Showing posts with label Bombing. Show all posts
Showing posts with label Bombing. Show all posts

Friday, April 3, 2026

Historic Saint Nicholas Russian Orthodox Church in Tehran Damaged By US + Israeli Missile Strikes

https://www.bitchute.com/video/1ZXy68eqHCAG/

https://rumble.com/v7808x2-historic-saint-nicholas-russian-orthodox-church-in-tehran-damaged-by-us-isr.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

በኢራን ዋና ከተማ በቴህራን የሚገኘው ታሪካዊው የቅዱስ ኒኮላስ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአሜሪካ + እስራኤል የሚሳኤል ጥቃት ወድሟል

👉 እስኪ ይህን ግብዝ፣ ከሃዲ እና አረመኔ ዓለም በመገረም እንታዘበው፤

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስራኤል በእስማኤላዊቷ ኢራን የሚገኘውን የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ሆን ብለው ልክ በፋሲካ ዋዜማ ደበደቡት፣ ምዕራባውያኑ፣ እስራኤል፣ 'ኦርቶዶክስ' ሩሲያ እና ኢራን ደግሞ ከአንድ ሚሊየን በላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈውና ጭፍጨፋውንም በመቀጠል ላይ ላለው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ያልተቋረጠ የመሳርያ፣ የገንዘብ እና ዲፕሎማሲ ድጋፍ ይሰጣሉ።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

👉 Let us observe this apostate, hypocritical and barbaric world with amazement;

The Edomite West and Israel attack the Russian Orthodox Church in Ishmaelite Iran on the eve of Easter, while The West, Israel, Iran and 'Orthodox' Russia are all allied in providing continuous military, financial, and diplomatic support to the fascist Gala-Oromo Islamic regime, which has massacred over a million Ethiopian Orthodox Christians, and continues to massacre many more.

♰ Airstrikes in Tehran have damaged the Saint Nicholas Russian Orthodox Church and a nearby nursing home, according to the Russian embassy. Two missile strikes on April 1 caused structural damage, including shattered windows and partial roof collapse, though no casualties were reported. The embassy condemned the strikes, attributing them to the United States and Israel, and warned of increasing risks to civilian and cultural sites. The incident highlights growing concerns over the impact of the conflict on non-military locations.

The Russian Home for the Elderly, located on the grounds adjacent to the cathedral, also suffered significant damage, including a partially collapsed roof. Elderly residents continue to live at the facility as dependents. The embassy reported no casualties or injuries.

The parish community now has no access to its church on the eve of Holy Week and Pascha.

The cathedral is listed on Iran’s national register of cultural heritage.

Indeed, an interesting time of spiritual warfare. The real battle is against the spiritual powers and principalities at work in the heavenly realms.

☆ Hitler's Nazis bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1941

☆ British and American air forces bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1944

☆ British and American air forces (NATO) bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1999. “Happy Easter!" bombs fell on Serbian Orthodox Christians

😈 This World is a Wicked and Evil Place.

👹 The Luciferians Brewing a Genocidal War Again in Ethiopia: Are Trying to Save THEIR Black Hitler-Ahmed

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/02/the-luciferians-brewing-genocidal-war.html

https://www.bitchute.com/video/K32I3HI5EnXS/

https://rumble.com/v75bvrm-luciferians-brewing-a-genocidal-war-again-in-ethiopia-are-trying-to-save-th.html

👹 ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ እንደገና የዘር ማጥፋት ጦርነት እያዘጋጁ ነው፤ ወኪላቸውን ጥቁር ሂትለርን /ግራኝ አህመድን ለማዳን እየሞከሩ ነው

🚨 The Spiritual Roots of The Moscow Terrorist Attack: Why Was March 22 Chosen? + Trump's Dilemma

https://www.bitchute.com/video/8YSpLqJPdYwU/

😇 ይህን ምስጢር የገለጥክልኝ አምላኬ ሆይ ተመስገን! ቅዱስ ገብርኤል አባቴ ክብር፣ ምስጋና ይግባህ አስገራሚ ቀን!!!

በአውሮፓውያኑ ዘመን አቆጣጠር፣ በያዝነው ወር ማርች/መጋቢት 22 ከጥንት ጊዜ ጀምሮ ብዙ ሩሲያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በሮማውያን፣ በቱርክ መሀመዳውያን፣ በኮሙኒስቶች በአሰቃቂ መልክ ተገድለው ለሰማዕትነት በቅተዋል። ዘንድሮም በዚሁ ዕለት ነው ሩሲያውያኑ በመሀመዳውያኑ እና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው የተገደሉት።

በአክሱም ጽዮን ላይ (ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ) የዘር ማጥፋት ጦርነቱ የተጀመረው ለእባቧ ግብጽ እና ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አጋሯ ድጋፍ ሲሰጡ የነበሩት ፕሬዝደንት ትራምፕ በአሜሪካው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ወቅት እንዲሸነፉ በተደረጉበት ዕለት ነበር። አጋጣሚ የሚባል ነገር የለም!

🛑 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

🛑 የሞስኮው ክሮከስ ማዘጋጃ ቤት ባለቤቶች ሩሲያዊ እና አዘርባጃን ኦሊጋርክ አራዝ አጋላሮቭ እና ዘፋኝ ልጁ ኢሚን አጋሮቭ ናቸው። ኢሚን አ'ጋላ'ሮቭ (ጋላ) የአዘርባጃን ፕሬዚደንት ኢልሃም አሊዬቭ አማች ነው፤ (የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች)

አጋላሮቭ ከቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እ..አ በ 2013 .ም ላይ 'ሚስ ዩኒቨርስን' ወደ ሞስኮ፣ ሩሲያ ለማምጣት አጋሮች ነበሩ። የሚስ ዩኒቨርስ 2013ውድድር የተካሄደው ባለፈው ሳምንት የሽብር ጥቃት በደረሰበት በዚሁ አዳራሽ ውስጥ ነበር። ያኔ ትራምፕ ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲንን ጋብዘዋቸዋል ሲሉ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረው ነበር፤ ነገር ግን ፑቲን ግን በወቅቱ እዚያ አዳራሽ ውስጥ አልተገኙም ነበር።

ስለዚህ በክሮከስ ከተማ አዳራሽ የተፈፀመው የሽብር ጥቃት ለቀጣዩ የፕሬዝደንትነት ሥልጣን ወንበር እጩ የሆኑትን ዶናልድ ትራምፕን አሳቦ አድርጎ ሊሆን ይችላል። አጋጣሚ የሚባል ነገር የለም!

የሚገርም ነው ዶናልድ ትራምፕ እንደ ሜላኒያ (ስሎቬንያዎቷ የወቅቱ ሚስታቸው) እና፣ ኢቫና ማሪ (ቼኳ የትራምፕ የመጀምሪያ ሚስት እና የዶናልድ ትራምፕ ጁኒየር፣ የኢቫንካ ትራምፕ እና የኤሪክ ትረምፕ እናት) ያሉ ከምስራቅ አውሮፓ ከስላቭ ነገድ የሆኑ ሴቶችን ይወድዳሉ።

🛑 ትራምፕ የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ታቦተ ጽዮን ትክክለኛ ቅጂ በማር--ላጎ (ፍሎሪዳ) በመኖሪያ ቤታቸው እንዳለ በዛሬው ዕለት ተዘግቧል።

ዋዉ! ለማመን ይከብዳል! ይህ ትክክለኛውና ሙሉ መጠን ያለው የቃል ኪዳኑ ታቦት ቅጂ ነው። ለመሥራት 2700 ሰዓታት እና ስድስት ፓውንድ ወርቅ ፈጅቷል። ትራምፕ በማር--ላጎ ቤታቸው ውስጥ ለምን አስቀመጡት? አሜሪካውያኑ መርማሪ ጋዜጠኞች ጄምስ ኦኪፍ እና ላውራ ሎመር ይህን ማየታቸውን በጽላቱ አጠገብ ቆመው የሚያሳየውን ምስል በማህበራዊ ሜዲያ ልከዋል።

🛑 በሌላ በኩል ደግሞ፤ 'የተባበሩት ኔትዎርክ ዜናዎች' ሜዲያ በዚሁ በአርብ፣ ማርች 222024 ዕለት (የሞስኮ እልቂት) የሚከተለው ብሎ ነበር፡-

ከጠባቂ ቢሮ ጋር በነበረው ፕሮግራም ላይ አርብ የተለቀቀው መረጃ እንደሚያመለክተው ሁለቱ ዋና ዋና እና 7 ትንንሽ ጽላት (ቶች) የቃል ኪዳኑ በር ጠባቂ / የፖርታል ተግባራት / መዳረሻ እንዳይሰሩ በይፋ ተቋርጠዋል/ የተልዕኮው ጊዜ አብቅቷል/ አልፎበታል። በላቸው፣ ከቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ አንዱ በዙሪያው ተዘርግቶ ካገኛችሁ፣ በአካባቢው ያሉ ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ ሳይወድሙ መከፈትና ደህንነትዎ የተጠበቀ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ይችላሉ።” “ጊዜው አብቅቷል፤ ከፈቱት ምንም አትሆኑም! ”አያሉን ነው! አይይይ! ሜዲያውንም እንደ እኛዎቹ “አንድነት” ብለውታል። ያው እንደ አጭበርባሪው ዶ/ር ሮዳስ የሚቀባጥሩ ኮከብ ቆጣሪዎች መሆናቸው ነው። ከዚህ የግራኝ ቅጥረኛ ተጠንቀቁ! እንላለን።

(👉 10000 ሰዓት በኋላ ያዳምጡ)


♱ March 11th - May 5th, 2024 is the Ethiopian Orthodox Great Holy Lent Fast lasting 55 days culminating on Easter May 5th, observed by followers of the Ethiopian Orthodox Church.

Interesting, that this year, the Islamic Ramadan 'Fasting' which is of Pagan Origin – begins at the same time.

Firstly, On the 9th March (on the Old Calendar ) / 22nd March, the Russian Orthodox Church commemorates the memory of the 40 soldiers who suffered a martyr's death for Christ at Lake Sebastia (now Sivas (Armenia Minor, today's Turkey) in 320 AD.- under Emperor Licinius. The martyrs were from among the Slavic, Russian soldiers who served in the Roman cohorts.

This, of course, is a satanic funeral feast, a sacrifice to the prince of darkness made on this day. The fact that occult world rulers practice this kind of thing is no longer a secret to anyone. They do this with the hands of scoundrels and villains prepared for this.

Secondly, on March 22, 1654, an Embassy from the Zaporozhye Cossack Army arrived in Moscow, which rebelled against Polish rule. Discussion of the details of the agreement took place on the territory of the Kremlin, and the very next day the Cossacks and Moscow aristocrats drew up the final draft of the agreement. Ukraine united with Russia. That is, the day of reunification of Ukraine with Russia.

Thirdly, During the times of communist persecution of Christians, March 22 was also particularly “fruitful” in multiplying the number of martyrs. On this day, the Russian Orthodox Church honors the memory of the holy martyrs Mikhail Maslov, Alexy Smirnov, Dimitry Glivenko, Sergiy Lebedev, Sergiy Tsvetkov, presbyters, and Nikolai Goryunov, deacon, venerable martyr Joasaph (Shakhov), hieromonk, and venerable martyrs Natalia Ulyanova and others.

The Liciferian enemies of The Almighty God, who are the main enemies of the Orthodox Christian world , are now trying to gain victory over the Orthodox Church – by making a bloody sacrifice to Satan on a clearly defined day. They desire to please their demons, sow fear, blind hatred, provoke unreasonable steps, and bring the kingdom of darkness to Orthodox Christian countries such as Armenia, Ethiopia, Greece, Cyprus, Macedonia, Serbia, Bulgaria, Russia, Ukraine and Belarus. Follow the pattern.

Fourthly, this version is not heard in any media, but it is obvious, as there are connections that are on the surface. The owners of Crocus City Hall are Russian and Azerbaijani oligarch Araz Agalarov and his son Emin Agalarov. Emin Agalarov is the son-in-law of Azerbaijani President Ilham Aliyev, a Muslim. Public reporting indicates that Crocus City Hall is owned by the Crocus Group, a firm lead by Aras Agalarov, an Azerbaijani Russian billionaire.Agalarov, 68, was born in Azerbaijan but is a Russian citizen.

He was listed as worth $1.2 billion by Forbes in 2021. His company Crocus Group specializes in luxury retail and leisure developments.

No coincidence that the terrorists chose to attack the Concert Hall, which is named after the Islamic Azerbaijani Singer 'Muslim Magomayev'

🛑 Moscow Islamic Ramadan Terror: The Concert Hall is Named After a Muslim

https://www.bitchute.com/video/fAFmmxKUJhYY/

የሞስኮ እስላማዊ የረመዳን ሽብር፤ የሙዚቃ ደግስ አዳራሹ በሙስሊም ስም ተሰይሟል

🛑 After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞

ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

https://www.bitchute.com/video/BcUlBAdm1Ero/

🛑 Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

https://www.bitchute.com/video/sMVsGsGJY07Q/

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ

Thursday, January 22, 2026

Ancient (6th C.) Ethiopian Orthodox Monastery ‘Looted and Bombed’ by The Genocidal United Arab Emirates

https://www.bitchute.com/video/e6GmiT80wVHh/

https://rumble.com/v74oz4o-ancient-6th-c.-ethiopian-orthodox-monastery-looted-and-bombed-by-the-genoci.html

❖❖❖❖❖

የአቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ጭፍጨፋ ፭ኛ ዓመት መታሰቢያ

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ገዳም የክርስቶስ ተቃዋሚ ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶችን ከእነ ድሮናቸው ጋብዘው ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጂሃዳውያን ሁሉ ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን! እንበቀላቸዋለን!

ከአምስት ዓመታት በፊት ፥ ሰኞ፣ ጥር ፫/3 ፣ ፳፻፲፫/2013 .ም በሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን ሮማውያን እና በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን የሚደገፉት የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እና የኤርትራ አገዛዞች ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ ማድረጋቸው የሚታወቅ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን እናስታውሳለን

ያው አምስት ዓመት ሆነው፤ “ኢትዮጵያውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ወገኖች ግን ለመጸጸት እና ንሰሃ ለመግባት ሲሉ እስካዛሬዋ ዕለት ድረስ ስለዚህ አሳዛኝ ክስተት ከመናገር፣ ተጭፍጭፈው ሰማዕትነትን የተቀበሉትን አባቶች እና አገልጋዮች ከማስታወስ ተቆጥበዋል። ከጳጳሱ እስከ መምህሩ ሁሉም ዝም ጭጭ ብለዋል። እንዲያም በትግራይ የተፈጸመውን ጀነሳይድ ለመንጠቅ፣ ለማስረሳት ብሎም ፍትሕና ተጠያቂነት እንዳይኖር፤ “የአማራ ጀነሳይድ”፣ “የፋኖ ግስጋሴ”፣ “የደብረ ብርሃን ረሃብ”፣ “አርበኛ ቅብርጥሴ” ወዘተ የሚሉ አሰልቺ ድራማዎችን ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ተናብበው በመሥራት ላይ ናቸው። በእነዚህ ከሃዲዎች ዘንድ ጸጸት እና ንሰሐ በፍጹም የማይታሰብ ነው። ሌላው ቢቀር እንኳን፤ “የትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ከተሞቻቸውና መንደሮቻቸው ይመለሱ!” የሚል አማራ ወይም ጋላ-ኦሮሞ አለን? በጭራሽ የለም! በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገናችን ላይ ባላቸው የቅናት መንፈስ፣ ምቀኝነት እና ጥላቻ ምክኒያት የኤሚራቶች፣ የሱዳን እና ሶማሊያ ሙስሊሞች መጥተው ቢሰፍሩባቸው ይመርጣሉ። እስኪ ተመልከት!!!

እንግዲህ ማን ንጹሕ ኢትዮጵያዊ እና ተዋሕዶ ክርስቲያን፣ ማን የኢትዮጵያ እና የተዋሕዶ ክርስትና ጠላት መሆኑን ጊዜው በግልጽ እየጠቆመን ነው!




ከትናንትና ወዲያ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስለ ብሪታኒያው የሜዲያ ስብዕና ስለ 'ፒርስ ሞርጋን' ጤንነት (ወድቆ ትንሽ ስለቆሰለ) ተጨንቀው በኤክስ የአይዞህ መልዕክት ሲያስተላልፉ ሳይ፣ በመገረም፤ “እኚህ ከትግራይ የወጡ ግለሰብ በእነዚህ ቀናት ስለ አክሱም ጽዮን፣ ማኅበረ ዴጎ፣ ደብረ ዳሞ ወዘተ አሰቃቂ ጭፍጨፋዎች፣ በመጠላይ ካምፖስ በረሃብ ስለሚያልቁት ወገኖቻችን አንዲትም ቃል አለመተንፈሳቸው ምን ያህል እራሳቸውንና ሕዝባችንን ቢጠሉ ነው? ሕንዶቹም ሆኑ አረቦቹ በዓለም አቀፍ ተቋማቱ፣ በተመድ ወዘተ ከፍተኛ ሥልጣን ሲያገኙ በቅድሚያ የሚሠሩት ለራሳቸው ወገን ነው... ” የሚለው ሃሳብ ውስጥ ነበር በንዴት የገባሁት። እስኪ ሕወሓት የተባለውን ከሃዲ ፓርቲያቸውን እንመልከት፤ እድሜ ልኩን ለትግራይ ሕዝብ ሳይሆን በታሪክም ሆነ ዛሬም ለሚያሳድደው፣ ለሚበድለው፣ ለሚጨፈጭፈው፣ ለሚያስረበው እና ለሚደፈረው እርኩስ መንፈሳዊ ጠላቱ ለጋላ-ኦሮሞ ነው በይበልጥ የሠራውና የጠቀመው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ ጠላቱንና ወዳጁን መለየት የተሳነው፣ ለጸጸት ልቡ በጣም የደነደነው ብሎም የጋላ-ኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም በቅጡ ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና አፍራሽ ነው።

😔 Attacks on One of The World's Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ 'ካህኑም' ምዕመኑም ዝም ጭጭ

❖ Ethiopia / ኢትዮጵያ – Debre Damo Monastery /ገዳም ደብረ ዳሞ

ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ምዕመናኑን ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ኗሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ፈለግ በመከተላቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። 😠😠😠 😢😢😢

/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱም-ጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረ-ጽዮን፣ ፀረ-አቡነ አረጋዊ፣ ፀረ-አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (-ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

👉 የሚከተለው ከአምስት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው"

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

😇 አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

🔥 ዒላማዎች፦

አክሱም

  • ላሊበላ
  • ጎንደር
  • ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት
  • ዋልድባ
  • ደብረ ዳሞ
  • አስመራ
  • መቀሌ
  • ግሸን ማርያም
  • ሕዳሴ ግድብ

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia's oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika'el 'Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Debre Damo in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 Courtesy: The Times, UK, by Jane Flanagan, Tuesday February 16, 2021.

Ethiopia’s most famous monastery has been bombed and looted of its ancient treasures according to reports emerging from the north of the country where fighting has left tens of thousands of people at risk of starvation.

Aid organisations warned they are “preparing for the worst” after four months of conflict between state forces and regional fighters in Tigray that has killed thousands amid reports of multiple massacres. Authorities in the capital have confirmed the rapes of scores of women and girls.

International experts have also raised the alarm over reports of “cultural cleansing” in the heritage-rich region with thefts and destruction of centuries-old artefacts at historically significant sites. In one recent alleged incident, troops from neighbouring Eritrea, which is backing government forces, ransacked manuscripts from the remains of the remote sixth-century Debre Damo monastery after clambering 80ft up a cliff to reach it.

Debre Damo is one of Ethiopia's most important monasteries and can only be accessed through a steep cliff with a rope.

Other buildings on the flat-topped mountain that were also “completely destroyed” included the monks’ ancient dwellings and the earliest existing church in Ethiopia that is still in its original style, according to the Europe External Programme with Africa.

Attacks have also been reported in recent months at the Church of St Mary of Zion, which many Ethiopian Christians believe houses the Ark of the Covenant.

Specialists have warned that Tigray’s stolen gems could be spirited out of the country and sold to collectors. Video taken by Belgian journalists reporting on the conflict apparently showed an Eritrean tank loaded with plunder.

Alessandro Bausi, an expert in Ethiopic texts and manuscripts at Hamburg University, said he had heard from multiple sources that key sites were being targeted and “irreplaceable” artefacts destroyed or pillaged.

Mary’s Meals, a Scottish-based charity working in Tigray, said that millions of people were at imminent risk of starvation and lacked access to proper sanitation or medical care.

It said: “The region’s capital, Mekelle, is being overwhelmed by displaced and traumatised people arriving every day. Many are unaccompanied children who have lost their parents.”

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...