https://www.bitchute.com/video/xOBYoQEfH3z0/
https://rumble.com/v70libm-french-ex-president-nicolas-sarkozy-sentenced-to-5-years-in-prison.html
😲 የፈረንሳይ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ የአምስት/5 ዓመት እስራት ተፈረደባቸው
ለምርጫ ቅስቀሳ በአሰቃቂ መልክ ከተገደሉት ከቀድሞው የሊቢያ አምባገነኑ መሪ ሙአመር ጋዳፊ ገንዘብ ተቀብለዋል በሚል የአምስት ዓመት እስር የተፈረደባቸው የቀድሞው የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ሳርኮዚ ዘብጥያ ወረዱ።
ሳርኮዚ እስር ቤት የገቡ የመጀመሪያው የቀድሞ የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ሆነዋል።
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ተባባሪ መሪ የነበሩት ፒሊፕ ፒቴን በአገር ክህደት ወንጀል በ1945 ታስረው የነበረ ሲሆን፣ ከዚያን ጊዜ በኋላ ግን እስር ቤት የገባ የፈረንሳይ የቀድሞ መሪ የለም።
ሳርኮዚ በአውሮፓውያኑ በ2007 ለፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዘመቻ ከጋዳፊ ገንዘብ ተቀብለዋል በሚል የቀረበባቸውን ክስ "ፖለቲካዊ ነው" በማለት ተከራክረዋል።
ሆኖም የአገሪቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሳርኮዚ የቅርብ ረዳቶች የሆኑት ብሪስ ሆርቴፉክስ እና ክላውድ ጉዌንት የሊቢያ ባለሥልጣናትን በማነጋገር ለምርጫ ዘመቻቸው የገንዘብ ድጋፍ እንዲጠይቁ ፈቅደዋል በሚል እስር ቤት እንዲገቡ ብይን ሰጥቷል።
👉 ከፕሬዚዳንት እስከ እስረኛ ፥ ቀጥሎ ዘር አጥፊው የግራኝ ሞግዚት ማክሮን ነው
👉 From President to Prisoner – Next is Genocidal Macron
😲 A Paris court sentenced former French president Nicolas Sarkozy to five years in prison for criminal conspiracy over allegations that Libya’s late leader Muammar Gaddafi funded his 2007 presidential campaign. He will be taken into custody at a later date, and the order remains in force even if he appeals, as FRANCE 24's Claire Paccalin explains from the court.