Showing posts with label አክሱም. Show all posts
Showing posts with label አክሱም. Show all posts

Friday, May 1, 2026

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/

https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-nun-ass.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በደቡብ ሊባኖስ በፋሲካ ሰሞን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሐውልት ለማፍረስ ከደፈሩ በኋላ፣ አሁን ደግሞ አንዲት ምስኪን ሴት መነኩሴ በጠራራ ፀሐይ ጥቃት ደረሰባቸው... በእስራኤል 'የክርስቲያን የጥላቻ ወንጀል' ላይ ውዝግብ...

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፰]❖

በድናቸውም በታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይተኛል እርስዋም በመንፈሳዊ ምሳሌ ሰዶምና ግብጽ የተባለች ደግሞ ጌታቸው የተሰቀለባት ናት።”

👹 Controversy over Israel's 'Christian hate crime': nun is shoved over and repeatedly kicked in Jerusalem after fury over Jesus statue sledgehammer attack .

THIS is the shocking moment a defenceless nun is brutally attacked by a man in the heart of Jerusalem.

Harrowing CCTV footage shows the unsuspecting nun walking alone when a man suddenly sprints towards her from behind and violently shoves her with full force.

The nun, who was wearing a tunic, is hurled to the floor and viciously kicked in broad daylight.

She is seen writhing in pain and clutching her head as the attacker walks away then suddenly strides back towards her.

He begins to repeatedly kick the stricken woman as she lies helplessly on the ground.

The assault only stops when a bystander rushes in to intervene.

The attack took place in front of the Cenacle on Mount Zion – a deeply significant religious site for both Christians and Jews.

Some Christians believe Jesus held the Last Supper at this location.

Police confirmed a suspect has now been arrested.

“The suspect, a 36-year-old male, was identified and subsequently arrested by police,” the force said, adding it viewed with “utmost severity” any violent act “driven by potentially racist motives and directed toward members of the clergy”.

Footage released by police showed the nun visibly bruised, while the attacker appeared to be wearing tzitzit – a garment associated with observant Jewish men.

The Times of Israel reported that the arrested suspect was Jewish.

The victim – a 48-year-old nun – has been left deeply shaken by the ordeal.

Father Olivier Poquillon said: “Yesterday, around 17.45 … she felt someone come up behind her and throw her with full force onto a rock.

“While the sister was on the ground, the man began to kick her repeatedly.”

He had earlier blasted the incident as a “gratuitous assault”, describing it as an “act of sectarian violence” and warning that “the scourge of hatred is a common challenge”.

‘Pending the judicial follow-up, we thank the people who came to the aid of our sister during the attack she fell victim to, the diplomats, the academics, and all those who provided their support,’ he wrote.

The French Consulate in Jerusalem also issued a statement “strongly condemning” the attack.

Israel’s foreign ministry branded the assault a “shameful act”, insisting the country remains committed “to safeguarding freedom of religion and freedom of worship for all faiths”.

The Faculty of Humanities at Hebrew University said it was not an isolated case, warning of a “troubling pattern” of hostility towards Christians.

A European diplomatic source echoed those fears, claiming anti-Christian abuse – including insults and spitting at clergy – has become a daily occurrence.

Wadie Abunassar, coordinator of the Holy Land Christian Forum, said attacks targeting Christians are on the rise – but warned perpetrators often escape serious consequences.

He said he felt “great anger on the system and great sadness because I feel that this will not end anytime soon”.

“Many times in such cases there are no arrests and if there are arrests, sometimes after one or two days, [suspects] are released,” he added.

“In some cases, the police do not recommend the prosecution to file charges or to indict them. And in some cases, when there is indictment, the indictment is mild.”

Meanwhile, authorities said those involved in the sledgehammer attack would face disciplinary action, while efforts were underway to restore the damaged statue.

Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu also condemned the act, saying: “I condemn the act in the strongest terms.”

Friday, April 24, 2026

President Trump Reads The Bible, Which He Did Not Swear on During Inauguration


https://www.bitchute.com/video/bgcwFBjkADIb/

https://rumble.com/v78y1ve-president-trump-reads-the-bible-which-he-did-not-swear-on-during-inaugurati.html

📖 ዶናልድ ትራምፕ ፵፯/47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሃላ በሚፈጽሙበት ስነ ሥርዓት ወቅት እጃቸውን በማሳረፍ ያልማሉበትን መጽሐፍ ቅዱስን (መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ ምዕራፍ ፯፥፲፩፡፳፪) አሁን አነበቡ።

👉 ምን አቅደው ይሆን? ቪዲዮውን ከእስራኤል ዘ-ስጋ ሤራ፣ ብሎም ከጠቢቡ ንጉሥ ሰሎሞን እና ታቦተ ጽዮን ጉዳይ ጋር በማያያዝ በጥሞና እንከታተለው...

📖 President Trump Reads 2 Chronicles 7:11-22 at America Reads the Bible

Donald Trump did not place his hand on the Bible during his 2025 inauguration oath. Though Melania Trump held two Bibles nearby, Trump held his right hand up and left the other at his side, diverging from traditional practice

5 U.S. Presidents Who Didnt Use a Bible for Their Oath:

  • John Quincy Adams (1825): Used a book of law instead of a Bible.

  • Franklin Pierce (1853): Affirmation on a law book rather than a Bible.

  • Theodore Roosevelt (1901): Sworn in without a Bible following McKinley's death.

  • Calvin Coolidge (1923): Sworn in by his father without a Bible.

  • Lyndon B. Johnson (1963): Used a Catholic Missal found on Air Force One.

📦 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

📦 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

🛑 Trump Seized The Eclipse: Is He The One That Blocks God's Sunlight & Plunges America Into Darkness?

https://www.bitchute.com/video/ozWR74s5DsZf/

🤯 Secret CIA Files Claim Ark of The Covenant Has Been Found And it May Lie Somewhere in Ethiopia

🤯 ሚስጥራዊ የሲ.አይ.ኤ ሰነድ ታቦተ ጽዮን ሳይገኝ አይቀርም እናም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ቦታ ሊገኝ ይችላል ይላል

https://www.bitchute.com/video/nleJKd08mZQH/

https://rumble.com/v6ras8u-secret-cia-files-claim-ark-of-the-covenant-has-been-found-and-it-may-lie-so.html

📦 New Evidence Points to Ark of The Covenant’s Location in Israel or Ethiopia

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/new-evidence-points-to-ark-of-covenants.html

https://rumble.com/v6x2uyi-new-evidence-points-to-ark-of-the-covenants-location-in-israel-or-ethiopia.html

https://www.bitchute.com/video/YWNj3aJ2T7Nu/

📦 During the 2020 Axum Zion Massacre, The Ark of The Covenant Performed This Untold Miracles

📦 በ ፳፻፲፫/2020ው የአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋ ወቅት ታቦተ ጽዮን ይህን ያልተነገርለትን ድንቅ ተዓምር አሳይታለች

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/during-2020-axum-zion-massacre-ark-of.html

https://rumble.com/v6x2x7a-during-the-2020-axum-zion-massacre-the-ark-of-the-covenant-performed-this-u.html

https://www.bitchute.com/video/dMpslPQfFrNu/

Monday, April 20, 2026

Anti-Christian Persecution: An Israeli Soldier Smashes a Jesus Christ Statue in Southern Lebanon

https://www.bitchute.com/video/69mq3uw7gdEw/

https://rumble.com/v78ricc-anti-christian-persecution-an-israeli-soldier-smashes-a-jesus-christ-statue.html

ፀረ-ክርስቲያን ስደት፡- አንድ የእስራኤል ወታደር በደቡባዊ ሊባኖስ የኢየሱስ ክርስቶስን ሐውልት አፈረሰ ፥ ያውም በፋሲካ ሰሞን

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይህ አስከፊ የስድብ ድርጊት የተፈፀመው በፋሲካ ቀናት መሆኑ በጣም የሚያሳዝን ነው። ከኔታንያሁ እስከ ትራምፕ ድረስ ሁሉም ሰው ከሞት የተነሣውን ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ለማጥቃትና ለመሳደብ ይደፍራል። አዎ፣ በእርግጥም! አጋንንት ተፈትተዋል።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱]❖

፲፫ ስድስተኛውም መልአክ ነፋ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ካለ በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች አንድ ድምፅ ሰማሁ፥

፲፬ መለከትም ያለውን ስድስተኛውን መልአክ። በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ የታሰሩትን አራቱን መላእክት ፍታቸው አለው።

፲፭ የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።

፲፮ የፈረሰኞችም ጭፍራ ቁጥር እልፍ ጊዜ እልፍ፥ እልፍ ጊዜ እልፍ ነበረ፤ ቁጥራቸውን ሰማሁ።

፲፯ ፈረሶቹንና በእነርሱም ላይ የተቀመጡትን እንዲሁ በራእይ አየሁ፤ እሳትና ያክንት ዲንም የሚመስል ጥሩር ነበራቸው፤ የፈረሶቹም ራስ እንደ አንበሳ ራስ ነበረ፥ ከአፋቸውም እሳትና ጢስ ዲንም ወጣ።

፲፰ ከአፋቸውም በወጡት በእሳቱና በጢሱ በዲኑም በእነዚህ ሦስት መቅሰፍቶች የሰዎቹ ሲሶ ተገደለ።

፲፱ የፈረሶቹ ሥልጣን በአፋቸውና በጅራታቸው ነውና፤ ጅራታቸው እባብን ይመስላልና፥ ራስም አላቸው በእርሱም ይጐዳሉ።

በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች ለአጋንንትና ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ ከወርቅና ከብር ከናስም ከድንጋይም ከእንጨትም ለተሠሩ ለጣዖቶች እንዳይሰግዱ ስለ እጃቸው ሥራ ንስሐ አልገቡም፤

፳፩ ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ አስማታቸው ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።

  • ዓለምን የሚያናውጠው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች የመንፈስን ሰዎች በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 የዔሳው እስማኤልን ማጎልበት 👈

አዎ! ቪዲዮው ላይ እንደምናየው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ከተማ በሆነችው በናዝሬት ሆን ተብሎ እስማኤላውያንን እያጎለበቷቸው ነው፤ እዚህም ክርስቲያኖች እየተሳደዱ እና ቁጥራቸውም በጣም እየቀነሰ ነው። ሃጋራውያኑ (እስራኤል ዘ-ስጋ) ከእስማኤላውያኑ ጋር ሁሌ የሚባሉ እንዳይመስለን፣ በመለኮታዊ እጣ ፈንታቸው ተናብበው የጋራ ጠላታቸውን(ክርስቲያኖችን)እየተዋጉና እርሰበርስም እየተገዳደሉ ነው የሚኖሩት። ኢትዮጵያ የዚህ ማሳያ ናት።

በእስራኤል ሁለት/2 ሚሊየን አረብ ሙስሊሞች ይኖራሉ፣ ማለትም ከአጠቃላይ የእስራኤል ነዋሪ አስራ ስምንት በመቶ 18.1% የሚሆነው። በጌታችን በኢየሱ ክርስቶስና ቅዱሳን ቤተሰቦቹ ምድር በተቃራኒው መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ/185 ሺህ ክርስቲያኖች ብቻ ይኖራሉ(1.9%) ጉድ፣ ጉድ ነው! ለምን? እንዴት? ምን ታስቦ? ብለን እራሳችንን እንጠይቅ።

በተጨማሪ እስኪ እራሳችሁን ጠይቁ፤ እስራኤል -ሥጋ ፣ አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ ሩሲያ፣ ቤላሩስ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ አዘርባጃን፣ የአረብ ሀገራት፣ ቻይና፣ ፓኪስታን፣ ህንድ፣ የአፍሪካ ሀገራት በአንድ ጊዜ የኢትዮጵያን የዘር ማጥፋት ፋሺስት እስላማዊ አገዛዝ እየረዱና እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? እያንዳንዱ ክርስቲያን ኢትዮጵያ አጥብቆ መጠየቅ ያለበት፤ በተለይ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ኦርቶዶክስ ሩሲያ ዘር አጥፊውን የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? የሚለውን ጥያቄ ነው። ግልጽ የሆነውን መልስ ለመመለስ በድፍረት ወጥተው ሊያስተምሩን የሚችሉ 'መምህራን' ይኖሩ ይሆን?

እስኪ እራሳችሁን ጠይቁ፤ እስራኤል -ሥጋ ፣ አሜሪካ፣ አውሮፓ፣ ሩሲያ፣ ቤላሩስ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ አዘርባጃን፣ የአረብ ሀገራት፣ ቻይና፣ ፓኪስታን፣ ህንድ፣ የአፍሪካ ሀገራት በአንድ ጊዜ የኢትዮጵያን የዘር ማጥፋት ፋሺስት እስላማዊ አገዛዝ እየረዱና እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? እያንዳንዱ ክርስቲያን ኢትዮጵያ አጥብቆ መጠየቅ ያለበት፤ በተለይ እስራኤል ዘ-ስጋ እና ኦርቶዶክስ ሩሲያ ዘር አጥፊውን የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ እየደገፉ ያሉት ለምንድን ነው? የሚለውን ጥያቄ ነው። ግልጽ የሆነውን መልስ ለመመለስ በድፍረት ወጥተው ሊያስተምሩን የሚችሉ 'መምህራን' ይኖሩ ይሆን?

እስራኤል ሆይ፤ ዘር አጥፊውን የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ ኢስላማዊ አገዛዝን መደገፍ አቁሚ ብለን ነበር።

የእስራኤል መንግስት የኢትዮጵያን እኩይ ፋሺስት ጋላ ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ መደገፉን አላቆመም፣ ታሪካዊቷን የክርስቲያን-ጽዮናዊት ኢትዮጵያንም ለመበታተን፣ ለማዳከም እና ለማፍረስ ከሚሰራው ዲያብሎሳዊ ሴራ አልተቆጠበም፣ እንግዲህ ‘የዱር እሳቶች’ መላውን መካከለኛው ምስራቅን ገና በጽኑ ያነድዳቸዋል።

[ትንቢተ አብድዩ ምዕራፍ ፩፥፲፰]❖

እግዚአብሔርም ተናግሮአልና የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴፍ ቤት ነበልባልም፥ የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ እነርሱንም ያቃጥሉአቸዋል ይበሉአቸውማል፤ ከዔሳውም ቤት ቅሬታ የለውም።”

[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፱፥፯፡፰]❖

የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?

እነሆ፥ የጌታ የእግዚአብሔር ዓይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ ከምድርም ፊት አጠፋታለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፥ ይላል እግዚአብሔር።”



                                      😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞ An Israeli soldier was filmed smashing a statue of Jesus Christ in southern Lebanon, an incident the Israel Defense Forces confirmed as genuine and said violated its core values. The act, which surfaced on April 19, quickly spread online, triggering condemnation and raising concerns over religious sensitivities in a volatile conflict zone. Occurring amid a fragile ceasefire with Hezbollah, the episode has amplified tensions, highlighting how symbolic actions can deepen divisions and risk inflaming unrest beyond the battlefield.

😳 Benjamin Netanyahu condemns Israeli soldier seen vandalising Jesus statue with a sledgehammer in Lebanon

The Israeli military said it was investigating the incident with "great severity", while Foreign Minister Gideon Saar has called what happened "disgraceful".

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

Ask yourselves, why Israel after the flesh, USA, Europe, Russia, Belarus, Iran, Turkey, Azerbaijan, Arab nations, China, Pakistan, India, African nations are all simultaneously aiding and supporting the genocidal fascist Islamic regime of Ethiopia?

This blasphemous act occurred during Easter Days. From Netanyahu to Trump, everyone dares to attack and blaspheme The Resurrected Lord of ours, Jesus Christ. Yes, indeed! Demons have been released.

❖[Revelation 9:13-21]❖

“Then the sixth angel blew his trumpet, and I heard a voice from the four horns of the golden altar before God, saying to the sixth angel who had the trumpet, “Release the four angels who are bound at the great river Euphrates.” So the four angels, who had been prepared for the hour, the day, the month, and the year, were released to kill a third of mankind. The number of mounted troops was twice ten thousand times ten thousand; I heard their number. And this is how I saw the horses in my vision and those who rode them: they wore breastplates the color of fire and of sapphire and of sulfur, and the heads of the horses were like lions’ heads, and fire and smoke and sulfur came out of their mouths. By these three plagues a third of mankind was killed, by the fire and smoke and sulfur coming out of their mouths. For the power of the horses is in their mouths and in their tails, for their tails are like serpents with heads, and by means of them they wound. The rest of mankind, who were not killed by these plagues, did not repent of the works of their hands nor give up worshiping demons and idols of gold and silver and bronze and stone and wood, which cannot see or hear or walk, nor did they repent of their murders or their sorceries or their sexual immorality or their thefts.„

❖[Amos 9:7-8]❖

Are you not like the people of Ethiopia to Me, O children of Israel?” says the LORD. “Did I not bring up Israel from the land of Egypt, The Philistines from Caphtor, And the Syrians from Kir? “Behold, the eyes of the Lord GOD are on the sinful kingdom, And I will destroy it from the face of the earth; Yet I will not utterly destroy the house of Jacob,” Says the LORD.„

Friday, April 17, 2026

The Genocidal Oromo Islamic Regime of Ethiopia is Sending Antichrist UAE Weapons to Sudan War

https://www.bitchute.com/video/6jdyL6eXLYdb/

https://rumble.com/v78mmh2-the-genocidal-oromo-islamic-regime-of-ethiopia-is-sending-antichrist-uae-we.html

👹 ዘር አጥፊው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ የክርስቶስ ተቃዋሚዋን የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የጦር መሳሪያዎችን ዘር አጥፊ ወደሆነው የሱዳን ጦርነት እየላከ ነው

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

👹 ከሃዲ ጋላ-ኦሮሞ የኢትዮጵያን ስም ተጠቅሞ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ያሳድዳል፣ ያስርባል ይጨፈጭፋል፣ የኢትዮጵያን እና ልጆቿን ኃብት እየዘረፈ ለታሪካዊ ጠላቶቿ ለእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ሃገራት ይሰጣል፣ የእስላማዊቷ ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት ባላቸው ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ታሪካዊቷን አክሱማዊት ኢትዮጵያን ማውደምና ማዳከም ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ስም የማጠልሸት ሥራ እየሠሩ ነው። ይህን የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ በኤዶማውያኑ፣ በእስማኤላውያኑ ሃገራትና በከሃዲ ሕወሓት የተቀነባበረ ሢራ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገድለው ሥልጣኑን ልክ እንዲቆጣጠር ሲደረግ አንዳንዶቻችን ስናስጠነቅቅ ነበር። “ኢትዮጵያ” የሚል ቅጽል ስም የያዙትን ተቋማት ሁሉ (የኢትዮጵያ መከላከያ፣ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ወዘተ) ተጠቅመው ተቋማቱን ማፈራረስ... ልብ እንበል፤ ባፋጣኝ በእሳት መጠረግ ያለበት ቆሻሻው ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ገና ያኔ ወደ ግብጽ ተጉዞ ፤”ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ! የግብጽን ጥቅም አንነካም” ሲል፤ “ይህ ከሃዲ ግድቡን ሽጦታል!” ስንል ነበር። አዎ! አሁን እያየነው ነው፤ 'የሱዳንን አሸባሪዎች ለመርዳት' በሚል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከግድቡ አጠገብ እየሠፈሩ ያሉት ሰአራዊቶች የክርስቶስ ተቃዋሚ አረብ ሠአራዊቶች መሆናቸውን እንገንዘብ።

እነዚህ ሥልጣኑን ተቆጣጥረው ያሉት ከሃዲ የከሃዲው ዳግማዊ ምኒልክ የመጨረሻ ትውልድ ርዝራዦች የወሰደው መስዋዕት ተከፍሎ ባፋጣኝ መወገድ ብቻ አይደለም በሚገኙበት ሁሉ ተይዘው መሰቀልና በእሳት መጠረግ አለባቸው። ንቁው አአምሮው ያልሞተበት፣ ሃገሩን፣ ቤተሰቡን እና ሃይማኖቱን የሚወድ ወገን ሁሉ ለዚህ ቶሎ እራሱን ማዘጋጀት አለበት።

ተቋማቱንና ሜዲያዎቹን ሁሉ የተቆጣጠረው የሉሲፈራውያኑ ወኪል የሆነው የዚህ የዳግማዊ ምኒልክ የመጨረሻ ትውልድ ቡድን ትውልዱን በአደንዛዥ ዕፆች አስሮ፣ አፍዝዞና አደንዝዞ በሞት ፍርሃት በባርነት የሚገዛው ዲያብሎስ ስጋዊውን ሰው የፈጠረበትን የ አእምሮ መልክና ምሳሌ፣ የሞትና የባርነት ሕጉን ለመጠበቅ ለሉሲፈርና ጭፍሮቹ ቃል ስለገባ ነው።

እንግዲህ እንደምናየው ትውልዱን በጫት፣ በሲጋራ፣ በሀሽሽ፣ በሺሻ፣ በዕፀ-ፋሪስ (አብሾ)፣ በቡና፣ በሻይ፣ በጠላ፣ በካቲካላ፣ በኮካ፣ በቴዲ አፍሮ (ሰሞኑን እንኳን እንደምናየው ልክ እንደ ሁልጊዜው እባቦቹ እነ ግራኝ በቴዲ አፍሮ ዙሪያ ድራማ እየሠሩ ናቸው!) ወዘተ ያሰረውና የገደለው “ንቁ አእምሮ” የተባለውን የእግዚአብሔርን መልክና ምሳሌ ወይም ስምና ክብር መሆኑን ልብ እንበል። ስለዚህም ነው የዲያብሎስ የግብር ልጅ በሆነው የዳግማዊ ምኒልክ የመጨረሻ ትውልድ ላይ የሞት ፍርድ የተላለፈበት። ንቁ አአምሮ የሌለው ሰው (ትውልድ) ለሞት ፍርሃት ባሪያ ከመሆኑም ባሻገር መጠየቅ፣ መመርመር፣ ማገናዘብ፣ ማስተዋል፣ መፈለግ አይችልም። ስለዚህም ደግሞ ለምኞት ባሪያ ከመሆን የዘለለ ዕጣ ፈንታ አይኖረውም። ወንድነቱን የተቀማ፣ የተኮላሸ ስልብ ትውልድ ነው የሚሆነው። መሳሪያ (ሞት) ባየ ጊዜ ሮጦ እናቱ ጭን ውስጥ የሚገባ ትውልድ ነው የሚሆነው።

ከሰባት ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ ጎረምሶች ባሉበት አካባቢ አንድ የኤሌክትሪክ ጄነረቴር ነገር ፈነዳ፣ ጎረምሶቹ ከቦታው እንዴት እንደሮጡ ተገርሜ፤ “ምን ነው ይህን ያህል ፈራችሁሳ?” ስላቸው፤ “ኧረ፣ ማምለጥ ነው እንጂ... ፍርሃቴ ለእነቴ!” በማለት ነበር የመለሱልኝ። በመገረም እና በንዴት 'ቦቅቧቃ!' ነበር ያልኳቸው። በእውነት ይህ ትውልድ ለሞት አምቢ ማለት የማይቻለው፣ ከሞት ማምለጥ የማይቻለው፣ የምኞት ሽንት ብቻ ነው። እንዲህ ዓይነቱ ትውልድ ሽንታም፣ ፈሪ፣ ቦቅቧቃ፣ ሃላፊነት የማይሰማው፣ አሽቃባጭ፣ ማስተዋል የጎደለው፣ አላጋጭ፣ ፌዘኛ ከመሆን ያለፈ ዕጣ ፈንታ የሌለው ነው። ውጭ ሃገር ሆነው እንኳን ደፍረው እውነትን ለመናገርና ለመጻፍ ብዙ የሆኑ ወገኖች፣ ሜዲያዎች የሉም። ብዙ ተከታዮች ያሏቸውና አዘውትረው የሚቀርቡት 'ተንታኝ' ተብየ ሜዲያዎችና 'ልሂቃን' ሁሉ ለሉሲፈራውያኑ አጀንዳ እና ለጊዚያዊ ስጋዊ ጥቅማቸው ብቻ ሲሉ ሁሉም እስኪ ቋቅ እስከሚያስብል ድረስ እንዴት እንደሚዝለገለጉ ታዘቧቸው። 'እንዴት አንድ እንኳን ይጠፋል?' ያስብላል።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]❖

በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

ትንሽ መለስ ብለን ስናየው የእነዚህ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር መናፍስት፣ የወሰን ጋላ አዳል ሞቲ፣ ግርግር ዓይነ ጥላ እና የሱዳን ቡዳ ነበር 'ኢትዮጵያን' የበሏት። ለዚህ እኮ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የራስን እምነት፣ ባህሪ እና መርህ ከሚጋሩ ሰዎች/ሕዝቦች ጋር ብቻ መቀራረብን የሚያበረታታው።

[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?”

የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ንጉሥ ቀዳማዊ ምኒልክን ስምና ክብር ሰርቀውና የራሳቸው አድርገው ለመኖር የሞከሩት ከሃዲው ዳግማዊ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅና የዲያብሎስን መንግስታዊ ሕግ ለማጽደቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን ለእንባና ለስደት አበቋት። ዳግማዊ ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ ተገደድን፣ የስጋ ስምና ክብር ነገሠ። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት አልፏል።

ግዛት አስፋፊው የኦሮሞ ሞጋሳ ሥርዓት ከእስልምናው የአረብ ሻሪያ ኢምፔሪያሊዝም ጋር በጣም የሚቀራረብ ነው!መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የነበራቸው አርቆ አሳቢውና ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ አፄ ዮሐንስ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ለነበራቸው ለአፄ ምኒልክ የጋልኛ ስም የተሰጣቸውን የቦታ መጠሪያ ስሞችን በመቀየር መንፈሳዊ ሕይወትን አንቀበልም የሚሉትን ጋሎች ቀስበቀስ ከቅድስት ኢትዮጵያ ምድር እንዲያስወጧቸው መክረዋቸው ነበር፤ አፄ ምኒልክ ግን ዲቃላዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ስላሸነፋቸው ይህን ሊያደርጉት አልፈለጉም ነበር፤ ይህን ባለማድረጋቸው ትልቅ ስህተት እንደሆነ አሁን በግልጽ እያየነው ነው!

👹 The fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia is covertly supporting Sudan’s paramilitary Rapid Support Forces - or RSF - from a national army base near the western city of Asosa.

This is despite The fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia’s Nobel Peace Laureate Prime Minister, genocidal Abiy Ahmed claiming neutrality in the war.

And it’s part of a wider web of international collusion in lucrative, illegal trades through Sudan that have displaced millions and protracted the biggest humanitarian crisis in the world.

The Sudan war is a people’s revolution hijacked, and a civil feud compounded by extraterritorial interests. Money. Geopolitics. Ethnic hate.

👹 Antichrist UAE in Africa: How the Muslim Emiratis Fuel Genocide in Christian Ethiopia and Sudan

https://www.bitchute.com/video/Ozd2wxaG2Zry/

https://rumble.com/v7167uw-antichrist-uae-in-africa-how-the-muslim-emiratis-fuel-genocide-in-christian.html

👹 ሙስሊሞቹ የክርስቶስ ተቃዋሚ የተባበሩት አረብ ኤምራቶች በአፍሪካ፤ ኢሚራቶች በክርስቲያን ኢትዮጵያ እና ሱዳን ውስጥ የዘር ማጥፋት ዘመቻን እንዴት እንደሚያቀጣጥሉ።

የእግዚአብሔር ቁጣ እሳት ከሚወርዱባቸው ርኩሳን ሃገራት መካከል የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች ናቸው። ወደዚያ የሚጓዝና ከአረመኔዎቹ ባቢሎናውያን የሚሞዳሞድና የሚነግድ ሁሉ ከአረቦቹ ጋር በእሳት ይጠረጋታል።

👏 U.S. Senator Expresses Concern Over A UAE-Linked Training Hub In Ethiopia

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/02/us-senator-expresses-concern-over-uae.html

https://www.bitchute.com/video/An7dUzG8GO7a/

https://rumble.com/v75m65m-u.s.-senator-expresses-concern-over-a-uae-linked-training-hub-in-ethiopia.html

👏 የዩኤስ አሜሪካ ሴናተር ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የተያያዘ የስልጠና ማዕከል በኢትዮጵያ ያለውን ስጋት ገለፁ

👹 The Genocidal Babylon Arab Emirates (UAE) Will be Destroyed Soon | ኤሚራቶች ትጠፋለች

https://www.bitchute.com/video/0uot4sefvPo5/

https://rumble.com/v6ta82d-the-genocidal-babylon-arab-emirates-uae-will-be-destroyed-soon.html

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና በሱዳን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለችው 👹 ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤምራቶች በቅርቡ ከምድረ ገጽ ትጠፋለች፣ ይህ ግድ ነው፤ ከሳውዲ፣ ኳታር እና ቱርክ ጎን በዓለማችን ላይ እጅግ በጣም አስከፊ ወንጀል እየፈጸመች ያለች እርኩስ ምድር ናትና ዳግመኛ አትነሣም

👹 The fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia is covertly supporting Sudan’s paramilitary Rapid Support Forces - or RSF - from a national army base near the western city of Asosa.

This is despite The fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia’s Nobel Peace Laureate Prime Minister, genocidal Abiy Ahmed claiming neutrality in the war.

And it’s part of a wider web of international collusion in lucrative, illegal trades through Sudan that have displaced millions and protracted the biggest humanitarian crisis in the world.

The Sudan war is a people’s revolution hijacked, and a civil feud compounded by extraterritorial interests. Money. Geopolitics. Ethnic hate.

Uploading: 35230 of 35230 bytes uploaded.

Friday, April 10, 2026

Mysterious 1400-Year-old Cross Depicting Site of Jesus' Crucifixion Found in Genocidal UAE

https://www.bitchute.com/video/kq3LJsjfxHe8/

https://rumble.com/v78bnqg-mysterious-1400-year-old-cross-depicting-site-of-jesus-crucifixion-found-in.html

የሺህ አራት መቶ/ 1400 አመት እድሜ ያለው መስቀል የኢየሱስን ስቅለት የሚያሳይ ቦታ በዘር አጥፊዋ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ተገኘ

እስልምና፤ ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን ሁልጊዜ ገድለዋል፣ እየጨፈጨፏቸውም ነው።

👹 ሳሂህ ሙስሊም 1767a (መፅሐፍ 32 ሀዲስ 75) #11703

👹 የጂሃድ መፅሃፍ እና ጉዞዎች (21)

ምዕራፍ፡ አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት መባረር (21)

" ዑመር ብን አል-ከቲብ ዘግበውታል የአላህ መልእክተኛ (..) እንዲህ ሲሉ ሰምተዋል፡- አይሁዶችንና ክርስቲያኖችን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት አወጣለሁ ከሙስሊም በስተቀር ማንንም አልለቅም።"

👹 በባቢሎን ኤሚራቶች ዋና ከተማ በአቡ ዳቢ አቅራቢያ ጥንታዊ የክርስቲያን ቅሪቶች ተገኙ

ሲር ባኒ ያስ በተባለ አቡ ዳቢ አቅራቢያ በምትገኝ ደሴት ላይ የተገኘው ይህ ቅሪት፣ በጭቃ ቡኪት የተሰራ የመስቀል ቅርጽ ነው። ቅርሱ የሺህ አራት መቶ/1400 ዓመታት ታሪክ እንዳለው ተነግሯል። ግኝቱ ወንጌል ወደ ምስራቅ የአለም ክፍል እንዴት እንደተስፋፋ ፍንጭ ይሰጣል ተብሏል።

ቅሪቱ የተገኘበት አካባቢ ጥንታዊ የአብያተ ክርስቲያን እና ገዳማት ፍርስራሽ ይገኛል። ግኝቱ በአካባቢ እስልምና ከመስፋፋቱ በፊት በአካባቢው ተስፋፍቶ የነበረውን ክርስትና ያሳያል ተብሏል።

ቅሪቱን ያገኙ አርኪዮሎጂስቶች ክርስትና በአካባቢውመኖሩን ብቻ ሳይሆን በስፋት እንደነበረ ያሳያል ብለዋል። ቅርሱ ሃያ ሰባት/27 ሳንቲም በአስራ ሰባት/17 ሳንቲም የሆነ እና ሁለት/2 ሳንቲም ስፋት ያለው እና ይንጠለጠል የነበረ መሆኑን ያሳያል።

በአቡ ዳቢ አካባቢ የነበሩ ክርስቲያኖች ከእየሩሳሌም እስከ ህንድ እና ቻይና የተዘረጋው ክርስትና መሸጋገሪያ ነጥብ መሆናቸውን ያሳያል ተብሏል። ከስፍራው ወንጌል ከአረብ ባህረ ሰላጤ በኩል አድርጎ ወደ እስያ ለመስፋፋቱ መነሻ ስፍራ ነበረ ተብሏል።

በአካባቢው በ፲፱፻፺/1990ዎቹ የክርስትና እምነት ቅሪቶች መገኘት የጀመሩ ሲሆን፣ በ፳፻፳፪/2022 በዚያው አቡ ዳቢ አካባቢ፣ ኡም አል ቁዋይን በተባለ አካባቢ ጥንታዊ ገዳማት መገኘታቸው ይታወሳል። ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው ገዳማት በኩዌት፣ ኢራን እና ሳውዲ አረቢያ ተገኝተዋል።

Islam: Muslims Have Always Killed Christians

👹 Sahih Muslim 1767a (Book 32, Hadith 75) #11703

👹 The Book of Jihad and Expeditions (21)

Chapter: Expulsion of Jews and Christians from the Arabian Peninsula (21)

“It has been narrated by 'Umar b. al-Khattib that he heard the Messenger of Allah () say: I will expel the Jews and Christians from the Arabian Peninsula and will not leave any but Muslim.”

  • The origin of houses discovered in the 1990s on an island near Abu Dhabi remained a mystery, until a recent discovery.

  • Archaeologists uncovered a plaster cross from 1,400 years ago in a courtyard.

  • Experts said the cross’ location prove the cluster of houses were once connected to the local monastery.

Christian populations were more common in what is now the United Arab Emirates around the sixth century A.D. Eventually, however, the genocidal Islamic Jihad started to exterminate Christians and take hold and dominated the religious environment in the seventh century.

Archaeologists working at Abu Dhabi’s Sir Bani Yas Island uncovered the artifact that features a stepped pyramid representing Golgotha, where Christians believe Jesus was crucified, and leaves sprouting from its base.

It was found among the ruins of a church and monastery, suggesting a Christian community flourished on the island during the seventh and eighth centuries.

Christianity during this period was typically associated with the Levant, Mesopotamia and parts of Europe, making the discovery of a thriving community on a southeastern Arabian Gulf island both unexpected and historically significant.

At the same time, the region was undergoing profound religious change as Islam was rising and spreading rapidly across Arabia, while older pagan traditions lingered and Christianity was thought to be fading.

However, the presence of a flourishing Christian settlement here challenges that assumption.

Maria Gajewska, lead archaeologist at the site, said: 'Every element of the cross incorporates regional motifs.

'It tells us that Christianity in this region was not only present but flourished, adapting visually to its local context. We had settlements of Christians that were not just existing but were clearly thriving.'

The 1,400-year-old cross was unearthed in Abu Dhabi, suggesting Christianity spread much farther than previously believed

The 1,400-year-old cross was unearthed in Abu Dhabi, suggesting Christianity spread much farther than previously believed

The cross is about 10.6 inches long, 6.7 inches wide, and roughly 0.8 inches thick.

Archaeologists believe it could have been an object of veneration and placed on a wall with worshippers kneeling before it.

Evidence of a church and monastery on Sir Bani Yas, dating to the seventh and eighth centuries, was first uncovered in the early 1990s.

Another monastery, likely linked to the same church, was discovered on an island in Umm Al Quwain in 2022. Similar sites have also been identified in Kuwait, Iran, and Saudi Arabia.

Archaeologists are still investigating why the Sir Bani Yas settlement declined.

Crucifixion | On That Day, Children of Christ Became Christians & Children of the Antichrist Muslims

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/04/crucifixion-on-that-day-children-of.html

https://www.bitchute.com/video/5lkPo8oIrLVD/

https://rumble.com/v6s8bp9-crucifixion-on-that-day-children-of-christ-became-christians-and-children-o.html

የጌታችን ስቅለት | በዚያን ዕለት የከርስቶስ ልጆች ክርስቲያን፤ የክርስቶስ ተቃዋሚው ልጆች እስላም ተባሉ

ዓርብ ስቅለት የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት ስለኾነ "የድኅነት ቀን" ይባላል፡

👹 The Genocidal Babylon Arab Emirates (UAE) Will be Destroyed Soon | ኤሚራቶች ትጠፋለች

https://www.bitchute.com/video/0uot4sefvPo5/

https://rumble.com/v6ta82d-the-genocidal-babylon-arab-emirates-uae-will-be-destroyed-soon.html

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና በሱዳን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለችው 👹 ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤምራቶች በቅርቡ ከምድረ ገጽ ትጠፋለች፣ ይህ ግድ ነው፤ ከሳውዲ፣ ኳታር እና ቱርክ ጎን በዓለማችን ላይ እጅግ በጣም አስከፊ ወንጀል እየፈጸመች ያለች እርኩስ ምድር ናትና ዳግመኛ አትነሣም።

🏴 Go out From Babylon, Flee From Ugly UAE Dubai | ከባቢሎን ውጡ፣ ከአስቀያሚው የተባበሩት አረብ ኢሚራቶች/ ዱባይ ሽሹ

https://www.bitchute.com/video/PZuC8TFBoYWB/

😈 የተባበሩት አረብ ኤሚራቶችና አጋሮቿ ተፈርዶባቸዋል። ምንም ሊቀለብሱት የሚችሉት ነገር የለም።

✞ Crucifixion | On That Day, Children of Christ Became Christians & Children of the Antichrist Muslims

https://www.bitchute.com/video/5lkPo8oIrLVD/

https://rumble.com/v6s8bp9-crucifixion-on-that-day-children-of-christ-became-christians-and-children-o.html

የጌታችን ስቅለት | በዚያን ዕለት የከርስቶስ ልጆች ክርስቲያን፤ የክርስቶስ ተቃዋሚው ልጆች እስላም ተባሉ

ዓርብ ስቅለት የዕዳ ደብዳቤያችን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ጊዜ የተደመሰሰበት፤ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ የወጣንበት ዕለት ስለኾነ "የድኅነት ቀን" ይባላል፡

፲፫ቱ ሕማማተ መስቀል

  • ፩ኛ. ተአስሮ ድኅሪት (ወደኋላ መታሰር)

  • ፪ኛ. ተስሕቦ በሐብል (በገመድ መሳብ)

  • ፫ኛ. ወዲቅ ውስተ ምድር (በምድር ላይ መውደቅ)

  • ፬ኛ. ተከይዶ በእግረ አይሁድ (በእግረ አይሁድ መረገጥ)

  • ፭ኛ. ተገፍዖ ማዕከለ ዓምድ (ከምሶሶ ጋር መላተም)

  • ፮ኛ. ተጽፍዖ መልታሕት (በጥፊ መመታት)

  • ፯ኛ. ተቀስፎ ዘባን (ጀርባን በጅራፍ መገረፍ)

  • ፰ኛ. ተኰርዖተ ርእስ (ራስን በዱላ መመታት)

  • ፱ኛ. አክሊለ ሦክ (የሾህ አክሊል መድፋት)

  • ፲ኛ. ፀዊረ መስቀል (መስቀል መሸከም)

  • ፲፩ኛ. ተቀንዎ በቅንዎት (በችንካር መቸንከር)

  • ፲፪ኛ. ተሰቅሎ በዕፅ (በመስቀል ላይ መሰቀል)

  • ፲፫ኛ. ሰሪበ ሐሞት (መራራ ሐሞትን መጠጣት)

ጌታችን ሲሰቅል የሚከተሉት ሰባት ተአምራት ተፈጽመዋል፤

  • . ፀሐይ ጨለመ፤

  • . ጨረቃ ደም ኾነ፤

  • . ከዋክብት ረገፉ፤

  • . የቤተ መቅደስ መጋረጃ ተቀደደ፤

  • . አለቶች ተፈረካከሱ፤

  • . መቃብራት ተከፈቱ፤

  • . ሙታን ተነሡ (ማቴ. ፳፯፥፶፩-፶፬)፡፡

ጌታችን በመስቀል ላይ ሳለ የሚከተሉትን ሰባት ዐበይት ቃላት አሰምቶ ተናግሯል፤

  • . "ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ (አምላኪየ አምላኪየ ለምን ተውኸኝ?)"

  • . "እውነት እውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትኖራለህ"

  • . "አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁትምና ይቅር በላቸው"

  • . እመቤታችንን "ሴትዮ ሆይ፣ እነሆ ልጅሽ" ደቀ መዝሙሩንም "እናትህ እነኋት" በማለት የቃል ኪዳን እናትነትና ልጅነት ማከናወኑ፤

  • . "አባት ሆይ በአንተ እጅ ነፍሴን አደራ እሰጣለሁ"

  • . "ተጠማሁ"

  • . "ዅሉ ተፈጸመ" (ማቴ. ፳፯፥፵፭-፵፮፤ ሉቃ. ፳፫፥፵፫-፵፮፤ ዮሐ. ፲፱፥፲-)፡፡

ከሰድስት ሰዓት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ጨለማ ኾኖ ከቈየ በኋላ ከዘጠኝ እስከ ማታ እንደ ተለመደው ብርሃን ሁኖአል፡፡ "ወፍና ሠርክ ይበርህ ብርሃነ ፀሐይ" እንዲል (ዘካ. ፲፬፥፯)፡፡ በዚህ ዕለት ሰባት መስተፃርራን (ጠበኞች) ታረቁ፤ ተስማሙ፡፡ እነዚህም፡- ሰውና እግዚአብሔር፣ ሰውና መላእክት፣ ሕዝብና አሕዛብ፣ ነፍስና ሥጋ ናቸው (ኤፌ. ፪፥፲፤ ቈላ. ፩፥፳)፡፡ ጌታችን ጠዋት በሦስት ሰዓት ተገረፈ፤ በስድስት ሰዓት ተሰቀለ (ማቴ. ፳፯፥፩-፴፯፤ ሉቃ. ፳፫፥፩-፵፬፤ ዮሐ. ፲፱፥፩)፡፡

ጌታችን በውኃው ተጠምቀን፣ ደሙን ተቀብለን የእግዚአብሔር ልጆች እንኾን ዘንድ ከቀኝ ጎድኑ ጥሩ ውኃ፣ ትኩስ ደም አፈሰሰልን (ዮሐ. ፲፱፥፴፬)፡፡ በዐሥራ አንድ ሰዓት ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ከመስቀል አውርደው ሽቶ እየረበረቡ በድርብ በፍታ ገንዘው ቀበሩት (ሉቃ. ፳፫፥፶-፶፬፤ ዮሐ. ፲፱፥፴፰-፵፪)፡፡ ነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዳ ነፍሳትን ነጻ አወጣች (፩ኛ ጴጥ. ፫፥፲፱)፡፡ በዚህ ጊዜ በርሃነ መለኮቱ በሲኦል ተገለጠ፡፡ ስለዚህም "ንሴብሖ ለእግዚአብሔር" እየተባለ ይዘመራል፡፡ ከሆሣዕና አንሥቶ ተከልክሎ የነበረው ኑዛዜ ይናዘዛል፤ ጸሎተ ፍትሐት ይደረጋል፡፡

ጌታም ቆላተ ዮሳፍጭ ከሚባል በረሀ አውርዶ መናውን ውሀውን ከወትሮ አብልጦ አወረደላቸውና ኃይሉን ከሂሎቱን አሳይቶ ወእንዘ ዓዲ መብልዖሙ ውስተ አፋሆሙ ነዘር እባብ አስንቶ ጐዳናቸውን እየስቀደደ አስፈጃቸው። ሙሴም አቤቱ ጌታዬ አሕዛብ ፳ኤልን የሚመግባቸው ቢያጣ ከበረሀ አውርዶ አስፈጃቸው እንዳይሉህ መድኃኒት ፈልግላቸው ብሎ ጸለየ። ጌታም የወዳጁን ጸሎት ፈጥኖ ይሰማልና ብርቱን እባብ አስመስለህ በተራራ ላይ ተራዳ ተክለህ ብርቱን በዚያ ላይ ሰቅለህ አሳያቸው ያን አይቶ ሰምቶ ያመነ ይዳን ያላመነ ይፈጸም አለው። ተራራው በቀራንዮ አምሳል ነው፤ ተራዳው የመስቀል ብርቱ የወልደ እግዚአብሔር እባብ የዲያብሎስ ቍስሉ የኃጢአት መርዙ የመርገመ ሥጋ የመርገመ ነፍስ በረኃው የገሃነም እሳት አምሳል ነው።

ያን አይተው ሰምተው ይዳኑ ማለት ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያመኑ ሐዋርያት፣ ሰምተው ያመኑ ምዕመናን የመዳናቸው አምሳል ነው። ያላመኑ ይፈጸሙ ማለቱ፡ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያላመኑ አይሁድ ሰምተው ያላመኑ አይሁድ፣ ሰምተው ያላመኑ አሕዛብ ያለመዳናቸው አምሳል ነው።

ነፍስ ያለው እባብ የገደላቸውን ሰዎች ነፍስ የሌለው ብርት እንዳዳናቸው በባሕርዩ ሞት የሌለበት አምላክ ዲያብሎስ ያስገራቸውን ነፍሳት ተሰቅሎ ሞቶ የማዳኑ አምሳል ነው።

ጽዮን የተባለች ማኅፀነ ማርያም ደብረ መቅደሱ የተባለ አካሏ ነው

ጌታም እነዚያ አላወቁም እንጂ እኔስ በማኅፀነ ማርያም አድሬ ለጻድቃን ለሰማዕታት ነገሥሁላቸው በአይሁድ በመናፍቃን ነገሥሁባቸው ሲል ነው። አንድም ጽዮን የተባለ መሰቀሉ ደብረ መቅደሱ የተባለ አካሉ ነው

እነዚያ አላወቁም እንጂ እኔስ በመስቀል ተሰቅዬ ለጻድቃን ለሰማዕታት ነገሥሁላቸው በአይሁድ

በመናፍቃን ነገሥሁባቸው ሲል ነው እንዲህ ፯ት ተአምራት ሲሠሩ አይተው የባሕርይ አምላክ ነው እንጂ የባሕርይ አምላክማ ካልሆነ እንዲህ ያሉ ተአምራት ባልተሠሩ ነበር ያሉ ክርስቲያን ተባሉ።

አምላክ አይደለም፣ አልተወለደም፣ አልተሰቀለም፤ የአምላክ ወዳጅ ደግ ሰው ነብይ ብቻ እንጂ ያሉት እስላም ተባሉ። እስላምና ክርስቲያን የተባለበት ያን ዕለት ነው።

አይሁድ ግን አላክም ነብይም አይደለም ሐሳዌ መሲሕ ነው ከቄሣር በቀር ሌላ ንጉሥ የለም ብለው ካዱት።

መናፍቃን ካህናት አላውያን መኳንንት ከሀድያን ነገሥታት ሃይማኖታችሁን ጣሉ ፈጣሪያችሁን ካዱ ለጣኦት ስገዱ ብለው እንደ እኔ እራሳችሁን እየመቱ አክሊለ ሦክ ግንድ አሸክመው በብረት ቢቸነክሯችሁ መራር ሐሞት ቢያጠጧችሁ ዋጋችሁን በመንግሥት ተቀበሉት እንጂ ሃይማኖታችሁን አትጣሉ፤ ፈጣሪያችሁን አትካዱ፤ ለጣኦት አትስገዱ!በማለት ጌታችን አስተምሮናል።

ከፍኖተ መስቀሉ ከህያው ቅዱስ ቃሉ በረከት ይክፈለን

✞ Today millions of Orthodox Christians commemorate Good Friday, also known as “Great Friday” to remember the events leading up to Jesus' Crucifixion.

In Ethiopia, Good Friday is known locally as Siklet which translates to Crucifixion of the Lord Jesus Christ. It is a day of fasting, intense prayer and prostrations.

Followers of Ethiopian Orthodox Churches share the religious tradition with other Orthodox Churches. In Ethiopia, churches outside the Ethiopian Orthodox Church including Catholic celebrate the good Friday along with the Ethiopian Church.

Good Friday is the holiday that Lord and Savior Jesus Christ was crucified for the salvation of human race. He was beaten hard, spited on and dragged with a robe all the way through to Calvary.

After His capture betrayed by Judas on Thursday eve subsequent to His prayer in Gethsemane, the Jews took Him and started their torture. Early morning on this Holy Friday, Lord Jesus Christ was brought to trial in front of the Jewish leader Pilate. Convicted for a crime He did not commit, Lord Jesus was tortured and tormented until He reached to the Calvary for crucifixion. Upon it was revealed miracles including the darkening of the sun, the bleeding of the moon and the falling of the stars whilst Lord Jesus Christ separated His divine soul from His body at the ninth hour. Then after, Joseph and Nicodimus took His holy body and buried it.

✞ A chapter in one of the Prayer books (The Passion of Cross or Himamat Meskel) of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church teaches us the following very important lesson:

“They did not know, but I was crucified and reigned over the righteous and the martyrs, so the Jews who saw those 7 miracles being done, were called Christians because they said that it could only be a God of nature who is showing us these miracles, and if He was not a God of nature, such miracles would not have been done.„

And,

☪ “Those who deny the divinity of Jesus by saying, „He is not God, He was not born, He is not The Son of God, God doesn't have a son, He was not crucified, He is only a friend of God, a good man and just a prophet; They are called Muslims, or followers of Islam. It was on that very day that Islam and Christianity were called as such.”

May God accept our prayer, fasting and all our endeavors on the great lent and redeem us; Amen!

The Good Friday procession of the Ethiopian Orthodox Church in Jerusalem | ስቅለት በኢየሩሳሌም

https://www.bitchute.com/video/HwTCCb7lHHqN/

ወስብሐት ለእግዚአብሔር፡፡

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...