዓል ነው።

😇 Today, Ginbot ፲፩/11, ፳፻፲፰/2018 (May 19, 2026) marks the departure of St. Yared, the great Ethiopian composer, Saint Yared, who disappeared at the age of 66.

😇 Saint Yared, the legendary 6th-century Axumite composer credited with creating the liturgical music and chant tradition (Zema) of the Ethiopian and Eritrean Orthodox Churches, is believed by tradition to have disappeared rather than died.

His disappearance is surrounded by rich spiritual tradition:

The Departure: On May 19, 571 AD (Ginbot 11 on the Ethiopian calendar), after serving the church and praising God, Yared sought to withdraw from the world. According to hagiography, he stood before the Tabernacle of Zion in Axum and prayed, after which he was raised above the ground and transported away.

The Location: He is said to have departed to the desert and the mountains, specifically living a life of fasting and prayer in the wilderness. Some traditions state he spent his final days in the Debre Hawi monastery in the northern mountains.

Legacy: The exact location of his grave remains unknown to this day. His monumental contributions—including the development of the Digua (hymn books) and a unique musical notation system—are commemorated annually by the church on his feast day.

🎶 Long Before This Form of Musical Notation Began in The West, There Was a Composer in Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/CA961Pd6HnnR/

😇 The First Great Master of The Style Was The Composer Saint Yared

https://www.bitchute.com/video/Okr1PZVGZayJ/

🐦 Three Little Birds: Saint Yared’s Inspiration From Above

😮 ልዩና ብሩክ በሆነው በዛሬው ዕለት አንድ ያስገረመኝ፣ ያስደሰተኝና ለሤረኞቹ ያሳዘነኝ ክስተት፤ በ'አዲስ ኢትዮጵያ' ዩቲውብ ቻነሌ ከአራት ዓመታት በፊት በፍልሰታ ዕለት ልኬው የነበረውን ቪዲዮ ሤረኞቹ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ባሪያዎች ማስነሳታቸውና 'ኮፒ ራይት ስትራይክ' ማሰጠታቸው ነው። ሆን ተብሎ ልክ በቅዱስ ያሬድ ዕለት። ስለ ሤረኛው ጋላ-ኦሮሞ አጋራቸው ስለ 'እፎይ' ማስጠንቀቅ በመጀመሬ... በቪዲዮው የዘማሪ 'ቀሲስ' እንግዳወርቅ በቀለ 'ደጅ ጠናሁ ሜዲያ'(ኦሮማራ ወይም ጋላ-ኦሮሞ ነውን?) አንድ መዝሙር ስለገባበት ፈልፍለው በማውጣት ስትራይክ አስጡት! አይይይ! በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጀነሳይዳዊ ጂሃድ በመክፈት ከሚሊየን በላይ የቅዱስ ያሬድን ልጆችን መጨፍጨፉ አልበቃቸውም ያው በማህበራዊ ሜዲያም ቤተሰቦቹን በዚህ መልክ ማሳደዱን ቀጥለውበታል። ከሰባት ዓመታት በፊት ብዙ ተከታዮች የነበሩትን የቀደመውን የ'አዲስ ኢትዮጵያ' ቻኔል ልክ በፋሲካ ትንሣኤ ዕለት ያስነሱትም እነ 'ቋንቋየነሽ፣ ዘመድኩን በቀለ፣ 'አቡነ' ፋኑኤል' ነበሩ። ለእኔ ትልቅ ምልክት ነው፤ ደስ ብሎኛል...ለእነርሱ ግን ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!




የጻድቁ አባታችን የቅዱስ ያሬድ ረድኤትና በረከት ከሀገራችን ከኢትዮጵያና ከህዝቧም ጋር ይሁን አሜን።

አበው ቅዱስ ጳውሎስ በሁለተኛ ቆሮንቶስ መልዕክቱ ላይ "እንዲህ ያለው ሰው ከአሥራ አራት ዓመት በፊት እስከ ሦስተኛው ሰማይ ድረስ ተነጠቀ ። እንዲህ ያለውንም ሰው አውቃለሁ ። በሥጋ እንደ ሆነ ወይም ያለ ሥጋ እንደሆነ አላውቅም ። እግዚአብሔር ያውቃል ። ወደ ገነት ተነጠቀ ። ሰውም ሊናገር የማይገባውን ፤ የማይነገረውን ቃል ሰማ ።"2ቆሮ. 122-5 ብሎ የተናገረው ለቅዱስ ያሬድ ነው ብለውም ይተረጉሙታል ።

ግዕዝ ፣ እዝል ፣ ዓራራይ ተብለው የተወሰኑ ሰማያዊ የዜማ ስልቶችንም የተማረው ከእግዚአብሔር ነው ። ሊቁ ማኅሌታይ ወደ ምድር ተመልሶ በታላቅ ተመስጦ አክሱም ጽዮን ማርያም ውስጥ በሃሌታ አመሰገነ ። ሕዝቡና ንጉሡም አፄ ገብረ መስቀል ከዜማው ጣዕም የተነሳ አደነቁ ። ቅዱስ ያሬድ ዜማውን በንጉሡ ፊት ሲያቀርብ ንጉሡ በተመስጦ እግሩን በጦር ቢወጉትም የዜማው አቅራቢው ቅዱስ ያሬድም ሆነ ዜማውን የሚሠሙት ንጉሥ ገብረ መስቀል ዝማሬው እስኪያልቅ ድረስ የተፈጠረውን አደጋ አላዩትም ነበር ። ሁሉም በተመስጦ ላይ ነበሩና ።

የቅዱስ ያሬድ ዜማዎች በህግ የሚዜሙ ባለምልክቶች ናቸው። ምልክቶቹ «ኖታ» ከሚባለው የአውሮፓውያን የዜማ ስልት ጋር ይወዳደራሉ ። ከላይ እንደተገለጸው ሊቁ የደረሳቸው የዜማ አይነቶች ግዕዝ፤ እዝል እና አራራይ በመባል ይታወቃሉ። ሶስቱም ዜማዎች መሀትው ዋዜማ፤ ስልጣን፤ እስመለአለም፤ አቡን ቅንዋትና ሰላም የሚባሉ መጠሪያ ስሞችም አሏቸው። ዜማዎቹ ልዩ ልዩ ስልቶችን የያዙ ሲሆን አጫብር፤ ቆሜ፤ አሮጌ ቤተልሄም፤ አዲስ ቤተልሄምና ተጉለቱ በመባል ይታወቃሉ።

የዜማዎቹ ስልቶች በተለያዩ ድምፆች፣ በጭንቅላት፣ በአፍንጫና በጉሮሮ ይዜማሉ። በዚህ ሂደትም አራተኛ አቋቋም የሚባለው ስልት ጥሩ የዜማ መገለጫ ስለመሆኑ በዘርፉ በጥናት ውስጥ ያለፉ ሊቃውን አባቶች ይመሰክራሉ። ይህ ዜማ ታች ቤት፣ ላይ ቤት፣ ሳንኳና ተክሌ ሰቆጤ በሚሉ መጠሪያዎች በተለይ በጎንደር አካባቢ ጥቅም ላይ እንደሚውል ይነገራል።

በቅዱስ ያሬድ የዜማ ስልት የሚቃኙት ካህናትም በዝማሜ በመረገድ፤ በፅናፅልና በከበሮ ያሸበሽባሉ። የዘንጋቸው አወዛወዝና አጣጣል የፅናፅሉ አወራረድና አመላለስ እንዲሁም የከበሮ አመታቱ በሦስት የተከፈለ ሲሆን መደበኛ ስሞቹም ንዑስና ዓብይ፣ መረግድ፣ ድፋት ለዘብና ማህሌተ ገንቦ ይባላሉ። አእምሮን ከሚያነቃቁና መንፈስን ከሚማርኩ ዜማዎች መካከልም በተለይ ለዘብና ማህሌተ ገንቦ የተሰኙት ዝማሬዎች እጅግ ጥዑም የሆኑና ለሚሰማውም ደስ የሚያሰኙ የዜማ ስልቶች ናቸው።

ድጓ ፣ ጾመድጓ ፣ ምዕራፍ ፣ ዝማሬና መዋሰዕት የተባሉ አምስት መጻሕፍትን ደርሶ ለቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያበረከተው ቅዱስ ያሬድ ታላቅ ደራሲም ነው ። ሊቁ ማኅሌታይ፤ ጥዑመ ልሳን ፣ ንሕብ ፣ ሊቀ ሊቃውንት ፣ የሱራፌል አምሳያ ፣ የቤተ ክርስቲያን እንዚራ ፣ ካህነ ስብሐት፣ መዘምር ዘበድርሳን ፣ ማኅሌታይ ፣ ልዑለ ስብከት እያሉ የሚጠሩት ሊቁ ማኅሌታይ በአክሱም ጽዮን እና በደብረ ዳሞ አገልግሏል ። በጣና ቂርቆስ እና በዙር አባ አቡነ አረጋዊ ገዳምና በሌሎች የኢትዮጵያ ገዳማትም ወንበር ዘርግቶ ብዙ ደቀ መዛሙርትን አፍርቷል ።

ቅዱስ ያሬድ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዜመው «ሀሌ ሉያ ለአብ፣ ሀሌ ሉያ ለወልድ፣ ሀሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ፣ በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድር፣ ወበዳግም አርእዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ሲል ነበር። ይህን ዜማ ሲቀኝም ህዝቡ እሱን ለማዳመጥ ሀገር አቋርጦ ይመጣ እንደነበር መዛግብት ያስረዳሉ። ይህ ሁኔታም ያልተለመደ በመሆኑ እንደትንግርት ይቆጠር ነበር። የዜማው አወራረድ ተሰምቶ አይጠገብም። በዘመኑ የነበሩት ንጉሥ አፄ ገብረ መስቀል በቅዱስ ያሬድ መንፈሳዊ ዜማ በመደነቃቸው ዜማው በአዋጅ ጸድቆ ሥራ ላይ እንዲውል መፍቀዳቸው ይነገራል።

ያሬድ የንጉሡ የቅርብ ሰውና ወዳጃቸውም ነበር። እሳቸውም ሹመት ሊሰጡት ደጋግመው ጠይቀውታል። ይሁን እንጂ መንፈሱ በምናኔና ዓለምን በመናቅ የተሞላ ስለነበር ጥያቄያቸውን ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነም። አንድ ቀን ግን ጻድቁ ቅዱስ ያሬድ ንጉሡን «በምናኔ በሰሜን ገዳም እንድኖር ይፍቀዱልኝ» ሲል ጠየቃቸው። እርሳቸውም ሀሳቡን ተቀብለው ፈቀዱለት። ቅዱስ ያሬድ በአክሱምና በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ለረጅም ጊዜያት በትጋት ደቀ መዛሙርትንም በማፍራት አገልግሏል ።

ጻድቁም ወደ ሰሜን ተራሮች ወደ ራስ ደጀን ከመሄዱ በፊትም ታቦተ ጽዮንን ለመሰናበት ከመቅደስ ገባና ከመሬት ክንድ ከስንዝር ከፍ ብሎ በመቆም ዛሬ ሁላችን በውዳሴ ማርያም የጸሎት መጽሐፍ መጨረሻ ላይ የምንጸልየውን "አንቀፀ ብርሃን" የሚባለውን የምስጋና ጸሎት ንባቡን ከነ ዜማው ደርሶ ለቤተ ለኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አበረከቶልን ከንጉሥ አፄ ገብረመስቀል ፈቃድ ያገኘው ጻድቁ ቅዱስ ያሬድም የመጨረሻዎቹን የዚህ ምድር ላይ ቆይታውን በሰሜን ተራሮች አካባቢ በበረዶማው የራስ ደጀን ተራራ ላይ ለማድረግ ሄዷል ። በዚያም በዋሻ ተቀምጦ በትጋሃ መላእክትና በተባሕትዎ በድንግልና ሲያገለግል ፤ ተተኪ ደቀመዛሙርትንም ሲያፈራ ቆይቶ በመጨረሻም ግንቦት 1 ቀን በ576 ዓም በተወለደ በ71 ዓመቱ ተሰውሯል።

አሳዛኙ ነገር እንዲህ ያለው ሊቅ ፣ ጻድቅና ቅዱስ የዜማና የመጻሕፍት ደራሲ የሆነው አባት ቅዱስ ያሬድ በሀገሩ በኢትዮጵያ የቀድሞው መንግሥት በስሙ ከሰየመለት የሙዚቃ ትምሕርት ቤት በቀር በክብሩ መጠን የተደረገለት አንድም ማስታወሻ የሚሆን ነገር በሀገሩ ላይ የለም ። ይህ የሆነው ደግሞ የቅዱስ ያሬድም ሆነ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ትልቁ በደላቸው ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ብቻ ነው ።

አቤት አቤት ቅዱስ ያሬድ አውሮፓዊ ቢሆን ኖሮ ብዬ ሳስብ ምን ሊያደርጉት እንደሚችሉ መገመት ብቻ ነው ። መንገዱ ፣ አደባባዩ ፣ ተራራው ፣ ትምህርት ቤቱ ፣ ቁሳቁሱ ሳይቀር በስሙ በተሰየመ ነበር ። አንድ ፒያኖ ይዘው ኦርኬስትራ ለመሩ ሰዎች ተአምር ለመፍጠርና ስማቸውን በመሸጥ የሀገር ገቢ ማግኛ ሲያደርጉ ሳይ እደነቃለሁ ። በጀርመን ሀገር በቦን ከተማ የቤትሆቨን ቤትን ለመጎብኘት ሄጄ ቅዱስ ያሬድን ሳስበው አልቅስ አልቅስ ነበር ያለኝ ። ሰው ቢልዮን ዶላር የሚያስገባለትን ሀብት ከመጋረጃ ጀርባ ደብቆ እንዴት በድህነት ይማቅቃል?? በቅዱስ ያሬድ አፍሮ በማያውቀው ፑሽኪን ይመጻደቃል ።

ኢትዮጵያ ለማታውቀው ፑሽኪን ለተባለ ሩሲያዊና ደጎል ለተባለ እንግሊዛዊው ግለሰቦች አደባባይ ስትሰይም ፣ ለአቶ ቸርችል ጎዳና ፣ ለጀናራል ዊንጌት ደግሞ ትምሕርት ቤት በመሥራትና በመሰየም ያልበላትን ስታክ ትታያለች ። በአቡነ አረጋዊ ስም ቡና ቤት ፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ቢራ ለመሰየም ግን ቅሽሽ አይላትም ፤ የሚጠየፍና ሃይ ባይም ትውልድ የለም ።

አንድ የውጭ ሀገር ሰው ኢትዮጵያ ሄጄ ስለ ቅዱስ ያሬድ ላጥና ቢል መከራውን ነው የሚበላው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በሕይወት ለመኖሯ እና በምድር ላይ እንድትቀጥል ካደረጓት ነገሮች አንዱና ዋነኛው የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች መኖር ነው ። ያለ ቅዱስ ያሬድ ሥራዎች ቤተክርስቲያናችን ማሰብ በራሱ ከባድ ነው የሚሆነው ። ቅዱስ ያሬድ ለቅዱስ ፓትርያርኩ ፣ ለሊቃነ ጳጳሳቱ ፣ ለካህናትና ለዲያቆናቱ ፣ ለመዘምራኑም ሁሉ ፤ ሞገስ ፣ ክብር ፣ እንጀራም ጭምር ነው ። ነገር ግን ይኽን ሁሉ ለሆነላቸው ጻድቅ አንዳቸውም አስታውሰው ግዙፍ ነገር በስሙ ሊሠሩ ሲነሳሱ አይታዩም።

🎶 እነ ሞዛርት ከመወለዳቸው ሺህ ዓመታት አስቀድሞ፡ ሊቁ ማኅሌታይ አባታችን ቅዱስ ያሬድ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያችን ተወለደ

😇 ስለ ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ አብዛኛው ይህ ሥጋዊ ዓለም ምንም እውቀት የለውም/ማወቅም አይፈልግም። ምክኒያቱም፤ ቅዱስ ያሬድ በመንፈሳዊው ዓለም ብቻ ሊሰማ የሚችል እጅግ በጣም የተራቀቀ የዜማ ጥበብ አባት በመሆኑ ነው። ሥጋውያኑ ኤዶማውያኑ አፍሪካዊው/ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ የእነ ሞዛርትን እና ቤትሆቨንን ቦታ የሚነጥቅባቸው ከእነርሱ የላቀ የዜና ደራሲ፣ አቀናባሪ እና ምሁር ሆኖ ስላገኙት ነው። የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ቢኖራቸው ኖሮማ በየሙዚቃ ትምህርት ቤቱ ስለ ቅዱስ ያሬድ ውብ ዜማዎችን እና ማስታዎሻዎቻቸውን ባስተማሩ ነበር። በተገላቢጦሽ ግን የእኛ ትምህርት ቤቶች የአውሮፓውያኑን ያስተምራሉ።

ቅዱስ ያሬድ:- ከእግዚአብሔር ያገኘነው አባታችን፤

ክብራችን: ሞገሳችን ነውና በምን እንመስለዋለን? አንደበቱ ጣፋጭ (ጥዑም): ልቡናው የቅድስና ማሕደር: ሕሊናው የምሥጢራት ሠረገላ ነው። እስከ አርያም ተነጥቆ የማይፈጸም ምሥጢርን የተመገበ ማን እንደርሱ!

ቅዱስ ያሬድ ለኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከራስ ጸጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ: ሙሉ አካሏ ነው። ታዲያ በተለይ በእነዚህ በያዝናቸው አራት ዓመታት ከባዕዳውያኑ ኤዶማውያኑ እስማኤላውያን እና ከዋቄዮ-በዓል-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብራችሁ በ ቅዱስ ያሬድ ትውልድ ከተማ በቅድስት አክሱም ጽዮን ላይ የዘመታችሁ ሁሉ ዛሬም የመመለስ ጭላንጭል እንኳን እያሳያችሁ አይደለም፤ የንሰሐው ጊዜም እያለቀባችሁ ነው፤ እንግዲህ ወዮላችሁ! ወዮላችሁ! ወዮላችሁ!

አውሮጳውያኑ የዜማ ሊቃውንት ሞዛርትና ቤትሆቨን ከመወለዳቸው ሺህ ዓመታት አስቀድሞ በኢትዮጵያችን የተወለደ ነው ሊቁ ማኅሌታይ አባታችን ቅዱስ ያሬድ። ጻድቁ የተወለደው በ ፭፻፭/ 505 /ም አክሱም ጽዮን አቅራቢያ ሲሆን አባቱ ይስሐቅ (አብድዩ ) እናቱም ክርስቲና (ታኡክልያ) ይባላሉ።

ይህን ዘመን በጥሞና ልናጠናው ይገባናል። በእኔ በኩል እንደሚታየኝ፤ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በዚህ ዘመን (ንጉሠ ነገሥታት አብርሐ እና አጽበሐ፣ ንጉሥ ካሌብ...) ነበር በሁሉም መስከ ከፍታዋ መታየት ጀምሮ የነብረው። በሃይማኖት እና መንፈሳዊ ሕይወት፣ በሥነ ጥበብ፣ ሥነ ጽሑፍ እና ዜማ ፥ በምጣኔ ኃብት፣ እርሻ እና ንግድ፣ በሕንፃ፣ ዋሻ እና መርከብ ግንባታዎች ሮማውያኑን እና አጋሮቻቸውን ያስደነቁ፣ ያስቀኑ እና ያስፈሩ ነበሩ። ስለዚህ የምስራቅ ሮማ (ቁስጥንጥንያ) ነገሥታት አክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ለማዳከም ያልጠነሰሱት ሤራ አልነበረም። ይህም ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ በኋላ ላይ ከፍተኛ ውድቀትን፣ መራቆትን፣ ድኽነትን፣ ክፉኛ ወረርሽኞችን ሁሉ አምጥቶባቸዋል።

😇 ኢትዮጵያን ከፍ የሚያደርጓት እነ ቅዱስ ያሬድ እየመጡ ነውና ተዋሕዷውያን ወደ አንድ እንሰባሰብ

💭 ሁሉም ከጸዳ በኋላ ቅዱስ ያሬድ በስውር እያሰለጠናቸው ያሉት ትክክለኛዎቹ ካህናት ይወጣሉ፤

እውነተኞቹን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የሚሰበስብ፣ ክርስቶስን የሚወድና እስልምናን የሚጠላ አንድ ቅዱስ ሰው በእግዚአብሔር ተቀብቶ ይወጣል። ያኔ የእስልምና አምልኮ ከምድረ ገጽ ይጠፋል። እውነተኞቹ ኢትዮጵያን የሚያውቋት ያውቁታልና ወደ አንድ ይሰባሰባሉ። መቶ ሚሊየን የሚሆነው ነዋሪ ኢትዮጵያን አያውቃትምና ሁሉም ይጠፋል። በአፋቸው ሳይሆን በህሊናቸው ኢትዮጵያንና ተዋሕዶን ከልባቸው የያዙት፣ ደሞዝ እየተከፈላቸው ካህናት የሆኑት ሳይሆኑ፣ በደሞዙ የሚንጠራሩት ሳይሆኑ፣ በዘረኝነት የተለከፉት ሳይሆኑ፣ ዘረኛ፣ ዘማዊና ጉቦኛ ያልሆኑት፣ ዘረኛ ያልሆኑትንና በፍቅር የሚመላለሱትን ምዕመናንን ጨምሮ ሁሉም በቅዱሱ ሰው ዙሪያ ተሰባስበሰው ኢትዮጵያን ይኖሩባታል።

†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩፥፮]†††

ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።”

❖❖❖ይህ ዓለም ካዘጋጀልን ወጥመድና መከራ ሰውሮ ወደ አንድነት ይሰብስበን!❖❖❖

†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩]†††

ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ ያፈራል።

የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።

እግዚአብሔርን በመፍራት ደስታውን ያያል። ዓይኑም እንደምታይ አይፈርድም፥ ጆሮውም እንደምትሰማ አይበይንም፤

ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፥ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።

የወገቡ መታጠቂያ ጽድቅ፥ የጎኑም መቀነት ታማኝነት ይሆናል።

ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።

ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።

የሚጠባውም ሕፃን በእባብ ጕድጓድ ላይ ይጫወታል፥ ጡት የጣለውም ሕፃን በእፉኝት ቤት ላይ እጁን ይጭናል።

በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።

በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ለአሕዛብ ምልክት ሊሆን የቆመውን የእሴይን ሥር አሕዛብ ይፈልጉታል፤ ማረፊያውም የተከበረ ይሆናል።

፲፩ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የቀረውን የሕዝቡን ቅሬታ ከአሦርና ከግብጽ፥ ከጳትሮስና ከኢትዮጵያ፥ ከኤላምና ከሰናዖር ከሐማትም፥ ከባሕርም ደሴቶች ይመልስ ዘንድ ጌታ እንደ ገና እጁን ይገልጣል።

፲፪ ለአሕዛብም ምልክትን ያቆማል፥ ከእስራኤልም የተጣሉትን ይሰበስባል፥ ከይሑዳም የተበተኑትን ከአራቱ የምድር ማዕዘኖች ያከማቻል።

፲፫ የኤፍሬምም ምቀኝነት ይርቃል፥ ይሑዳንም የሚያስጨንቁ ይጠፋሉ፤ ኤፍሬምም በይሑዳ አይቀናም፥ ይሑዳም ኤፍሬምን አያስጨንቅም።

፲፬ በምዕራብም በኩል በፍልስጥኤማውያን ጫንቃ ላይ እየበረሩ ይወርዳሉ፥ የምሥራቅንም ልጆች በአንድነት ይበዘብዛሉ፤ በኤዶምያስና በሞዓብም ላይ እጃቸውን ይዘረጋሉ፥ የአሞንም ልጆች ለእነርሱ ይታዘዛሉ።

፲፭ እግዚአብሔርም የግብጽን ባሕር ያጠፋል፤ በትኩሱም ነፋስ እጁን በወንዙ ላይ ያነሣል፥ ሰባት ፈሳሾችንም አድርጎ ይመታዋል፥ ሰዎችም በጫማቸው እንዲሻገሩ ያደርጋቸዋል።

፲፮ ከግብጽም በወጣ ጊዜ ለእስራኤል እንደ ነበረ፥ ለቀረው ለሕዝቡ ቅሬታ ከአሦር ጐዳና ይሆናል።

Sunday, May 17, 2026

Drone Strike Sparks Fire at Babylon UAE Nuclear Plant

https://www.bitchute.com/video/IF2kq5ZFb3bh/

https://rumble.com/v79zrgs-drone-strike-sparks-fire-at-babylon-uae-nuclear-plant.html

🔥 በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የኑክሌር ማመንጫ ላይ የድሮን ድብደባ የእሳት ቃጠሎ አስነስቷል

የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ሞግዚት በሆኑት ኤሚራቶች እና በህገ-ወጡ 'ኦሮሚያ' ክልል ላይ እሳት ከሰማይ ይወርድባቸው ዘንድ ግድ ነው። ደግሞ እኮ እነዚህ ቆሻሾች ልክ የኤሚራቶቹን መሰል የኑክሌር ማመንጫ ጣቢያ በኢትዮጵያ ምድር ለማስገንባት በማለም ላይ ናቸው። እንግዲህ ወደ ቦረና ወስደው ይገንቡታ!

🔥 Drone strikes UAE nuclear plant as US and Iran signal they are prepared to resume war

The IAEA expressed grave concern over a drone strike near the UAE’s Barakah nuclear plant that caused a fire, but confirmed radiation levels are normal and no injuries occurred. Director Rafael Grossi stated that military actions threatening nuclear safety are unacceptable.

Saudi Barbaria, Qatar, Kuwait and Bahrain strongly condemn drone attack that targeted an electricity generator outside the inner perimeter of the Barakah Nuclear Energy Plant in Al-Dhafra region of Abu Dhabi.

😈 The UAE Joins The Tigray War: Emirati Wing Loong I UCAVs Deploy To Ethiopia.

😈 UAE Drone Jihad Against ❖ Christian Tigray ans of Ethiopia

Traitor Abiy Ahmed Ali Sold Christian Ethiopia out to its Historical Arab & Turkish Enemies. His Fascist Oromo regime betrayed Ethiopia by committing treason.

Ancient (6th C.) Ethiopian Orthodox Monastery ‘Looted and Bombed’ by The Genocidal United Arab Emirates

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/01/ancient-6th-c-ethiopian-orthodox.html

https://www.bitchute.com/video/e6GmiT80wVHh/

https://rumble.com/v74oz4o-ancient-6th-c.-ethiopian-orthodox-monastery-looted-and-bombed-by-the-genoci.html

❖❖❖❖❖

የአቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ ፭ኛ ዓመት መታሰቢያ

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ገዳም የክርስቶስ ተቃዋሚ ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶችን ከእነ ድሮናቸው ጋብዘው ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን! እንበቀላቸዋለን!

😈 The Genocidal Babylon Arab Emirates (UAE) Will be Destroyed Soon | ኤሚራቶች ትጠፋለች

https://www.bitchute.com/video/0uot4sefvPo5/

https://rumble.com/v6ta82d-the-genocidal-babylon-arab-emirates-uae-will-be-destroyed-soon.html

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና በሱዳን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለችው 👹 ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤምራቶች በቅርቡ ከምድረ ገጽ ትጠፋለች፣ ይህ ግድ ነው፤ ከሳውዲ፣ ኳታር እና ቱርክ ጎን በዓለማችን ላይ እጅግ በጣም አስከፊ ወንጀል እየፈጸመች ያለች እርኩስ ምድር ናትና ዳግመኛ አትነሣም።

😈 Go out From Babylon, Flee From Ugly UAE Dubai | ከባቢሎን ውጡ፣ ከአስቀያሚው የተባበሩት አረብ ኢሚራቶች/ ዱባይ ሽሹ

https://www.bitchute.com/video/PZuC8TFBoYWB/

😈 የተባበሩት አረብ ኤሚራቶችና አጋሮቿ ተፈርዶባቸዋል። ምንም ሊቀለብሱት የሚችሉት ነገር የለም።

ዲያቆን ቢንያም፤ ስቃያችን ለምን በዛ? ከካህኑ እስከ ፖለቲከኛው ሁሉም ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ለማንገስ የሚሠራ የምዕራባውያኑ ቅጥረኛ ስለሆነ ነው

 

👏 100% ትክክል! ሁሉንም ነገር እያየነው አይደል?!

የእግዚአብሔር አምላክ ጥብቃ ሁሌ አይለየዎትና፤ የምንወድዎት ወንድማችን ዲያቆን ቢንያም ሆይ፤ እንደአጋጣሚ ይህን መልዕክት የሚያገኙት ከሆነ በተለይ፤ "እፎይ" ከተባለው የጋላ-ኦሮሞው ብልጽግና ካድሬ ይጠንቀቁ፣ በጭራሽ ስልክ ቁጥርዎን እና ያሉበትን ቦታ አያሳውቁ።

ግን እንዴት ነው ወገን ይህን የተለመደ ክስተት ማየት የተሰናው?! የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ኢነተርኔቱን ጨምሮ ሁሉንም ነገር በሚቆጣጠረበት በዚህ ወቅት፤ “ከኢትዮጵያ ሆኖ እንዴት/ለምን እንደልቡ ፀረ-እስልምና ማብራሪያዎችንና ሙግቶቹን እንዲህ በነፃነት ሊያቀርብ ቻለ?” ብሎ እንዴት አይጠይቅም? ልክ እንደ አሸን እንደፈሉት ሌሎች የእስላማዊው አገዛዝ ሜዲያዎችና ቻኔሎች ሁሉ ለእርሱም'አልጎሪዝሙን በደንብ አመቻችተለታል'

"....ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው...የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸው... ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ... ብለህ ተርትባቸው" ብሎን የለ ሰይጣኑ በለዓም ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ...

ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን እነ ባቢሎን አሜሪካ፣ ብሪታኒያ፣ ኤሚራቶችና ሳውዲ ባርባሪያ ናቸው ከሃዲዎቹን የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ እርዝራዦች የሚያሰለጥኗቸው፣ የሚሾሟቸው፣ የሚመክሯቸው። ለጭፍጨፋም ሆነ ለሰላም ስክሪፕቱን እየሰጡ ፊሽካ ይነፉላቸዋል፣ ተፎካካሪ እየመሰሉ የፖለቲካ ቴአትር በመሥራት ፀረ-ኢትዮጵያ እና ፀረ-ክርስትና ጂሃዳቸውን ያካሂዳሉ፣ ሕዝባችንን ያሰቃያሉ፣ ሃገራችንን ያወድማሉ።

አዎ! ወንጀለኞቹ ሕወሓቶች ከሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የተሰጣቸው ዓላማና ተልዕኮ፤ ከቆሻሻው ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድና ጂኒ ጁላ ጋር 'ሰላም አመጣን!' ካሉ በኋላ፤ በስክሪፕታቸው መሰረት ቀጣዩ እርምጃቸው ደግሞ ከኤርትራው ኢሳያስ አብዱላ-ሃሰን ጋር ቀጣዩን 'የሰላም ድርድር አደረግን፤ እልልል! ትግራይ ትስዕር፤ በሉ! ' በማለት 'ታላቂቷን ኢ-አማኒ እንዲሁም የአህዛብና የአረብ ሊግ አባል የምትሆን ኤርትራን' መመስረት፣ የተቀረውን የአክሱም ጽዮናውያን ክፍለ ሃገራት ደግሞ ለአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ማስረከብ ነው። ዝም ጭጭ ብለው ጭፍጨፋውን በመደገፍ ላይ ያሉት ጋላ-ኦሮሞዎች በጣም ቋምጠዋል።

የፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስቲያን፣ የፀረ-ኢትዮጵያና የፀረ-ግዕዝ ጦርነቱን የጀመሩትና የሚችሉትን ያህል ክርስቲያን ሕዝቤን ለመጨረስ የደፈሩትም ይህን ዓላማቸውን ለማሳካት ሲሉ ነው። በትግራዩ ጦርነት 'ክርስቲያን፣ ኢትዮጵያዊ፣ አግዓዚ ወይንም ጽዮናዊ' የሆነው የህብረተሰብ አካል ነው በዋናነት የተጠቃው። የቅዱስ ያሬድ፣ የእነ ነገሥታት ካሌብና አፄ ዮሐንስ ልጆች የሆኑትን ነው እየፈለጉ ሲያጠቋቸው የከረሙት፣ በጽዮናዊው የአፄ ዮሐንስ ሰንደቅ ቀለማት ያሸበረቁትን ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት (አክሱም ጽዮን፣ ደብረ ዳሞ፣ ደብረ ዓባይ፣ ማርያም ደንገላት፣ ውቅሮ ጨርቆስ፣ ዛላምበሳ አማኑኤል)ነው በመድፍና በድሮን እንዲመቱ ያደረጓቸው። እግዚኦ!

ስጋታዊው ትንቢቴ ያው እውን እየሆነ ነው፤ ሕወሓቶችን ጨምሮ የዳግማዊ ምንሊክ ፬ኛ ትውልድ መርዛማ ፍሬ የሆኑት ሁሉ ጽዮናውያንን በጣም ነው የሚንቋቸውና የሚጠሏቸው፤ ሁሉም ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ለማንገስ እየሠሩ ነው። ግን ይህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኳቸው በጭራሽ አይሳካላቸውም። ኤርትራን፣ ጂቡቲንና በርበራን ጨምሮ ሙሉ ግዛቶቿን ያስመለሰች፣ ታላቋና አክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ትመሠረት ዘንድ ግድ ነውና።

የሚያሳዝነውና የሚያስቆጣው እኮ ረሪሃ እግዚአብሔር ያለውን ጽዮናዊ ወጣት በጦርነት ለመፍጀት ከመንደር ወደ መንደር እያዘዋወሩ በአፋርና በአማራ ክልል በድሮን አስጨፈጨፉት፣ የተረፈውን ደግሞ ትግራይን 360 ዲግሪ በመዝጋት በረሃብና በሽታ እንዲያልቅ ማድረጋቸው ነው። ለኢሳያስ አብደላ-ሃሰን ሰላሳ ዓመታት ያህል የፈጀበትን ኤርትራን ከጽዮናውያን “የማጽዳት” ተግባር አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድና ደብረጽዮን በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ ሊፈጽሙት በቅተዋል። “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis(ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

አይይይ! ዓለምም ዝም ያለችው እኮ ለዚህ ነው። ጦርነቱ ግን መንፈሳዊ ነው፤ እርሱንም እየተሸነፉት ስለሆነ ነው ሁሉንም ስጋዊ የሆነ ነገር ሁሉ ተቆጣጥረው ብቻቸውን ያዙን ልቀቁን የሚሉት። ለማንኛውም እነዚህ አውሬዎች የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎችና የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ሁሉም ወደ ኤርታ ዓሌ ጥልቅ የመውደቂያቸው ጊዜ መምጣቱን እያየነው ነው። ወዮላቸው!

💭 ከአምስት ዓመታት በፊት በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ 'ኢትዮጵያን' 'ኩሽ' ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ 'ኢትዮጵያ' ፋንታ 'ኩሽ' የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ'ትግሬው' /ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢ-አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ 'አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊ' ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ዳግማዊ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነ-ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

  • አለመረጋጋትን መፍጠር

  • አመፅ መቀስቀስ

  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization

  • Destabilization

  • Insurgency

  • Normalization

36 Countries Join Special Tribunal to Prosecute Putin, But Not Black Hitler (Genocidal Ahmed of Ethiopia)

https://www.bitchute.com/video/dy1wYP58f7mY/ https://rumble.com/v7a2w6g-36-countries-join-special-tribunal-to-prosecute-putin-but-not-blac...