Sunday, February 22, 2026

የነቢዩ ኢሳያስ ድንቅ ትንቢት ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ፤ “መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም...”

📖 ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫፥፪፡፫ ላይ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲመጣ "መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።" ይላል።

ይህ ትንቢት የሚያሳየው ክርስቶስ ለሰው ልጆች ድኅነት ሲል ራሱን ዝቅ አድርጎ የሕማም ሰው ሆኖ በምድር ላይ ያለ ምንም ውጫዊ ግርማና ዝና እንደሚመላለስ ነው።

😇 የእግዚአብሔር አምላክ ሥራ በእውነት ድንቅ፣ ድንቅ፣ ድንቅ ነው...

እንግዲህ በዚህ ከንቱ ዓለም ግን የሚከበረው፣ የሚደነቀውና የሚመለከው ግን 'ደም ግባት/ካሪዝማ እና ግርማ ሞገስ አለው፣ መልከ መልካም ማራኪ ነው' የሚባለው ቃላቱን አሰማምሮ የሚናገር፣ በጣዖት አምላኪዎቹ ጥንታውያኑ ግሪኮች የኦራቶሪ አነጋገርና አፃጻፍ ስልቶች/ ጥበባት የተጠመቀው አፈ ጮሌው፣ ጯሂው እና ልታይ ልደመጥ ባይ ከንቱው ብቻ ነው።

ጌታችን እና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግን ታላቁና የምንወደው ነቢይ ኢሳያስ እንደገለጸልን ነው።

ባጠቃላይ ነቢዩ ኢሳያስ ይህን ድንቅ ትንቢት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የጻፈልን ከክርስቶስ ልደት ከሰባት መቶ/700 ዓመታት በፊት ነው። እጅግ በጣም ድንቅ ነው!!! 

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፪]❖

ጽዮን ሆይ፥ ተነሺ፥ ተነሺ፥ ኃይልሽን ልበሺ፤ ቅድስቲቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ያልተገረዘና ርኩስ ከእንግዲህ ወዲህ አይገባብሽምና ጌጠኛ ልብስሽን ልበሺ።

ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ትቢያን አራግፊ፤ ተነሺ፥ ተቀመጪ፤ ምርኮኛይቱ የጽዮን ልጅ ሆይ፥ የአንገትሽን እስራት ፍቺ።

እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በከንቱ ተሽጣችሁ ነበር፥ ያለ ገንዘብም ትቤዣላችሁ።

ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወገኔ በዚያ እንግዳ ሆኖ ይቀመጥ ዘንድ አስቀድሞ ወደ ግብጽ ወረደ፥ አሦርም ያለ ምክንያት በደለው።

ወገኔ በከንቱ ተወስዶአልና አሁን ከዚህ ምን አለኝ? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚገዙአቸው ይጮኻሉ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ስሜም ሁልጊዜ ቀኑን ሁሉ ይሰደባል።

ስለዚህ ወገኔ ስሜን ያውቃል፥ ስለዚህም የምናገር እኔ እንደ ሆንሁ በዚያ ቀን ያውቃሉ፤ እነሆ፥ እኔ ነኝ።

የምስራች የሚናገር፥ ሰላምንም የሚያወራ፥ የመልካምንም ወሬ የምስራች የሚናገር፥ መድኃኒትንም የሚያወራ፥ ጽዮንንም። አምላክሽ ነግሦአል የሚል ሰው እግሩ በተራሮች ላይ እጅግ ያማረ ነው።

እነሆ፥ ጕበኞችሽ ጮኸዋል፤ እግዚአብሔር ወደ ጽዮን በተመለሰ ጊዜ ዓይን በዓይን ይተያያሉና ድምፃቸውን ያነሣሉ፥ በአንድነትም ይዘምራሉ።

እናንተ የኢየሩሳሌም ፍርስራሾች ሆይ፥ እግዚአብሔር ሕዝቡን አጽናንቶአልና፥ ኢየሩሳሌምንም ታድጎአልና ደስ ይበላችሁ፥ በአንድነትም ዘምሩ።

እግዚአብሔር የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፥ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን መድኃኒት ያያሉ።

፲፩ እናንተ የእግዚአብሔር ዕቃ የምትሸከሙ ሆይ፥ እልፍ በሉ፥ እልፍ በሉ፥ ከዚያ ውጡ፥ ርኩስን ነገር አትንኩ፥ ከመካከልዋ ውጡ፥ ንጽሐን ሁኑ።

፲፪ እግዚአብሔር ይቀድማችኋልና፥ የእስራኤልም አምላክ ይከተላችኋልና በችኰላ አትወጡም በመኰብለልም አትሄዱም።

፲፫ እነሆ፥ ባሪያዬ በማስተዋል ያደርጋል፤ ይከብራል ከፍ ከፍም ይላል፥ እጅግ ታላቅም ይሆናል።

፲፬ ፊቱ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ፥ መልኩም ከሰዎች ልጆች ይልቅ ተጐሳቍሎአልና ብዙ ሰዎች ስለ አንተ እንደ ተደነቁ፥ እንዲሁ ብዙ አሕዛብን ያስደንቃል፤

፲፭ ያልተነገረላቸውንም ያያሉና፥ ያልሰሙትንም ያስተውላሉና ነገሥታት ስለ እርሱ አፋቸውን ይዘጋሉ።


[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫]❖

የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?

በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል። መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።

የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።

በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።

እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።

እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ፤ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።

ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።

በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ፤ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?

ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገንበትም ነበር።

እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈከደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።

፲፩ ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል።

፲፪ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።

Saturday, February 21, 2026

UAE Drones Attacked One of The World's Oldest Orthodox Monasteries | የአቡነ አረጋዊ ገዳም በአረብ ሙስሊም ድሮኖች ወደመ | ፭ ዓመት ሞላው፤ እንደው ሕዝበ ክርስቲያኑ ምን እያደረገ /እየጠበቀ ነው?

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳምን የጨፈጨፉት እና ያስጨፈጨፉት አውሬዎች እጣ ፈንታ በጣም አሰቃቂ ነው

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ አምላኪ የሆኑትን ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

❖❖❖❖

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ መት መታሰቢያ

ከአራት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ ጥር /3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። በተቃራኒው፤ ለሕዝቡ አዳዲስ አጀንዳ እና ድራማ አየፈጠሩ ብሎም እነ ሲ.አይ.ኤ በሚሰጧቸው የአትኩሮት ማስውለውጫ ስክሪፕት እየተመሩ ከፍትሕ እና ተጠያቂነት ለማምለጥ እየሠሩ ነው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

January 11, 2021Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

Based on reports regarding the conflict in Ethiopia's Tigray region (starting on November 4, 2020), the historic Debre Damo monastery was reported to be destroyed or heavily damaged during the conflict, with allegations suggesting it was targeted by drones and heavy weapons.

👉 Here are the key details regarding this situation:

  • Destruction of Debre Damo: Reports from February 2021 indicated that the 6th-century Debre Damo monastery was destroyed, with buildings on top of the mountain ruined and ancient, invaluable manuscripts and treasures looted.

  • Allegations of Drone Involvement: Reports from the Mekelle Diocese and various observers alleged that many monasteries, including Debre Damo, were bombed by UAE-supplied drones and other weapons during the genocidal jihad.

  • The Drone Controversy: While there were widespread allegations, some experts and investigators argued that there was no definitive evidence of United Arab Emirates (UAE) drones being directly used by the Ethiopian Air Force, suggesting instead that the Ethiopian government used its own Chinese-made Wing Loong drones or Iranian-made drones. However, evidence indicated that the UAE operated Wing Loong II drones from a base in Assab, Eritrea, and provided significant logistical support to the Ethiopian military during the conflict.

  • Looting and Destruction: In addition to the bombing, the Debre Damo monastery was reportedly looted by forces involved in the conflict.

Debre Damo is an isolated, 6th-century monastery located in Tigray, known for its inaccessibility and its collection of ancient manuscripts.

Friday, February 20, 2026

ዲያቆን ቢንያም፤ ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ከተሾመበት ቀን ጀምሮ በምዕራባውያኑ ተልዕኮ ኦርቶዶክስ ተዋሕዷውያንን ብቻ ነው እየጨረሳቸው ያለው


🔥 በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እና በዩክሬን ላይ የተከፈተው ጦርነት ያሳየን፡-

😈 የሚከተሉት ሃገራት፣ ተቋማት፣ አካላት፣ ቡድኖችና ግለሰቦች በሰሜን ኢትዮጵያ ጀነሳይድ ጂሃድ ላይ ተሳትፈዋል፤

  • የተባበሩት መንግስታት
  • የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ)
  • የአለም ጤና ድርጅት
  • አንቶኒዮ ጉቴሬስ
  • ቴድሮስ አድሃኖም ገብረእየሱስ
  • ክላውስ ሽዋብ
  • ኢለን ማስክ (ስታርሊንክ)
  • ፒተር ቲል (ፓላንቲር)
  • የአውሮፓ ህብረት
  • የአፍሪካ ህብረት
  • አሜሪካ፣ ካናዳ እና ኩባ
  • ፕሬዝዳንቶች ባይደን እና ትራምፕ
  • ሩሲያ
  • ዩክሬን
  • ቻይና
  • እስራኤል
  • የአረብ ሀገራት / የአረብ ሊግ / የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች / ሳውዲ አረቢያ
  • ደቡብ ኢትዮጵያውያን
  • አማራዎች
  • ጋላ-ኦሮሞዎች
  • ኤርትራ
  • ጅቡቲ
  • ኬንያ
  • ሱዳን
  • ሶማሊያ
  • ግብፅ
  • ኢራን
  • ፓኪስታን
  • ህንድ
  • አዘርባጃን
  • አምነስቲ ኢንተርናሽናል
  • ሂዩማን ራይትስ ዎች
  • የአለም ምግብ ፕሮግራም (2020 የኖቤል የሰላም ተሸላሚ)
  • የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ
  • የአለም ኢኮኖሚ መድረክ
  • የአለም ባንክ እና የአለም የገንዘብ ድርጅት
  • -አማኒያን እና አኒሚስቶች
  • ሙስሊሞች
  • ፕሮቴስታንቶች
  • ሰዶማውያን
  • ዋና የሜዲያ ተቋማት
  • ፌስቡክ ፣ ዩቲውብ ፣ ቲክ ቶክ
  • ህወሓት

💭 እነዛ አንዱ የሌላው ጠላት የሆኑት ብሄሮች እንኳን እንደ፡ ‘እስራኤል vs ኢራን’፣ ‘ሩሲያ + ቻይና vs ዩክሬን + ምዕራባውያን’፣ ‘ግብፅ + ሱዳን vs ኢራን + ቱርክ’፣ ‘ህንድ vs ፓኪስታን’ አሁን ጓደኛሞች ሆነዋል – እንደ ሁሉም በጸረ-ክርስቲያን ጸረ-ጽዮን-ኢትዮጵያዊ-ሴራ አንድ ናቸው። ይህ ከመቼውም ጊዜ በፊት ሆኖ አያውቅም, በጣም አስገራሚ ክስተት ነው - በአለም ታሪክ ውስጥ እንግዳ የሆነ ልዩ ገጽታ

ከጽዮናዊት አክሱማዊቷ-ኢትዮጵያውያን ጋር፡-

  • ሁሉን ቻይ የሆነው ኃያሉ እግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ
  • ጽዮን ማርያም
  • የቃል ኪዳኑ ታቦት / ታቦተ ጽዮን

😔 ኢትዮጵያ

... ከኅዳር 2020 በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር የዘር ማጥፋት ጅሃድ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ፡-

- እስከ ሁለት/2 ሚሊዮን የሚደርሱ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈዋል

- እስከ ሁለት መቶ ሺህ/200,000 የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ሴቶች፣ ሕፃናት እና መነኮሳት ተደፍረዋል

- ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሌላ ሀገር ለመሰደድ ተገደዋል

- 4.4 ሚሊዮን የተፈናቀሉ ዜጎች በግጭት፣ በጦርነት እና በአየር ንብረት ድንጋጤ ክፉኛ ተጎድተዋል

❖ – ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሴት ኢትዮጵያውያን ባሪያዎች ለጨፍጫፊዎቻችን አረብ ሀገራት ተሽጠዋል

❖ – ሃያ/20 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የምግብ ዋስትና እጦት እንዲደርስባቸው ተገደዋል

በፋሺስቱ እስላም-ፕሮቴስታንት፣ የብልጽግና ወንጌል ናፋቂው ኦሮሞ ሰራዊት፣ ጠቅላይ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ እና የዩኤን፣ የአረብ፣ የእስራኤል፣ የቱርክ፣ የኢራን፣ የአውሮፓ፣ የአሜሪካ፣ የሩሲያ፣ የዩክሬን፣ የአፍሪካ አጋሮቹ።

ጭፍጨፋው የሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን በአለማችን ከፍተኛው ደም አፋሳሽ ጭፍጨፋ ለመሆን በቅቷል። እስካሁን ለፍርድ እና ተጠያቂነት የቀረበ አንድም ሰው የለም። ሁሉም አረሳስተው ለማለፍ ሱፍና ከረባት ለብሰውና ጥቁር መነጽር አድርገው ድራማ በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ! ፈጠነም ዘገየም እያንዳንዳቸውን ከእነ ዘር ማንዘራቸው እንበቀላቸው ዘንድ ግድ ነው!

Kenyan Nanny Brutally Assaulted by Her Employers in Antichrist Turkey

https://www.bitchute.com/video/YagVLU0VFQTg/

https://rumble.com/v760z04-kenyan-nanny-brutally-assaulted-by-her-employers-in-antichrist-turkey.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 ኬንያዊቷ ሞግዚት በፀረ-ክርስቶስ ቱርክ በአሰሪዎቿ በጭካኔ ጥቃት ደረሰባት

😔 በቱርክ የምትኖር ኬንያዊት ተንከባካቢ ዘግይታ ደሞዟን ከጠየቀች በኋላ በአሰሪዋ በኃይል ስትደበደብ የሚያሳይ አሳዛኝ ቪዲዮ። ሰፊ ቁጣን የቀሰቀሰው ይህ ቪዲዮ ሰውየው እየመታች፣ እየረገጣት እና እየጎተተች መሆኑን ያሳያል። ይህ ፊልም የስደተኛ የቤት ውስጥ ሰራተኞችን ከባድ ተጋላጭነት ያሳያል። ከኬንያም ሆነ ከቱርክ ባለስልጣናት የፍትህ እና ጣልቃ ገብነት ጥሪዎች እየጨመሩ ነው።

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 ኤሳው የዱር እስማኤልን እያጎለበተውና እያበረታታነው 👈

👉 ከሳውዲ አረቢያ እስከ ቱርክ 👈

🥴 አስገራሚ እውነታዎች፤ ለብዙ ዘመናት ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ምን ያህል ገንዘብ ለክርስቶስ ተቃዋሚዋ እስማኤላዊት ቱርክ እንዳፈሰሱ እንታዘብ፤ ጉድ ነው!

የምዕራባውያን ባንኮች እና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት (IFIs) የካፒታል ፍሰትን በማመቻቸት፣ የልማት ብድር በመስጠት እና የግል ዘርፍ እድገትን በመደገፍ የሀብት ውስንነቶችን የምትጋፈጠውን ጸረ-ክርስትና ቱርክን ይረዳሉ።

የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶች በቱርክ ከፍተኛ ሀብት አላቸው።

2023 መጨረሻ እና ከ2025-2026 ባለው ትንበያ ላይ በመመስረት፣ በውጭ ባለቤትነት የተያዙ የተቀማጭ ባንኮች በቱርክ የባንክ ዘርፍ ውስጥ ከጠቅላላው ሀብት ውስጥ 20% የሚሆነውን ይይዛሉ፣ ከአውሮፓ ተቋማት ከፍተኛ ተሳትፎ ጋር።

ቁልፍ የውጭ አገር ተጫዋቾች፡

በቱርክ ውስጥ በውጭ አገር የሚተዳደሩ ወይም በውጭ አገር የሚተዳደሩ ዋና ዋና ባንኮች የሚከተሉትን ያካትታሉ፡

BBVA (ስፔን)፡ በቱርክ ውስጥ ካሉት ትላልቅ የግል ባንኮች አንዱ በሆነው በጋርንቲ ቢቢቪኤ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ (86%) አለው።

HSBC (ዩኬ)፡ እንደ የውጭ ባንክ ቅርንጫፍ ሆኖ ይሰራል።

ሲቲባንክ (ዩኤስኤ) እና ዴይቼ ባንክ (ጀርመን)፡ እንደ ኢስታንቡል፣ አንካራ እና ኢዝሚር ባሉ ዋና ዋና ከተሞች ውስጥ ስራዎችን ይቀጥላሉ።

ING (ኔዘርላንድስ)፡ እንደ ጉልህ የችርቻሮ እና የኮርፖሬት ባንክ ሆኖ ይሰራል።

የቱርክ የውጭ ዕዳ በመስከረም 2025 ላይ 564.9 የአሜሪካን ዶላር ቢሊዮን ደርሷል፣ ይህም ካለፈው ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር 549.4 የአሜሪካን ቢሊዮን ዶላር ነው።

የተፈጥሮ ሀብትሃዋ ቱርክ፡

ቱርክ በተለይም በነዳጅ እና በተፈጥሮ ጋዝ ላይ ከፍተኛ የተፈጥሮ ሀብት ገደቦች ያጋጥሟታል፣ ይህም በውጭ አቅርቦቶች ላይ ጥገኛ የሆነ የተጣራ የኃይል አስመጪ ያደርገዋል። እንደ ሊግኒት እና ክሮማይት ያሉ አንዳንድ የማዕድን ሀብቶች ቢኖሩትም አገሪቱ በተለይም በምስራቅ ከፍተኛ የክልል ድህነትን እና እንደ የአፈር መሸርሸር ያሉ የአካባቢ ችግሮችን ትጋፈጣለች። በዋጋ ግሽበትና በዕዳ ምክንያት የተባባሱ የኢኮኖሚ ትግሎች ተጋላጭ የሆኑ ሕዝቦችን ይጎዳሉ።

😔 A distressing video shows a Kenyan caregiver in Turkey being violently assaulted by her employer after asking for her overdue salary. The footage, sparking widespread outrage, shows the man hitting, kicking, and dragging her. It highlights the severe vulnerability of migrant domestic workers. There are growing calls for justice and intervention from both Kenyan and Turkish authorities.

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Saudi Arabia to Turkey 👈

🥴 Fun facts:

Western banks and international financial institutions (IFIs) assist Antichrist Turkey, which faces resource limitations—particularly in energy and high-value industrial technology—by facilitating capital inflows, providing development loans, and supporting private sector growth,

Foreign banks and investors hold significant assets in Turkey.

Based on data from late 2023 and projections for 2025–2026, foreign-owned deposit banks hold approximately 20% of the total assets in the Turkish banking sector, with substantial involvement from European institutions.

► Key Foreign Players:

Major foreign-owned or foreign-partnered banks active in Turkey include:

  • BBVA (Spain): Owns a majority stake (86%) in Garanti BBVA, one of Turkey's largest private banks.

  • HSBC (UK): Operates as a foreign bank branch.

  • Citibank (USA) & Deutsche Bank (Germany): Maintain operations in major cities like Istanbul, Ankara, and Izmir.

  • ING (Netherlands): Operates as a significant retail and corporate bank.

Turkey External Debt reached 564.9 USD bn in Sep 2025, compared with 549.4 USD bn in the previous quarter.

Resource poor Turkey:

Turkey faces significant natural resource limitations, particularly in

oil and natural gas, making it a net energy importer with a reliance on foreign supplies. Despite having some mineral resources like lignite and chromite, the country deals with high regional poverty, especially in the East, and environmental challenges like soil erosion. Economic struggles, exacerbated by inflation and debt, affect vulnerable populations.

Disturbing Videos Show Antichrist Turkish President Erdogan's Guards Beating Protesters in Washington DC

https://www.bitchute.com/video/xGmgDvtKMBiP/

https://rumble.com/v760yfk-disturbing-videos-show-antichrist-turkish-president-erdogans-guards-beating.html

😈 የዘር አጥፊዋ እና የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ጠባቂዎች በዋሽንግተን ዲሲ ተቃዋሚዎችን ሲደበድቡ የሚያሳዩ አስደንጋጭ ቪዲዮዎች

😔 በሚያሳዝን ሁኔታ፣ በተቃውሞ ሰልፉ ላይ ተገኝተው የነበረቱ አርመኖች፣ አሦራውያን፣ ኩርዶች፣ ግሪኮች እና የዚዲ ዜጎች በቱርክ ዘራፊዎች ደማቸው በመፍሰሱ በሺዎች የሚቆጠሩ ቱርኮች የተሰማቸውን ደስታ ለመግለጽ ያለምንም እፍረት ትዊቶችን ልከዋል

አዎ! ልክ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያ የሆኑት አጋሮቻቸው በሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ሕዝባችን ደም መፍሰስ ላይ በመሳለቅ ላይ እንዳሉት። 

😈 Erdogan’s Guards Beating Protesters Reinforces ‘Terrible Turk’ Image

Armenians and non-Armenians alike were saddened and outraged seeing videos of the attack on 11 protesters who were injured after being hit, kicked and choked by President Erdogan’s security guards in front of the Turkish Embassy in Washington, D.C., on May 16. Regrettably, several thousand Turks shamelessly sent tweets expressing their joy that Armenians, Assyrians, Kurds, Greeks and Yezidis were bloodied by Turkish thugs!

This vicious brawl has done more damage to the image of Turkey in the United States and around the world than any other brutality recently committed by Turkish soldiers, police or security guards inside Turkey. Turkish denialists constantly complain that Armenian ”˜propaganda’ on the Armenian Genocide has stained the reputation of Turks worldwide, ignoring the fact that Turks have tarnished their own image by committing a mass heinous mass crime.

In fact, the May 16 nasty attack by Turkish goons on peaceful protesters has done more to reinforce the ”˜Terrible Turk’ image than anything Armenians or others could have done. The Turkish government spends millions of dollars each year to pay public relations firms to present Turkey in the best possible light. However, the latest incident, which was condemned by many Members of Congress and covered widely by the mass media, has blackened the reputation of Turkey and its autocratic President Erdogan to such an extent that even $100 million spent on public relations cannot undo the damage inflicted on their image.

The late Sen. John McCain (Rep.-AZ), Chairman of Senate Armed Services Committee, told ABC Nightly News and MSNBC: “We should throw [Turkey’s] Ambassador the hell out of the United States of America!”

Thursday, February 19, 2026

Azerbaijani President Aliyev's Guards Throw off American Police & Attack Azeri Exiles in Washington D.C

https://www.bitchute.com/video/U7f1hfcoVVHJ/

https://rumble.com/v7600ee-azerbaijani-president-aliyevs-guards-throw-off-american-police-and-attack-e.html

👹 የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጠባቂዎች በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ፔንስልቬንያ ጎዳና ላይ ተቃዋሚ የአዘርባጃን ስደተኞችን እና የአሜሪካን ፖሊስ አጠቁ

ይታየን በአሜሪካ! የእነዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እስማኤላውያን ጥጋብ ተወዳዳሪ የለውም! ግን ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ እያጋለጠ ስላዋረድልን ተመስገን።

😮 የቪዲዮው ምስል ላይ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ፕሬዝደንትን ድንክየነት ሳይ፤ “እንዴ፤ እነዚህ ተንኮለኛ የሃገረ ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች የሆኑት ጋሎች የኢትዮጵያ ፕሬዝደንቶችን ሁሉ (ሙላቱ፣ ሳህለ ወርቅ) ድንክየዎች የሆኑትን ብቻ ነው እየመረጡ የሚሾሟቸው!” በማለት ተገረምኩ።

ከሳምንታት በፊት ቆሻሻውን ቡችላቸውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማዳን ወደ አዲስ አበባ ተጉዛ የነበረችው የፕሬዝደንት አሊየቭ እና ሴት ልጅ ሌይላ አሊዬቫ የሚሊየን ፔትሮ ዶላር እና ድሮኖች ስጦታ እንዳቀረበችለት ተወስቷል።

👹 ባለፈው ሳምንት ደግሞ የአሊየቭ ሚስት እና የሌይላ እናት መህሪባን አሊዬቫ አዘርበጃናዊውን ስደተኛ ጋዜጠኛ ክፉኛ ተሳድባ ነበር።

የአሊዬቭ ቤተሰብ አባላት እ..አ ከየካቲት 13-15 በጀርመን ሙኒክ በተካሄደው የ የሙኒክ የፀጥታ ኮንፈረንስ (MSC) ላይ ተሳትፈዋል።

የአዘርባጃን ምክትል ፕሬዝዳንት መህሪባን አሊዬቫ፣ የፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ባለቤት፣ በሙኒክ የደህንነት ኮንፈረንስ ላይ ጋዜጠኛ ኤሚን ሁሴይኖቭን ሰድበዋል። ሁሴይኖቭ የአሊዬቭ የደህንነት ዝርዝር በኮንፈረንሱ ወቅት ፕሬዝዳንቱን ጥያቄዎች ከመጠየቅ እንዳገደው ይናገራል።

የካቲት 14 ቀን በስዊዘርላንድ በስደት የሚኖረው ሁሴይኖቭ፣ ከኮንፈረንሱ አዳራሽ ውጭ አሊዬቭን በርካታ ጥያቄዎችን ለመጠየቅ ብዙ ጊዜ ሞክሯል። የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ከመንግስት ደጋፊ ጋዜጠኞች የተነሱ ጥያቄዎችን ስትመልስላቸው እርሱን ግን ችላ ብለዋለች።

ሁሴይኖቭ የአሊዬቭ የደህንነት ዝርዝር እሱን የሚያውቅ መስሎ ታይቶ ከሌሎች ጋዜጠኞች ጋር እንዲቆይ አልተፈቀደለትም ብሏል። ብዙ ጊዜ በኃይል ተገፍቶ ነበር፣ ነገር ግን አሁንም አሊዬቭን በአዘርባጃን የፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ ስላደረሰው ጥቃት ለመጠየቅ ሞክሯል። ሁሴይኖቭ አሊዬቭን ከገለልተኛ ሚዲያዎች ለሚነሱ ጥያቄዎች መልስ እንድትሰጠው ጠይቆ ነበር።

በቪዲዮው ላይ አሊዬቭ ወደ ሁሴይኖቭ ዞሮ “በዓለም ላይ ምንም ገለልተኛ ሚዲያ የለም” ሲል ይታያል።

ሁሴይኖቭ የአሊዬቭ ጠባቂዎች ፕሬዝዳንቱ እስኪወጡ ድረስ እንዲሄድ እንዳልፈቀዱለት ተናግሯል።

ሁሴይኖቭ የካቲት 15 ቀን ከስብሰባ አዳራሹ እየወጡ ሳለ ከአሊዬቫ ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የተለየ ቪዲዮ አጋርቷል። በቪዲዮው ላይ ሁሴይኖቭ አሊዬቫን ስለ አዘርባጃን ስላለው የፖለቲካ ሁኔታ ጠየቃት። ከዚያም ቆም ብላ ሁሴይኖቭን ማንነቱን እንዲገልጽ ጠየቀችው። ከተናገረ በኋላ፣ በባኩ በሚገኘው የስዊዘርላንድ ኤምባሲ ውስጥ እንደ ሴት ለብሶ እንደተደበቀ በመናገር ሁሴይኖቭን ሰደበችው።

👹 The Luciferians Brewing a Genocidal War Again in Ethiopia: Are Trying to Save THEIR Black Hitler-Ahmed

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/02/the-luciferians-brewing-genocidal-war.html

https://www.bitchute.com/video/K32I3HI5EnXS/

https://rumble.com/v75bvrm-luciferians-brewing-a-genocidal-war-again-in-ethiopia-are-trying-to-save-th.html

👹 ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ እንደገና የዘር ማጥፋት ጦርነት እያዘጋጁ ነው፤ ወኪላቸውን ጥቁር ሂትለርን /ግራኝ አህመድን ለማዳን እየሞከሩ ነው

ጥር ፲፩/11 ፣ ፳፻፲፰/2018

በአለም አቀፍ የጦር መሳሪያ ዝውውር መረብ ውስጥ ማዕከላዊ ሚና የምትጫወተዋ የዘር አጥፊው የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ሃይዳር አሊየቭ ልጅ ሌይላ አሊዬቫ በዘር አጥፊው ጋላ-ኦሮሞ በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አቀባበል ተደርጎላታል።

የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቁንጮ የዘር አጥፊው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ (ጥቁር ስታሊን) ዘር አጥፊዋን አዘርባጃንን እንዲጎበኝ በይፋ የቀረበለትን ግብዣ ተቀብሏል።

ግብዣው የተላከው የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ያካሄደው ግራኝ አብዮት አህመድ እና በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ያካሄዱት የአዘርባጃን የሃይዳር አሊዬቭ ፋውንዴሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ሌይላ አሊዬቫ ባደረጉት ስብሰባ ላይ ነው። ሌይላ አሊዬቫ ከፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ከሰላምታ ጋር በይፋ የግብዣውን ጥሪ አቅርባለች፣ ይህም ዘር አጥፊው ግራኝ አብዮት አህመድ ለአዘርባጃን ፕሬዝዳንት “ከፍተኛ አክብሮት” እንዳለው ገልጣለች።

በህዳር ፳፻፲፰/2018 ከአዘርባጃን የመጡ ከፍተኛ የመከላከያ ባለስልጣናት ከፋሺስት ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር ወታደራዊ ትብብርን ለማጠናከር ለመወያየት አዲስ አበባን ጎብኝተዋል።

👹 Azerbaijani President Ilham Aliyev's security guards assaulted protesters on Pennsylvania Avenue in Washington, D.C., on Thursday, February 19

👹 The Aliyevs took part in the conference, held from 13–15 February.

Azerbaijani Vice President Mehriban Aliyeva, wife of President Ilham Aliyev, has insulted journalist Emin Huseynov at the Munich Security Conference. Huseynov claims that Aliyev’s security detail has also prevented him from asking the president questions during the conference.

On 14 February, Huseynov, who lives in exile in Switzerland, tried several times to ask Aliyev a number of questions outside the conference hall. The Azerbaijani president answered questions from pro-government journalists, but ignored him.

Huseynov claims that Aliyev’s security detail appeared to recognise him, and did not allow him to remain with other journalists. He was forcibly pushed back several times, but still tried to ask Aliyev about his crackdown on political opponents in Azerbaijan. Huseynov also asked Aliyev to answer questions from independent media.

In the video, Aliyev is seen turning to Huseynov and saying: ‘there is no independent media in the world’.

Huseynov claimed that Aliyev’s bodyguards did not allow him to leave until the president’s departure.

Huseynov shared a separate video on 15 February showing his interaction with Aliyeva as she was leaving the conference hall. In the video, Huseynov asks Aliyeva about the political situation in Azerbaijan. She stops, and asks Huseynov to identify himself. After he does, she insults Huseynov, saying that he had hid in the Swiss Embassy in Baku dressed as a woman.

ሻሸመኔ ከስድስት ዓመታት በፊት | ታዲያ ይህን ያየና የሰማ 'አማራ' እንዴት ከጋላ-ኦሮሞ ጎን ተሰልፎ በአክሱም ጽዮን ላይ ሊዘምት ቻለ?

https://rumble.com/v75zgk4-433315732.html

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ ጠላቱንና ወዳጁን መለየት የተሳነው፣ ለጸጸት ልቡ በጣም የደነደነው ብሎም የጋላ-ኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም በቅጡ ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና አፍራሽ ነው። 😔

ሐምሌ ፰/8፣ ፳፻፲፪/2012 .(07/15/2020)

በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ በተካሄደው ሰልፍ ሻሸመኔ ላይ እኅታችን በቤተሰብዋ ላይ ስለ ደረሳው ግፍ የሰጠችው ምስክርነት።

(ጋላ-ኦሮሞ በትግራይ ሕዝባችን ላይ የጀነሳይድ ጂሃዱን ከመጀመሩ ከሦስት ወራት አስቀድሞ)

😔 ጋላ-ኦሮሞዎች በሻሸመኔ ከተማ ዋናው አደባባይ ላይ ሰብዓዊ ፍጡርን ያለ ምንም ጥፋቱ ዘቅዝቀው ሰቀሉት።

ሻሸመኔን አቃጥሉ የሚል ትእዛዝ መጣ። ትእዛዙ ተፈፀመ። ሻሸመኔ በከፊል ተቃጠለች። የንግድ እና የመኖሪያ ቤቶች ተዘረፉ። ምንም የማያውቁ ዜጎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለው ሬሳቸው በመሬት ተጎተቱ። ሻሸመኔ አምርራ አነባች―ግን የሚደርስላት አንድም አልነበራትም።

ሻሸመኔ―መነሻሼ―መነ ሻሼ―የሻሼ ቤት

የሻሸመኔ ስያሜ እንዲህ ነው የፈለቀው። ድሮ ሻሼ የምትባል የጠላ ነጋዴ ነበረች። ሰዎች ተሰባስበው የሚጠጡት እዚያ ነበር። መጀመሪያ መገናኛ፣ መቀጣጠሪያ፣ መጠጫ ቦታ ሆነ። በግዜ ሂደት መንደር ብሎም ከተማ ሆነ።

አፄ ኃይለ ሥላሴ ሻሸመኔን በጣም ነበረ የሚወዷት። ለዚያ ነው ከሃገር ሙሉ መሬት ለጃማይካውያን መርጠው ሻሸመኔን የሰጧቸው። ጃማይካውያንም ማሪዋና/ዊድ ተክለው አጬሱበት።

ሻሸመኔ የንግድ ማእከል ናት። ለፌዴራሉ ገቢ በማስገባት ከአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ እና ናዝሬት ቀጥሎ አራተኛ ናት።

ሻሸመኔ አምስት በሮች አሏት፦ አዲስ አበባ መስመር፣ ሃዋሳ ይርጋለም ዲላ ሞያሌ መስመር፣ ወላይታ አርባምንጭ መስመር፣ ኮፈሌ ባሌ መስመር፣ ወንዶገነት መስመር። ሻሸመኔ ሳይደርሱ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ መሄድ የለም።

ጋዜጠኛ :- ሻሸመኔ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ሲገደል አንተ ግን ምንም አልክ?

ጃዋር :- ለምንድነው ግን ኦሮሚያ ውስጥ የሚከሰት ነገርን አጋናችሁ ሌላ ቦታ የተከሰተውን ደግሞ ባልሰማ የምታልፉት። ሰው መገደል እኮ ኦሮሚያ ላይ ብቻ አልጀመረም አማራክልል ሰው በቁሙ ተቃጥሏል ግን እሱን አልዘገባችሁም ፣ ጉሙዝ ላይ በ 24 ሰዓት ውስጥ ከ 400 በላይ ሰው ሲጨፈጨፍ ዝም አላችሁ

ጋዜጠኛ :- ለምን ከዛ ጋር ይወዳደራል ?

ጃዋር :- ኖኖኖ ሁሌ ኦሮሚያ ላይ ብቻ ሲሆን መረባረብን ትመርጣላችሁ። ግድያ ኦሮሚያም ሆነ አማራ ክልል ሁለቱም ጋር መወገዝ አለበት ነገርግን

ጋዜጠኛ :- ግን እኮ ተዘቅዝቆ መገደል

ጃዋር :- ቆይ ቆይ ቆይ ይህ የኦሮሞ ፎቢያ ነው። ሁሉም ሰው መገደል የለበትም ግን አንድ ክልል ላይ ብቻ አጉልታችሁ ማቅረብ የለባችሁም። አንድም ቀን ስለ ጉሙዝ እልቂት ስታወሩ ሰምቼ አላውቅም።

የካቲት 2015 .(Februar 2023) ·

የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ኃይሎች በሻሸመኔ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ግድያ ፈጸሙ።

በሻሸመኔ አንድ ወጣት ኦርቶዶክሳዊ ከአገዛዙ አካላት በተተኮሰ ጥይት ሰማዕትነትን ተቀብሏል።

ተሿሚዎቹ በእነዚህ ንፁሀን ሰማዕታት ደም ላይ ተረማምደው ቤተ ክርስቲያንን ለመውረር መነሳታቸውን ስናስብ ሃይማኖት አልባነታቸውን እንረዳለን። ሰማዕትነታችሁ የከበረ ነው።

የነቢዩ ኢሳያስ ድንቅ ትንቢት ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ፤ “መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም...”

📖 ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫፥፪፡፫ ላይ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲመጣ " መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማ...