Showing posts with label ተዋሕዶ. Show all posts
Showing posts with label ተዋሕዶ. Show all posts

Wednesday, September 10, 2025

እንኳን ለዘመነ ማርቆስ፣ ፍርድ ለሚሰጥበት እና ፍትሕ ለሚገኝበት አዲስ ፳፻፲፰/ 2018 ዓመት አደረሰን!

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭]

እንግዲህ እኔ፥ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ፥ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎች እመክራቸዋለሁ፤

በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጐብኙት፤

ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ፤

የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ።

እንዲሁም፥ ጐበዞች ሆይ፥ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።

እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤

እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።

በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤

በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።

፲፩ ለእርሱ ክብርና ኃይል እስከዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።

፲፪ እየመከርኋችሁና የምትቆሙባት ጸጋ እውነትኛ የእግዚአብሔር ጸጋ እንድትሆን እየመሰከርሁላችሁ፥ የታመነ ወንድም እንደ ሆነ በቈጠርሁት በስልዋኖስ እጅ በአጭሩ ጽፌላችኋለሁ።

፲፫ ከእናንተ ጋር ተመርጣ በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

፲፬ በፍቅር አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። በክርስቶስ ላላችሁ ለሁላችሁ ሰላም ይሁን። አሜን።

😇 ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት


https://wp.me/piMJL-eXl

😇 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።

ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።

አባ ተስፋ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።

ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦

ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።

ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሐይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።

መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 .. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሑዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።

ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።

የአጤ ኃይለ ታሪክ” ከሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 1132 ላይ “ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ወደ ግብጽ ገብቶ ክርስትናን በማስተማር ላይ እያለ የክርስቲያኖችን ዕምነት የሚጠሉና በጣዖት የሚያመልኩ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለምደውት ለቆየው አምላካቸው በጣም ቀናኢ የሆኑ በአሌክሳንድርያ መንገድ ላይ እየጎተቱ አሰቃይተው ገደሉት። እንደሞተም አሌክሰንድርያ በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት። በዚህ ቦታ ተቀብሮ ለብዙ ዘመን ከቆየ በኋላ በ820 .ም ሁለት የቬኑስ ነጋድያን አጽሙን በድብቅ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ነጋድያን አጽሙን በድብቃ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ወሰዱት በዚህ ከተማ በሚገኘው በቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አኑረውት ቦታው የበላይ ቅዱስ ሆኖ በክብር ይኖር ነበር። ስለሆነም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጣት በየጊዜው ከመጠየቅ አልቦዘነችም ነበር። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥታት ቀዳማዊ ኃይለ ም ለግብጽ እንዲመለስ ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።

ነገር ግን ሁሉም የሚፈጸመው እግዚአብሔር በፈቀደው ጊዜ ስለሆነ ጊዜው ሲደርስ የሮማው ርዕሠ ሌቀ ጳጳስ ጳውሎስ 6ኛ ስለፈቀዱ በሞተ በ1900 በተወሰደ 1140 ዓመት ወደ ጥንተ ቦታው ለመመለስ በቃ።” ካለ በኋላ አጽሙ የገባበትን ቀን ሲገልጹና ጃንሆይም በስፍራው መኖራቸውን ሲያብራሩ ገጽ 1133 ላይ፡ “የቅዱስ ማርቆስ አጽም ከቬነስ ወደ ግብጽ የገባው ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በአለበት ሰኔ 17 ቀን 1960 .ም ነው።” ብለዋል።

የሐዋርያው ማርቆስ አጽም ግብጻውያን ራሳቸው ካልሸጡት አልያም ጠቋሚ ካልሆኑ ቁጥራቸው ትንሽ በሆነ ነጋዴዎች ተሰርቆ ሊወሰድ አይችልም። መሠረቱን ካወቁ ጀምሮ አጽሙን ለማስመለስ ብዙ ሙከራ ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር። በዚህ ምክንያት የሐዋርያው ማርቆስን አጽም ለማስመለስ የቻሉት ኢትዮጵያዊው ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ናቸው። ያም በመጀመሪያ ጌታ ሲወለድ የእጅ መንሻ የሰጡ ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ኋላም ጌታችን በስደት መጥቶ የኖረባት ስትሆን ተመልሶም መጥቶ ወንጌልን ያስተማረባት አገር ናት። ከዚያም በጅሮንድ ጃንደረባ ባኮስ በ34 .ም ተጠምቆ ተመልሶ ወንግጌልን ያስተማረባት ኢትዮጵያ አገራችን ናት።

🛑 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?

https://rumble.com/v5ejhyc-september-11-a-conspiracy-against-jesus-the-virgin-mary-and-ethiopia.html

https://wp.me/piMJL-dCQ

https://www.bitchute.com/video/xuv8IMWDclHs

Was Jesus Born on 9/11?

ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስከረም ፩ ነውን የተወለደው?

Monday, September 8, 2025

አዲስ አበባ ቅዱስ ራጉኤል ፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ አሕዛብ ጋላ-ኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ልጆች ላይ ጀነሳይዱን ሳይጀምሩ



😔 ተጠያቂነት ሳይኖር፣ ፍርድ ሳይሰጥና ፍትሕ ሳይሰፍን ዛሬ በዓላትን፡ ከማስታወስ በቀር፡ በጭራሽ የምናከብርበት ጊዜ አይደለም፤ ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው!

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]❖

"ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።"

በየዓመቱ ጳጕሜን ፫ ቀን የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት፣ በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ይከበራል፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከከበሩት ቅዱሳን መላእክት ሦስተኛው ነው፡፡ “ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል /ጦቢት ፲፪፥፲፭/፡፡

ያለማቋረጥ ፈጣሪያቸውን ልዑል እግዚአብሔርን ከሚያመሰግኑ ቅዱሳን መላእክት መካከል አንዱ መልአከ ጥዒና ወሰላም /የሰላምና የጤና መልአክ/ የሚባለው ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ "ሩፋኤል" የሚለው የስሙ ትርጓሜ ደስ የሚያሰኝ፣ ቸር፣ መሐሪ፣ ቅን የዋህ ማለት ነው፡፡

የሰው ልጆች ከተያዙበት የኀጢአት ቁስል ይፈወሱ ዘንድ በአማላጅነቱና በጸሎቱ የማይለይ መልአክ ነው፡፡ “በበሽታ ኹሉ ላይ በሰው ልጆችም ቍስል ላይ የተሾመው ቅዱስ ሩፋኤል ነው” በማለት ሄኖክ ከእግዚአብሔር መልአክ ያገኘውን የምስክርነት ቃል ጽፏል /ሄኖክ ፲፥፲፫/፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል በሰውነታችን ላይ የሚወጣውን ደዌም ኾነ ቍስል ይፈውስ ዘንድ ከልዑል እግዚአብሔር ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ “በሰው ቍስል ላይ የተሾመ ከከበሩ መላእክት አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነው” እንዳለ ሄኖክ /ሄኖክ ፮፥፫/፡፡

ለቈሰሉ ፈውስን የሚያሰጣቸው ለማኅፀን ችግር ኹሉ ለሴቶች ረዳታቸው ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ ሴት በፀነሰችበት ወቅት ቅዱስ ሩፋኤል አይለያትም ሕፃኑ ዐርባ ቀን ሞልቶት፣ በማኅፀን እያለ "ተሥዕሎተ መልክዕ" (በ አርአያ መልኩ መሳል) ከጀመረበት ቀን አንሥቶ እስከሚወለድበት ቀን ድረስ ቅዱስ ሩፋኤል አይለየውም፡፡ በወሊዳቸው ቀን ሴቶች ከሚደርስባቸው ጭንቀትና ሕመም ስሙን ጠርተው ይማጸኑታል፡፡ ፈታሔ ማኅፀን ነውና ቅዱስ ሩፋኤልም ጭንቀታቸውን ያቀላል፡፡

አስማንድዮስ የተባለ ጋኔን በወለተ ራጉኤል ላይ አድሮ ባሎቿን እየገደለ ቢያሰቃያት ቅዱስ ሩፋኤል ጋኔኑን አስጨንቆ አስወጥቶላታል /ጦቢት ፫፥፰-፲፯/፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል "ዳግመኛም እግዚአብሔር ሩፋኤልን፣ አዛዝኤልን እጁን እግሩን አስረህ በጨለማ ውስጥ ጣለው አለው" ተብሎ እንደ ተጻፈ /ሄኖክ ፫፥፭-/ ለቃየን ልጆች ሰይፍና ሾተል መሥራትን፣ የምንዝር ጌጥ ማጌጥን፣ መቀንደብን ያስተማረ አዛዝኤል የተባለውን ጋኔን በእሳት ሰይፍ እየቀጣ በረቂቅ አስሮ ወደ ጥልቁ የጣለው ይኸው መልአክ ቅዱስ ሩፋኤል ነው /ሄኖክ ፪፥፲፰/፡፡

😔 በዛሬው ዕለት አሕዛብ መሀመዳውያኑ በኢየሩሳሌም ከተማ የሽብር ጥቃት ፈጽመው ብዙ ንጹሐንን መግደላቸው በአጋጣሚ አይደለም። ጦርነቱ የማይታያው መንፈሳዊው ጦርነት ነው።

ምናልባት የጌታችን የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት ቀን ሊሆን እንደሚችል የሚነገርለትን የመስከረም አንድ/እንቁጣጣሽ ዕለትን ከሃያ አራት ዓመታት መርጠው በአሜሪካ ላይ የሽብር ጥቃት የፈጸሙትም ከዚሁ ክስተት ጋር በተያያዘ ነው። ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

😔 Jerusalem Terror Attack: Muslims Kill Civilians, With Ethiopian New Year's Day (9/11) Approaching

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/jerusalem-terror-attack-muslims-kill.html

https://www.bitchute.com/video/PVIrxSBvfNfl/

https://rumble.com/v6ynt7q-jerusalem-terror-attack-muslims-kill-civilians-with-ethiopian-new-years-day.html

👉 ቀጣዮቹን ቁልፍ የሆኑ ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው

😇 የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር | ቤተ ክርስቲያኗን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈንዳ ፥ በቦታው ላይ ይህ መስጊድ ለሉሲፈር ተሠራ


Tuesday, August 19, 2025

ደብረ ታቦር ፤ ጨለማው፣ አፈናው እና ጭፍጨፋው የሚወገድበት የብርሃን ወይም የቡሄ በዓል ነው

 

😇 ጌታችን ምሥጢረ መለኮቱን ለገለጠበት ለበዓለ ደብረ ታቦር እንኳን አደረሰን! የቡሄው ብርሃን ለእኛ መጣልን!

ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን፣ ክብረ መንግሥቱን መግለጡን በማሰብ በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን በዓሉ በድምቀት ይከበራል።

ይህ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ዘንድ "ቡሄ" በመባል ይታወቃል፡፡ ቡሄ ማለት /መላጣ ፣ ገላጣ/ ማለት ነው፡፡ በአገራችን ክረምቱ፣ አፈናው ተወግዶ የብርሃን ወገግታ የሚታይበት በዚሁ በዓል አካባቢ ስለኾነ "ቡሄ" እንደ ተባለ ይገመታል፡፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት፣ ብርሃን የታየበት፣ ድምፀ መለኮት የተሰማበትና ችቦ የሚበራበት ዕለት ስለ ኾነ ደብረ ታቦር የብርሃን ወይም የቡሄ በዓል ይባላል።

ቡሄ ሲመጣ የክረምቱ ጨለማነት አልፎ ወደ ብርሃን፣ ወደ ጥቢ የሚያመራበት፣ ወደ መፀው የሚገባበት፣ ወገግታ የሚታይበት፣ ሰማይ ከጭጋጋማነት ወደ ብሩህነት የሚለወጥበት፣ የሚሸጋገርበት ወቅት በመኾኑ ከቡሄ በኋላ የጠነከረ ክረምት አይኖርም፡፡ "ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፤ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት" እንዲሉ።

በአንዳንድ የአገራችን አካባቢዎች የቡሄ ዕለት ማታ ምእመናን ችቦ ያበራሉ፡፡ ይህም በደብረ ታቦር ለታየው ብርሃነ መለኮት ምሳሌ ነው።

በደብረ ታቦር፡ ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን በገለፀበት በደብረ ታቦር ተራራም ምስጢረ ሥላሴ ተገልጿል፡፡ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋን ተዋህዶ በደብረ ታቦር ተገኝቶ፣ አብ በሰማያት ሆኖ “በእርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ እርሱ ነው፤ እርሱን ስሙት” የሚል ቃል ተናግሮ፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በደመና ጋርዷቸው ተለግጠዋል፡፡ (ማቴ ፲፯፥፩፡፲)

ሀሌ ሀሌ በሉ ፥ ቡሄ ቡሄ በሉ

✞✞✞[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፯]✞✞✞

ልጆቹ በፊት ይጠግቡ ዘንድ ተዪ የልጆቹን እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባምና።

ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በእነዚህ የክርስቶስ ልጆች ላይ ነው ጦርነት የከፈትከው|ወዮልህ!

ዲያብሎስ እንጅ ታዲያ ሌላ ማን እነዚህን መልአክ የሚመሳስሉትን ሕፃናትን ይተናኮላል?

እነዚህ የበዓላት ቀናት ትዝ ሲሉኝ የሚውሉት በአረመኔው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ዛሬም በመጨፍጭፍ፣ በረሃብ በመገረፍ፣ በመታገትና በመሰደድ ላይ ያሉት ጽዮናውያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ናቸው። በብርድና ቸነፈር ከቦታ ቦታ እየተንገላቱ፣ በምግብና በመድኃኒት እጥረት የሚጎሳቆሉት ሕፃናት ብልጭ ብለው ይታዩኛል።

✞✞✞[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፰፥፲]✞✞✞

ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ እላችኋለሁና።

😲 በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት የገሊላ ባህር ወደ ደም ተለወጠ። ደብረ ታቦር (የታቦር ተራራ)በገሊላ ባሕር ዙሪያ ነው የሚገኘው።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ፤ ከሺህ ሦስት መቶ ዓመታት በፊት እ.. በ፯፻፹፮/786 ዓ ም ዊልባልድቪሊባልድ የተባሉት ድንቅ ወደ ጀርመን ተልከው የነበሩት ዝነኛ የጀርመን-ባቫሪያ)/ የአንግሎ-ሳክሰን መነኩሴ፣ ሚስዮናዊ፣ ጳጳስ በገሊላ አንድ ኢትዮጵያዊ ተሳላሚ እንዳገ አመልክትዋልከዚህ በተጨማሪ አባ ቪሊባልድ በቅርቡ በገሊላ ባህር አጠገብ በቁፋሮ ስለተገኘችው የሐዋርያት ቤተክርስቲያን እ..አ በ725 .. ጽፈው ነበር።

ሁሉንም ነገር እንዲህ መገጣጠሙ እጅግ በጣም አስደናቂ ነው፣ ተዓምር ነው! እግዚአብሔር አምላክ የተመሰገነ ይሁን! 😇

🩸 Sea of Galilee Turns Blood-Red – a Warning to Israel & Co. | The Blood of Armenian + Ethiopian Christians

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/sea-of-galilee-turns-blood-red-warning.html

https://www.bitchute.com/video/uQSMajJ0DuRj/

https://rumble.com/v6xpmo0-sea-of-galilee-turns-blood-red-a-warning-to-israel-and-co-blood-of-armenian.html

🩸 የገሊላ ባህር ወደ ደም- ቀይ ተለወጠ - ለእስራኤል እና አጋሮቿ ማስጠንቀቂያ | የአርመን + የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ደም

🩸 ይህን አስገራሚ የባሕረ ገሊላ ምስል ሳይ ወዲያው የታየኝ የአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ደም ነው!

🩸 የሰማዕታት ደም ሁል ጊዜ የክርስትና ዘር ነው።

አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ የፕላኔታችን ሁለቱ ጥንታዊ የክርስቲያን መንግስታት ናቸው።

አንቀጸ ምሕረት ቅ/ሚካኤል ደብረ ታቦር | የተአምራትና የይቅርታ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል

♱ Anqäsä bérhan (አንቀጸ ብርሃን) Saint Michael and Mount Tabor Orthodox Church, Addis Ababa, Ethiopia

https://wp.me/piMJL-dp4



Monday, August 18, 2025

Beautiful Rainbow Cloud Iridescence over Ethiopia: A Sign from St. Mary

https://rumble.com/v6xquxs-beautiful-rainbow-cloud-iridescence-over-ethiopia-a-sign-from-st.-mary.html

https://www.bitchute.com/video/mkNy1t19nRVx/

🧕 በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ያማረ የማርያም መቀነት ደመና ፥ የቅድስት ማርያም ምልክት በፆመ ፍልሰታ

🧕 ቅዳሜ ነሐሴ ፫/3 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .(ሙሉ ጨረቃ) ፣ የማርያም መቀነትደመና ፣ ብርቅዬ እይታ ፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ፸/70 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና 'ቱሉ ቦሎ' በምትባለዋ ከተማ ታየ። ደመናው የጽዮን ቀማትን ሠርቷል፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እምነት ተከታዮች የቅድስት ማርያም ምልክት ሆኖ የሚታየው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ ፍጹም ቀለማት ናቸው። ኢትዮጵያ ውስጥ ቀስተ ደመና ቅድስት ማርያም መቀነት በመባል ይታወቃል።

የመጀመሪያው የአክሱማውያን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ አግድም ሰንሰለቶች ያሉት ባለ ሦስት ቀለም ነው። ቀለማቱን የአገሪቱን መሬት፣ ሰላምና ተስፋ፣ ጥንካሬና መስዋዕትነትን ያመለክታሉ። አዎ! በጋላ-ኦሮሞ ወደር-የለሽ የጭፍጨፋ፣ ማፈናቀል፣ መደፈርና አፓርታይድ ጂሃድ ለሚሰቃዩት የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነዋሪዎችለውጥ” የሚለው እዚህ ላይ ይሠራል።

ለሃገረ ኢትዮጵያ ሞትን፣ ባርነትን እና መጥፎ ዕድልን ይዘው የመጡት እንደ 'ቱሉ ቦሎ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ራያ ቅብርጥሴ' የመሳሰሉ አጋንንታዊ የቦታ መጠሪያዎች ስም ባፋጣኝ መለወጥ አለባቸው። ታላቁ አፄ ዮሐንስ አራተኛ ለከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ ይህን እንዲያደርጉ ሲወተውቷቸው ነበር።

🧕 ሐሙስ ነሐሴ ፩/1 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .(ልደታ) - የእመቤታችን የዕርገት ጾም አንደኛ ቀን ፥ የአረማውያን ጋላ-ኦሮሞ የጥንቆላና የጥንቆላ ማዕከል በሆነችው በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ የማርያም መገለጥ ተከሰተ።

የማርያም መቀነት ደመና ብዙ ጊዜ መንፈሳዊ እና ምሳሌያዊ የተስፋ፣ መልካም እድል እና መለኮታዊ መገኘት ትርጉሞችን ይይዛል። መልካም ዕድልን የሚያመለክት እና አወንታዊ ውጤቶችን የሚያመጣ እንደ አወንታዊ ምልክት ተደርጎም ይቆጠራል። አንዳንዶች እንደ መላእክት ምልክት ወይም ማበረታቻ የሚሰጥ ከፍተኛ ኃይል አድርገው ይተረጉማሉ።

የማርያም መቀነት ደመና እና በሰማይ ላይ ያሉ የብርሃን ብልጭታዎች ሁሉም የመላእክቱ ዓለም የተለመዱ ምልክቶች ናቸው።

👉 የማርያም መቀነት ደመና ከብዙ መንፈሳዊ ትርጉሞች ጥቂቶቹ እነሆ፡-

  • ተስፋ

  • ዕርገት

  • መለኮታዊ መገኘት

  • የሕይወት ኃይል ጉልበት

  • ቃል ኪዳን

  • ማለቂያ የሌለው እምቅ

  • መንፈሳዊ ተነሳሽነት

  • መስፋፋት

  • መረጋጋት እና ስምምነት

  • መንፈሳዊ ግንኙነት

  • ለውጥ

  • ወደ መንፈስ ዓለም በሮች

  • ከመንፈሳዊ መሪዎች እና ከመላእክቶች ጋር መግባባት

  • በገነት ካሉ ተወዳጅ ሰዎች የተላከ መልእክት

  • ክሪስታል ንቃተ-ህሊና

  • ወደ ክሪስታልላይን ፍርግርግ መድረስ

  • የቀስተ ደመና ብርሃን አካልን ማንቃት

  • መንፈሳዊ ድጋፍ

  • ማረጋገጫ

🧕 On Saturday August 9th. 2025 (Full Moon), a Rainbow Cloud, a rare sight, was seen in Tulu Bolo -- a city located about 70 kilometers South of the capitol Addis Ababa. The Cloud formed The Colors of Zion, the perfect colors of the original Ethiopian green-yellow-red national flag, seen as a sign from St. Mary by Ethiopian Orthodox Christians. In Ethiopia, Rainbow’s are known as St. Mary’s Belt.

The original Axumite Ethiopian flag is a tricolor consisting of green, yellow, and red horizontal stripes. The colors symbolize the nation's land, peace and hope, and strength and sacrifice respectively.

🧕 On Thursday August 7th, 2025 – on the first day of The Fast of the Assumption of St. Mary -- a Marian apparition occurred in the town of Debre Zeyit (Mount of Olives) or Bishoftu, the heathen Galla-Oromo capital of witchcraft and sorcery.

👉 All this occurs during the ongoing Christian genocide and:

Tsome Filseta: The Fast of the Assumption of St. Mary

Filseta is one of the seven canonized fasts of the Tewahdo church, which is observed as a remembrance of the fast the apostles held in passion of witnessing the falling asleep and assumption of Saint Maryam (Mary). It covers the period from the 1st to the 15th of Nehasie (August 7-22). Filseta literally means movement in the Ge’ez language, and is used to refer to St. Mary’s assumption.

Rainbow cloud iridescence, also known as cloud iridescence, often carries spiritual and symbolic meanings of hope, good luck, and divine presence. It's considered a positive omen, suggesting good fortune and promising positive outcomes. Some interpret it as a sign of angels or a higher power offering encouragement.

Rainbows, clouds, and sparkles of light in the sky are all common signs from the Angelic realm.

👉 Here are some of the many spiritual meanings of Rainbow Clouds:

  • Hope

  • Ascension

  • Divine Presence

  • Life Force Energy

  • Promise

  • Infinite Potential

  • Spiritual Initiation

  • Expansion

  • Serenity and Harmony

  • Spiritual Connection

  • Transformation

  • Gateways to the Realms of Spirit

  • Communication from Spiritual Guides and Angels

  • A Message from Loved Ones in Heaven

  • Crystalline Consciousness

  • Accessing The Crystalline Grid

  • Activating the Rainbow Light Body

  • Spiritual Support

  • Validation

🧕 A Week after Devestating Storms + Floods, The Virgin Mary + Rainbow Apparition in Ethiopia, Testified by Muslims

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/a-week-after-devestating-storms-floods.html

https://rumble.com/v6x9vl2-a-week-after-devestating-floods-st.-mary-rainbow-apparition-in-ethiopia-tes.html

https://www.bitchute.com/video/ON2bDoGw3qKh/

👉 Courtesy: https://www.youtube.com/@triangel07

ተዐምር ነው ማርያም ናት ዝናቡን ያስቆመችልን የደብረዘይት ሙስሊሞች በመገረም መሰከሩ”

🧕 እንደ ኢትዮጵያ ካሌንዳር ዛሬ የወሩ መግቢያ ነሐሴ ፩/1 ልደታ ነው። በተጨማሪ ጾመ ልደታ የሚጀምርበት ዕለትም ነው።

😇 ከየረር + የካ ተራሮች ዋሻ ሚካኤል ጋር እናናበው!

ይህ ተዓምር እንደ ተጨማሪ ማስጠንቀቂያ ሊወሰድ ይገባዋል፤ ያኔ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በዚህችው በደብረ ዘይት ከተማ እንዲከሰከስ ሲደረግ ምልክቱን ማየት ነበረብን። በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት ከሃዲዎች ሁሉ ገና ብዙ ጉድ ይጠብቃቸዋል። በተጨማሪም እሬቻ ቅብርጥሴ እና እነዚያ የሉሲፈር ባንዲራዎች ባፋጣኝ ካልተወገዱ እሳቱም ገና ከሰማይ ይወርዳል። ዋ! ! !



Vigil Held for 3 Ethiopian Christians Killed in Mount Washington, Ohio Shooting

https://www.bitchute.com/video/5VS5gtICgXDP/ https://rumble.com/v6yuwj6-vigil-held-for-3-ethiopian-christians-killed-in-mount-washington-oh...