Showing posts with label Persecution. Show all posts
Showing posts with label Persecution. Show all posts

Friday, October 17, 2025

Orthodox Romania Flaunts Banner During World Cup Qualifier: “Defend Nigerian Christians”

https://www.bitchute.com/video/BEwZ1GAff53Z/

https://rumble.com/v70fbg0-orthodox-romania-flaunts-banner-during-world-cup-qualifier-defend-nigerian-.html

👏 "በናይጄሪያ ያሉትን ክርስቲያኖች ጠብቅ" » ከኦስትሪያ ጋር በተደረገው ጨዋታ የሮማኒያ ጋለሪ ያሳየው ያልተጠበቀ ባነር

"በናይጄሪያ ብቻ 19,000 አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል"

ከኦስትሪያ ጋር በተደረገው ጨዋታ የሮማኒያ ቡድን ደጋፊዎች “የናይጄሪያ ክርስቲያኖችን ጠብቅ” የሚል ያልተጠበቀ ባነር አውጥተዋል፤ ይህ ጭብጥ በምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ መነጋገሪያ ቢሆንም በሮማኒያ ፖለቲካ ብዙም አይወራም። ስለ ምንድን ነው?

ናይጄሪያ 230 ሚሊዮን ህዝብ ያላት የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነች። የሙስሊሞች ቁጥር ከክርስቲያኖች ትንሽ ከፍ ያለ ነው። በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ውስጥ የተከማቸ ሲሆን ጥብቅ የሸሪዓ ህግጋትን ያከብሩታል በተለይም በፈረንሳይ እና አረብ ሃገራት የሚደገፈው የአሸባሪው ሚሊሻ ቦኮ ሃራም እ..አ ከ2009 ጀምሮ ክልሉን እንዲቆጣጠር ተደርጓል። በደቡቡ ደግሞ የክርስትና እምነት ተከታዮች ናቸው የበላይነት ያላቸው።

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከናይጄሪያ የተውጣጡ በርካታ ሪፖርቶች እና የዜና ዘገባዎች በክርስቲያኖች ላይ ረጅም ተከታታይ ጥቃቶችን አጉልተው ያሳዩ ሲሆን ይህንም የአውሮፓ እና የአሜሪካ ሜዲያ ችላ በማለት ተወንጅሏል። ባለፈው ሳምንት የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ “ዘር ማጥፋት” ፈፅሟል ሲል ከስሷል።

እኔ በአንድ በተሰወረብኝ ጦማር እ..አ ከ2009 .ም ጀምሮ በናይጄሪያ እና ግብጽ ክርስቲያኖች ላይ ሙስሊሞች ስለሚፈጽሟቸው ከባባድ አድሎዎችና በደሎች ይህንም አስመልክቶ በተለይ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ግንባር ቀደም ሚና በመጫወት ከሚሰደዱ ክርስቲያን ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ጎን በአደባባይ መቆም እንዳለባቸበየጊዜው መረጃ ሳቀብል ቆይቻለሁ።

ዛሬ በሃገራችንም የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጀነሳይዱን በማጧጧፍ ላይ ናቸው። በጣም የሚያንገበግበኝ እና የሚያስቆጣኝ "ክርስቲያን ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን!” የሚሉት ወገኖች ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችን በሃይማኖታቸው ምክኒያት መጨፍጨፋቸውን ለመላው ዓለም ለማሳወቅ አለመቻላቸው/አለመፈለጋቸው ነው። ዓለምም ስለ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ዕጣ ፈንታ ዝም ያለበት ምክኒያት ይህ ነው። እራሳችን ለራሳችን ወገን ካልቆምን እግዚአብሔርም ዓለምም ከእኛ ጋር አይሁኑም፣ በቃ ተረስተን እንቀራለን። እስኪ እናስበው ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገናችን ተገድሎ ሁሉም በጋር ዝም ጭጭ ብለው ለማይረባ ከንቱ ነገር እና ለተሰጣቸው አጀንዳ ግን ሌት ተቀን ጊዚያቸውን፣ ጉልበታቸውንና ገንዘባቸውን በከንቱ ያባክናሉ።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 Nobody is talking about this...Even Africans, even Christians of Southern Nigeria. Indifference and apathy everywhere. What a shame!

Romanian football fans express solidarity with Nigerian Christians who have been persecuted by Muslims for their Christian faith.

Christians in Nigeria face violence amid broader security crises reportedly spearheaded by Boko Haram and other criminal gangs.

US Senator Ted Cruz has raised an alarm, claiming there have been over 50,000 deaths and hundreds of kidnappings since 2009.

Supporters of the Romanian football team created awareness during a crucial 2026 FIFA World Cup qualifier, demanding an end to the Christian genocide.

During Romania's recent match, fans held up a powerful banner that read: "DEFEND NIGERIAN CHRISTIANS."

"Defend the Christians in Nigeria" » What does the unexpected banner displayed by the Romanian gallery at the match with Austria mean: "There are 19,000 churches destroyed"

At the match against Austria, Romanian fans displayed an unexpected banner: "Defend the Christians of Nigeria," a theme that is a hot topic in Western politics, but is little discussed in Romanian politics. What is it about?

Nigeria is a West African country of 230 million people. Muslims are a slim majority and are concentrated in the north of the country, where they adhere to strict Sharia law, especially after the France and Arab supported terrorist militia Boko Haram came to dominate the region since 2009, while the south is predominantly Christian.

In recent years, several reports and news reports from the African country have highlighted a long series of attacks against Christians, which the European and American press has been accused of ignoring. Last week, the Donald Trump administration even accused a "genocide" of Christians in Nigeria.

💭 Nigeria, Congo and Ethiopia Pegged as Most Deadly Countries For Christians in a New Report

https://wp.me/piMJL-efr

https://www.bitchute.com/video/6HtbnqmaSvmB/

https://rumble.com/v6dmkkp-nigeria-congo-and-ethiopia-pegged-as-most-deadly-countries-for-christians-i.html

ናይጄሪያ፣ ኮንጎ እና ኢትዮጵያ ለክርስቲያኖች ገዳይ ሀገራት ተብለው በአዲስ ዘገባ ተመድበዋል

በአለምአቀፍ የክርስቲያን እርዳታ "2025 ቀይ ዝርዝር" ውስጥ እስላማዊ ማሕበረሰባት እና አገዛዞቻቸው በሚቆጣጠሯቸው የአፍሪካ ሀገራት ለክርስቲያኖች በጣም አደገኛ ለሆኑ የአለም ሀገራት አራቱን ከፍተኛ ቦታዎችን ይይዛሉ - በቅደም ተከተል፤

  1. ናይጄሪያ

  2. ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ

  3. ሞዛምቢክ

  4. ኢትዮጵያ

ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ በትግራይ ክልል እየተካሔደ ያለው ጦርነት ሥርዓት አልበኝነት እና ብጥብጥ እንዲስፋፋ በማድረግ የክርስቲያን ማህበረሰቦችን የበለጠ አደጋ ላይ ጥሏል። ብሏል ዘገባው።

Christian Genocide in Africa: The Edomite + Ishmaelite World Has NO EMPATHY For Christians & 'Blacks'

https://wp.me/piMJL-exk

https://www.bitchute.com/video/GVVaCU2WY8iU/

https://rumble.com/v6q019w-christian-genocide-in-africa-the-edomite-ishmaelite-world-has-no-empathy-fo.html

👏 Bill Maher: “Leftist Media Silent About Christian Genocide in Nigeria, But Exonerates Gaza Terrorists"

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/bill-maher-leftist-media-silent-about.html

https://www.bitchute.com/video/6nVxRD93KkqI/

https://rumble.com/v6zmcik-bill-maher-leftist-media-silent-about-christian-genocide-in-nigeria-but-exo.html

👏 ታዋቂው አሜሪካዊ የቴሌቪዥን ስብዕና ቢል ማኸር፤“የግራ ዘመም ሚዲያ በናይጄሪያ ስላለው የክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ዝምታ ሲመርጡ፣ ለጋዛ አሸባሪዎች ግን “ነፃነት ለፍልስጤም!እያሉ በመጮኽ ላይ ናቸው።”

France-CIA-USAID-Sponsored Muslims Behead 70 Christians Inside Church In Congo

https://wp.me/piMJL-et1

https://www.bitchute.com/video/n7bES9fMM9xp/

https://rumble.com/v6nlcm0-france-cia-usaid-sponsored-muslims-behead-70-christians-inside-church-in-co.html

በፈረንሳይ-.አይ.-በዩኤስ.ኤይድ የሚደገፉት ሙስሊሞች በኮንጎ ቤተክርስቲያን ውስጥ የ፸/70 ክርስቲያኖችን አንገታቸውን ቆርጠዋል

Tuesday, October 7, 2025

30 Christians Beheaded by Muslims in Mozambique | It's Satanic!


https://rumble.com/v6zzdjy-30-christians-beheaded-by-muslims-in-mozambique-its-satanic.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

በሞዛምቢክ ፴/30 ክርስቲያኖች በሙስሊሞች አንገታቸው ተቀልፏል | እስልምና ከ(ሰይጣን ነው!

እስላማዊው ታጣቂ ቡድን በክርስቲያኖች ላይ ያደረሰው ግድያ እ... 2024 “ባገኛችሁበት ግደሏቸው” የሚል ዘመቻ አካቷል።

በየቀኑ፣ በየሳምንቱ የአፍሪካ ክርስቲያኖች በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ እስማኤላውያኑ መሀመዳውያን እና ኤዶማውያን ደጋፊዎቻቸው እየተጨፈጨፉ ነው። በኢትዮጵያም ከሃዲ ጋላ-ኦሮሞዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ በሰፊው ጭፍጨፋውን፣ ማሳደዱን፣ ማፈናቀሉን እና አድሎውን ቀጥለውበታል። ከእነዚህ አረመኔዎች ጋር የሚያብር ሁሉ ገሃንም እሳት ይጠብቀዋል!

☪ ISIS-affiliated militants beheaded over 30 Christians in northern Mozambique and destroyed at least seven churches while displacing over 50,000 people from Chiure district in recent weeks. The chilling attacks, announced by the militant group through photos and statements, draw attention to the growing persecution of Christians in Mozambique, as the Islamic militant group advocates for the killing of Christians and pushes farther south in the country.

The Islamic State Mozambique Province (ISMP), the militant group responsible for these attacks, released 20 graphic photographs detailing the beheadings, shootings and arsons committed against Christians and village civilians during their attacks. The militants conducted the killings and ravages in the Cabo Delgado and Nampula provinces in the northern area of Mozambique. While the country is predominately Christian, the northern region is predominately Muslim, causing Christian communities living in this region to be particularly targeted by the extremist group.

According to MEMRI (Middle East Media Research Institute), ISMP has also released statements claiming responsibility on certain slaughters. On Sept. 25, the group reported they had beheaded two Christians in the Chiure-Velho village. The ISMP later took responsibility of a Sept. 26 attack, which left a Christian local shot and killed. A Sept. 28 attack left four Christians dead in Macomia Town. Another Christian was beheaded in the Macomia district the next day. Recent attacks included church burnings in Nacocha, Nacussa, Minhanha and Nakioto village. Over 100 homes were destroyed in Nakioto village.

ISMP’s terrorist activities, active in six of Mozambique’s districts, has reached farther south throughout the years. ISMP mainly operates in Cabo Delgado.

To counter the insurgency, Mozambique renewed a military alliance with neighboring country Rwanda on Aug. 27. Under the Status of Force Agreement, the Rwandan Defense Force is to continue its deployment in Cabo Delgado, where it has been fighting insurgency since 2021.

Since 2017, over 6,000 people have been killed by ISMP, and over a million in the northern areas of the country have been displaced.

ISMP, whose aim is to create a strict Islamic state, sees Christians as “symbols of resistance,” which causes them to become targets, according to Open Doors, a Christian organization serving Christians worldwide.

The Islamic militant group’s slaughter of Christians included a 2024 campaign called “Kill Them Wherever You Find Them.”

Mozambique: Muslim Jihadists Behead Christians, Burn Church and Homes: ‘Silent Genocide’

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/mozambique-muslim-jihadists-behead.html

https://www.bitchute.com/video/wPJyM82u96qr/

https://rumble.com/v6xj63e-mozambique-muslim-jihadists-behead-christians-burn-church-and-homes-silent-.html

ወደ ሞዛምቢክ የገቡ ሙስሊም ጂሃዳውያን የስድስት ክርስቲያኖችን አንገት ቆረጡ፣ ዓብያተ ክርስቲያናትን እና መኖሪያ ቤቶቻቸው አቃጣሉባቸው። በሞዛምቢክ "ፀጥ ያለ የዘር ማጥፋት ጂሃድእየተካሄደ ነው።

Monday, September 29, 2025

Remember The Yezidi Girls, Who Were Burned Alive In Iron Cages By Muslims For Refusing to Convert to Islam!?

https://www.bitchute.com/video/9Z2CoutfN3B2/

https://rumble.com/v6zmgy0-remember-the-yezidi-girlswho-were-burned-alive-in-iron-cages-by-muslims-for.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😔 “እስልምናን አንቀበልም፣ የወሲብ ባሪያዎች መሆን አንሻም!” በማለታቸው በሙስሊሞች በብረት ቤት በህይወት የተቃጠሉትን የየዚዲ ሴቶችን እናስታውሳቸዋለንን?

እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ፤ እንደው በዚህ ዓለም ላይ እንደ ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች አረመኔ የሆኑ ፍጥረታት ይኖራሉን? የሉም! ከኤዶማውያኑ ጎን የጭካኔን እና አረመኔነትን ጥግ በመላው ዓለም በየቀኑ እያሳዩን ያሉት እስማኤላውያኑ መሀመዳውያኑ እና ጋላ-ኦሮሞዎች ብቻ ናቸው!

እነዚህ አጋንንት አረመኔዎች ዛሬ ሊያሳድዱን፣ ሊያፈናቅሉን፣ ሊበክሉን፣ ሊያቃጥሉን እና ሊገድሉን ይችላሉ፤ ፈጠነም ዘገየም የመጨረሻው መዳረሻቸው ግን ገሃነም እሳት ይሆናል።

💭 Let us ask ourselves; are there really such barbaric creatures in this world as the slaves of Waqio-Allah-Lucifer? There are none! Apart from the Edomites, the only ones who are showing us the cruelty and barbarity of the world every day are the Ishmaelite Mohammedans, the Gala-Oromos of Ethiopia and their Edomite allies!

These demonic barbarians may persecute us today, displace us, contaminate us, burn us, and massacre us; but sooner or later, their final destination will be hellfire.

😔 No protests, no condemnations and no 'Free! Free!' from the so-called „Peaceful” Ishmaelite Muslims and their Edomite Western allies

Bill Maher: “Leftist Media Silent About Christian Genocide in Nigeria, But Exonerates Gaza Terrorists"


https://www.bitchute.com/video/6nVxRD93KkqI/

https://rumble.com/v6zmcik-bill-maher-leftist-media-silent-about-christian-genocide-in-nigeria-but-exo.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

👏 ታዋቂው አሜሪካዊ የቴሌቪዥን ስብዕና ቢል ማኸር፤“የግራ ዘመም ሚዲያ በናይጄሪያ ስላለው የክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ዝምታ ሲመርጡ፣ ለጋዛ አሸባሪዎች ግን “ነፃነት ለፍልስጤም!እያሉ በመጮኽ ላይ ናቸው።”

ቢል ማኸር በናይጄሪያ የክርስቲያኖች ግድያ ሲጣራ ሚዲያ ሊዘግበው ያልቻለውን ጉዳይ አሁን በይፋ መዘገቡ አስገራሚ ነው (በሊበራሎች ዘንድ ያልተለመደ ነውና)

👏 Bill Maher delivers a surprising moment on air as he calls out the slaughter of CHRISTIANS in Nigeria that the media refuses to cover.

“If you don’t know what’s going on in Nigeria, your media sources SUCK,” Maher said.

“You are in a BUBBLE. I’m not a Christian, but they are systematically killing the Christians in Nigeria.”

“They’ve killed over 100,000 since 2009. They’ve burned 18,000 churches… They are literally attempting to wipe out the Christian population of an entire country. Where are the kids protesting this?” he asked.

Maher’s diatribe drew a huge reaction from the crowd, and a big THANK YOU from Rep. Nancy Mace for bringing it up.

“Absolutely,” Maher responded.

We need to start ringing Christian church bells loudly every hour. The resonance of church bells was historically thought to keep away demons.

አዎ! ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በጋራ በናይጄሪያ፣ በኮንጎ እና በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የጀነሳይድ ጂሃድ እያካሄዱ መሆናቸውን እኔ እንኳን ሳሳውቅ ሃያ ዓመታት ሊሞላኝ ነው።

'አፍሪካውያን' ተብየዎችም ለአፍሪካ ክርስቲያኖች ከመጮህ ይልቅ ለአሸባሪዎቹና ለጥቁር ሕዝብ በዳዮቹ አረብ ፍልስጤማውያን መጮኹን መርጠዋል! ይህ በጣም የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ክስተት ነው! ደቡብ አፍሪቃውያኑ፣ ኮንጓውያን፣ ይጀሪያውያኑ እና ኢትዮጵያውያኑ ለክርስቲያን ወገናቸው መጮኽ እና የመስቀል ጦርነት ማካሄድ ሲገባቸው አፍሪካውያን ላልሆኑ ለአፍሪካውያን በዳይ ሕዝቦች እንዴት ይታገላሉ? የምታየውን ወንድምህን ካልወደድክ ያላየኸውን እግዚአብሔር አትወደውም(፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳)

በሃገራችን ኢትዮጵያ መሀመዳውያኑ + ፕሮቴስታንቶቹ + -አማኒያኑ በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝባችን ላይ በጋራ ዲያብሎሳዊ ጂሃድ አድርገው ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገናችንን መጨፍጨፋቸውን ዓለም በጭራሽ አይዘግብም። “ግጭት ነው! የእርስበርስ ጦርነት ነው! ወዘተ” የሚል ሽፋን ሰጥተውታል። ዓለምስ ይርሳን የሚጠበቅ ነው፣ ግን በተለይ የእኛዎቹ “ክርስቲያኖች ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን!” የሚሉት 'ልሂቃን' እና ሜዲያዎች በክርስቲያን ሕዝባችን ላይ ጀነሳይድ እየተፈጸመ መሆኑን በግልጽ አለመዘገባቸው እጅግ በጣም የሚያሳዝንና የሚያስጠይቅም ነው። ምናልባት ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው በቀር ማንም የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ እንኳን የለም። ከትግራይም ማንም የለም፤ ያኔ የምዕራብ ከተሞች አደባባዮችንና ኢንተርኔቱን ተቆጣጥረው የነበሩት የትግራይ ወገኖች ሕዝባችንን ለበደለው ለሕወሓት እና ለዚያ አስቀያሚ የሉሲፈር ባንዲራው ሲሉ እንጂ ለትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ ሲሉ እናልነበር ዛሬ በደንብ የሚታወቅ ነው።

የኢትዮጵያ እናት የሆነችው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሃይማኖቷን፣ እግዚአብሔር የሰጣትን ኢትዮጵያዊነቷን፣ የጽዮን ሰንደቅ ዓላማዋን፣ በጣም ልዩ የሆነውን የግዕዝ ቋንቋዋን ባጠቃላይ ጥንታዊውንና ከእንግዲህ በመቶ ሺህ ዓመታት ሥራ እና ድካም እንኳን የማይገኘውን ተፈጥሯዊ ማንነቷን እንድታጣ ነው ሉሲፈራውያኑ እየሠሩ ያሉት። ይህን ገና የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ሳይጀምር አንስቶ በተደጋጋሚ እናስታውቅ ነበር። “ከመሀመዳውያኑ፣ ፕሮቴስታንቶች፣ ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች ወዘተ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! በማለት ሳሳስብ ነበር። ዛሬ ጠላትን በግልጽ እያየነው ነው!

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

https://wp.me/piMJL-5sB  (ሉሲፈራውያኑ ጦማሬን እንደዘጉት ነው!)

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ 'ኢትዮጵያን' 'ኩሽ' ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ 'ኢትዮጵያ' ፋንታ 'ኩሽ' የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ'ትግሬው' /ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢ-አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ 'አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊ' ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነ-ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
  • አለመረጋጋትን መፍጠር
  • አመፅ መቀስቀስ
  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization
  • Destabilization
  • Insurgency
  • Normalization

Wednesday, September 17, 2025

Christians Told to Renounce Jesus or Starve in Sudan Civil War | በሱዳን ክርስቲያኖች እያለቁ ነው!


https://rumble.com/v6z31ja-christians-told-to-renounce-jesus-or-starve-in-sudan-civil-war.html

የሱዳን ክርስቲያኖች ወይ ኢየሱስ ክርስቶስን እንዲክዱ አልያ ደግሞ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት እንዲራቡ ተነግሯቸዋል።

ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ መቶ ሃምሳ ሺህ/ 150,000 ክርስቲያኖች በአለማችን እጅግ አስከፊ ከሆኑ ሀገራት አንዷ በሆነችዋ በእስላማዊቷ ሱዳን ተገድለዋል

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ወገኖቼ! ወገኖቼ! ወገኖቼ! በኢትዮጵያም እንደምናየው የሉሲፈራውያኑ ተልዕኳቸው ሰበባሰበብ እይፈለጉ በቅጥረኞቻቸው አማካኝነት ጦርነት እየከፈቱ ክርስቲያኖችን መጨፍጨፍና ክርስትናን ማጥፋት ነው።

አካባቢውን ብሎም መላዋ ዓለምን ከሰይጣናዊው የእስልምና ነቀርሳ ማጽዳት የምትችለውና የማጽዳት ግዴታ ያለባት ክርስቲያን ኢትዮጵያ ነበረች። አለመታደል ሆኖ ሃገራችን ስደት ላይ ናት፤ በጠላቶቿ ተጠልፋለች። ጋላ-ኦሮሞዎቹ፣ ኦሮማራዎቹ እና አጋሮቻቸው ከሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ልክ በሱዳን፣ በሶሪያ፣ በአርሜኒያ፣ በዩክሬን በክርስቲያኖች ላይ እየተካሄደ ባለው 'የእርስ በርስ' መሰል ጦርነት እያካሄዱ ጨፍጭፈዋቸዋል። በመቶ ሺህ የሚሆኑ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ከወልቃይትና ሁመራ በስልት እንዲፈናቀሉ ከተደረጉ በኋላ ከሃዲዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች፣ ሕወሃቶችና ሻዕቢያዎች የኢትዮጵያውያኑን ክርስቲያን እርስት በዓለም ላይ በጣም ክፉና አረመኔ ለሆኑት ለአረብ ሙስሊሞች ለመስጠት ተዘጋጅተዋል። “አማራ ነኝ! ክርስቲያን ነኝ” እያለ የሚመጻደቀው ወገን ከትግራይ ክርስቲያን ይልቅ አረብ ሙስሊሞቹን መርጧል ማለት ነው። ለዚህም እኮ ነው፤ “ለምንድን ነው ክርስቲያን ወገኔ ከቀየው የተፈናቀለው፣ እስልምና እንዲስፋፋ አልፈልግም፣ ወደቀያቸው ባፋጣኝ ይመለሱ!” የሚል ጥሪ የማይሰማው። የአማራው ልሂቅ፣ ቡድን ወይም ማህበረሰብ ከክርስቶስ ይልቅ መሀመድን ብሎም ስጋዊ ማንነቱን እና ምንነቱን መርጧል ማለት ነው።

አባታችን አባ ዘ-ወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦"ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸውአሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው”

150,000 Christians Have Been Killed in One of The Worst Countries in The World For Christian

The plight of Sudan’s two million Christians has become extremely dire as the brutal civil war between former junta partners Gen. Abdel Fattah al-Burhan and Mohamed Hamdan Dagalo grinds on.

Sudan was already one of the worst countries in the world for Christian persecution and neither side in the two-year civil war has demonstrated much concern for their safety.

According to Christian persecution watchdog Open Doors, at least 150,000 Christians have been killed in battles between Burhan’s Sudanese Armed Forces (SAF) and Dagalo’s Rapid Support Forces (RSF). Up to 15 million more Christians have been driven from their homes, creating the “world’s largest displacement crisis.”

Neither side is sympathetic to Christians, and the conflict has given Islamist extremists more opportunity to target them,” Open Doors warned.

Christians are also experiencing exceptional hardship in the hunger crisis because local communities discriminate against them and won’t give them support. Much of the church in Sudan, which might have been able to help with aid distribution, is on the run,” Open Doors added.

Fox News on Sunday spoke with a senior Sudanese church leader who confirmed this grim assessment of the situation.

When even NGOs (non-governmental organizations) want to distribute food, the category of people who will receive this relief is controlled by government. So, government in these places doesn’t give it to minorities. Often Christians here have been told, ‘Unless you leave your Christianity, no food for you,’” said the church leader, who asked for both his name and location to be withheld out of fear for his safety.

The church leader issued an especially dire warning about Christians in the city of El Fasher, which has been under siege by the RSF since April 2024. The United Nations in August accused the RSF of deliberately targeting civilian residences and refugee camps in the city.

For a long time now, they’re eating animal feed and grass. No wheat, no rice, nothing can get in. And, unfortunately now, no medicine – if you have just the flu it can kill you,” the Sudanese church leader said.

We are just always asking God to have mercy on us,” he said, adding that even this comfort may be denied, as Christians are “forbidden even to pray in your home as a group in many places now.”

Foundation for the Defense of Democracies (FDD) research analyst Mariam Wahba told Fox News that both the SAF and RSF have brutalized Christians, including arbitrary detentions and the destruction of churches. The RSF is somewhat more brutal, as it has a history of vowing to eliminate Christians through either murder or forced conversion to Islam.

It’s important to remember that the RSF is the latest incarnation of the Janjaweed militias, infamous for their campaign of ethnic cleansing in Darfur two decades ago. That legacy of terror is now being carried out again,” Wahba said.

The Janjaweed were among the most brutal and reprehensible paramilitary forces in modern history. The group grew out of mercenary forces hired by Libya and Sudan to interfere in neighboring Chad’s civil war in the 1980s. When Sudan became embroiled in its own civil war in the early 1980s, the demand for militia forces willing to handle the most brutal acts of oppression and banditry grew.

The Janjaweed were pioneers of “ethnic cleansing,” working with the tacit support of the Sudanese armed forces, which would use air power to soften up villages – and then look the other way while hordes of mounted Janjaweek killers rode in to wipe the villagers out. Janjaweed attacks had a tendency to leave the area virtually uninhabitable, as they burned crops and poisoned wells to ensure the inhabitants did not return.

The RSF is a direct descendant of the Janjaweed, inheriting many of its personnel and tactics. The RSF has been systematically persecuting Christians with Janjaweed-style attacks since the beginning of the current civil war in 2023. According to human rights groups, RSF fighters also have a habit of sacking churches because they mistakenly believe the churches are hoarding gold and jewels.

A Sky News correspondent found terror, hunger, and “despair” in the refugee camps around El Fasher on Monday. Residents of the camps spoke of “torture, rape, and forced starvation” in “horrifying detail.”

Sky News noted the camps are severely low on food, water, and medicine because the RSF is maintaining a “full blockade” on El Fasher. Not only does the brutal paramilitary force attack anyone bringing supplies to the area, but they have even built an earthen wall around the city, so large that it can be seen from orbit.

According to the refugees, RSF fighters will capture people trying to flee from El Fasher and hold them for ransom. In the highly likely event that their relatives cannot afford the ransom, the prisoners are tortured, raped, and killed. Members of tribal groups that are especially despised by the RSF are subjected to the worst treatment.

These people killed my children. They killed my in-laws. They orphaned my grandchildren. They killed two of my sons,” an elderly woman told Sky News.

They raped my two younger daughters in front of me. There is nothing more than that. They fled from shame and humiliation. I haven’t seen them since,” she said.

The director of the refugee camp, Dr. Afaf Isaq, said she was “on the verge of a mental breakdown” from hearing the horrible stories of the people she is trying to help. The doctor herself is a refugee, having fled Khartoum at the beginning of the civil war because her husband joined the RSF.

I direct my blame to the international community. How can they speak of human rights and ignore what is happening here? Where is the humanity?” she asked.

Christians living in areas controlled by Burhan’s SAF do not fare much better. International Christian Concern (ICC) reported in July that churches in parts of Khartoum controlled by the SAF have been demolished without explanation. Christians have been arrested by Burhan’s officials on flimsy pretexts and detained for “fines” that look suspiciously like ransom payments.

Evangelical Community Council for Sudan chairman Rafat Samir accused Burhan’s government of using the civil war as an opportunity to systematically eliminate churches, and Christianity, from Khartoum. The government will not allow damaged or destroyed churches to be repaired.

There is a decision issued by the Urban Planning Department not to maintain or rebuild any building affected by the war without a permit, and a very large percentage of our churches are not permitted because the state does not give a permit to any church, no matter how many conditions it meets,” he explained.

Samir, a former Sudanese church leader who now lives in exile and works with Open Doors, said that Christians in Sudan face “multiple layers of persecution,” as they are targeted for both their religion and ethnic backgrounds.

👉 Selected comments courtesy of: Breitbart News

• “For a Christian, it’s always been a problem to live in Sudan. Islamic governments since independence have had no tolerance for other religions, tribes, or languages,” he said on Saturday.

I'd rather starve.

My heart bleeds for the mother quoted in the article. I don't know how she wakes up every morning and continues to live. Heart wrenching!

So, a massive Christian genocide is taking place at the hands of Muslims without a whimper from the United States, Europe or the world community? Why am I not surprised?

The Rainbow/Tranny mafia and Islam has much in common. Both hate and consistently murder innocent Christians and we know the proclivities of those sodomites in the hills of Pakistan and Afghanistan: They say, "Women are for babies, boys are for fun".

Islam -- a diabolical political system devoted to the greatest of deceivers (aka Satan) masquerading as a religion.

Islam is owned by satan. It should be eradicated off the face of the earth.

There was a time when Popes mobilized the Christian world in defense of Christianity. Not so much anymore.

I wish that our country could go in and rescue those being killed. Dear God, help them.

So where are the "real" Christians like Vance, Hegseth, Cruz, Huckabee, the Pope to stop this genocide that's been going on for years? Not a peep from them.

People scream and holler about the poor Palestinians…….when Christians are murdered and starved ……not a peep is heard ….

Oh look, an actual Genocide. Where's Greta? Or is this actual Genocide not better in her warped mind than the fake one in Gaza?

• No report on genocide, UN?

Muslims , and Atheist Socialist Marxist White people also support attacking and killing Christians . This is going on in the USA

These are the type of refugees we should take in as they would respect our culture.

I've said this many times and I'll say it again, No civilized country can live with Islam.

After Ethiopia, The Antichrist States of Turkey & UAE Are Now Massacring 'non-Arabs' in Sudan

https://rumble.com/v70wp0w-after-ethiopia-the-antichrist-states-of-turkey-and-uae-are-now-massacring-n.html https://www.bitchute.com/video/...