Showing posts with label ተዋሕዶ. Show all posts
Showing posts with label ተዋሕዶ. Show all posts

Sunday, April 12, 2026

Christ Is Risen/ ክርስቶስ ተነስቷል! Ethiopia's Belated Easter: The Most Unique Celebration on Earth

https://www.bitchute.com/video/dIm0acJqSyEm/

https://rumble.com/v78eh8s-christ-is-risen-ethiopias-belated-easter-the-most-unique-celebration-on-ear.html

😇 Christ Is Risen, He Is Risen Indeed / ክርስቶስ ተነሥቷል፣ በእውነትም ተነሥቷል።✞

❖❖❖[፩ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥፲፬]❖❖❖

ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።”

✞✞✞

ተነስቷል

ወተንሥአ እንበል ………..

ትንሣኤው ልዩ ነው ………..

የመከራ ቀንበር ከእኛ አርቆልናል

👹 ሰይጣን ♰ ክርስቲያኖችን ይጠላል፡- ይህ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው የክርስቲያን የዘር ማጥፋት ወንጀል ዋና አንቀሳቃሽ ነው

የሞት ኃይልን ሰብሮ ተነስቷል የትንሣኤው ጌታ | ሲኦል ተሻረልን ጌታችን ተነስቷል

✞✞✞እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው አደረሰን!✞✞✞

ጽዮናውያን ለሆኑ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የፍትሕ እና የድል ዘመን እየመጣ ነው።

♰ Happy Pasha!

🥚 Easter, known as Fasika in Ethiopia, is the most widely celebrated religious holiday among Ethiopian Christians—especially followers of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. It marks the resurrection of Jesus Christ, and unlike Western celebrations, Fasika in Ethiopia is deeply spiritual and filled with rituals that reflect centuries-old traditions.

Ethiopian Orthodox Christians celebrate Easter anywhere from a week to two weeks after the western Church (sometimes, they occur at the same time, due to the vagaries of the Eastern Orthodox calendar, which Ethiopians follows). Fasika (Easter) follows eight weeks of fasting from meat and dairy. On Easter Eve, Ethiopian Christians participate in an hours-long church service that ends around 3 a.m., after which they break their fast and celebrate the risen Christ.

The Long Fast Before Fasika

Leading up to Easter, Ethiopian Christians observe a two-month-long fasting period called Hudade, during which they refrain from eating meat, dairy, and eggs. Most believers fast daily until 3:00 PM, though some may fast until 12:00 PM, except on Saturdays and Sundays. Religious leaders often fast until 6:00 PM. This period mirrors the biblical sacrifice and suffering of Jesus Christ.

Easter Sunday – Joyful Resurrection and Celebration

At midnight or early Sunday morning (around 2–3 AM), church services are held to celebrate Christ’s resurrection. Families return home to break the fast with a traditional feast featuring Doro Wot served with injera. The day is filled with joy as families and friends gather to eat, drink traditional beverages like tella and tej, and share laughter. It is the most important Christian celebration in Ethiopia.

👹 Satan Hates Christians: This is The Primary Driver For The Ongoing Christian Genocide in Ethiopia

Thursday, April 9, 2026



❖❖❖ ጸሎተ ሐሙስ በቅድስት ልደታ ማርያም + መድኃኔ ዓለም ዓብያተ ክርስቲያናት ፤ አክሱም ጽዮናውያን ከመባረራቸውና የእግዚአብሔር መንፈስ ከመራቁ በፊት❖❖❖


😇 ጌታችን በጸሎተ ሐሙስ | ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን?


ከኅፅበተ እግር በኋላ ሊይዙት ወደ እርሱ የመጡትን የካህናት አለቆችን፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችንና ሽማግሌዎችን ጌታችን እንዲህ ብሏቸዋል፤ "ሌባን እንደምትይዙ በሰይፍና በጎመድ ልትይዙኝ መጣችሁን? ዘወትር ከእናንተ ጋር በቤተ መቅደስ ስኖር እጃችሁን እንኳ አልዘረጋችሁብኝም፤ ነገር ግን ጊዜያችሁ ይህ ነው፡፡ የጨለማው አበጋዝም ሥልጣኑ ይህ ነው፤" (ሉቃ. ፳፪፥፶፪-፶፫)


👉 የሰሙነ ሕማማት ሐሙስ ፮ ስያሜዎች

  • . ሕጽበተ እግር ይባላል

  • . የጸሎት ሐሙስ ይባላል

  • . የምስጢር ቀንም ይባላል

  • . የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል

  • . የነጻነት ሐሙስ ይባላል

  • . አረንጓዴው ሐሙስ ይባላል

Wednesday, April 8, 2026

ረቡዕ የምክር ቀን፤ ይሑዳ ጌታችንን አሳልፎ ሰጠ | የዘመኑ ይሑዳዎችም ጌታቸውን፣ ሀይማኖታቸውንና ሃገራቸውን ለገንዘብና ለስጋዊ ጥቅም ብለው እየሸጡ ነው

ሰሙነ ሕማማት – ረቡዕ ፤ የይሁዳ ክህደት፥ ምክረ አይሁድ፥ የዕንባ ቀን፥ የመልካም መዓዛ ቀን

ረቡዕ፤ ምክረ አይሁድ፥ የዕንባ ቀን፥ የመልካም መዓዛ ቀን።

ረቡዕ የምክር ቀን፤ ይሑዳ ጌታችንን አሳልፎ ሰጠ | የዘመኑ ይሑዳዎች ዛሬም ጌታቸውን፣ ሀይማኖታቸውን፣ ሕዝባቸውን እና ሃገራቸውን ለገንዘብና ለስጋዊ ጥቅም ብለው እየሸጡ ነው

ለምን የምክር ቀን ተባለ?

ምክንያቱም የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንደሚገባቸው ምክር ያጠናቀቁበት ቀን ነውና፡፡ በዚህ ምክራቸው ላይ በጣም ትልቅ ጭንቀት ነበር፡፡ ምክንያቱም ወቅቱ የፋሲካ በዓላቸውን የሚያከብሩበት ቀን የተቃረበ በመሆኑ፣ ብዙው ሕዝብም በጌታችን ትምህርት የተማረኩ፣ ተአምራቱንም የሚያደንቁ ስለ ነበር ሁከት እንዳይፈጠር ነው፡፡ በዚህ ጭንቀት ሳሉ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ፣ በመካከላቸው በመገኘት የምክራቸው ተባባሪ ሆኖ ጭንቀታቸውን አስወግዶላቸዋል፡፡ [ማቴ. ፳፮፥፩፡፲፬ ፣ ማር. ፲፬፥፩፡፪ ቁ ፲.፲፩፣ ሉቃ. ፳፪፥ ፩፡፮]

የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል

ምክንያቱም ጌታችን በዚህ ዕለት በቤተ ስምዖን ዘለምጽ ተቀምጦ ሳለ፣ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረት፣ /ባለሽቱዋ ማርያም/፤ “ከእንግዲህ ወዲህ በኃጢአት ተበላሽቶ ይኖር የነበረውን ሕይወቴን እንደዚህ መልካም ሽቱ የሚያጣፍጥ፣ ኃጢአትን ይቅር የሚል አምላክ መጣ” ስትል ዋጋው እጅግ በጣም ውድ የሆነ፣ ከሦስት መቶ ዲናር በላይ የሚያወጣ፣ በአልባስጥሮስ ብልቃጥ የተሞላ ሽቱ ይዛ በመሔድ በጠጉሩ /በራሱ/ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባችው ነው ረቡዕ የመዓዛ ቀን የተባለው፡፡

የእንባ ቀንም ይባላል

ይህም ይህቸው ሴት በጌታችን እግር ላይ ተደፍታ፣ መላ ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት በዕንባዋ እግሩን አጥባዋለችና፣ በጠጉሯም በእንባዋ ያጠበችውን እግሩን አብሳዋለችና፡፡ [ማቴ.፳፮፥፮፡፲፫ ፣ ማር.፲፬፥፫፡፱፣ ዮሐ.፲፪፥፩፡፰] ከዚህ ልንማር የሚገባው ነገር አለ፤ ይኸውም የራስን ኃጢአት በማሰብ ማልቀስና የተወደደ መሥዋዕት አድርጐ ለእግዚአብሔር ማቅረብን ነው፡፡ የማርያም እንተ ዕፍረትን ኃጢአት ይቅር ብሎ መብዓዋን የተቀበለ አምላክ ዛሬም በመካከላችን አለና፡፡

የአስቆሮቱ ይሁዳ ጌታችንን አሳልፎ ሰጠው። ምህሩንና ጌታውን ክዶ፣ ስሞ ለግርፋት እና ለመስቀል ሞት ተስማማ። ይህንን የጌታን ሕማማት፣ ስቅላት፣ ሞትና ትንሣኤ በምናስብበት በአሁኑ ወቅት የትግራይ ሕዝብ ለሕማም፣ ለስቅላት እና ለሞት አሳልፎ ተስጥቷል። ይሁዳ ለ፴/30 ዲናር ጌታችንን አሳልፎ ሰጠው፤ ከዚያም ዲናሩን መልሶ እራሱን አጠፋ። የዘመናችን ሰቃልያን የሆኑት ኦሮማራዎቹ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ደግሞ “አክሱም ጽዮን ለብዙ ሺህ ዓመታት ያፈራችውን እውቀት፣ ስልጣኔና ሀብት በሙሉ ለመዝረፍ፣ አሳልፎ ለመስጠትና ለማውደም ጊዜው አሁን ነው” ብለው የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ከሆኑት አህዛብ፣ መናፍቃንና ግብረ-ሰዶማውያን ጋር ተባበሩ። በዚህም በዚያም ትልቅ ክህደት እና ስቅለት። በተለይ ተዋሕዶ ክርስትናን የተቀብሉትና ማሕተብ ያጠለቁት አማራ ወገኖች ክህደት ታሪክ የማይረሳው ነው፤ ብዙ ዋጋም የሚያስከፍላቸውና ከሌሎቹ ሁሉ የከፋው ክህደት ነው። ከይሁዳ ይልቅ የጴጥሮስ ዓይነት ክህደት ያድርግላቸው።

የአስቆሮቱ ይሁዳ ክህደት + የቃኤል ቅናት = ☠️ ☠️ሞት

አወቁትም አላወቁትም፤ ዛሬ በአማራዎችና ኦሮሞዎች ህብረት በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ጂሃዳዊ የጭፍጨፋ ዘመቻ የመጨረሻው ግብ፤ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ትግራዋያንን ከአኩም ጽዮን አጽድቶ የሕይወት ዛፍ እና ጽላተ ሙሴ የሚገኙበትን ቅድስት ምድር ለተለከፉት ባዕዳውያኑ ውሾች ማስረከብ ነው። አዎ! ኢትዮጵያን/አክሱም ጽዮንን ለባዕዳውያኑ ሉሲፈራውያን ለማስረከብ በትግራይ ሕዝብ ላይ ጦርነት ከፈቱ። እስኪ እናስበው! ዋው!

በሰባዎቹ ዓመታት ሉሲፈራውያኑ ድርቅና ረሃብ ፈጥረው በዚህ አካባቢ የምዕራባውያኑ ኔቶ ሃገራት፤ በተለይ ብሪታኒያ፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ ሰራዊቶቻቸውን በእርዳታ ስም አስፍረው እንደነበር እናስታውስ። ከዚያ በሰማኒያዎቹ እና በባድሜው ጦርነት የተባበሩት መንግስታት “ሰላም አስከባሪዎች” እንዲገቡ ተደርጎ ነበር። ዛሬም ዓለም የተራቡ የትግራይን ሕፃናት ምስሎች በበቂ እንድታይ ከተደረገች በኋላና የተረፉትንም ትግራይ ወገኖቼንም በስደት የተቀደሰችውን ምድር እየለቀቁ እንዲወጡ (የአውሮፓን እና አሜሪካን ድንበሮች ይከፍቱላቸዋል፤ ከጥቂት ከፍተኛ ቦታ ላይ ከሚገኙት የዓለማችን ቦታዎች በቀር አውሮፓና አሜሪካ ሌሎችም አኅጉራት ይጠፋሉ የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል) ከተደረጉ በኋላ የምዕራባውያኑ ኔቶ ሠራዊቶች በትግራይ ይሰፍራሉ።

ገና ከአሥራ አምስት ዓመታት በፊት “ኔቶ በአፍጋኒስታን የሚገኘው ለኢትዮጵያ ለመለማመድ ነው፤ ተመሳሳይ የመልከዓ ምድር አቀማመጥ ስላላቸው…” በማለጥ ጽፌ ነበር። ምዕራባውያኑ እዚያ መስፈር ከጀመሩ በኋላ ቀስ በቀስ ዜጎቻቸውን ማስገባት ይጀምሩና በመጨረሻም “ኢትዮጵያውያኑም ተዋሕዶ ክርስቲያኖቹም እኛ ነን” በማለት እያታለሉና ደማቸውን እያፈሰሱ ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቀውት የነበረውን ብኩርናቸውን በምስር ወጥ እንዲሸጡ ብሎም የመንፈስ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን እየተነጠቁ “ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን” ቀስበቀስ እንዲከዱ ይደረጓቸውን “የቀድሞ ኢትዮጵያውያን” “አናስገባም!” ብለው ከኢትዮጵያ ድንብር ይመልሷቸዋል። ይህ ትንቢት ሳይሆን የሉሲፈራውያኑ ግልጽ የሆነ ተልዕኮ ነው። እግዚአብሔር ይህን ተልዕኳቸውን እንደሚያጨናግፈው አልጠራጠረም፤ ነገር ግን በኢትዮጵያውያኑ ደንቆሮነት፣ ስንፍና እና እንደ ግራኝ ያሉትን የውስጥ ጠላታቸውን በሰዓቱ ለማስወገድ ባለመድፈራቸው ብሎም አክሱም ጽዮንን ለመከላከል ባለመሻታቸው ብዙ መስዋዕት ይከፍሉ ዘንድ ግድ ይሆናል። በተለይ ከሃዲዎቹ ኦሮማራዎች!

የተከዱትንና የተገፉትን የአክሱም ጽዮን ልጆችን፤ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካምና በስቃይ ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን ሁሉ ያለ ደዌና ያለ ከፋ ሕማም ለክርስቶስ ትንሣኤ ያድርሰልን ፤ ቀናተኞችና አረመኔዎች የሆኑትን እርጉም ጠላቶቻቸውን/ጠላቶቻችንን ሁሉ በቶሎ ያንበርክክልን!!! አሜን።


Tuesday, April 7, 2026

ሰሙነ ሕማማት(ዘሰሉስ)| እንደዛሬዎቹ ፈሪሳውያን ጌታችንን የጠየቁት የካህናትና የሕዝብ አለቆች ናቸው|Holy Tuesday (Predictions of Jesus) | Matthew 21:18-28

 

በዚህ ዕለት ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱሱ ክርስቶስ ስለ ሥልጣኑ ተጠይቋል፡፡ ጠያቂዎቹ የካህናት አለቆችና የሕዝብ አለቆች ናቸው፡፡

ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተመቅደስ ምክንያት፣ ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠው ጌታችን፣ ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡

ጥያቄውም አይሁድ ጌታችንን “ከምድራውያን ነገሥታት፣ ከሌዋውያኝ ካህናት አይደለህ፤ ትምህርት ማስተማር፣ ተአምራት ማድረግ፣ ገበያ መፍታትን፣ በማን ሥልጣን ታደርጋለህ? ይህንንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? የሚል ነበር፡፡ እርሱም ሲመልስ "እኔም አንድ ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ብትነግሩኝ በማን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፡፡ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረ፣ ከሰማይን? ወይስ በሰው ፈቃድ?" አላቸው፡፡ እነርሱም "ከሰማይ ብንል ለምን አልተቀበላችሁትም ይለናል፤ ከሰው ብንል ሕዝቡ ዮሐንስን እንደ አባት ያከብሩታል፤ እንደ መምህርነቱ ይፈሩታልና ሕዝቡን እንፈራለን፡፡" ተባብለው "ከወዴት እንደሆነ አናውቅም" ብለው መለሱለት፤ እርሱም "እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም፡፡" አላቸው፡፡ ይህንንም መጠየቃቸው እርሱ እንዲያደርግ አጥተውት አልነበረም፤ ልቦናቸው በክፋትና ጥርጥር ስለተሞላ እንጂ፡፡[ማቴ ፳፩፥፳፫፡፳፯]

ዳግመኛም ይህ ዕለት ጌታችን ስለዳግም ምጽአቱ ሰፊ ትምህርት የሰጠበት ዕለት ነው፡፡ [ማቴ ፳፬ እና ፳፭ እንዲሁም ማር ፲፪ እና ፲፫፣ ሉቃ ፳ እና ፳፩] ላይ የሚገኙት ትምህርቶች ሁሉም የማክሰኞ ትምህርት ይባላሉ፡፡ በዚህ ዕለት በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ የትምህርት ቀንም ይባላል፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር ሲጠይቅ መሠንበቱ መጽሐፋዊ ሥርዓት ነው፡፡

ዛሬም ቢሆን መልካም ሥራን በሠራን ጊዜ ከልዩ ልዩ ወገኖች የሚመጡ ፈተናዎች ለመልካም ሥራችን እንቅፋት ሊሆን እንደሚችሉ መገንዘብ አለብን፡፡ ብዙ ወገኖች ለቅን አሳባችን ለምን ሰዎች ክፉ ነገር ይመልሱልናል በማለት ሲጠይቁ ይሰማል፡፡ ለቅን ዐሳባችን ከዓለም ዘንድ የተገላቢጦሽ ነገር እንደ ሚጠብቀን “ዓለም የሚወደው የገዛ ወገኑን ነው” የሚለውን የጌታችንን ትምህርት ልብ ይሏል፡፡ ይህ በመሆኑ በዘመናችን አሳልፈው ሊሰጡን የሚፈልጉ ሰዎች ፈታኝ ጥያቄ እንደሚያቀርቡልን ከወዲሁ ልንገነዘብ ይገባል፡፡

😔 ከአምስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ በሑዳዴ ጾም ነበር ከሺህ በላይ የሚቆጠሩት የዋልድባ ገዳም አባቶቻችን ለዘመናት ለመላዋ ኢትዮጵያ ፀሎት እያደረሱ ሲኖሩባት ከነበረችው ከታሪካዊቷ ገዳም በዳግማዊ ግራኝና ጭፍሮቹ እንዲባረሩ የተደረጉት። "ኢትዮጵያዊ ነኝ! ክርስቲያን ነኝ! " እያለ የሚኩራራው ግብዝ ግን እስካሁን ዝም ጭጭ በማለት የጠላቶቹን ኤዶማውያንን፣ እስማኤላውያንን፣ ጋላ-ኦሮሞዎችን፣ ሻዕቢያንና ሕወሓትን ምኞት ተከትሎ ይጓዛል። ያኔ፤ "አማራ ተው ወደ ትግራይ እንዳትዘምት፤ ተዋጊዎችም ሆነ ድጋፍ ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በጭራሽ አትስጥ፤ ዋ!" ስንል ነበር። አስታውሳለሁ፤ ይህን በአንድ ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ በተሳተፉበት የቀጥታ ሥርጭት ወቅት ስናገር፤ ሻለቃው ያሽሟጥጡ ነበር፤ "አማራ እርሱትን ማስመለስ አለበት!" ሲሉ ነበር። እኝህ ሰው በደርግ ጊዜ በትግራይና ኤርትራ በብዙ ሺህ ወገኖቻችን ለረሃብና ስደት እንዲጋለጡ ካደረጓቸው ግለሰቦች መካከል አንዱ ናቸው።

አሁንም የአማራ ኃይሎች የተባሉት ግን ምናልባት የጋላ-ኦሮሞ ሊሆኑ የሚችሉት ኃይሎች ባፋጣኝ ከወልቃይት እና ራያ እንዲወጡ የአማራ ዕጣ ፈንታ የሚያሳስበው ወገን ሁሉ ዛሬውኑ ይወትውት፤ ዋ! ! ! እንላለን።

በሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን እጅ ውስጥ የገቡት ሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ኦነግ/ኦህዴድ/ብልጽግና ፈጠነም ዘገየም አስገድደው እንዲያወጧችሁ ከመደረጋችሁ በፊት እራሳችሁ አስቀድማችሁ ብትወጡ ለራሳችሁም ትልቅ ድልና ክብር በሆነ ነበር። ብዙ ንጹሐን ለማዳን በቻላችሁ ነበር። አሁን ግን ኦሮማራ ልሂቆቻችሁ ሕዝባችሁን በድሮን ታስጨፈጭፉ ዘንድ በድጋሚ “ግፋ በለው፣ ወጥር! እርስትህን ትተህ የትም እንዳትሄድ! ቅብርጥሴ” በማለት ላይ ናቸው። እንግዲህ ቆሻሻው ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሆን ብሎ በእነዚህ ቅዱስ የሕማማት ቀናት ይህን አረሜኒያዊ አጀንዳ ይዞ የመጣው። የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ምዕራባውያኑ አማካሪዎቹ የሰጡትን ስክሪፕት ነው ተከትሎ የሚሄደው። 'ልሂቆቻችሁ'፣ ፈሪሳውያን 'ካህናቶቻችሁ'፣ መሪዎቻችሁና ሜዲያዎቻችሁ ሁሉ እኮ አማርኛ ተናጋሪ በሆኑ በጋላ-ኦሮሞ እባቦች ቁጥጥር ሥር ናቸው። ተቃውሞ ሰልፎችንም የሚመሩት እነርሱው ናቸው፤ ምንም ውጤት እንዳያመጡ ተደርገው የተዘጋጁትን አሰልቺ መፈክሮችንም እነርሱ ናቸው በማሰማት ላይ ያሉት። መንጋው ግን እነርሱን ተከትሎ ይወጣል፣ የእነርሱን መፈክር እያሰማ ለድሮኖችን አደንዛዥና አድካሚ ጨረሮች እራሱን ያጋልጣል። የእነ አሜሪካና አረቦች ሳተላይቶችም በዚህ ወቅት ነው የማደንዘዣ ጨረሮቻቸውን የሚያፈነቅጡት። የተቃውሞ ሰልፍና አመጽ መካሄድ ያለበት በአዲስ አበባ ነው። በምዕራባውያኑ አረቦቹ የሚረዱት፣ የሚመከሩትና የሚረዱትና የሚመሩት እባቦቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ይህን ስለሚያውቁ ነው አማራውን ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ ያደረጉት።

ከስምንት ዓመታት በፊት የጋላ-ኦሮሞን ተንኮል፣ ከሃዲነትና አረመኔነት በቅጡ ያልተረዳው አማራ፤ “የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!” እያለ ላንቃው እስኪበጠስ ቅስቀሳዎችን በማድረግና ለተቃውሞ ሰልፎች በኢትዮጵያም በመላው ዓለምም በመውጣት ብዙ ደከመ፣ ልጆቹንም አስገበረ፤ አረመኔውን ጋላ-ኦሮሞን ለማንገስ። ታዲያ ዛሬ ጋላ-ኦሮሞ፤ “የአማራ ደም ደሜ ነው!” ብሎ ከአማራው ጎን ለመሰለፍ ፈቃደኝነቱንና ዝግጁነቱን ለማሳያት ይችላልን? በጭራሽ! የስጋ ማንነቱና ምንነቱ ፈጽሞ አይፈቅድለትምና።

አማራው ያኔ ከሁለት ዓመታት በፊት ከዳግማዊ ግራኝ ጎን በመሰለፍ ፈንታ፤ “የትግሬ ደም ደሜ ነው” ብሎ ከአክሱም ጽዮናውያን ጎን ቢሰለፍ ኖሮ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ገና በእንጭጩ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተጠራርጎ በተወገደ ነበር። ግን ከመንፈሳዊ ማንነቱና ምንነቱ የስጋዊ ማንነቱና ምንነቱ በለጠበት። ይህ እስከሆነ ድረስ ባርነቱ፣ ስቃዩና ሞቱ ይቀጥላል።

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ክህደት፣ ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አሻንጉሊት አማራ ግን ቍ.፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው! ቶሎ ካልተመለሱ እንግዲህ ጉዳዩ መለኮታዊ ነው፤ ሁለቱም በሕዝብ ደረጃ ከእግዚአብሔር መንፈስ የራቁ አህዛብ ናቸውና ማንም ምንም የሚያድናቸው አይኖረም፤ እሳት ከሰማይ ይወርድባቸዋል!

የሚታየኝ ነገር አለ፤ ይህን አስቀድሜ ለማሳወቅ የበኩሌን ብዙ ደክሜአለሁ፤ አሁን ግን እጅግ በጣም አዝናለሁ!

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥፵፩፡፵፫]

"በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል። እናንተ ርጉማን፥ ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ። ተርቤ አላበላችሁኝምና፥ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፥ እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፥ ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፥ ታምሜ ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና።"

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥ ፴፩፡፴፬]

የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፥ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል። እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።”


Monday, April 6, 2026

ሕማማተ እግዚእ ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ | Holy and Great Monday

🌳 ሕማማተ እግዚእ ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ፣ መጋቢት ፳፰/28 ፳፻፲፰/2018 🌳

ባለፉት ሦስት ወራት ከ ፰/8 ቍጥር ጋር የተያያዙ ኃይለኛ ምልክቶችን በማየት ላይ ነኝ። በፈረንጆቹ በየካቲት ስምንት/8 ልጠቀሰው የማልፈልገው በጣም ቁልፍ የሆነ ነገረ በአካባቢየ ተከሰተ፣ በፈረንጆቹ በመጋቢት ስምንት/8 (የሴቶች ቀን)ሌላ ክስተት በዚሁ አካባቢየ ታየ።

እስራኤል ዘ-ስጋ ስምንት/8 ሺህ የአክሱማዊቱ ኢትዮጵያ ልጆችን ከሃገሯ ልትጠረፍ መሆኑ ታወቀ

የኢትዮጵያ እና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናዋ ቀንደኛ ጠላት የሆነው ዘር አጥፊው የእስራኤል ዘ-ስጋ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ወኪል የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠረ ስምንት/8 ዓመት ሞላው።

አይሁድ ጌታችንን ከሰቀሉባቸው ዕፀዋት መካከል /4 ዕፀ በለስ... /8ተኛ ዕፀ ከርካዕ ናቸውጌታችን አዳምና ሔዋን ዕፀ በለስን በልተው ቢበድሉት እውነት ፈርዶ ገሃነመ እሳት አወረዳችው.…

/ 8ኛው ሺህ

ስምንተኛው ሺህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትውፊትና ትንቢት መሠረት፣ ከክርስቶስ ልደት በኋላ ያለውን ስምንተኛውን ሺህ ዓመት(ከሰባት ሺህ አንድ/7001 እስከ ስምንት ሺህ/8000) የሚያመለክት ነው። ይህ ዘመን የዓለም መጨረሻ ዋዜማ፣ የክፋት፣ የመከራ፣ የሃይማኖት መላላት እና የስነ-ምግባር መበላሸት የሚበዛበት ዘመን ተደርጎ ይወሰዳል።

  • ዘመኑ: ከፈረንጆች አቆጣጠር ጀምሮ እስከ 8000 ዓመት ያለውን ጊዜ ይሸፍናል።

  • ባህሪው: ትንቢቱ እንደሚለው፣ የፍቅር ማነስ፣ የትዕቢት መብዛት፣ የወላጆች አለመታዘዝ፣ የሐሰት ወሬ እና የንጽሕና መጓደል በሰፊው የሚታይበት ዘመን ነው።

  • ትርጉሙ: ይህም ማለት የዓለም መጨረሻና የጽድቅ ዘመን ከመምጣቱ በፊት የሚከሰት ከፍተኛ መንፈሳዊና ማህበራዊ ቀውስ የሚታይበት ዋዜማ ነው።

የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቃውንት በቃሉ ውስጥ ያሉት ክስተቶች የሰዎችን እድሜ በማስላት የራሳቸውን ባህረ ሀሳብ አስቀምጠዋል ፤ አቆጣጠራቸው ቢለያይም የስምንተኛ ሺውን ቀመር ያስገኘው ባሕረ ሐሳብ አለም ከተፈጠረችበት እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ድረስ ያለው ዘመን አምስት ሺህ አምስት መቶ/5500 .ዓ ነበረ ብሎ ያሰላል።

ኢየሱስ ክርስቶስ ከተወለደ ጀምሮ እስካሁን ያለው ደግሞ እንደ አውሮፓውያን 2026 እንደ ኢትዮጵያዊያን ደግሞ ፳፻፲፰/2018 ነው ፤እዚህ ላይ አምስት ሺህ አምስት መቶ/ 5500 ሲደመር አሁን አለም ከተፈጠረ በአውሮፓውያኑ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ሃያ ስድስት/7526 እንደ እኛ ደግሞ ሰባት ሺህ አምስት መቶ አስራ ስምንት/7518 ውስጥ እንገኛለን ፤ ስለሆነም ለስምንተኛው ሺ ፍጻሜ አራት መቶ ሰባ አራት/474 ወይንም አራት መቶ ሰማኒያ ስድስት/486 አመታት ይቀረናል ማለት ነው፡፡

በትናንትናው ዕለት የሚከተለውን ቪዲዮ ሳይ ቍጥሮች ፬ /4 እና ፰/8 ነው ብልጭ ብለው የታዩኝ። መልሱ አምስት/5 ቢሆንም፤ ያለ ቅንፎች ግን መልሱ ስምንት/8 ነው።




📦 / 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

የእግዚአብሔርን የዕፀ በለስ ሕግ በመጻረር ዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስን ያነገሰው አረመኔው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቆሻሻ ነው፤ ተከታዮቹም እድፋም ናቸው! መሪው ጨካኝ፣ ጳጳስ ተብየው ጨካኝ! ዶክተሩ እርጉም፣ ለፍላፊው ሁሉ ክፉ እና ገዳይ አስገዳይ። የነፍሰ-ገዳዮቹን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ባሕርይ ይዘው እግዚአብሔር አምላክ የፈጠራቸውንና የመረጣቸውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ልጆች የሚያሳድዱ፣ የሚያፈናቅሉ፣ የሚያስርቡና የሚገድሉ ሁሉ ቃኤላውያን ናቸውና ተፈርዶባቸዋል፤ ወዮላቸው! የከፋው ዱላ ኦሮሞ በተባለው ሕገወጥ ክልል ይመጣል፤ ከአህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብረህ ለአንድ ሺህ ዓመታት ያህል ወንድምህን የበደልከውና የገፋኽውም እና እራስህን አማራ ብለህ የምትጠራውከንቱ ሁሉ አይቀርልህም እግዚአብሔር በሥራህ ይቀጣሃል። ገዳዩም አስገዳዩም ሁሉ ይጸዳል! ሁሉም ይደበደባል፤ የእግዚአብሔርን ክንድ የማይቀምስ ትውልድ የለም! ሁሉም ይቀጣል! ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉና እግዚአብሔር አምላክ በሰይፉ ቶሎ ይቅጣልን!

ሕማማተ እግዚእ ክፍል ፩ | የቀናቱ ስም እና ትርጓሜ፣ ጸሎቱ፣ ግብረ ሕማማት

የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜዎች ❖

  • ሰኞ፤ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ፤ አንጽሖተ ቤተ መቅደስ የተፈጸመበት ሰኞ።

  • ማክሰኞ፤ የጥያቄና የትምህርት ቀን።

  • ረቡዕ፤ ምክረ አይሁድ፥ የዕንባ ቀን፥ የመልካም መዓዛ ቀን።

  • ሐሙስ፤ ጸሎተ ሐሙስ፥ ሕጽበተ ሐሙስ፥ የምሥጢር ሐሙስ፥ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ፥ የነጻነት ሐሙስ።

  • ዐርብ፤ የስቅለት ዐርብ።

  • ቅዳሜ፤ ቀዳም ሥዑር (ሹር ቅዳሜ)፤ ለምለሚቱ ቅዳሜ፥ ገብረ ሰላመ በመስቀሉ፥ ሰንበት ዐባይ፥ ቅዱስ ቅዳሜ፡፡

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፲፱]

በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና። ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።

🌳 On Holy and Great Monday We Commemorate The Withered Fig Tree 🌳


Monday (Holy Week). [Matt. 21] ❖❖❖


The Lord goes to a voluntary passion. We must accompany Him. This is the duty of anyone who confesses that by the power of Christ’s passion he has become who he is now, and of anyone who hopes to receive something which is so great and glorious, that it could not even enter one’s mind. How must one accompany Him? Through reflection and sympathy. Follow the suffering Lord in thought; and in your reflection extract such impressions as could strike your heart and bring it to feel the sufferings which were borne by the Lord. In order to better accomplish this, you must make yourself suffer through perceptible lessening of food and sleep, and an increase in the labour of standing and kneeling. Fulfil all that the Holy Church does, and you will be a good fellow-traveller of the Lord to His sufferings.


On Holy and Great Monday we commemorate the blessed Joseph the All-comely and also the withered fig tree. In as much as the Passion of our Lord Jesus Christ has its beginning on this day, and as Joseph is regarded as an image of Christ from former times, he is thus set forth here.


Joseph was the son of the Patriarch Jacob, born to him by Rachel. Being envied by his brethren on account of certain of his dreams, he was first concealed in a dug-out pit, and his father was tricked by a bloody garment and the deceit of his children into thinking that he had been devoured by some beast. Joseph was then sold to some Ishmaelites for twenty pieces of silver; they, in turn, sold him to Potiphar, captain of the eunuchs of Pharaoh, king of Egypt. His wife was enraged by the young man's chastity, because not wishing to commit sin, he fled from her, leaving behind his garment. She slandered him to his master, and he was put into bonds in a harsh prison. Afterwards, he was released because of his ability to interpret certain dreams; he was brought before the king and appointed governor of the whole land of Egypt. Later, he was made known to his brethren through his distribution of grain. Having spent the whole of his life well, he died in Egypt, recognized as being great in his chastity and kindness toward others. He is, moreover, a prefiguring of Christ. Christ was also envied by His own people, the Jews: He was sold by a disciple for thirty pieces of silver and was imprisoned in the dark and gloomy pit of the grave, whence He broke out by His own power, triumphing over Egypt, that is, over every sin. In His might He conquered it, and He reigns over all the world. In His love for mankind He redeemed us by a distribution of grain, inasmuch as He gave Himself up for us, and He feeds us with Heavenly Bread, His own Life-bearing Flesh. For this reason, Joseph the All- comely is brought to mind at this time. He is also commemorated on the Sunday before the Nativity of Christ.


At the same time, we also commemorate the withered fig tree, because the divine Evangelists Matthew and Mark tell of it after their accounts of the palm branches. One says, "Now the next day, when they had come out from Bethany, He was hungry" (Mark 11:12); while the other says, "Now in the morning, as He returned to the city, He was hungry. And seeing a fig tree by the road, He came to it and found nothing on it but leaves, and said to it, 'Let no fruit grow on you ever again.' Immediately the fig tree withered away" (Matt. 21:18-19). The fig tree, then, is the Jewish synagogue, in which the Savior did not find the necessary fruits of obedience to God and faith in Him, but only the leafy shade of the Law; He took away even this, leaving it completely bare. But if anyone should ask, "Why did an inanimate tree wither and fall under a curse when it had committed no sin to make it wither?" It was because some people, seeing that Christ went about doing good to all, never causing real suffering for anyone, imagined that He had only the power to do good and not to do harm. The Master, who loves mankind, did not wish to demonstrate His power on a man and commit such a deed. To convince an ungrateful people, however, that He also possessed the might to impose punishment, but not wishing to use that power in His goodness, He inflicted such punishment upon inanimate and insensible nature.


There is also another mysterious explanation, which has come down to us from the wise elders. As St. Isidore of Pelusium says, "This was the tree of the transgression of God's commandment, whose leaves, the transgressors, also used to cover themselves. Because it did not suffer at that time, Christ, in His love for man, cursed it, so that it would no longer bear the fruit that was the occasion of sin."


It is also quite clear that sin is likened unto the fig, inasmuch as it possesses the "delight" of sensual pleasure, the "stickiness" of sin itself and the "hardness and sharpness" of a guilty conscience.


The Fathers, moreover, put the story of the fig tree here to arouse compunction and in relation to the story of St. Joseph, since he is a prefiguring of Christ.


The fig tree is also every soul which is devoid of all spiritual fruit. In the morning, that is, after this present life, if the Lord finds no refreshment in such a soul, He withers it with a curse and hands it over to the everlasting fire. It remains standing as a dried-up post, striking fear into those who do not produce the fitting fruit of the virtues.

Through the prayers of St. Joseph the All-comely, O Christ our God, have mercy on us and save us. Amen.

Holy Monday: Let Us Not Be Like The Barren Fig Tree

https://www.bitchute.com/video/Mjd1U4SVdkqN/

https://rumble.com/v6s30ph-holy-monday-let-us-not-be-like-the-barren-fig-tree.html

ንሁን | የበለሱ ዛፍ ምሳሌ🌳

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...