Friday, April 3, 2026

Historic Saint Nicholas Russian Orthodox Church in Tehran Damaged By US + Israeli Missile Strikes

https://www.bitchute.com/video/1ZXy68eqHCAG/

https://rumble.com/v7808x2-historic-saint-nicholas-russian-orthodox-church-in-tehran-damaged-by-us-isr.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

በኢራን ዋና ከተማ በቴህራን የሚገኘው ታሪካዊው የቅዱስ ኒኮላስ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአሜሪካ + እስራኤል የሚሳኤል ጥቃት ወድሟል

👉 እስኪ ይህን ግብዝ፣ ከሃዲ እና አረመኔ ዓለም በመገረም እንታዘበው፤

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስራኤል በእስማኤላዊቷ ኢራን የሚገኘውን የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ሆን ብለው ልክ በፋሲካ ዋዜማ ደበደቡት፣ ምዕራባውያኑ፣ እስራኤል፣ 'ኦርቶዶክስ' ሩሲያ እና ኢራን ደግሞ ከአንድ ሚሊየን በላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈውና ጭፍጨፋውንም በመቀጠል ላይ ላለው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ያልተቋረጠ የመሳርያ፣ የገንዘብ እና ዲፕሎማሲ ድጋፍ ይሰጣሉ።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

👉 Let us observe this apostate, hypocritical and barbaric world with amazement;

The Edomite West and Israel attack the Russian Orthodox Church in Ishmaelite Iran on the eve of Easter, while The West, Israel, Iran and 'Orthodox' Russia are all allied in providing continuous military, financial, and diplomatic support to the fascist Gala-Oromo Islamic regime, which has massacred over a million Ethiopian Orthodox Christians, and continues to massacre many more.

♰ Airstrikes in Tehran have damaged the Saint Nicholas Russian Orthodox Church and a nearby nursing home, according to the Russian embassy. Two missile strikes on April 1 caused structural damage, including shattered windows and partial roof collapse, though no casualties were reported. The embassy condemned the strikes, attributing them to the United States and Israel, and warned of increasing risks to civilian and cultural sites. The incident highlights growing concerns over the impact of the conflict on non-military locations.

The Russian Home for the Elderly, located on the grounds adjacent to the cathedral, also suffered significant damage, including a partially collapsed roof. Elderly residents continue to live at the facility as dependents. The embassy reported no casualties or injuries.

The parish community now has no access to its church on the eve of Holy Week and Pascha.

The cathedral is listed on Iran’s national register of cultural heritage.

Indeed, an interesting time of spiritual warfare. The real battle is against the spiritual powers and principalities at work in the heavenly realms.

☆ Hitler's Nazis bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1941

☆ British and American air forces bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1944

☆ British and American air forces (NATO) bombed Belgrade on Orthodox Easter weekend in April 1999. “Happy Easter!" bombs fell on Serbian Orthodox Christians

😈 This World is a Wicked and Evil Place.

👹 The Luciferians Brewing a Genocidal War Again in Ethiopia: Are Trying to Save THEIR Black Hitler-Ahmed

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/02/the-luciferians-brewing-genocidal-war.html

https://www.bitchute.com/video/K32I3HI5EnXS/

https://rumble.com/v75bvrm-luciferians-brewing-a-genocidal-war-again-in-ethiopia-are-trying-to-save-th.html

👹 ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ እንደገና የዘር ማጥፋት ጦርነት እያዘጋጁ ነው፤ ወኪላቸውን ጥቁር ሂትለርን /ግራኝ አህመድን ለማዳን እየሞከሩ ነው

🚨 The Spiritual Roots of The Moscow Terrorist Attack: Why Was March 22 Chosen? + Trump's Dilemma

https://www.bitchute.com/video/8YSpLqJPdYwU/

😇 ይህን ምስጢር የገለጥክልኝ አምላኬ ሆይ ተመስገን! ቅዱስ ገብርኤል አባቴ ክብር፣ ምስጋና ይግባህ አስገራሚ ቀን!!!

በአውሮፓውያኑ ዘመን አቆጣጠር፣ በያዝነው ወር ማርች/መጋቢት 22 ከጥንት ጊዜ ጀምሮ ብዙ ሩሲያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በሮማውያን፣ በቱርክ መሀመዳውያን፣ በኮሙኒስቶች በአሰቃቂ መልክ ተገድለው ለሰማዕትነት በቅተዋል። ዘንድሮም በዚሁ ዕለት ነው ሩሲያውያኑ በመሀመዳውያኑ እና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው የተገደሉት።

በአክሱም ጽዮን ላይ (ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ) የዘር ማጥፋት ጦርነቱ የተጀመረው ለእባቧ ግብጽ እና ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አጋሯ ድጋፍ ሲሰጡ የነበሩት ፕሬዝደንት ትራምፕ በአሜሪካው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ወቅት እንዲሸነፉ በተደረጉበት ዕለት ነበር። አጋጣሚ የሚባል ነገር የለም!

🛑 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

🛑 የሞስኮው ክሮከስ ማዘጋጃ ቤት ባለቤቶች ሩሲያዊ እና አዘርባጃን ኦሊጋርክ አራዝ አጋላሮቭ እና ዘፋኝ ልጁ ኢሚን አጋሮቭ ናቸው። ኢሚን አ'ጋላ'ሮቭ (ጋላ) የአዘርባጃን ፕሬዚደንት ኢልሃም አሊዬቭ አማች ነው፤ (የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች)

አጋላሮቭ ከቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እ..አ በ 2013 .ም ላይ 'ሚስ ዩኒቨርስን' ወደ ሞስኮ፣ ሩሲያ ለማምጣት አጋሮች ነበሩ። የሚስ ዩኒቨርስ 2013ውድድር የተካሄደው ባለፈው ሳምንት የሽብር ጥቃት በደረሰበት በዚሁ አዳራሽ ውስጥ ነበር። ያኔ ትራምፕ ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲንን ጋብዘዋቸዋል ሲሉ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረው ነበር፤ ነገር ግን ፑቲን ግን በወቅቱ እዚያ አዳራሽ ውስጥ አልተገኙም ነበር።

ስለዚህ በክሮከስ ከተማ አዳራሽ የተፈፀመው የሽብር ጥቃት ለቀጣዩ የፕሬዝደንትነት ሥልጣን ወንበር እጩ የሆኑትን ዶናልድ ትራምፕን አሳቦ አድርጎ ሊሆን ይችላል። አጋጣሚ የሚባል ነገር የለም!

የሚገርም ነው ዶናልድ ትራምፕ እንደ ሜላኒያ (ስሎቬንያዎቷ የወቅቱ ሚስታቸው) እና፣ ኢቫና ማሪ (ቼኳ የትራምፕ የመጀምሪያ ሚስት እና የዶናልድ ትራምፕ ጁኒየር፣ የኢቫንካ ትራምፕ እና የኤሪክ ትረምፕ እናት) ያሉ ከምስራቅ አውሮፓ ከስላቭ ነገድ የሆኑ ሴቶችን ይወድዳሉ።

🛑 ትራምፕ የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ታቦተ ጽዮን ትክክለኛ ቅጂ በማር--ላጎ (ፍሎሪዳ) በመኖሪያ ቤታቸው እንዳለ በዛሬው ዕለት ተዘግቧል።

ዋዉ! ለማመን ይከብዳል! ይህ ትክክለኛውና ሙሉ መጠን ያለው የቃል ኪዳኑ ታቦት ቅጂ ነው። ለመሥራት 2700 ሰዓታት እና ስድስት ፓውንድ ወርቅ ፈጅቷል። ትራምፕ በማር--ላጎ ቤታቸው ውስጥ ለምን አስቀመጡት? አሜሪካውያኑ መርማሪ ጋዜጠኞች ጄምስ ኦኪፍ እና ላውራ ሎመር ይህን ማየታቸውን በጽላቱ አጠገብ ቆመው የሚያሳየውን ምስል በማህበራዊ ሜዲያ ልከዋል።

🛑 በሌላ በኩል ደግሞ፤ 'የተባበሩት ኔትዎርክ ዜናዎች' ሜዲያ በዚሁ በአርብ፣ ማርች 222024 ዕለት (የሞስኮ እልቂት) የሚከተለው ብሎ ነበር፡-

ከጠባቂ ቢሮ ጋር በነበረው ፕሮግራም ላይ አርብ የተለቀቀው መረጃ እንደሚያመለክተው ሁለቱ ዋና ዋና እና 7 ትንንሽ ጽላት (ቶች) የቃል ኪዳኑ በር ጠባቂ / የፖርታል ተግባራት / መዳረሻ እንዳይሰሩ በይፋ ተቋርጠዋል/ የተልዕኮው ጊዜ አብቅቷል/ አልፎበታል። በላቸው፣ ከቃል ኪዳኑ ታቦት ውስጥ አንዱ በዙሪያው ተዘርግቶ ካገኛችሁ፣ በአካባቢው ያሉ ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ ሳይወድሙ መከፈትና ደህንነትዎ የተጠበቀ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ይችላሉ።” “ጊዜው አብቅቷል፤ ከፈቱት ምንም አትሆኑም! ”አያሉን ነው! አይይይ! ሜዲያውንም እንደ እኛዎቹ “አንድነት” ብለውታል። ያው እንደ አጭበርባሪው ዶ/ር ሮዳስ የሚቀባጥሩ ኮከብ ቆጣሪዎች መሆናቸው ነው። ከዚህ የግራኝ ቅጥረኛ ተጠንቀቁ! እንላለን።

(👉 10000 ሰዓት በኋላ ያዳምጡ)


♱ March 11th - May 5th, 2024 is the Ethiopian Orthodox Great Holy Lent Fast lasting 55 days culminating on Easter May 5th, observed by followers of the Ethiopian Orthodox Church.

Interesting, that this year, the Islamic Ramadan 'Fasting' which is of Pagan Origin – begins at the same time.

Firstly, On the 9th March (on the Old Calendar ) / 22nd March, the Russian Orthodox Church commemorates the memory of the 40 soldiers who suffered a martyr's death for Christ at Lake Sebastia (now Sivas (Armenia Minor, today's Turkey) in 320 AD.- under Emperor Licinius. The martyrs were from among the Slavic, Russian soldiers who served in the Roman cohorts.

This, of course, is a satanic funeral feast, a sacrifice to the prince of darkness made on this day. The fact that occult world rulers practice this kind of thing is no longer a secret to anyone. They do this with the hands of scoundrels and villains prepared for this.

Secondly, on March 22, 1654, an Embassy from the Zaporozhye Cossack Army arrived in Moscow, which rebelled against Polish rule. Discussion of the details of the agreement took place on the territory of the Kremlin, and the very next day the Cossacks and Moscow aristocrats drew up the final draft of the agreement. Ukraine united with Russia. That is, the day of reunification of Ukraine with Russia.

Thirdly, During the times of communist persecution of Christians, March 22 was also particularly “fruitful” in multiplying the number of martyrs. On this day, the Russian Orthodox Church honors the memory of the holy martyrs Mikhail Maslov, Alexy Smirnov, Dimitry Glivenko, Sergiy Lebedev, Sergiy Tsvetkov, presbyters, and Nikolai Goryunov, deacon, venerable martyr Joasaph (Shakhov), hieromonk, and venerable martyrs Natalia Ulyanova and others.

The Liciferian enemies of The Almighty God, who are the main enemies of the Orthodox Christian world , are now trying to gain victory over the Orthodox Church – by making a bloody sacrifice to Satan on a clearly defined day. They desire to please their demons, sow fear, blind hatred, provoke unreasonable steps, and bring the kingdom of darkness to Orthodox Christian countries such as Armenia, Ethiopia, Greece, Cyprus, Macedonia, Serbia, Bulgaria, Russia, Ukraine and Belarus. Follow the pattern.

Fourthly, this version is not heard in any media, but it is obvious, as there are connections that are on the surface. The owners of Crocus City Hall are Russian and Azerbaijani oligarch Araz Agalarov and his son Emin Agalarov. Emin Agalarov is the son-in-law of Azerbaijani President Ilham Aliyev, a Muslim. Public reporting indicates that Crocus City Hall is owned by the Crocus Group, a firm lead by Aras Agalarov, an Azerbaijani Russian billionaire.Agalarov, 68, was born in Azerbaijan but is a Russian citizen.

He was listed as worth $1.2 billion by Forbes in 2021. His company Crocus Group specializes in luxury retail and leisure developments.

No coincidence that the terrorists chose to attack the Concert Hall, which is named after the Islamic Azerbaijani Singer 'Muslim Magomayev'

🛑 Moscow Islamic Ramadan Terror: The Concert Hall is Named After a Muslim

https://www.bitchute.com/video/fAFmmxKUJhYY/

የሞስኮ እስላማዊ የረመዳን ሽብር፤ የሙዚቃ ደግስ አዳራሹ በሙስሊም ስም ተሰይሟል

🛑 After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞

ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

https://www.bitchute.com/video/BcUlBAdm1Ero/

🛑 Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

https://www.bitchute.com/video/sMVsGsGJY07Q/

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ

No comments:

Post a Comment

Ethiopian-American Rep. Joseph Neguse – The Man Who Killed Two Birds With One Stone

https://www.bitchute.com/video/lZ0aLbDioI9I/ https://rumble.com/v780io6-ethiopian-american-rep.-joseph-neguse-the-man-who-killed-two-birds-w...