Showing posts with label Monastery. Show all posts
Showing posts with label Monastery. Show all posts

Saturday, February 21, 2026

UAE Drones Attacked One of The World's Oldest Orthodox Monasteries | የአቡነ አረጋዊ ገዳም በአረብ ሙስሊም ድሮኖች ወደመ | ፭ ዓመት ሞላው፤ እንደው ሕዝበ ክርስቲያኑ ምን እያደረገ /እየጠበቀ ነው?

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳምን የጨፈጨፉት እና ያስጨፈጨፉት አውሬዎች እጣ ፈንታ በጣም አሰቃቂ ነው

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ አምላኪ የሆኑትን ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

❖❖❖❖

አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ መት መታሰቢያ

ከአራት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ ጥር /3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። በተቃራኒው፤ ለሕዝቡ አዳዲስ አጀንዳ እና ድራማ አየፈጠሩ ብሎም እነ ሲ.አይ.ኤ በሚሰጧቸው የአትኩሮት ማስውለውጫ ስክሪፕት እየተመሩ ከፍትሕ እና ተጠያቂነት ለማምለጥ እየሠሩ ነው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

January 11, 2021Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

Based on reports regarding the conflict in Ethiopia's Tigray region (starting on November 4, 2020), the historic Debre Damo monastery was reported to be destroyed or heavily damaged during the conflict, with allegations suggesting it was targeted by drones and heavy weapons.

👉 Here are the key details regarding this situation:

  • Destruction of Debre Damo: Reports from February 2021 indicated that the 6th-century Debre Damo monastery was destroyed, with buildings on top of the mountain ruined and ancient, invaluable manuscripts and treasures looted.

  • Allegations of Drone Involvement: Reports from the Mekelle Diocese and various observers alleged that many monasteries, including Debre Damo, were bombed by UAE-supplied drones and other weapons during the genocidal jihad.

  • The Drone Controversy: While there were widespread allegations, some experts and investigators argued that there was no definitive evidence of United Arab Emirates (UAE) drones being directly used by the Ethiopian Air Force, suggesting instead that the Ethiopian government used its own Chinese-made Wing Loong drones or Iranian-made drones. However, evidence indicated that the UAE operated Wing Loong II drones from a base in Assab, Eritrea, and provided significant logistical support to the Ethiopian military during the conflict.

  • Looting and Destruction: In addition to the bombing, the Debre Damo monastery was reportedly looted by forces involved in the conflict.

Debre Damo is an isolated, 6th-century monastery located in Tigray, known for its inaccessibility and its collection of ancient manuscripts.

Thursday, January 22, 2026

Ancient (6th C.) Ethiopian Orthodox Monastery ‘Looted and Bombed’ by The Genocidal United Arab Emirates

https://www.bitchute.com/video/e6GmiT80wVHh/

https://rumble.com/v74oz4o-ancient-6th-c.-ethiopian-orthodox-monastery-looted-and-bombed-by-the-genoci.html

❖❖❖❖❖

የአቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ ፭ኛ ዓመት መታሰቢያ

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ገዳም የክርስቶስ ተቃዋሚ ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶችን ከእነ ድሮናቸው ጋብዘው ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን! እንበቀላቸዋለን!

ከአምስት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ፣ ጥር ፫/3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ ማድረጋቸው የሚታወቅ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን እናስታውሳለን

ያው አምስት ዓመት ሆነው፤ “ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ግን ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። እንዲያም በትግራይ የተፈጸመውን ጀነሳይድ ለመንጠቅ፣ ለማስረሳት ብሎም ፍትሕና ተጠያቂነት እንዳይኖር፤ “የአማራ ጀነሳይድ”፣ “የፋኖ ግስጋሴ”፣ “የደብረ ብርሃን ረሃብ”፣ “አርበኛ ቅብርጥሴ” ወዘተ የሚሉ አሰልቺ ድራማዎችን ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ተናብበው በመሥራት ላይ ናቸው። በእነዚህ ከሃዲዎች ዘንድ ጸጸት እና ንሰሐ በፍጹም የማይታሰብ ነው። ሌላው ቢቀር እንኳን፤ “የትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ከተሞቻቸውና መንደሮቻቸው ይመለሱ!” የሚል አማራ ወይም ጋላ-ኦሮሞ አለን? በጭራሽ የለም! በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገናችን ላይ ባላቸው የቅናት መንፈስ፣ ምቀኝነት እና ጥላቻ ምክኒያት የኤሚራቶች፣ የሱዳን እና ሶማሊያ ሙስሊሞች መጥተው ቢሰፍሩባቸው ይመርጣሉ። እስኪ ተመልከት!!!

እንግዲህ ማን ንጹሕ ኢትዮጵያዊ እና ተዋሕዶ ክርስቲያን፣ ማን የኢትዮጵያ እና የተዋሕዶ ክርስትና ጠላት መሆኑን ጊዜው በግልጽ እየጠቆመን ነው!




ከትናንትና ወዲያ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስለ ብሪታኒያው የሜዲያ ስብዕና ስለ 'ፒርስ ሞርጋን' ጤንነት (ወድቆ ትንሽ ስለቆሰለ) ተጨንቀው በኤክስ የአይዞህ መልዕክት ሲያስተላልፉ ሳይ፣ በመገረም፤ “እኚህ ከትግራይ የወጡ ግለሰብ በእነዚህ ቀናት ስለ አክሱም ጽዮን፣ ማኅበረ ዴጎ፣ ደብረ ዳሞ ወዘተ አሰቃቂ ጭፍጨፋዎች፣ በመጠላይ ካምፖስ በረሃብ ስለሚያልቁት ወገኖቻችን አንዲትም ቃል አለመተንፈሳቸው ምን ያህል እራሳቸውንና ሕዝባችንን ቢጠሉ ነው? ሕንዶቹም ሆኑ አረቦቹ በዓለም አቀፍ ተቋማቱ፣ በተመድ ወዘተ ከፍተኛ ሥልጣን ሲያገኙ በቅድሚያ የሚሠሩት ለራሳቸው ወገን ነው... ” የሚለው ሃሳብ ውስጥ ነበር በንዴት የገባሁት። እስኪ ሕወሓት የተባለውን ከሃዲ ፓርቲያቸውን እንመልከት፤ እድሜ ልኩን ለትግራይ ሕዝብ ሳይሆን በታሪክም ሆነ ዛሬም ለሚያሳድደው፣ ለሚበድለው፣ ለሚጨፈጭፈው፣ ለሚያስረበው እና ለሚደፈረው እርኩስ መንፈሳዊ ጠላቱ ለጋላ-ኦሮሞ ነው በይበልጥ የሠራውና የጠቀመው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ ጠላቱንና ወዳጁን መለየት የተሳነው፣ ለጸጸት ልቡ በጣም የደነደነው ብሎም የጋላ-ኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም በቅጡ ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና አፍራሽ ነው።

😔 Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

❖ Ethiopia / ኢትዮጵያ – Debre Damo Monastery /ገዳም ደብረ ዳሞ

ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ምዕመናኑን ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ኗሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ፈለግ በመከተላቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። 😠😠😠 😢😢😢

/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱም-ጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረ-ጽዮን፣ ፀረ-አቡነ አረጋዊ፣ ፀረ-አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (-ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

👉 የሚከተለው ከአምስት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው"

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

😇 አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

🔥 ዒላማዎች፦

አክሱም

  • ላሊበላ
  • ጎንደር
  • ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት
  • ዋልድባ
  • ደብረ ዳሞ
  • አስመራ
  • መቀሌ
  • ግሸን ማርያም
  • ሕዳሴ ግድብ

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia's oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika'el 'Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Debre Damo in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 Courtesy: The Times, UK, by Jane Flanagan, Tuesday February 16, 2021.

Ethiopia’s most famous monastery has been bombed and looted of its ancient treasures according to reports emerging from the north of the country where fighting has left tens of thousands of people at risk of starvation.

Aid organisations warned they are “preparing for the worst” after four months of conflict between state forces and regional fighters in Tigray that has killed thousands amid reports of multiple massacres. Authorities in the capital have confirmed the rapes of scores of women and girls.

International experts have also raised the alarm over reports of “cultural cleansing” in the heritage-rich region with thefts and destruction of centuries-old artefacts at historically significant sites. In one recent alleged incident, troops from neighbouring Eritrea, which is backing government forces, ransacked manuscripts from the remains of the remote sixth-century Debre Damo monastery after clambering 80ft up a cliff to reach it.

Debre Damo is one of Ethiopia's most important monasteries and can only be accessed through a steep cliff with a rope.

Other buildings on the flat-topped mountain that were also “completely destroyed” included the monks’ ancient dwellings and the earliest existing church in Ethiopia that is still in its original style, according to the Europe External Programme with Africa.

Attacks have also been reported in recent months at the Church of St Mary of Zion, which many Ethiopian Christians believe houses the Ark of the Covenant.

Specialists have warned that Tigray’s stolen gems could be spirited out of the country and sold to collectors. Video taken by Belgian journalists reporting on the conflict apparently showed an Eritrean tank loaded with plunder.

Alessandro Bausi, an expert in Ethiopic texts and manuscripts at Hamburg University, said he had heard from multiple sources that key sites were being targeted and “irreplaceable” artefacts destroyed or pillaged.

Mary’s Meals, a Scottish-based charity working in Tigray, said that millions of people were at imminent risk of starvation and lacked access to proper sanitation or medical care.

It said: “The region’s capital, Mekelle, is being overwhelmed by displaced and traumatised people arriving every day. Many are unaccompanied children who have lost their parents.”

Thursday, January 8, 2026

Concerns Rise over Ethiopian Orthodox Church’s Commitment to Deir es-Sultan Monastery in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/d8jp10GRmAJg/

https://rumble.com/v741n7m-concerns-rise-over-ethiopian-orthodox-churchs-commitment-to-deir-es-sultan-.html

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በእየሩሳሌም በሚገኘው የዴር ሱልጣን ገዳም ላይ የወሰደችው ቁርጠኝነት አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል

👹 ፀረ-ክርስቲያን እና ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ: እስራኤል ዘ-ስጋ(ሃጋራውያን + እስማኤላውያን + ኤዶማውያን) በ ✞ እስራኤል ዘ-ነፍስ የያዕቆብ ክርስቲያኖችላይ።

📦 አክሱም ጽዮንን አስደፈራችኋት፣ ዝም አላችሁ ፥ አሁን በኢየሩሳሌም ላይ ለመዝመት ተደፋፈሩ!

በቴል አቪቭ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ሰራተኞች እና የእስራኤል ፓርላማ/ክኔሴት አባላት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (...) እና በእየሩሳሌም የሚገኘውን የዴር ሱልጣን ገዳም ዙሪያ ለረጅም ጊዜ የቆዩ ችግሮችን ለመፍታት ቁርጠኝነት እንደሌለው ስለሚታሰበው ስጋታቸውን ገልጸዋል።

ያው እንግዲህ ሊያባርሩን ስለሚፈልጉ በዚህ መልክ 'የእነርሱን ውሳኔ' እንድንቀበል እያለማመዱን መሆኑ ነው። የእስራኤል ዘ-ስጋ አገዛዝ፣ ግብጽ እና የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ሤራ መሆኑ ነው!

🛑 እንደተለመደው፤ 👉 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)👈 የሚለውን የሉሲፈራዊውን ጆርጅ ሄገልን ዲያሌክቲክ በመከተል

ይህ ሁሉ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ዲያብሎሳዊ ሤራና ተንኮል መሆኑን ልብ እንበል! ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ መሀመዳውያን ጠላቶች ጋር በግልጽ እየሠራች ያለችው እስራኤል ዘ-ሥጋ(ሥልጣኑን የያዙት ኤዶማውያን እና ሃጋራውያን ናቸው) ጠላታችን መሆኗንም ነው በግልጽ እያሳየችን ያለችው፤ አይገርመንም፤ አስቀድሟ እኮ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጠልታዋላች፣ ክቡር መስቀሉንም ትጸየፈዋለች፤ እንግዲህ ወዮላት! ወዮላት! ወዮላት!

የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኛ የሆነውን ቆሻሻውን ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝና ሥርዓቱን ከእነ አጋሮቹ ባፋጣኝ በእሳት ጠራርገን በማስወገድ ክርስቲያናዊ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን መንግስት እንመሠርት ዘንድ ግድ ይሆናል። እግዚአብሔር አምላክ የሰጠን ኃላፊነት ይህ ነው!

👹 The Anti-Christian and Anti-Ethiopian Conspiracy: Israel after The Flesh (Hagarites + Ishmaelites + Edomites) vs Israel after The Spirit (Jacobite Christians)

* The Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* The heathen Gallas/ Oromos have been waging a genocidal Jihad against Ethiopian Christians since their Ottoman Turkey and Lutheran Protestant conspired migration into Ethiopia in the 16th Century.

Since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

❖ 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries

❖ 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity

by the UAE funded and armed terrorist and fascist Oromo Islamic army of the Nobel Peace Laureate genocidal Prime Minster, Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian and African allies.

👉 Courtesy: Capital Newspaper Ethiopia News, January 4, 2026

Diplomatic staff in Tel Aviv and members of Israel’s Knesset have voiced concerns about the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC) and its perceived lack of commitment to addressing the longstanding issues surrounding the Deir es-Sultan Monastery in Jerusalem.

The EOTC oversees several religious sites in the Holy Land, including locations in Jerusalem and surrounding areas under both Israeli and Palestinian administration, many of which are situated in areas of significant religious importance.

However, Deir es-Sultan is particularly noteworthy due to its historical significance. Ethiopia claims ownership of this site in the Old City of Jerusalem, a claim that dates back nearly three millennia to the time of King Solomon.

Monks, monastery leaders, and local tour guides emphasize that the monastery—perched atop the Church of the Holy Sepulchre at Golgotha, the site of Jesus Christ’s crucifixion and near his resurrection—serves as a major destination for pilgrims and tourists.

Scholars highlight that the Ethiopian presence in Jerusalem has faced challenges in the modern era, especially during the “Era of the Princes,” a century characterized by decentralized rule that lasted until Emperor Tewodros II unified power in 1855.

During this period, Ethiopian monks and nuns encountered repeated attempts by Egyptian Copts to gain control of the site, which Ethiopia asserts has been under its stewardship since the time of the biblical Queen of Sheba.

Ethiopia maintains that the location served as the encampment for Makida, the Queen of Sheba’s retinue, during her visit to King Solomon.

It was later recognized as an Ethiopian site and eventually transformed into a monastery of what became the state church—the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church.

Ethiopian Ambassador to Israel Tesfaye Yetayew explained that despite historical evidence supporting Ethiopia’s claim to the site for 3,000 years, the dispute remains unresolved. He noted that the conflict escalated in the modern era, particularly as Ethiopia’s central government weakened due to internal power struggles.

While the EOTC manages around seven monasteries and churches in Jerusalem, Bethlehem, and near Jericho’s River Jordan, the contested monastery at Golgotha remains the most sensitive issue.

Tesfaye pointed out that Israel enforces a law known as the “Status Quo,” established during the Ottoman period, which regulates relations among religious communities at holy sites.

“Although the monastery is administered by the EOTC, there are competing interests, and the Israeli administration prefers to maintain the Ottoman-era status quo,” he stated. The Ottoman Empire was the last long-standing governing authority in the region before the British Mandate took control after World War I.

“Currently, Ethiopia holds services at two churches within the complex—Holy Saviour and St. Michael—but undertaking renovations or obtaining basic municipal services like water and electricity is challenging under the Status Quo. Ethiopia does not possess a formal title deed due to this arrangement,” Tesfaye told journalists in Tel Aviv.

He noted a recent improvement: a house that was damaged by a fallen tree has been repaired. “During his visit to Israel in March, Foreign Minister Gedion Timotheos visited the monastery and spoke with the monks, who described their harsh living conditions. Our Foreign Minister raised the issue with his Israeli counterpart, Gideon Sa’ar, which led to the repair,” the Ambassador added.

“This case has persisted for nearly three centuries, but we remain hopeful for gradual progress,” he added.

He also highlighted the vibrancy and impressiveness of Ethiopian religious ceremonies and holiday events in Jerusalem, which should prompt authorities to offer better support to the monks. However, he expressed disappointment that the leadership of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (EOTC) is not pursuing the matter with sufficient urgency.

A recent opportunity arose when Israeli Foreign Minister Gideon Sa’ar visited Addis Ababa. “The Israeli Foreign Minister met with the EOTC Synod, but the church leadership did not raise the issue,” Tesfaye stated.

Nonetheless, he assured that the Ethiopian diplomatic mission is actively working to safeguard Ethiopia’s interests regarding the monastery.

Knesset Member Tsega Melaku emphasized that Ethiopia is the only Sub-Saharan African country with religious property in Israel. “We have done our utmost to support the Ethiopian church in its dispute with the Egyptian Copts over Deir es-Sultan,” she said.

“I remember working with former MK Shlomo Molla to improve the lives of the monks, but they have faced challenges as well,” Tsega, who emigrated from Ethiopia to Israel at age 16, remarked during a press conference with Ethiopian journalists in Jerusalem last month.

“We persuaded the relevant Israeli authorities to assist the Ethiopian monastery, but progress has been slow, partly due to the frequent changes in monastery leadership and the fact that some leaders are abroad for months at a time. We were—and remain—eager to support them,” she explained.

Melake Selam Gebrekidan Ejegu, treasurer of Deir es-Sultan Monastery, told Capital that the prolonged conflict has left the church feeling frustrated.

“From the Patriarch down, the EOTC leadership has repeatedly engaged with the Israeli government, but there has been no improvement for 240 years. It is now clear that this issue cannot be resolved by the Synod alone; it requires direct government-to-government intervention,” he stated.

“When problems arise, the Synod does not seek to involve the Israeli administration directly. Instead, they prefer the Ethiopian government to take the lead in discussions,” Melake Selam added.

Currently, more than twenty monks and nuns reside at the monastery.

“Our urgent request is for the Ethiopian government to negotiate with Israeli authorities to renovate the monastery, which is in a serious state of disrepair,” he appealed.

MK Pnina Tameno, who shares Ethiopian-Jewish heritage with Tsega, emphasized the deep historical ties between Ethiopia and Israel, which should continue to strengthen socially, culturally, and politically.

“We are working on this, and we must continue to do so,” she stated during a press conference at the Knesset on November 19, referring to the Israeli government and lawmakers’ role in fostering bilateral relations.

The Ethiopian Deir es-Sultan Monastery is particularly appealing to tourists interested in early Christian history, Ethiopian Orthodox tradition, and unique cultural heritage sites.

It represents a centuries-old African presence atop one of Christianity’s holiest sites—the Church of the Holy Sepulchre—and embodies Ethiopian historical claims, legends of Solomon and Sheba, and a distinct rooftop community deeply connected to the crucifixion and resurrection of Jesus. Its story provides a unique narrative that is often overlooked by mainstream tourism.

The “Status Quo” regulation, formalized by Ottoman authorities in 1863 concerning Deir es-Sultan, stipulates that no physical or administrative changes may be made to the site without government approval. It was intended to prevent recurring disputes, particularly between the Coptic and Ethiopian Orthodox churches, over possession and rights.

Sunday, November 23, 2025

ጠላቶቻችንን ወደ ደብረ ዳሞ የአቡነ አረጋዊ ገዳም 'በቱሪስት' መልክ እያስገቧቸው ነው! ዋ! ዋ! ዋ!

https://x.com/addisetiopia/status/1992638152071377076?s=20

👹 የኮሙኒስት ቻይና ምልምሉ እና በሉሲፈራውያኑ ማዕከል በኬኒያ የሠፈረው ይህ ጋናዊ አስመሳይ 'ፓን-አፍሪካዊ' የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ወኪል የዛሬ አምስት ዓመታት የኤሚራቶቹ ድሮኖች ከአሰብጂቡቲ ተነስተው በአባቶቻችን ላይ ጭፍጨፋ ባደረጉበት ወደ ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የደብረ ዳሞ ገዳም ሰሞኑን ተልኮ ነበር። በአረቦች እና በቻይና ከሚዘረፈው ወርቅ ከሚያገኙት ገንዘብ ጎን ለቅንጦታቸውና ለመድኃኒት መግዢያ ገንዘብ 'በቱሪዝም ስም' የሚሰበስቡት ክፉዎቹ እነ ደብረ ጽዮን እና ፈትለወርቅ ናቸው ከግራኝ ጋር ተማክረው እንደርሱ ያሉትን ባለ ዩቲውበሮች ወደዚያ የሚልኳቸው። ስለጭፍጨፋው ትንሽ እንኳን አይተነፍሱም! ለእነዚህ ሃፍረተ-ቢስ እግዚአብሔርን የከዱ ወንጀለኞች ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

በዚህ ጉዳይ ዙሪያ እመለስበታለሁ፤ ሌላ ያየኋቸው ክስተቶች አሉ!

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘናቸውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው። ❖❖❖

ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በተለይ በትግራይ በበደልና ግፍ ከሚሰቃዩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ጋር ናቸው፤ ረድኤት በረከታቸው ለሁላችን ይድረሰን!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።

የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።

ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።

ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤

ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤

ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።

ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።

በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።

የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።

ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ

👹 የሚከተሉት ሀገራት 100% የሚገዙት በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው። ማንም ምንም ማድረግ አይችልም ያየሁትን አይቻለሁ፤ 'እውነትን እውነት ውሸትን ውሸት በሉ' የሚለውን የጌታ ትዛዝ የማይፈፅም ህዝብ ክርስቲያን አደለምና የእኛዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎች ጨምሮ፤ ከእነዚህ ሃገራት ሰዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እናድርግ፤ ብዙዎቹ የዘንዶው/የድራጎኑ ዝርያዎች ናቸው ለማለት በድጋሚ እደፍራለሁ፦

  • ፈረንሳይ
  • ብሪታንያ
  • ጣሊያን
  • ስዊዘርላንድ
  • አውስትራሊያ እና ኒው ዚላንድ
  • ቻይና
  • ህንድ
  • ደቡብ አፍሪካ
  • 👹 ኬንያ
  • ናይጄሪያ
  • 👹 ጋና
  • ሃይቲ
  • አርጀንቲና
  • ብራዚል
  • ሁሉም 57 እስላማዊ ሀገራት

ሌሎች ብዙ ሰዎችም በሰይጣን ቁጥጥር ሥር ለመሆን በጉዞ ላይ ናቸው።

Friday, November 21, 2025

The Reborn St. Michael's Golden-Domed Monastery of Kyiv, Ukraine

https://rumble.com/v721qww-the-reborn-st.-michaels-golden-domed-monastery-of-kyiv-ukraine.html

https://www.bitchute.com/video/JodUMT09wV7i/

የድንቁ የኪየቭ፣ ዩክሬን ቅዱስ ሚካኤል ባለ ወርቃማ ጣራ ገዳም ዳግም ልደት

😈 በኮሙኒስቶቹ የሶቪየት ቦልሼቪኮች የቅዱስ ሚካኤል ባለ ወርቃማ ጣራ ገዳም መፍረስ

..1919 . የበጋ መጀመሪያ ላይ የቦልሼቪክ (ኮሚኒስት) መንግሥት ከካርኪቭ ከተማ ወደ ኪየቭ ተዛወረ። ሕንፃዎችንና ንብረቶችን ብሔራዊ ማድረግ ጀመሩ።

1930ዎቹ የሶቪየት ታሪክ ጸሐፊዎች ስለ ካቴድራሉ ዘመን የሚታወቁትን ታሪካዊ እውነታዎች ጥያቄ ውስጥ አስገብተዋል። የመካከለኛው ዘመን ሕንፃ ዋና ዋና የመልሶ ግንባታ ሥራዎችን እንዳከናወነ እና የመጀመሪያውን የባይዛንታይን ዘይቤ እንዳልጠበቀ አፅንዖት ሰጥተዋል። በእሱ ምትክ ለዩክሬን ሶቪየት ሶሻሊስት ሪፐብሊክ አዲስ የአስተዳደር ማዕከል አቅደዋል።

የቤተክርስቲያኑ እና ገዳሙ ሕንፃ በተለይ የዩክሬን ባሮክ የሥነ ሕንፃ ዘይቤ እንደሆነ ታውጇል፣ ከአስራ ሁለተኛው/12ኛው ክፍለ ዘመን የባይዛንታይን ዘይቤ ይልቅ። ይህ መደምደሚያ የሶቪየት መንግሥት መላውን ገዳም ለማፍረስ ተበረታቷል። ሁሉም ፕሮፌሰሮች የማፍረስ ህጉን ፈርመዋል፣ ማይኮላ ማካረንኮ ግን አቋሙን ጠብቀው ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ አልነበሩም። በዚህም ምክንያት፣ በ1938 በቶምስክ፣ ሩሲያ ተይዞ በመጨረሻም የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል።

ካቴድራሉ የሄትማን ታላቅነት፣ ፍርስራሽ፣ የኪየቭን ብልጽግና እና አብያተ ክርስቲያናቱን መውደም በ"እግዚአብሔር የለሽ የአምስት ዓመት ዕቅድ" ወቅት አየ። የቅዱስ ሚካኤል የወርቅ-ዶሜድ ገዳም ዘመናዊ ኪየቫኖች በሚለምዱት መንገድ እንደገና እስኪታደስ ድረስ 60 ዓመታት ያህል ፈጅቷል። ቤተክርስቲያኑ በ2013-2014 እንደገና ለእነሱ እንዲቆም ታድሷል። ከዚያም፣ በስምንት/8 ክፍለ ዘመናት ለመጀመሪያ ጊዜ ድንቆቹ የገዳሙ ደወሎች ማንቂያውን ሰሙ፣ ግድግዳዎቹም የክብር አብዮት ተሳታፊዎች የእረፍት እና የመደበቂያ ቦታ ሆኑ።

👏 👏 👏

♰ History does not know the conventional way and does not believe in chance. Everything that happened in the past will definitely respond today. And St. Michael's Golden-Domed Monastery is a monumental confirmation of this opinion.

Founded in the summer of 1108 on the occasion of the victory over the Polovtsians, the church was consecrated in honor of Archangel Michael. He was considered the patron of military affairs - work worthy of princes. The temple was the first among others to receive golden domes and began the tradition of gilding them. It was the domes that suffered the greatest losses in 1240 during the Mongol invasion - the Mongols damaged the cathedral and removed its gilded baths. But this did not prevent the temple from being reborn in full beauty in two centuries.

Demolition of St. Michael’s Golden-Domed Cathedral by Bolsheviks

At the beginning of the summer of 1919 Bolshevik (Communist) government moved to Kyiv from Kharkiv. They started the nationalization of buildings and property.

In the 1930s, Soviet historians called into question the known historical facts regarding the age of the cathedral. They emphasized that the medieval building had undergone major reconstructions and it hadn’t preserved the original Byzantine style. In its place, they planned a new administrative center for the Ukrainian Soviet Socialist Republic.

The cathedral was declared to belong particularly to the Ukrainian Baroque architectural style, rather than to the 12th-century Byzantine style. This conclusion was encouraged by the Soviet government to demolish the entire monastery. All the professors signed the demolition act except for Mykola Makarenko, who stood his ground and refused to do so. As a consequence, he was arrested and eventually sentenced to death in Tomsk, Russia in 1938.

The cathedral saw the hetman's greatness and the Ruin, the prosperity of Kyiv and the destruction of its churches during the "godless five-year plan". It took about 60 years for the St. Michael's Golden-Domed Monastery to be restored in the same way to which modern Kyivans are accustomed. It was restored so that the church could stand up for them again in 2013-2014. Then, for the first time in 8 centuries, the bells of the monastery sounded the alarm, and its walls became a place of rest and hiding for the participants of the Revolution of Dignity.

History does not believe in chance. It creates symbols, and then, century after century, turn by turn, strengthens them. Whether it's a temple wall or a baby surrounded by lambs, those destined to stand up for the people will surely be reborn to fulfil their historic purpose.

😇 'White Ethiopians' Singing Hymn to St. Michael in Ethiopic/ Geez | የቅዱስ ሚካኤል ግዕዝ መዝሙር በነጭ ኢትዮጵያውያን አንደበት

https://www.bitchute.com/video/BZZFo9ay4eXh/

😇 Commemoration of the Archangel Saint Michael- የሕዳር ሚካኤል

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church honors Saint Michael (Kidus Mikael); the Angel of mercy; on the 12th of each month of which two of them are great annual feasts of the saint – on Hidar 12 (November 21) and Senie 12 (June 19). His name Michael means “who is like God”.

Saint Michael is one of the seven Archangels, who is always standing besides God’s throne and is honored for defeating Devil at God’s command (Rev.12:7-9).

In addition to the Holy Bible, "Dersane Michael" contains the miracles of St. Michael. Archangel Saint Michael is powerful and the guardian of the souls and fighter against evil. He is often painted in the walls of every Ethiopian Orthodox Tewahedo church followers with a flaming sword and spear, which pierces the devil.

On Hidar / ሕዳር ፲፪/ 12 (November 21):

1. Crowned and became the Arch of the Archangel’s

Saint Michael is one of the seven Archangels, who is always standing besides God’s throne and is honored for leading the army of Holy Angels and defeated Satan and the rebellious angels into Hell. Revelation 12:7 On this day God crowned him with his glory and mercy and become the Arch of the  Archangel's.

2. The Commander of the Lord’s Army

Joshua, the son of Nun, saw him in great glory and was frightened by him and fell on his face to the earth and said to him, "Are you for us, or for our adversaries?" So he said, "No; but as Commander of the army of the Lord... I have given Jericho into your hand, ... and its king." (Joshua 5:13-15, 6:2)

3. The Exodus of Israel from Egypt through the help of the Arch Angle Michael

Exodus 14:19-22:

19 Then the angel of God, who had been traveling in front of Israel’s army, withdrew and went behind them. The pillar of cloud also moved from in front and stood behind them, 20 coming between the armies of Egypt and Israel. Throughout the night the cloud brought darkness to the one side and light to the other side; so neither went near the other all night long.

21 Then Moses stretched out his hand over the sea, and all that night the Lord drove the sea back with a strong east wind and turned it into dry land. The waters were divided, 22 and the Israelites went through the sea on dry ground, with a wall of water on their right and on their left.

23 The Egyptians pursued them, and all Pharaoh’s horses and chariots and horsemen followed them into the sea. 24 During the last watch of the night the Lord looked down from the pillar of fire and cloud at the Egyptian army and threw it into confusion. 25 He jammed[a] the wheels of their chariots so that they had difficulty driving. And the Egyptians said, “Let’s get away from the Israelites! The Lord is fighting for them against Egypt.”

26 Then the Lord said to Moses, “Stretch out your hand over the sea so that the waters may flow back over the Egyptians and their chariots and horsemen.” 27 Moses stretched out his hand over the sea, and at daybreak the sea went back to its place. The Egyptians were fleeing toward[b] it, and the Lord swept them into the sea. 28 The water flowed back and covered the chariots and horsemen—the entire army of Pharaoh that had followed the Israelites into the sea. Not one of them survived.

29 But the Israelites went through the sea on dry ground, with a wall of water on their right and on their left. 30 That day the Lord saved Israel from the hands of the Egyptians, and Israel saw the Egyptians lying dead on the shore. 31 And when the Israelites saw the mighty hand of the Lord displayed against the Egyptians, the people feared the Lord and put their trust in him and in Moses his servant.

Michael, is the commander of the angels, came down from heaven, and rolled back the stone from the mouth of the tomb, and announced the women “Christ is risen from the dead”.

St. Paul observes that the Hebrews “ all our fathers were under the cloud, and all passed through the sea; and were all baptized unto Moses in the cloud and in the sea” (1 Cor. 10:1-4; Rom. 6:3-4; Gal. 3:27).

There is a common ritual practiced by the devotees in order to commemorate, worship and give thanks. Ethiopian traditional bread – Difo Dabo, roasted barley – Kolo in the name of St. Michael are being prepared and shared in the church.

🙏 May the prayer of Archangel Saint Michael be up on us!

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...