Showing posts with label Church. Show all posts
Showing posts with label Church. Show all posts

Friday, June 12, 2026

The Oromo Genocide of Ethiopian Christians: The Oromos Have Completely Exterminated 28 Tribes

https://www.bitchute.com/video/6fTWfMWrlPsS/

https://rumble.com/v7b6c6u-the-oromo-genocide-of-ethiopian-christians-the-oromos-have-completely-exter.html

በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እንደገና በመፈጸም ላይ ያለው የጋላ-ኦሮሞ የዘር ማጥፋት ጂሃድ/ወንጀል ፥ ጋላ-ኦሮሞዎች ፳፰/28 የኢትዮጵያ ነገዶችን ሙሉ በሙሉ አጥፍተዋቸዋል እኮ።

💭 “የኢትዮጵያ ችግር ኦሮሞ ነዉ ፥ የኦሮሞ ችግርም ኢትዮጵያ ናት” የውሸት እና ማታለል ዶ/ር ገመቹ መገርሳ

እኔ ከባድ ስጋት ያለኝ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትንና አክሱማውያኑ አባቶቻችንና እናቶቻችን ጠብቀው ያቆዩቸውን በቁጥር አናሳ የሆኑትን ብርቅዬ የኢትዮጵያ ነገዶች እነዚህ የዘመናችን አማሌቃውያን ጋላ-ኦሮሞዎች እንደተቀሩት ነገዶች ሙሉ በሙሉ እንዳያጠፏቸው ነው። እነርሱን የመጠበቅና የማቆየት እኛ ሰሜናውያን ትልቅ ሃላፊነት አለብን። ዋ! እግዚአብሔር እንዳይቀየመን፣ ታሪክ እንዳይወቅሰን!

😈 ክፉዎች ርኅራኄ ቢደረግላቸው እንኳ፣ ጽድቅን አይማሩም

ጋላ-ኦሮሞ እና እስላም ከ፭፻/500 ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዘር ማጥፋት ጂሃድ በጋራ እየቀጠሉበት መሆናቸውን እንዴት ነው ወገን ዛሬም መረዳት ያቃታው/የማይፈልገው? ለምንድን ነው እውነትን ለመደበቅ የሚሻው? ኧረ እግዚአብሔርን ፍሩ! !

😈 በጋላ ኦሮሞዎች ለተጨፈጨፉት ሰማዕታት ሁሉ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን! ✞✞✞

👉 Courtesy: Firstpost

Recent notable incidents and targeted areas include:

Arsi Zone: This area has been a major flashpoint. Armed Jihadist groups have repeatedly abducted and killed Orthodox Christians, burned historic churches, and displaced thousands of residents.

Just Last week, on May 30, 2026:

• 53 Orthodox Christians were massacred by Oromo Jihadists.

• The 101-year-old St. Gabriel Church in the Asko district was torched.

• 280 Houses of Orthodox Christians were burned.

The Oromo Jihadists also looted properties and livestock of the victims.

😈 This Galla-Oromo satanic mission/ Jihad began with the help of anti-Christ Europe and Turkey.

💭 “The Gallas had little to contribute to the Semitized civilization of Ethiopia; they possessed no significant material or intellectual culture, and their social organization differed considerably from that of the population among whom they settled. They were not only the cause of the depressed state into which the country now sank, but they helped to prolong a situation from which even a physically and spiritually exhausted Ethiopia might otherwise have been able to recover far more quickly.„"

Edward Ullendorff – “The Ethiopians: An Introduction to Country and People.” Oxford University Press, 1960

😈 Johann Ludwig Krapf = Father of the Galla-Oromos who named the Gallas „Oromo„

1839 -- Protestant German Oromo mission / Begin of Protestant Jihad

Krapf constructed the idea of a unified country ‘Ormania’, as a new centre of Protestantism in analogy to ‘Germania’.

Protestant German Oromo mission / Begin of Protestant Jihad

Krapf constructed the idea of a unified country ‘Ormania’, as a new centre of Protestantism in analogy to ‘Germania’. The consequences: the continuation of the anti-Christ Europe and Turkey + Oromo mission/ Jihad against the Ancient Christians of Ethiopia.

The Galla-Oromos of Ethiopia are working together with the Edomite Romans, Ishmaelite Arabs, Turks, Israelis and Iranians to exterminate the ancient Christian people of Axumite Ethiopia (Tigray). These evil forces use siege, rape, hybridization, genetic engineering, pollution, hunger & forced resettlement tactics to destroy the body and DNA that carry The Ark of the Covenant. The genocidal Jihad began in the 6th the Creation of the the Islamic Cult, and then between the 6th and 10th Century, with the decline and eventual dissolution of the ancient and true Solomonic Axumite Kingdom.

The Kingdom of Axum (1st to 10th century AD) was one of the earliest agrarian civilizations that took inhabitants in the Northern Horn of East Africa. The civilization prospered in the third century CE; having had taken control of North Ethiopia, parts of Sudan, the southern Arabian peninsula, and large parts of Yemen. At its highest, the civilization had its own coinage made of gold, a powerful navy military, and control over the the ports of the Red Sea that had been popularly used as the center for the trading network.

The Christian Kingdom of Axum had been known as one of the four most powerful empires in the ancient world. It spread across 480,000 miles of land and had total control of the trade routes on the Red Sea that spanned from East Asia to India.

The Kingdom of Axum was a global superpower in classical antiquity, centered in the highlands of modern-day Ethiopia and Eritrea.

Trade Dominance:

At its peak (3rd–6th century AD), Axum controlled Red Sea trade routes, connecting the Roman and Indian empires while exporting gold and ivory.

Cultural Milestones: It was one of the first states in the world to adopt Christianity as an official religion (around 330 AD).

Legacy: The civilization left behind towering granite stelae, an advanced trimetallic coinage system, and the indigenous script, Ge'ez.

Coronation Sites: Emperors, except traitor Menelik II in the 19th century, traditionally traveled to the ancient, holy city of Axum to be crowned, reinforcing their continuity with the ancient empire.

The Orthodox Church: The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, whose roots were planted during the Axumite conversion, served as the principal unifying force throughout the Solomonic era.

In the 16th century: Galla-Oromo Invasion + Lutheran amd Ottoman Empire Jihad against Christian Ethiopia.

In The 19th century: The Lutheran 'Missionary' Johann Ludwig Krapf – the father of Galla-Oromos. He is the one who renamed the non-indigenous genocidal Galla tribes of Madagascar and Zanzibar as „Oromo.„

💭 Ethiopia: The Next Phase of Genocide of Christians | Protestant + Islamic Jihad by The Heathen Galla-Oromos

🔥 የክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ቀጣይ ምዕራፍ በኢትዮጵያ| ፕሮቴስታንት + እስላማዊ ጂሃድ በአረማውያኑ ጋላ-ኦሮሞዎች

Martin Luther Regarded The Ottomans as Allies – and The Ottomans Valued The Protestants.

👹 Ottoman - European Alliance - Protestantism And Islam

In the 16th century, Ethiopia faced an Ottoman assault primarily along its northern and eastern borders, with the Ottoman Empire expanding to include parts of modern-day Sudan, Eritrea, and the Ethiopian borderlands. This period saw a significant Islamic presence, including the jihad launched by local Muslim forces like Imam Gran, who conquered the Ethiopian Empire in 1531.

We saw/see this alliance (The Seven Heads of the Beast) in action:

Against Armenian, Greek and Assyrian Orthodox Christians of Anatolia

Against Orthodox Christians of Syria and Iraq

Against Orthodox Christians of Egypt

Against Orthodox Christians of India

Against Orthodox Christians of Yugoslavia

Against Orthodox Christians of Russia, Belarus and Ukraine

Against Orthodox Christians of Ethiopia

In the middle ages, Christian Europeans were searching for Prester John in Ethiopia, while anti-christian Europeans and the Ottoman Turks for their spiritual allies across the Ethiopian Ocean aka Indian Ocean. In the 16th century They found the Gallas/Oromos and Somalis between Indonesia and Madagascar, moved them north – and settled them in the Horn of Africa. Since then Jihad has been waged again and again against non-Oromos and ancient Orthodox Christians of Ethiopia.

Tuesday, June 9, 2026

This is How Antichrist Oromo Muslims Set The Ethiopian Orthodox Church on Fire in Broad Daylight

https://www.bitchute.com/video/zfSXvIG48tOE/

https://rumble.com/v7b1l4i-this-is-how-antichrist-oromo-muslims-set-the-ethiopian-orthodox-church-on-f.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ክርስቲያኖች በኢትዮጵያ እየተገደሉ ነው፣ እና አብዛኛዎቹ የዓለም ሚዲያዎች ግድ የላቸውም። አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል። ቤተሰቦች ተገድለዋል። መላው ማህበረሰቦች ተፈናቅለዋል። ይህ በማንኛውም ሌላ ቡድን ወይም ማህበረሰብ ላይ ከሞላ ጎደል ቢከሰት፣ ለሳምንታት የዜና አውታሮችን ይቆጣጠር ነበር።

🛑 የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋላ-ኦሮሞ ሙስሊሞች በጠራራ ፀሐይ በአርሲ የሚገኘውን ጥንታዊውን የቅዱስ ገብርኤል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን እንዴት እንዳቃጠሉት ተመልከቱና ፍረዱ። ይህን መሰል ዲያብሎሳዊ ሥራ የምናየው በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ዘንድ ብቻ ነው።

ላለፉት ስምንት ዓመታት ብቻ በሺህ የሚቆጠሩ ዓብያተ ክርስቲያናትን ማቃጠላቸውን እናውቃለን። ታዲያ ሕዝበ ክርስቲያኑ ምን እያደረገ ነው? ይህን ዲያብሎሳዊ ጂሃዳቸውን ላለፉት ስምንት ዓመታት በተደጋጋሚ በግልጽ የሚነግሩን ቆሻሾቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ እብዱሳ፣ እዳነች እባቤ፣ ጃዋር መሀመድ፣ ህዝቅኤል ጋቢሳ፣ ጸጋየ አራርሳ ወዘተ. ዛሬም በህይወት ኖረው ይህን ያህል መሳለቃቸው ለሕዝበ ክርስቲያኑ ትልቅ ውርደት እኮ ነው። እናት ኢትዮጵያን ክፉኛ እያስለቀሳትና እያስደማት እኮ ነው ይህ ሰነፍና ወራዳ የከሃዲው ዳግማዊ ምኒልክ የመጨረሻ ትውልድ።

👹 ጂኒ ጃዋር አስቀድሞ ይህን ተናግሮ ነበር እኮ፤ “እኔ ባለሁበት 99 በመቶ ሙስሊም ነው፤ ማንም ሰው ደፍሮ ቀና አይልም፣ በሜንጫ ነው አንገቱን የምንለው”

👹 ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ከብዙ ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ንግግሮቹ መካከል ከባሌ ሆኖ በጋላ-ኦሮምኛ ይህን በግልጽና በድፍረት ተናግሮ ነበር እኮ፤ “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን (ጅብ) ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”

😔 ቀድመው ግራኝን በእሳት መጥረግ የነበረባቸው ጀነራል አሳምነው ጽጌ ደግሞ፤ "...ግዜው ከአምስት መቶ አመት በፊት (ዘመነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ)የሚመስል ነው!”

ታዲያ በምን ተዓምር ነው ይህን የሰማ 'ኢትዮጵያዊ' በተለይ እራሱን 'አማራ' ብሎ እንዲጠራ የተደረገው ከንቱ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላት፤ “የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!” እያለ ከጋላ-ኦሮሞ ጎን ተሰልፎ በአክሱም ጽዮን ላይ ለመዝመትና የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈጸም የበቃው??? ምን ዓይነት መርገም ነው??? ከእግዚአብሔር መንግስት፣ ከቅዱሳኑ ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እየራቀ እንደሆነ አይገነዘበውምን?

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ ጠላቱንና ወዳጁን መለየት የተሳነው፣ ለጸጸት ልቡ በጣም የደነደነው ብሎም የጋላ-ኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም በቅጡ ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና አፍራሽ ነው።

አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ኃያል በሆነው የእግዚአብሔር አምላክ ሥር የምትገኝ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሀገር በመሆኗ ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ ዓለም አቀፍ እልቂት ሊያስከትል ይችላል።

🔥 ለሁሉም ወዮላችሁ ፥ በመዓቴ ቀን!!! 🔥

የቃል ኪዳኑ ታቦት መላው ፕላኔትን እና በላዩ ላይ ያለውን ነገር ሁሉ ሊያጠፋ ይችላል።

♰ Christians are being massacred in Ethiopia, and most of the world's media couldn't care less.

Churches burned. Families slaughtered. Entire communities displaced.

If this happened to almost any other group, it would dominate headlines for weeks.

Anti Ethiopia Conspiracy Can Cause Universal Cataclysm as Ethiopia is a Biblical Nation Under the Almighty Egziabher God

🔥 Woe to All – on the Day of My Wrath 🔥

The Ark of Covenant Can Destroy An Entire Planet & Everything on It.

Devastating footage has emerged from the East Arsi Zone of Ethiopia's Oromia region, confirming the destruction of the historic 101-year-old Telata St. Gabriel Church.

Reports from local human rights trackers and religious leaders indicate that a mob prepared and fueled the blaze before setting the sacred building on fire in broad daylight.

According to local church leadership and human rights tracking, a series of coordinated assaults beginning on May 31 have claimed the lives of an estimated 40 to 53 Christian farmers farmers dead and forced hundreds of families to flee into nearby forests. The attacks reportedly targeted ancestral farming communities of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, resulting in severe casualties, mass displacement, and the burning of the historic 101-year-old Telata St. Gabriel Church.

His Holiness Abune Mathias I, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, has issued an urgent appeal for federal and regional authorities to intervene, halt the violence, and bring those responsible to justice.

Let us keep the victims, displaced families, and all affected communities in our thoughts and prayers. 🙏

Thursday, May 21, 2026

ዐረገ በስብሐት ዐረገ በእልልታ | The Feast of the Ascension of Jesus Christ

https://rumble.com/v7a6ec2--the-feast-of-the-ascension-of-jesus-christ.html

😇 እንኳን ለጌታችን የዕርገት በዓል አደረሰን!😇 ♰ ግንቦት ፲፫ ቀን ፳፻፲፰ዓ.ም ♰

😇 የዕርገት በዓል ባለፈው ዓመት በግንቦት ፳፩/21 የቅድስት ማርያም ዕለት ነበር የዋለው። ዘንድሮ ደግሞ በእኛ ግንቦት ፲፫ በፈረንጆቹ ግንቦት ፳፩/21 ነው የዋለው። ትርጉሙ ምን ይሆን?!

ዕርገት› በግእዝ ቋንቋ ማረግ፣ ከታች ወደ ላይ መውጣት ማለት ሲኾን የጌታችን ትንሣኤ በተከበረ በዐርባኛው ቀን የሚውለው ዐቢይ በዓልም ‹ዕርገት› ይባላል (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፯፻፷)፡፡ በዓለ ዕርገት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት በግልጽም በስውርም ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለቅዱሳት አንስት መጽሐፈ ኪዳንን፣ ትርጓሜ መጻሕፍትን፣ ምሥጢራትን፣ ሕግጋትንና ቀኖናተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ቀደመ ዙፋኑ ወደ ሰማይ በክብር በምስጋና ማረጉን በደስታ የምንዘክርበት ዐቢይ በዓል ነው፡፡ በዓለ ዕርገት በቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን ባይለቅም ቀኑ ግን የአጽዋማትና በዓላት ማውጫ ቀመርን ተከትሎ ከፍ እና ዝቅ ይላል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው በዓለ ዕርገት ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ይውላል ማለት ነው፡፡ ከጌታችን የዕርገት በዓል ጀምሮ (ከበዓለ ትንሣኤ ዐርባኛው ቀን) እስከ በዓለ ጰራቅሊጦስ ዋዜማ (ዐርባ ዘጠነኛው ቀን) ድረስ ያለው ወቅትም ‹ዘመነ ዕርገት› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዘመነ ዕርገት ውስጥ በሚገኘው እሑድ (ሰንበት) ሌሊት ሊቃውንቱ የሚያደርሱት መዝሙርም ‹‹በሰንበት ዐርገ ሐመረ›› የሚል ሲኾን ይኸውም ጌታችን በሰንበት ወደ ታንኳ በመውጣት ባሕርንና ነፋሳትን እንደ ገሠፀ፤ ሐዋርያቱንም ‹‹ጥርጥር ወደ ልቡናችሁ አይግባ፤ አትጠራጠሩ›› እያለ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዳስተማራቸው፤ እንደዚሁም ወንጌልን ይሰብኩ፣ ያስተምሩ ዘንድ በመላው ዓለም እንደሚልካቸው፤ በሰማያዊ መንግሥቱ ይኖሩ ዘንድም ዳግመኛ መጥቶ እንደሚወስዳቸው የሚያስገነዝብ መልእክት አለው (ሉቃ.፰፥፳፪-፳፬፤ ዮሐ.፲፬፥፪፤ ፳፥፳፩)፡፡

በበዓለ ዕርገት ሊቃውንቱ ሌሊት በማኅሌት፣ በዝማሬ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ያድራሉ፡፡ ሥርዓተ ማኅሌቱ እንዳበቃ የሚሰበከው የነግህ ምስባክም፡- ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ ናሁ ይሁብ ቃሎ ቃለ ኃይል›› የሚለው የዳዊት መዝሙር ሲኾን፣ ቀጥተኛ ትርጕሙ፡- ‹‹በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ (ላረገ) ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኀይል የኾነውን ቃሉን እነሆ ይሰጣል፤›› ማለት ነው (መዝ.፷፯፥፴፫)፡፡ ምሥጢራዊ ትርጕሙ ደግሞ ‹‹ነፍሳትን ይዞ ከሲኦል ወደ ገነት ለወጣ፤ አንድም በደብረ ዘይት በኩል ላረገ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ›› የሚል መልእክት አለው፡፡ እንደዚሁም ጌታችን በዐረገ በዐሥረኛው ቀን ‹የኀይል ቃል› የተባለ መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት እንደ ላከላቸው፤ በተጨማሪም ጌታችን በሕያዋን እና በሙታን (በጻድቃን እና በኃጥአን) ላይ ለመፍረድ ዳግም እንደሚመጣ፤ እኛም ይህንን የጌታችንን የማዳን ሥራ እያደነቅን ለእርሱ ምስጋና፣ ዝማሬ ማቅረብ እንደሚገባን ያስረዳናል – ምስባኩ፡፡

በነግህ (ከቅዳሴ በፊት የሚነበበው) ወንጌል ደግሞ ሉቃስ ፳፬፥፵፭ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለው ኃይለ ቃል ነው፡፡ ቃሉም ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት እንደሚወርድ፣ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ ወደ ሰማይ እንደሚያርግና ዳግም እንደሚመጣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት መፈጸሙን፤ ለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት ምስክሮች መኾናቸውን ማለትም በመላው ዓለም እየዞሩ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ እንዲሰብኩና በሰማዕትነት እንዲያልፉ፤ እንደዚሁም ሰማያዊ ሀብትንና ዕውቀትን እስኪያገኙ ድረስ በኢየሩሳሌም እንዲቆዩ መታዘዛቸውን ያስረዳል (ትርጓሜ ወንጌል)፡፡ ይህ ምሥጢር ለጊዜው የሐዋርያትን ተልእኮ የሚመለከት ይኹን እንጂ ለፍጻሜው ግን ዅላችንም ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ቃል አብነት አድርገን የእግዚአብሔርን ሰው መኾንና የማዳኑን ሥራ አምነን፣ ሌሎችንም በማሳመን በሃይማኖታችን ጸንተን መኖር እንደሚገባን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ኃይሉን፣ ጸጋውን፣ ረድኤቱን እንዲያሳድርብንም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን መለየት እንደሌለብን የሚያስገነዝብ መልእክት አለው፡፡

በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ዕብራውያን ፩፥፩ እስከ ፍጻሜው ድረስ፤ ከሌሎች መልእክታት ደግሞ ፩ኛ ጴጥሮስ ፫፥፲፰ እስከ ፍጻሜው፤ የሐዋርያት ሥራ ፩፥፩-፲፪ ሲኾኑ፣ ምስባኩም ‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ›› የሚለው ነው፡፡ ትርጕሙም ‹‹በዕልልታና በመለከት ድምፅ ላረገ ለአምላካችን፣ ለጌታችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና አቅርቡ›› ማለት ነው (መዝ.፵፮፥፭-)፡፡ ወንጌሉ ደግሞ፣ ማርቆስ ፲፮፥፲፬ እስከ ፍጻሜ ድረስ ሲኾን ቃሉም በነግህ ከተነበበው የወንጌል ክፍል ቃል ተመሳሳይነት አለው፡፡ ቅዳሴውም ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ሲኾን ይህ ቅዳሴ ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነውን የእግዚአብሔር ወልድን (የኢየሱስ ክርስቶስን) ዘለዓለማዊነት የሚያስረዳ፤ ሥጋዌዉን፣ ሕማሙን፣ ሞቱን፣ ትንሣኤዉን፣ ዕርገቱንና ዳግም ምጽአቱንም የሚናገር በመኾኑ በዘመነ ትንሣኤ፣ በዘመነ ዕርገትና በበዓለ ኀምሳ ሰሙን ይቀደሳል፡፡

ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴዉ መጀመሪያ ላይ ሀልዎተ እግዚአብሔርንና ምሥጢረ ሥላሴን መሠረት በማድረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ካቀረበ በኋላ፣ ቍጥር ፴፩ ላይ ‹‹… ወበ፵ ዕለት አመ የዐርግ ሰማየ አዘዞሙ እንዘ ይብል ጽንሑ ተስፋሁ ለአብ፤ … ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በዐርባኛው ቀን በብርሃን፣ በሥልጣን፣ በይባቤ ወደ ሰማይ በሚያርግበት ጊዜ አብ የሚሰድላችሁ መንፈስ ቅዱስን እስክትቀበሉ ድረስ ከዚህ ቆዩ ብሎ አዘዛቸው፤›› በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በኾነ ቋንቋ የጌታችንን ወደ ሰማይ ማረግና ለሐዋርያት የሰጠውን አምላካዊ ትእዛዝ ይናገራል (ሉቃ.፳፬፥፵፱)፡፡

😇 የዕርገት በዓል ባለፈው ዓመት በግንቦት ፳፩/21 የቅድስት ማርያም ዕለት ነበር የዋለው

ዘንድሮ ደግሞ በእኛ ግንቦት ፲፫ በፈረንጆቹ ግንቦት ፳፩/21 ነው የዋለው። ትርጉሙ ምን ይሆን?!

ዕርገት› በግእዝ ቋንቋ ማረግ፣ ከታች ወደ ላይ መውጣት ማለት ሲኾን የጌታችን ትንሣኤ በተከበረ በዐርባኛው ቀን የሚውለው ዐቢይ በዓልም ‹ዕርገት› ይባላል (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፯፻፷)፡፡ በዓለ ዕርገት ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐርባ ቀናት በግልጽም በስውርም ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለቅዱሳት አንስት መጽሐፈ ኪዳንን፣ ትርጓሜ መጻሕፍትን፣ ምሥጢራትን፣ ሕግጋትንና ቀኖናተ ቤተ ክርስቲያንን ሲያስተምር ቆይቶ ወደ ቀደመ ዙፋኑ ወደ ሰማይ በክብር በምስጋና ማረጉን በደስታ የምንዘክርበት ዐቢይ በዓል ነው፡፡ በዓለ ዕርገት በቤተ ክርስቲያናችን በየዓመቱ በድምቀት ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚውልበት ዕለት ሐሙስን ባይለቅም ቀኑ ግን የአጽዋማትና በዓላት ማውጫ ቀመርን ተከትሎ ከፍ እና ዝቅ ይላል፡፡

በዚህ መሠረት የዘንድሮው በዓለ ዕርገት ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም ይውላል ማለት ነው፡፡ ከጌታችን የዕርገት በዓል ጀምሮ (ከበዓለ ትንሣኤ ዐርባኛው ቀን) እስከ በዓለ ጰራቅሊጦስ ዋዜማ (ዐርባ ዘጠነኛው ቀን) ድረስ ያለው ወቅትም ‹ዘመነ ዕርገት› ተብሎ ይጠራል፡፡ በዘመነ ዕርገት ውስጥ በሚገኘው እሑድ (ሰንበት) ሌሊት ሊቃውንቱ የሚያደርሱት መዝሙርም ‹‹በሰንበት ዐርገ ሐመረ›› የሚል ሲኾን ይኸውም ጌታችን በሰንበት ወደ ታንኳ በመውጣት ባሕርንና ነፋሳትን እንደ ገሠፀ፤ ሐዋርያቱንም ‹‹ጥርጥር ወደ ልቡናችሁ አይግባ፤ አትጠራጠሩ›› እያለ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዳስተማራቸው፤ እንደዚሁም ወንጌልን ይሰብኩ፣ ያስተምሩ ዘንድ በመላው ዓለም እንደሚልካቸው፤ በሰማያዊ መንግሥቱ ይኖሩ ዘንድም ዳግመኛ መጥቶ እንደሚወስዳቸው የሚያስገነዝብ መልእክት አለው (ሉቃ.፰፥፳፪-፳፬፤ ዮሐ.፲፬፥፪፤ ፳፥፳፩)፡፡

በበዓለ ዕርገት ሊቃውንቱ ሌሊት በማኅሌት፣ በዝማሬ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ያድራሉ፡፡ ሥርዓተ ማኅሌቱ እንዳበቃ የሚሰበከው የነግህ ምስባክም፡- ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ ናሁ ይሁብ ቃሎ ቃለ ኃይል›› የሚለው የዳዊት መዝሙር ሲኾን፣ ቀጥተኛ ትርጕሙ፡- ‹‹በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ (ላረገ) ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ የኀይል የኾነውን ቃሉን እነሆ ይሰጣል፤›› ማለት ነው (መዝ.፷፯፥፴፫)፡፡ ምሥጢራዊ ትርጕሙ ደግሞ ‹‹ነፍሳትን ይዞ ከሲኦል ወደ ገነት ለወጣ፤ አንድም በደብረ ዘይት በኩል ላረገ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ›› የሚል መልእክት አለው፡፡ እንደዚሁም ጌታችን በዐረገ በዐሥረኛው ቀን ‹የኀይል ቃል› የተባለ መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት እንደ ላከላቸው፤ በተጨማሪም ጌታችን በሕያዋን እና በሙታን (በጻድቃን እና በኃጥአን) ላይ ለመፍረድ ዳግም እንደሚመጣ፤ እኛም ይህንን የጌታችንን የማዳን ሥራ እያደነቅን ለእርሱ ምስጋና፣ ዝማሬ ማቅረብ እንደሚገባን ያስረዳናል – ምስባኩ፡፡

በነግህ (ከቅዳሴ በፊት የሚነበበው) ወንጌል ደግሞ ሉቃስ ፳፬፥፵፭ እስከ መጨረሻው ድረስ ያለው ኃይለ ቃል ነው፡፡ ቃሉም ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት እንደሚወርድ፣ የሰውን ልጅ ለማዳን ሲል መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚሞት፣ ከሙታን ተለይቶ እንደሚነሣ፣ ወደ ሰማይ እንደሚያርግና ዳግም እንደሚመጣ በነቢያት የተነገረው ትንቢት መፈጸሙን፤ ለዚህም ቅዱሳን ሐዋርያት ምስክሮች መኾናቸውን ማለትም በመላው ዓለም እየዞሩ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ እንዲሰብኩና በሰማዕትነት እንዲያልፉ፤ እንደዚሁም ሰማያዊ ሀብትንና ዕውቀትን እስኪያገኙ ድረስ በኢየሩሳሌም እንዲቆዩ መታዘዛቸውን ያስረዳል (ትርጓሜ ወንጌል)፡፡ ይህ ምሥጢር ለጊዜው የሐዋርያትን ተልእኮ የሚመለከት ይኹን እንጂ ለፍጻሜው ግን ዅላችንም ቅዱሳት መጻሕፍት የተናገሩትን ቃል አብነት አድርገን የእግዚአብሔርን ሰው መኾንና የማዳኑን ሥራ አምነን፣ ሌሎችንም በማሳመን በሃይማኖታችን ጸንተን መኖር እንደሚገባን፤ እግዚአብሔር አምላካችን ኃይሉን፣ ጸጋውን፣ ረድኤቱን እንዲያሳድርብንም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን መለየት እንደሌለብን የሚያስገነዝብ መልእክት አለው፡፡

በቅዳሴ ጊዜ የሚነበቡ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ዕብራውያን ፩፥፩ እስከ ፍጻሜው ድረስ፤ ከሌሎች መልእክታት ደግሞ ፩ኛ ጴጥሮስ ፫፥፲፰ እስከ ፍጻሜው፤ የሐዋርያት ሥራ ፩፥፩-፲፪ ሲኾኑ፣ ምስባኩም ‹‹ዐርገ እግዚአብሔር በይባቤ ወእግዚእነ በቃለ ቀርን ዘምሩ ለአምላክነ ዘምሩ›› የሚለው ነው፡፡ ትርጕሙም ‹‹በዕልልታና በመለከት ድምፅ ላረገ ለአምላካችን፣ ለጌታችንና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና አቅርቡ›› ማለት ነው (መዝ.፵፮፥፭-)፡፡ ወንጌሉ ደግሞ፣ ማርቆስ ፲፮፥፲፬ እስከ ፍጻሜ ድረስ ሲኾን ቃሉም በነግህ ከተነበበው የወንጌል ክፍል ቃል ተመሳሳይነት አለው፡፡ ቅዳሴውም ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ሲኾን ይህ ቅዳሴ ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነውን የእግዚአብሔር ወልድን (የኢየሱስ ክርስቶስን) ዘለዓለማዊነት የሚያስረዳ፤ ሥጋዌዉን፣ ሕማሙን፣ ሞቱን፣ ትንሣኤዉን፣ ዕርገቱንና ዳግም ምጽአቱንም የሚናገር በመኾኑ በዘመነ ትንሣኤ፣ በዘመነ ዕርገትና በበዓለ ኀምሳ ሰሙን ይቀደሳል፡፡

ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴዉ መጀመሪያ ላይ ሀልዎተ እግዚአብሔርንና ምሥጢረ ሥላሴን መሠረት በማድረግ ለእግዚአብሔር ምስጋና ካቀረበ በኋላ፣ ቍጥር ፴፩ ላይ ‹‹… ወበ፵ ዕለት አመ የዐርግ ሰማየ አዘዞሙ እንዘ ይብል ጽንሑ ተስፋሁ ለአብ፤ … ከሙታን ተለይቶ በተነሣ በዐርባኛው ቀን በብርሃን፣ በሥልጣን፣ በይባቤ ወደ ሰማይ በሚያርግበት ጊዜ አብ የሚሰድላችሁ መንፈስ ቅዱስን እስክትቀበሉ ድረስ ከዚህ ቆዩ ብሎ አዘዛቸው፤›› በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ በኾነ ቋንቋ የጌታችንን ወደ ሰማይ ማረግና ለሐዋርያት የሰጠውን አምላካዊ ትእዛዝ ይናገራል (ሉቃ.፳፬፥፵፱)፡፡

Monday, April 27, 2026

Azerbaijan Destroys Holy Mother of God Church on the 111th Anniversary of the Armenian Genocide

https://www.bitchute.com/video/c0FBPeiPLMQz/

https://rumble.com/v792rda-azerbaijan-destroys-holy-mother-of-god-church-on-the-111th-anniversary-of-t.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በመቶ አስራ አንደኛው/111ኛው የአርመን ጀነሳይድ መታሰቢያ ወቅት፡ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ መሀመዳዊት አዘርባጃን በአርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባኽ የሚገኘውን የአርመን ቅድስተ ቅዱሳን ወላዲተ አምላክ ቤተክርስቲያንን አፈረሰች

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ሆን ተብሎ የተፈጸመ ወንጀል ነው።

ጀነሳይድ ፈጻሚዋ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ሞግዚት ቱርክ በቁስጥንጥንያ/ኢስታንቡል የሚገኘውንና በመድኃኔ ዓለም ስም የሚታወቀውን ታሪካዊውን የሀጊያ ሶፊያን ወይም 'ቅድስት ጥበብ' ቤተክርስቲያንን ወደ ሰይጣን ማምለኪያ መስጊድነት በቅርቡ በድፍረት መቀየሯን እናስታውስ!

😔 Satellite imagery confirms that the regime demolished the church in Artsakh’s former capital city of Stepanakert.

The sustained threats to Armenian religious and cultural heritage across Artsakh (also known as Nagorno-Karabakh) have reached a new level following reports that the Azerbaijani regime has razed another prominent church in the region.

Satellite imagery obtained by Caucasus Heritage Watch (CHW) confirmed that the Holy Mother of God Church, which stood in the former capital city of Stepanakert, was demolished within the last eight weeks.

The Artsakh Tourism and Cultural Development Agency shared the news of the church’s destruction on social media on Tuesday, April 21, only three days before the 111th anniversary of the Armenian Genocide. Though the agency did not share photos of the demolition in its notice, CHW’s researchers were able to pinpoint supporting photographic evidence within a day by pulling images from the Sentinel-2 satellite from March 3 and April 2.

“Higher resolution imagery will provide a clearer picture in the coming weeks,” the group of scholars said in a statement. “CHW will also continue working with satellite image providers to try to provide greater resolution on the timing of the destruction.”

Unlike the centuries-old churches and burial grounds that have been damaged, appropriated, or destroyed by the Azerbaijani regime since the forced displacement of over 130,000 Armenians in September 2023, the Holy Mother of God Church was consecrated in 2019 after 12 years of construction. During the Second Nagorno-Karabakh War in 2020, the church served as a bomb shelter amid the Azerbaijani bombardment of Stepanakert.

Scholars have warned that Azerbaijan’s targeted destruction of these sites, having accelerated since the swift and deadly 2023 takeover of the Artsakh region, amounts to “cultural genocide.”

News of the latest demolition comes shortly after the resignation of the Armenian Genocide Museum-Institute Director Edita Gzoyan at the request of Armenian Prime Minister Nikol Pashinyan. While accompanying United States Vice President JD Vance and his wife for a visit to the Tsitsernakaberd Memorial complex in Yerevan last February, Gzoyan reportedly presented Vance with a book about Artsakh, which Pashinyan interpreted as a “security issue.”

On my instructions, yes, I asked her to write a resignation letter. I considered it a provocative act, contrary to the foreign policy pursued by the government,” Pashinyan reportedly said at a briefing.

In his campaign for reelection coming up on June 7, Pashinyan, who has long been blamed for the dissolution of the 33-year-old autonomous state, has repeatedly reiterated that further dialogue surrounding Artsakh threatens the 2025 peace agreement in which Armenia and Azerbaijan agreed to recognize each other’s (newly established) territorial integrity. On April 20, Pashinyan most recently emphasized that the “Karabakh topic,” as in the push for negotiating the ethnic Armenian population’s right of return to the region, has been closed for the sake of peacekeeping.

This Friday, April 24, institutions and individuals around the world commemorated the victims of the Armenian Genocide, the mass killing of 1.5 million Armenians under the Ottoman Empire in 1915, which the governments of Turkey and Azerbaijan continue to deny to this day.

Saturday, April 11, 2026

Orthodox Christians Mark Holy Saturday With The Miraculous Holy Fire In Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/VfGqpu10kJxn/

https://rumble.com/v78d4og-orthodox-christians-mark-holy-saturday-with-the-miraculous-holy-fire-in-jer.html

አዎ፣ ቅዱስ እሳት በኢየሩሳሌም በሚገኘው ቅዱስ መቃብር (ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት፣ የሞተበትና የተነሣበት ቦታ) ዙሪያ በሚገኘው የትንሣኤ ቤተክርስቲያን በኢየሩሳሌም አቆጣጠር ከቀኑ 214 ሰዓት አካባቢ ወርዷል።

በዚህ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና የተቀደሱ ሥፍራዎችና ቅርጻ ቅርጾች የሚከተሉት ናቸው፡

  • ጎልጎታ (Golgotha/Calvary): ኢየሱስ የተሰቀለበት ሥፍራ፣ ይህም በቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ በሁለተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝና በብረት የተከለለ መስቀል የሚታይበት ቦታ ነው።

  • የቅዱስ መቃብር ጉልላት (Aedicule): ኢየሱስ የተቀበረበትና የተነሳበት መቃብር የሚገኝበት ትንሽ ሕንፃ ነው።

  • የቅባት ድንጋይ (Stone of Anointing): ኢየሱስ ከተሰቀለ በኋላ አካሉ ተቀብቶ የተዘጋጀበት ድንጋይ፣ በቤተ ክርስቲያኑ መግቢያ ላይ ይገኛል።

  • የአዳም ጸሎት ቤት (Chapel of Adam): ከጎልጎታ በታች የሚገኝና የኢየሱስ ደም አዳም በተቀበረበት ድንጋይ ላይ እንደፈሰሰ የሚታመንበት ሥፍራ ነው።

በተጨማሪም፣ በቤተ ክርስቲያኑ ጣሪያ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምታስተዳድረው ደይር ኤል ሱልጣን (Deir el Sultan) የተባለ፣ የመኖሪያ ክፍሎችና አነስተኛ ቤተ ክርስቲያናት የሚገኙበት ሥፍራ አለ።

ተዓምረ ቀዳሚት ሥዑር በኦርቶዶክሳውያን ዘንድ | የማያቃጥለው ቅዱስ እሳት በጌታ መካነ መቃብር

Happy Pascha! The Orthodox Easter Holy Fire From Jerusalem to The World ✨

Yes, Holy Fire has descended at about 2:14 PM in Church of Holy Sepulchre in Jerusalem.

It appeared in the edicule (the small chapel built over the burial place of Christ) about five minutes after the Orthodox Patriarch of Jerusalem, Theophilos III, entered there to patiently pray and wait.

After the Fire’s descent, the Patriarch passed the holy gift to the faithful who lit from it their bundles of 33 candles, per the age of Christ at the time of His Crucifixion and Resurrection.

Though the Holy Sepulchre was closed to pilgrims for forty days from the start of the war with Iran, it reopened on Holy Thursday, in time for the Holy Fire and Paschal services.

The descent of the Light was preceded by a complex ceremony: The doors of the Sepulchre were sealed with a large wax seal as a sign that its inspection had finished, and in it was found nothing that would allow the Patriarch of Jerusalem to light the Fire by any ordinary means.

Shortly before the arrival of Patriarch Theophilos, the seal was removed from the door of the edicule, and a large lampada and 33 candles were carried into the Tomb. Then the Patriarch entered and began to wait. Those present continually prayed for the granting of the Fire until the time of its appearing.

የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜዎች ❖

  • ሰኞ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ፤ አንጽሖተ ቤተ መቅደስ የተፈጸመበት ሰኞ።

  • ማክሰኞ፤ የጥያቄና የትምህርት ቀን።

  • ረቡዕ፤ ምክረ አይሁድ፥ የዕንባ ቀን፥ የመልካም መዓዛ ቀን።

  • ሐሙስ፤ ጸሎተ ሐሙስ፥ ሕጽበተ ሐሙስ፥ የምሥጢር ሐሙስ፥ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ፥ የነጻነት ሐሙስ።

  • ዐርብ፤ የስቅለት ዐርብ።

  • ቅዳሜ፤ ቀዳም ሥዑር (ሹር ቅዳሜ)፤ ለምለሚቱ ቅዳሜ፥ ገብረ ሰላመ በመስቀሉ፥ ሰንበት ዐባይ፥ ቅዱስ ቅዳሜ፡፡

🕊️♰ ብሩክ ፋሲካ! የኦርቶዶክስ ፋሲካ ቅዱስ እሳት ከኢየሩሳሌም ወደ ዓለም 🕊️✨

በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም በቀራንዮ ጎልጎታ የጌታ መካነ መቃብር በሚገኝበት ቅዱስ ቤተክርስትያን ውስጥ እያንዳንዱ የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቀዳሚት በዛሬው የሥዑር / ቅዱስ ቅዳሜ ዕለት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በኢየሱስ መቃብር ዙሪያ በተዓምር የሚወርደውን“ነበልባል” ለመመልከት ይሰበሰባሉ፡፡

የእግዚአብሔር እጅግ አስደናቂ ከሆኑት ተዓምራት ውስጥ አንዱ ይህ በቀዳሚት ሥዑር በኢየሩሳሌም በጌታችን መካነ መቃብር ላይ የሚወርደው የተባረከ/ቅዱስ እሳት ነው።

የምስራቅ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ይህ የትንሳኤ ጉልህ ምልክት ነው ብለው ያምናሉ።

ይህ ዋና ከሆኑት የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተዓምራት መካከል አንዱ ነው። ይህ ተዓምር ላለፉት ፲፻፪፻/1,200 ዓመታት በየዓመቱ እየተከሰተ እንደሆነ ይታመናል።

ሥነ ሥርዓቱ የሚጀምረው በግሪክ ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ (ወይም በሌላ የኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ) በቤተክርስቲያኑ ውስጥ ወደ ክርስቶስ ባዶ መካነ መቃብር ወርዶ ልዩ ጸሎቶችን በማንበብ ነው። ኦርቶዶክስ ያልሆነ ክርስቲያን ደግሞ ፓትርያርኩ ሻማዎቹን ለማብራት የሚጠቀሙባቸው የነዳጅ ዘይት መብራቶች በውስጣቸው እንዳይቃጠሉ ለማድረግ መቃብር (አነስተኛ መቃብር ዙሪያ ያለውን ትንሽ መዋቅር) እንደሚመረምሩ ተገልጻል፡፡

ከመቃብሩ በላይ እና በዙሪያው በተከበበች ቤተክርስቲያን ውስጥ ፣ ምዕመናን በአንድ ድምፅ “ኪራላይሶን”(እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!)ያሰማሉ፡፡ ቆይታው ረጅም ወይም አጭር ሊሆን ይችላል ግን ውሎ አድሮ ፓትርያርኩ ለብቻቸው በሚጸልዩበት መቃብር ላይ እንደሚታዩ ይነገራል ፡፡ ከዛም ፓትርያርኩ ከዚህ ተዓምራዊ ነበልባል ሻማዎቹን በማቀጣጠል ደወሎችን እየደወሉ በምዕመናኑ መካከል ተገኝተው እሳቱን ወደ ሌሎች ቀሳውስት ያስተላልፋሉ፡፡ በዚህ ወቅት ጨለማ የነበረው የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በተዓምራዊው የተባረክ/ ቅዱስ እሳት ያበራል፡፡

ለመጀመሪያዎቹ በርካታ ደቂቃዎች እሳቱ ይቀጣጠላል ነገር ግን አይባላም ፡፡ በዚህን ጊዜ ፣ ብዙ ምዕመናን ፊታቸውን እና እጆቻቸውን ሳይቃጠሉና ምንም ጉዳት ሳይደርስባቸው በእሳቱ ነበልባል ውስጥ ይታጠባሉ፡፡ እሳቱ ከሻማ ወደ ሻማ ከተላለፈ በኋላ በሩቅ በሰፊው እንዲሰራጭ በመብራት ሳጥን ውስጥ ይቀመጣል፡፡

😇 Holy Fire ✨

❖ The Miracle of Holy Fire (or Holy Light) is the most important ritual in Christianity and it happens year after year in the Tomb of Christ, inside the Church of the Holy Sepulchre in Jerusalem.

It is an annual celebration of Christ's victory over death and Jesus himself participates.

Thousands of Christians throng Jerusalem for the traditional Holy Fire rite ahead of the Orthodox Easter, despite a security clampdown in the holy city.

Every Orthodox Holy Saturday in Jerusalem’s Church of the Holy Sepulcher, thousands gather to witness a flame “miraculously” appearing in the tomb of Jesus.

Orthodox Christians believe it’s a potent symbol of the resurrection.

It’s the Church's most important miracle. And it’s believed to have been happening annually for the past 1,200 years.

The ritual begins with the Greek Orthodox Patriarch of Jerusalem (or another Orthodox archbishop), descending into the empty tomb of Christ within the church and reciting special prayers. A non-Orthodox Christian is also said to examine the edicule (a small structure surrounding the tomb) to make sure no oil lamps have been left burning inside that the patriarch could use to light his candles.

In the crowded church above the tomb and surrounding the edicule, the faithful chant with one voice “Kyrie eleison” (Lord, have mercy). The wait might be long or short but eventually a light is said to appear in the tomb where the patriarch has been praying alone. He then lights his candles from this miraculous flame and, accompanied by the pealing of bells, emerges to spread the fire among the crowd. The oncedark church becomes illuminated by the miraculous Holy Fire.

It is said that for the first several minutes the fire burns, but does not consume. During this time, many of the faithful bathe their faces and hands in the flame, apparently without being harmed. The flame is passed from candle to candle and then placed in lanterns so that it can be spread far and wide.

The Holy Fire, Miracle, or Myth? 🕊️ Documentary


Dr. Fauci is A Liar: Tulsi Gabbard Releases Evidence Against Italo-American Fauci

https://www.bitchute.com/video/iX7lwMS8RhcX/ https://rumble.com/v7bjjvs-dr.-fauci-is-a-liar-tulsi-gabbard-releases-evidence-against-italo-am...