Showing posts with label Christian. Show all posts
Showing posts with label Christian. Show all posts

Monday, October 27, 2025

Saint Stephen’s Martyrdom in an Ancient Manuscript | የቅዱስ እስጢፋኖስ ሰማዕትነት በጥንታዊ ጽሑፍ

https://www.bitchute.com/video/iPau2wt5fzzF/

https://rumble.com/v70us8k-saint-stephens-martyrdom-in-an-ancient-manuscript-.html

እስጢፋኖስ በግሪክ ቋንቋ አክሊል ማለት ነው፡፡ በግብሩ የቀን ሃሩር የሌሊት ቁር የማይለውጠው፣ መብራት ማለት ነው

ቅዱስ እስጢፋኖስ በቤተክርስቲያን ታሪክ ስለክርስቶስ መስክሮ ሰማዕትነትን የተቀበለ የመጀመሪያው ዲያቆን ነው

ቀዳሚ ሰማእት / እስጢፋኖስ በጥቅምት ፲፯ ዕለት ሊቀ-ዲያቆናት ተደርጎ በሐዋርያት ተሾመ፡፡

😇 ሊቀ ዲያቆናት ቅዱስ እስጢፋኖስ የተቀዳጃቸው ሦስቱ አክሊላት፡-

    . ስለንፅህናው ስለድንግልናው

    . ስለሰማዕትነቱ /ስለምስክሩ/ ስለተጋድሎው

    . ስለስብከቱ /ስለትምህርቱ/ ስለተአምራቱ

ቅዱስ እስጢፋኖስ የተወገረበት ድንጋይ ሰባት አብያተ ክርስቲያናት ታንፆበታል፡፡ /ሰባት ቤተክርስቲያናትን አንጿል፡፡/

የቤተክርስቲያን አባቶች የቀዳሜ ሰማዕት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራውን እንድናይበት አድርጎናል ሲሉ ይገልፁታል እውነት ነውና፡፡

የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር፤ የዘመኑ የወገኖቻችን ሰቆቃ እና ሞትም ለተዋሕዶ ክርስትና መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።

🙏 እንኳን አደረሰን! ሊቀ ዲያቆናትና ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ በረከቱን ያድለን አሜን !!!

😇 Archdeacon and First Martyr Saint Stephen

In the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, Saint Stephen is commemorated monthly on the 17th day of every month, and the annual feast of Saint Stephen the Archdeacon is celebrated on Teqemet 17 (which is October 27th in the Gregorian calendar). He is honored as the first martyr (Protomartyr) and as the first of the seven deacons chosen after Pentecost

Dedication to the ordination of the First Martyr and Archdeacon Stephen, who was stoned to death about three years after the Ascension of the Lord.

Saint Stephen was a Hellenistic Jew and belonged to the group of the seven deacons selected by the Apostles to carry out the charity work of the first Christian community of Jerusalem.

According to the Acts of the Apostles, he was a man filled with the grace of the Holy Spirit. He preached with boldness and performed many great wonders. His action caused the animosity of the Judean priesthood, for they failed to understand and accept the ecumenical dimension and the liberating content of Christ’s preaching to every human being, and especially to those who had been wronged.

The First Martyr Stephen was considered a blasphemer and a denier of Judaism, for he declared, even before the Sanhedrin (great assembly), that Moses and the Mosaic Law, as well as all the Prophets and the Righteous of the Old Testament, were not carriers of salvation, but prepared the way for the coming of the true Savior, who is Christ.

Imitating His love, and dedicating himself to Him, he forgave his murderers, begging the Triune God not to impute to them the sin they had committed.

🙏 May his intercession be with all of us, Amen!

ሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ አቡነ እየሱስ ሞዐ አንድነት ገዳም፤ ቀዳማይ ዩኒቨርሲቲ ዘኢትዮጵያ

https://wp.me/piMJL-bJo

የሐይቅ እስጢፋኖስ /አቡነ እየሱስ ሞዓ አንድነት/ ገዳም

መስቀል፤ የመስከረም ፲፯ / ፳፻፲፩ ዓ.ም ክብረ በዓል በቅዱስ እስጢፋኖስ | የሰዶም ዜጎች አዲስ አበባን ገና ሳይቆጣጠሯት

https://wp.me/piMJL-dHW

(ይህን ጦማሬን እስካሁን ድረስ አፍነውታል፤ በየረርና የካ ተራሮች በዋሻ ሚካኤል እና በአክሱም ላሊበላ ተራራማ ዋሻዎች ላይ እየተሠራ ያለውን የሉሲፈራውያኑን ሤራ በከፊል በማጋለጡ!)

💭 በወቅቱ የቀረበ ጽሑፍ ፥ ትናንትና ዛሬ፤ በትናንትናው የመስቀል አደባባይ የኢሬቻ ጣዖት አምላካዊች የጽዮንን ሰንደቅ ከለከሏቸው፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!

የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያንን ግቢ እንዲህ ግጥም፡ ሙልት ብሎ አይቼው አላውቅም፤ በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማታችን ያሸበረቁ በጣም ብዙ ምዕመናን ተገኝተው ነበር።

ለመንፈሳዊ ሕይወት በጣም ታታሪ የሆነው ክርስቲያን ወገናችን ሊመሰገን፣ ሊወደስና ሊደነቅ ይገባዋል፤ ብዙ ጊዜ ሲኮነን እንጂ ሲደነቅ አንሰማም። ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት አንስቶ እስከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ድረስ ቀዳሚ ሰማዕት ቅ/እስጢፋኖስን ለማስታወስ በቤተክርስቲያኑ ተገኝቷል።

እስኪ የት ሌላ ዓለም ነው ተመሳሳይ ሁኔታ የሚታየው? በየትኛውስ ሌላ ሐይማኖት? ካቶሊኩና ፕሮቴስታንቱ ከአንድ ሰዓት በኋላ፣ እስላሙ ከሠላሳ ደቂቃ በኋላ ነው ለአምላኮቻቸው ጸልይው የሚበታተኑት።

ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በ፲፱፻፱ ዓ/ም ተመሠረተ። በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ።

ኢትዮጵያ ከ ፋሺስት የወረራ ቀንበር ከተላቀቀች በኋላ፤ የግንባታው ሥራ በሥራ ሚኒስቴር ኃላፊነት በዘመናዊ መልክ እንዲሠራ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ሚኒስትሩ ባላምባራስ (በኋላ ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ወልደ መስቀል በአንድ በኩል የአካባቢውም ኗሪ እና የቤተ ክርስቲያኑ ምእመን በመሆናቸው እና በሚኒስቴራዊ ኃላፊነታችው፤ ሥራውን በቅርብ እየተከታተሉና እየተቆጣጠሩ አሠርተውት የአሁኑ ሕንጻ ግንባታ ፍጻሜ አግኝቶ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ የግብጽ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በተገኙበት ተባረከ፡፡



Wednesday, October 15, 2025

All The Edomite + Ishmaelite 'World Leaders' Complicit in The Genocide of Ethiopian Christians Met in Egypt

https://www.bitchute.com/video/KEnQVTgkMnHZ/

https://rumble.com/v70byvw-edomote-ishmaelite-world-leaders-complicit-in-the-genocide-of-ethiopian-chr.html

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩]❖❖❖

ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ እግዚአብሔርንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!“

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 የአብርሃም ስምምነት = እስማኤል + ኤሳው ስምምነት 👈

😈 የዘር አጥፊው ማህበር

👹 "የሻርም ኤል-ሼክ 'የሰላም' ስብሰባ" በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ጀነሳይድ የፈጸሙትንና ያስፈጸሙት ኢዶማውያን እና እስማኤላውያን የሀገር መሪዎች እና ነገሥታት ተሳትፎን ያካትታል፤

  • - የግብፁ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ ኤል ሲሲ

  • - የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ

  • - የዮርዳኖስ ንጉስ አብዱላህ II

  • - የኳታር አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ

  • - የባህሬን ንጉስ ሃማድ ቢን ኢሳ አል ካሊፋ

  • - የፍልስጤም ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ

  • - የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን

  • - የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት ጆኮ ዊዶዶ

  • - የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ

  • - የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን።

  • - የቆጵሮስ ፕሬዝዳንት ኒኮስ ክሪስቶዶሊደስ

  • - የጀርመን ቻንስለር ፍሬድሪክ መርዝ

  • - የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር መሐመድ ሺዓ አል-ሱዳኒ

  • - የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር

  • - የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

  • - የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ

  • - የግሪክ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪርያኮስ ሚትሶታኪስ

  • - የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን

  • - የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን

  • - የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሻባዝ ሻሪፍ

  • - የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ

  • - የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዮናስ ጋህር ስቶሬ

  • - የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ምክትል ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር መሀመድ ቢን ራሺድ

  • - የኩዌት ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ አህመድ አብዱላህ አል-ሳባህ

  • - የኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አል ቡሳይዲ

  • - የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

  • - የዓረብ ሊግ ዋና ጸሃፊ አህመድ አቡል ጌይት

  • - የአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አንቶኒዮ ኮስታ

  • - የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሱብሃማንያም ጃሻንካር

👉 የግብጹን ስብሰባ ከከንቱውና ጀነሳይዱን ለመሸፈንና ለማረሳሳት ተብሎ ከተዘጋጀው ስላቃዊ 'የኢትዮጵያ-ትግራይ የሰላም ስምምነት፣ የፕሪቶሪያ ስምምነት ተብሎ ከሚጠራው፣ እ... ህዳር 2 ቀን 2022፣ ፕሪቶሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ ከተካሄደው ስብሰባ ጋር እናነጻጽረው፤

😈 ሸምጋዮች

  • - ኦሉሴን ኦባሳንጆ (የአፍሪካው ህብረት፣ ናይጄሪያ ፥ ለቢያፍራ ክርስቲያን የዘር ማጥፋት ተጠያቂ)

  • - ኡሁሩ ኬንያታ (የአፍሪካው ህብረት፣ ኬንያ)

  • - ፑምዚሌ ምላምቦ-ንጉኩካ (ተመድ፣ ደቡብ አፍሪካ)

  • - ማይክ ሀመር (የዘር ማጥፋት መሪ እና የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ 2022 እስከ 2024)

😈 ተደራዳሪዎች

  • - ሬድዋን ሁሴን (ስልጤ ጂሃዳዊ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ)

  • - ጌታቸው ረዳ (-አማኒ ጂሃዳዊ፣ ራያ፣ ትግራይ፣ ኢትዮጵያ)

👹 ኬንያ፣ ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ 100% የሚገዙት በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው።

እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የቀጠለው የኤዶማውያኑ ሮማውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን የበቀል ጀነሳይድ፤

ሙስሊም – ሙሶሎኒ - ግርዛት 👹

2025 - የሙስሊም ኒዮ-ፋሺስቶች በተመሳሳይ ቦታ

የእነሱ ኢል ዱስ የእስልምና ሰይፍ (ሙሶሎኒ) ተቆርጧል። ሙሶሎኒ +፩ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ለዋቀዮ-አላህ-ሉሲፈር መስዋዕት አደረገ

ዛሬም እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ተመሳሳይ ጭፍጨፋ በጥንታውያኑ የኢትዮጵያ፣ አረሜኒያ፣ ሶሪያ ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ በማካሄድ በክርስቲያኖች ደም የተጠማውን በኣል-ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላካቸውን በማርካት ላይ ናቸው።

ሉሲፈራውያኑ ፕሬዝደንት ትራምፕንም አስቀድመው ወደ ዘር አጥፊዎቹ አረብ ሃገራት እንዲሄዱ ያደረጉበት አንዱና ዋናው ምክኒያት ይህ ነው። አዎ! በተቻላቸው መጠን በእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ መካከለኛው ምስራቅ ሰላም ይሰፍን ዘንድ የጦርነት፣ ጭፍጨፋ፣ ረሃብ፣ በሽታ እና ስደት ሁኔታዎችን በኢትዮጵያና ዙሪያዋ መፍጠር ተልእኳቸው ስለሆነ ነው። ዚህም የእስራኤል ዘ-ስጋ እጅም አለበት። የክርስቶስት ተቃዋሚዎቹን ቱርክን፣ ግብጽን፣ ሳውዲን፣ ኤሚራቶችንና ኳታርን ከመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ለማራቅ እና የአፍሪካውያኑን ክርስቲያኖች ደም በማፍሰስ እንዲጠመዱ አስቀድመው በአፍሪቃው ቀንድ ዙሪያ እንዲሠፍሩ አድርገዋቸዋል።

የአሁኑ የፕሮቴስታንቱ ፕሬዝደንት ትራምፕ በእነዚህ ሃገራት የሚያደርጉት ጉብኝት ልክ ያኔ እ..አ በ2017 .ም የመጀመሪያውን ጉብኝታቸውን በሳውዲ ባቢሎን እንዳደረጉት፤ በኢትዮጵያ እና ሶርያ ክርስቲያኖች ላይ ጀነሳይዳዊው ጂሃድ እንዲጀመር ሁኔታዎችን በተመሳሳይ መልክ ለማመቻቸትና ፈቃዱን ለመስጠት ነው።

👹 እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ለክርስቲያኖች እና ለአፍሪካ ሕዝቦች ያላቸው ጥላቻ ከምናስበው በላይ ነው።

❖ [Isaiah 31:1] ❖

Woe to those who go down to Egypt for help, who rely on horses, who trust in the multitude of their chariots and in the great strength of their horsemen, but do not look to the Holy One of Israel, or seek help from the Lord.”

  • The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Abraham Accord = Ishmael + Esau Accord 👈

😈 The Genocidal Society

👹 The "Sharm El-Sheikh 'Peace' Summit" Involves Participation by The Genocidal Edomite and Ishamelite Heads of States and Kings:

  • - Egyptian President Abdel Fattah El-Sisi

  • - U.S. President Donald Trump

  • - Jordan's King Abdullah II

  • - Qatar's Emir Sheikh Tamim bin Hamad

  • - Bahrain's King Hamad bin Isa Al Khalifa

  • - Palestinian President Mahmoud Abbas

  • - Turkish President Recep Tayyip Erdoğan

  • - Indonesian President Joko Widodo

  • - Azerbaijani President Ilham Aliyev

  • - French President Emmanuel Macron

  • - Cypriot President Nikos Christodoulides

  • - German Chancellor Friedrich Merz

  • - Iraqi Prime Minister Mohammed Shia' Al-Sudani

  • - British Prime Minister Keir Starmer

  • - Italian Prime Minister Giorgia Meloni

  • - Spanish Prime Minister Pedro Sánchez

  • - Greek Prime Minister Kyriakos Mitsotakis

  • - Armenian Prime Minister Nikol Pashinyan

  • - Hungarian Prime Minister Viktor Orbán

  • - Pakistani Prime Minister Shahbaz Sharif

  • - Canadian Prime Minister Mark Carney

  • - Norwegian Prime Minister Jonas Gahr Støre

  • - Vice President of the UAE, Prime Minister Mohammed bin Rashid

  • - Kuwaiti Prime Minister Sheikh Ahmad Abdullah Al-Sabah

  • - Oman's Foreign Minister Badr al-Busaidi

  • - UN Secretary-General Antonio Guterres

  • - Secretary-General of the Arab League Ahmed Aboul Gheit

  • - President of the European Council Antonio Costa

  • - Indian Minister of State for External Affairs Subrahmanyam Jaishankar

👉 Compare the Egypt Summit to the Sham 'Ethiopia–Tigray peace agreement, also called the Pretoria Agreement, 2 November 2022, Pretoria, South Africa

😈 Mediators

  • - Olusegun Obasanjo (AU, Nigeria – Responsible for Biafra Christian Genocide)

  • - Uhuru Kenyatta (AU, Kenya)

  • - Phumzile Mlambo-Ngcuka (UN, South Africa)

  • - Mike Hammer (Genocide conductor and United States Special Envoy for the Horn of Africa 2022 to 2024)

😈 Negotiators

  • - Redwan Hussien (Silte Jihadist, Addis Ababa, Ethiopia)

  • - Getachew Reda (Atheist Jihadist, Raya Tigray, Ethiopia)

👹 Kenya, Nigeria and South Africa are 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents. English is the official language of the three countries. Coincidence?

The vengeful genocidal campaign of the Edomite Romans, and Ishmaelite Mohammedans, which continues to this day against Axumite Ethiopia;

Muslim -- Mussolini – Mutilation 👹

2025 – Muslim Neo-fascists at the same spot where

their Il Duce, Sword of Islam (Mussolini) was mutilated. Mussolini sacrificed +1 million Ethiopian Orthodox Christians to their Waqeyo-Allah-Lucifer,

Today, the Ishmaelites and Edomites are carrying out similar massacres against the ancient Ethiopian, Armenian, and Syrian peoples to satisfy their god Baal-Waqeyo-Allah-Lucifer, who is thirsty for Christian blood.

This is one of the main reasons why the Luciferians have already made President Trump travel to the genocidal Arab countries. Yes! The Ishmaeltes and Edomites are tasked with creating instability, wars, massacres, famines, diseases, and persecution in and around Ethiopia so that peace can prevail in the Middle East. 'Israel according to the flesh/ Hagar' also has a hand in this. They have already made the Antichrist nations of Turkey, Egypt, Saudi Arabia, the Emirates, and Qatar settle around the Horn of Africa to keep them away from the Middle East conflict and to keep African Christians busy shedding blood.

Protestant President Trump's current visit to these countries is just like the first leg of his first foreign trip to Saudi Babylon in 2017; to facilitate and give his consent to the start of the genocidal Jihad against the ancient Christian people of Ethiopia and Syria.

👹 The hatred of the Ishmaelites and Edomites for Christians and the people of Africa is greater than we think.

👹 In 1937 Benito Mussolini proclaimed himself "Protector of Islam"

👹 The genocidal PM of the fascist Galla-Oromo Islamic Regime of Ethiopia, Black Mussolini's aka Abiy Ahmed's and all his allies' and babysitter's fate is war more brutal than this, worse than death!

👹 Italian Prime Minister Meloni Reported to ICC for ‘Complicity in Genocide’ | Mockery of Ethiopian Christians

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/10/italian-prime-minister-meloni-reported.html

https://www.bitchute.com/video/GTkcqtkyiLT5/

https://rumble.com/v704apk-italian-prime-minister-meloni-reported-to-icc-for-complicity-in-genocide-mo.html

👹 የኢጣሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ ‘በዘር ማጥፋት ወንጀል’ ለአይሲሲ/ICC ሪፖርት አደረጉ | በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ መቀለዳቸው ነው።

The madness continues: Italian Prime Minister Giorgia Meloni has been reported to the ICC for “complicity in genocide. Not for her documented complicity in the genocide of up to two million Ethiopian Christians, but in a non-existent and fake 'Gaza genocide'

Tuesday, September 16, 2025

Amazing Rainbow and Ethiopian Map Appear | አስደናቂው የማርያም መቀነት እና የኢትዮጵያ ካርታ መታየት


🌈 መስከረም ፭ (አቡዬ)፣ ፳፻፲፰ ዓ.

'የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ”(ልክ በኢትዮጵያ ሰማይ አቅጣጫ)

September 15, 2025

😮 በትናንትናው ዕለት ጠዋት ሲነጋ ሲል አንድ ቍራ በረንዳየ ላይ አርፎ በተደጋጋሚ ሲጮህ ሰማሁት፣ ማታ ላይ ተመልሼ ደስክ ላይ እያለሁ ቍራው በድጋሚና በተደጋጋሚ በጣም ሲጮህ እንደሰማሁት ወደ በረንዳው ተመለከትኩ፤ ዋው! እያልኩ ብርሃኑም ሰማዩም ቀይ ደም ለብሶ እንዲሁም በማርያም መቀነትና በኢትዮጵያ ካርታ ተከብቦ እንዲህ አየሁት። ይህ እንግዲህ ከእንቍጣጣሽ ከሦስት ቀናት በኋላ መሆኑ ነው።

👉 “እኛ 'ኦርቶዶክሳውያን' ኢትዮጵያን አናውቃትም” የሚለውን የዲያቆን ቢንያም ፍሬውን ግሩም ትምሕርት እየሰማን እንመልከተው…

😇 አባታችን አባ ዘ-ወንጌል አስቀድመው እንዲህ ብለውን ነበር፦ "ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!"

ያለ ፍትሕ እና ተጠያቂነት ሰላም፣ እድገት፣ ብልጽግና፣ ደስታ እና ድል ሊኖር አይችልም። አረመኔዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና አጋሮቻቸው የሚገባቸውን ፍርድ እስካላገኙ እና እስካልተሰቀሉ ድረስ “የኢትዮጵያ ትንሣኤ” የሚባለው ምኞት ሊመጣ አይችልም። የዓለም እና ኦሎምፒክ ቻምፒይን መሆንም በጣም የከበደ ነው የሚሆነው።

በሉሲፈራውያኑ እና ኢሕአዴግ ወኪሎቻቸው ሤራ የኢትዮጵያን ስም ይዘው፣ ታንኩንም ባንኩንም ሜዲያውንም ይዘው በኢትዮጵያ ስም በከንቱ ምኞት የሚያልሙላትን እስላማዊቷን የኦሮሚያ (ሐረር) ኤሚራት ለመመሥረት ሲሉ በአንድ በኩል ኢትዮጵያውያንን እያሳደዱ፣ እያፈናቀሉ፣ እየደፈሩና እየጨፈጨፉ በሌላ በኩል ደግሞ 'ኢትዮጵያ' የሚለውን የሃገራችንን መጠሪያ ስም እያጎደፉ፣ እያዋረዱና እንዲጠላ እያደረጉ ነው። ሉሲፈራውያኑ የም ዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያን እየመከሯቸውና እየደገፏቸው ነው ይህን ሕዝብን የመቆጣጠሪያ ዲያብሎሳዊ ጥበብ በመጠቀም ላይ ያሉት። ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ በቶክዮ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚታየን ይህ ዲያብሎሳዊ ሤራ ያፈራው ፍሬ ነው።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና እነ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሥልጣን ላይ እያሉ ለብዙ ድል፣ ዝና፣ ፀጋ እና ኃብት የበቁት ከሃዲዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እነ ኃይሌ ገ/ሥላሴ እና ደራርቱ ቱሉ ባለፈው በፓሪስ ኦሎምፒክ ወቅት እና ዛሬ በቶክዮ ሻምፒዮና የሚታየው ዲያብሎሳዊ ሤራ አካላት ናቸው። የሕዝቡን እና የሃገሪቷን ሞራል ለመስበር ሆን ተብሎ የሚሠራው ይህ ዲያብሎሳዊ ሤራ መጧጣፍ ከጀመረ ሰባት ዓመታት ሞልቶታል። የሯጮቻችንን ምግብና መጠጥ ንጹሕነት ብሎም ያረፉበትን ክፍልና ቤት ጨረር እና ናኖ መሳሪያ ጥቃት (የዓየር መበከል) ማን ይቆጣጠራል?!

ታላቁ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ በዲቃላው ዳግማዊ ምኒልክ ከተገደሉ በኋላ ለመቶ ዓመታት ያህል ከጋላ-ኦሮሞ ጋር ተለጥፎ የኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን ቍ. ፩ ጠላትን ጋላ-ኦሮሞን ሲያደራጀውና ሲያጎለብተው የነበረው አማራው ሲሆን ለቀጣዮቹ ሰላሳ ዓመታት ደግሞ ኢትዮጵያን ከፋፍሎና አልምቶ ለጋላ-ኦሮሞ ሙሉ በሙሉ ያስረከቧት ከሃዲው የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያ ሕወሓትና ሻእቢያ ናቸው። ያለሰሜኑ ፈቃድ፣ ትብብርና እርዳታ ጋላ-ኦሮሞ በሃገረ ኢትዮጵያ ምንም ማድረግ እንደማይችል/እንደማይፈቀድለት ይህ አንዱ ማሳያ ነው። ለዚህም እኮ አንዴ ወደ ትግራይ፣ ሌላ ጊዜ ወደ ኤርትራ እና አማራ እንደሁኔታው እየፈራረቀ የሚጠጋው። ነቀርሳ!

ዛሬ የሉሲፈርን ባንዲራ ለማስተዋወቅና ንጹሐን ክርስቲያኖችን ለማሰቃየት ብቻ የሚኖሩት ከሃዲዎቹ ሕወሓቶችና ሻዕቢያዎች ሥልጣኑን ሁሉ፣ ባንኩንም ታንኩንም፣ አውሮፕላኑንም ሜዲያውንም ሁሉ ለአረማውያኑ ጋላ-ኦሮሞዎች አስረክበው ወደ ትግራይ በከፊል በመመልስ፤ “ትግራይን ገንጥለን በሉሲፈር ሥር ዓት ሥር የምትዳደራውን የትግራይ ሪፐብሊክ እንመሠርት ዘንድና፣ እናንተም ታላቂቷን የኦሮሞ ኩሽ ኤሚራትን ታቋቁሙ ዘንድ፤ ኑ እና የአክሱም ኢትዮጵያዊ ሕዝበ ክርስቲያን ጨፍጭፉልን፣ ካዳከማችሁት በኋላ ደግሞ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን በረሃብ ጨርሱልን!” በማለት ያው ከአንድ ሚሊየን በላ ሕዝቤን ከጨረሱትና ካስጨረሱት በኋላ ለሌላ ታላቅ ረሃብ እንዲጋለጥ አድርገውታል። እንግዲህ የትግራይ እናቶች ይህን ያህል በረሃብ ደቅቀው የጋላ-ኦሮሞ ባሪያዎቹ እነ ጌታቸው ረዳ ከመጠን በላይ ፋፍተው፣ ቀልተውና ደልቷቸው በመኖር እና ከጨፍጫፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ጋር አብረው በመሥራት ላይ መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው።

ዛሬ በኢትዮጵያ ከምንም ነገር በላይ በጥድፊያ የሚያስፈልገው፤ እንደ ኔፓል ዓይነት 'ልሂቃኑ' የማይመሩት ሕዝባዊ ዓመጽ ነው። ከሃዲው እና አረመኔው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ከእነ ጭፍሮቹ ለአንዴና ለመጨረሺያ ጊዜ ተጠራርጎ ወደ ኤርታ አሌ እሳተገሞራ መጣል አለባቸው።

Monday, September 15, 2025

The Dam Is Done But Justice In Tigray. No Peace Without Justice And Accountability

https://rumble.com/v6yz82i-the-dam-is-done-but-justice-in-tigray.-no-peace-without-justice-and-account.html

https://www.bitchute.com/video/SqlyaVcHMXZF/

 💭 ግድቡ ተፈፀመ ፍትህ ግን በትግራይ አልሰፈነም። ፍትህ እና ተጠያቂነት ከሌለ ሰላም የለም።

ጀነሳይዱን ቸል በማለት አለም ሊቀጥል ይችላል ታሪክ ግን በፍጹም አይረሳውም።

ደህንነቱ የተጠበቀ የሰብአዊ አቅርቦት፣ የሲቪል ጥበቃ እና በጦር ወንጀሎች ለተጎዱ ሰዎች ፍትህ ለድርድር የማይቀርብ ነው። አለም ሊቀጥል ይችላል ግን ታሪክ አይረሳም። ኢትዮጵያ ከገባችበት የጨለማ ሰንሰለት ሊፈታ የሚችለው በድፍረት፣ በመርህ ላይ የተመሰረተ ተግባር ብቻ ነው። የግድቡ ብልጭልጭን በመጠቀም የትግራይን ሰቆቃ ምንጣፉ ስር ጠራርጎ የመውሰድ አደጋ አለ።

ትግራይን ለመዋጀት ብዙ ጊዜ ሊወስድ ይችላል። ችሮታው ከፍ ያለ ነው እና ህወሀት ወደ መራራ አንጃ ተከፋፍሏል። ሆኖም ኢትዮጵያና አጋሮቿ በጦርነት የተጎዱትን ሁሉ ፍትህ የማረጋገጥ ግዴታ አለባቸው።

ያለ ፍትሕ እና ተጠያቂነት ሰላም፣ እድገት፣ ብልጽግና፣ ደስታ እና ድል ሊኖር አይችልም። አረመኔዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና አጋሮቻቸው የሚገባቸውን ፍርድ እስካላገኙ እና እስካልተሰቀሉ ድረስ “የኢትዮጵያ ትንሣኤ” የሚባለው ምኞት ሊመጣ አይችልም። የዓለም እና ኦሎምፒክ ቻምፒይን መሆንም በጣም የከበደ ነው የሚሆነው። ይህ እንኳን ባሮሜትር ይሁነን!

ፍትሕ እና ተጠያቂነቱ በእኛ ዘመን ለተፈጸሙት ግፎች እና በደሎች ብቻ አይደለም። ከዘመነ አፄ ይኩኖ አምላክ ዘመን ጀምሮ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ ላይ ለፈጸሟቸው ተወዳዳሪ የሌላቸው ግፎች እና በደሎች ሁሉ ፍትሕ እና ተጠያቂነት መምጣት አለበት። አዎ! ሁሉንም እግዚአብሔር አምላክ እና ታሪክ በፍጹም አይረሱትም። በተለይ ዛሬ ኤርትራ በምትባለዋ ክፍለ-ሃገር ባለው ሕዝባችን ላይ ከባዕዳውያኑ እና መሀመዳውያኑ ጋር ተመሳጥሮ ሲሠራ ከነበረው ከአፄ ይኩኖ አምላክ ዘመን አንስቶ የተፈጸመውን ግፍና በደል እስኪ ፈሪሃ-እግዚአብሔር ኖሮን እውነትን ለመጋፈጥ እንድፈር! በተለይ በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ጋላ-ኦሮሞዎችን ወደ አፍሪቃው ቀንድ ካስገቧቸው በኋላ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ግዛት (የዛሬዋን ኤርትራን) በሂደት ለኦቶማን ቱርኮች፣ ለግብጽ፣ ለጣልያን፣ ለአሜሪካ አሳልፎ በመስጠት የተሠራውን ክህደት፣ ግፍና በደል እናስታውስ! ደግሞ እኮ ሌላው ዛሬ በጣም የሚያሳፍረው “ወደብ ያስፈልገናል! አሰብን እንወስዳለን!” ለማለት የደፈሩት በኢትዮጵያ ስም ጭፍጨፋና ወረራ በማካሄድ ላይ ያሉትን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞዎችን እና አጋሮቻቸውን መስማት ነው። ልክ እንደ መሀመዳውያኑ ለፈጸሙት ጀነሳይድ ሌላ ተጨማሪ ሽልማትን ይመኛሉ። ቆሻሻ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች! ወዮላቸው! እኛን ጨፍጭፈው፣ ደፍረውና አፈናቅለው እነርሱ በሰላም፣ በብልጽግና እና በደስታ የሚኖሩባት ኢትዮጵያ የለችም/አትኖርምም።

ረባሽ እና አሳፋሪ የሆነውን የስንፍና ታሪካችንን አውቀን ለፍትሕና በቀል ካልታገልን የሞት ሞት ሞተናል።

The world may move on but history never forgets.

Safe humanitarian access, civilian protection and justice for victims of war crimes are non-negotiable. The world may move on but history never forgets. Only bold, principled action can unshackle Ethiopia from the chains of its dark past. There’s the risk of using glitters of the dam to sweep Tigray horrors under the rug.

It might take long to redeem Tigray. Stakes are high and TPLF has split into bitter factions. Nonetheless, Ethiopia and its allies have an obligation to ensure justice to all war victims is served.

👉 Courtesy: The Standard, Kenya.

Attention has quickly turned to Ethiopia – Africa’s second-most populous nation – following the inauguration of a $5 billion dam on the Blue Nile River.

The launch of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) on Tuesday came with unrivaled fanfare. Judging by the guest list, regional kingpins are happy. But not all Ethiopians are thrilled.

Egypt and Sudan, citing the historical Nile Water Treaties, have voiced strong opposition. For them, GERD is a diplomatic provocation. They’re calling it a slap in the face and bluntly, a shrug at centuries of shared water rights. Diplomatic rifts can be messy and ugly. For Addis Ababa, however, the dam signals a new era of economic transformation in a country whose 69 million citizens are off the grid. It opens doors of hope for growth in irrigation, energy exports and tourism. With a GDP of $163.7 billion mainly driven by agriculture, Ethiopia views GERD as a door to its future. But as we marvel at this mega hydro-electric project in the Benishangul-Gumuz region, we must not to let bright lights of progress blind us from darker realities of life like the Tigray conflict and its grim effects.

In 2022, soft-spoken World Health Organisation (WHO) Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus reprimanded global leaders for ignoring the brutal war between Ethiopia’s federal government and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF).

In an uncharacteristic outburst, the WHO chief called it ‘the worst humanitarian disaster on Earth’ and questioned whether the muted global response was due to the skin colour of the victims. Why, he asked, is there urgency when atrocities occur in Europe, but silence when they happen in Africa?

He was right to speak out. I am a widely travelled proponent of an openminded world who appreciates the power and otherwise of skin colour. No conflict of the Tigray scale should be neglected, and racial or religious indifference must never be allowed to justify international inaction. Since 2020, Tigray has witnessed atrocities on a mass scale. Human rights rganisations of global repute such as Amnesty International and Human Rights Watch have documented massacres, extrajudicial killings, mass rapes, arbitrary detentions and forced starvation by multiple ties.

Conservative estimates suggest that more than a Million people have died from violence, hunger and lack of medical care. More than 2.8 million were displaced and more than five million needed humanitarian aid. Studies show mortality rates among adults and the elderly more than doubled during the war. Meanwhile, some 10,000 survivors of conflict-related sexual abuse have shared their stories. Observers fear that even after the 2022 Pretoria Agreement that ended large-scale fighting, Tigray remains devastated and largely forgotten. The silence is deafening and dangerous. Civil rights icon Martin Luther King Jr once said that ‘the ultimate tragedy is not the oppression and cruelty by the bad people but the silence by the good people’.

As we celebrate the dam, we must remember that another slide into conflict would be deadly. The Ethiopian government must now show the same political will and resource commitment it did for GERD to fully implement the Tigray peace deal. This includes fully disarming combatants, restoring local administration and resuming critical services like healthcare, electricity and water. It’s the right thing to do.

Safe humanitarian access, civilian protection and justice for victims of war crimes are non-negotiable. The world may move on but history never forgets. Only bold, principled action can unshackle Ethiopia from the chains of its dark past. There’s the risk of using glitters of the dam to sweep Tigray horrors under the rug.

It might take long to redeem Tigray. Stakes are high and TPLF has split into bitter factions. Nonetheless, Ethiopia and its allies have an obligation to ensure justice to all war victims is served.

Friday, September 12, 2025

France: Antichrist Muslims Brutally Murdered Assyrian Christian in The Name of Satan Allah on Livestream


https://www.bitchute.com/video/aA11U5zvQREX/

😔 በፈረንሳይ ልዮን ከተማ የክርስቶስ ተቃዋሚ ሙስሊሞች አሦራዊ ክርስቲያን ወገናችንን በሰይጣኑ አላህ ስም በቀጥታ ስርጭት ወቅት በአሰቃቂ ሁኔታ ገደሉት።

ክርስቲያን ሶርያውያን ወገኖቻችንን በትውልድ ሃገራቸው ጨፈጨፏቸው፣ ከሶርያ ወደ ምዕራቡ ዓለም ለመሰደድ የተገደዱትንም እንዲህ ተከታትለው በሜንጫ ገደሏቸው! አውሮፓ እና አሜሪካ እንኳን ሊከላከሏቸው አይችሉም! 😔😔😔

😔 ሌላ የ9/11 የኢትዮጵያ አዲስ አመት መስዋዕት

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

ክፉው እስልምና፡- "ከሓዲዎችን ባገኛችኋቸው ስፍራ ተዋጉና ግደሏቸው። ያዙዋቸውም።"

ቁርኣን 2191ከሓዲዎችን ባገኛችሁበት ስፍራ ግደሏቸው” ይላል።

ቁርኣን 812 እንዲህ ይላል፡ " እስልምናን ቢነቅፉ ካፊሮችን ስቅላቸው።"

ቁርኣን 860 እንዲህ ይላል፡- “እነዚያን በመፅሀፍ (አይሁዶችና ክርስቲያኖች) ያመኑትን ከቁርኣን ሌላ አንገታቸውን ቆርጡ።

ቁርአን 930አይሁዶችና ክርስቲያኖች ጠማማዎች ናቸውና ተዋጉዋቸው” ይላል።

ቁርኣን 955አጋጣሚ በተፈጠረ ጊዜ ካፊሮችን ባገኛችሁበት ግደላቸው” ይላል።

ቁርኣን 9123በአካባቢያችሁ በሚኖሩ ከሓዲዎች ላይ ተዋጉ” ይላል።

ቁርኣን 9123በአካባቢያችሁ በሚኖሩ ከሓዲዎች ላይ ተዋጉ” ይላል።

ቁርኣን 2219 እንዲህ ይላል፡- “ከሓዲዎችን በእሳት ልብሶች፣ በተጠረጉ ዘንጎች፣ በፈላ ውሃ ቅጣቸው፣ ቆዳቸውንና ሆዳቸውን አቀልጥ።

ቁርኣን 474 እንዲህ ይላል፡- “ከካፊሮች ጋር ሰላምን አትንኩ፤ በያዟቸውም ጊዜ አንገታቸውን ቁረጡ

The Christian community, Chaldean–Syriac–Assyrian people, and advocates of religious freedom worldwide have been shaken by the brutal killing of Ashur Sarnaya, a 45-year-old Chaldean–Syriac–Assyrian man with special needs, who was attacked during a live broadcast on social media in front of his home in Lyon on Wednesday evening, 10 September 2025.

According to media reports, Sarnaya was stabbed in the neck and suffered a cardiopulmonary arrest. The three perpetrators, dressed in dark clothing with hoods, fled the scene immediately and have not yet been identified. Authorities have launched an investigation to determine the circumstances of the crime.

Sarnaya, originally from Ankawa — a predominantly Chaldean–Syriac–Assyrian district of Arba’ilo (Erbil) in the Kurdistan Region of Iraq (KRI) — was a familiar presence on the social media platform TikTok, where he often addressed religious issues and voiced sharp criticism of Islamist groups. His activism is widely believed to be the most likely motive behind the attack that ended his life.

In several live broadcasts, Sarnaya had revealed that he had received death threats, both through online comments and anonymous phone calls.

Sarnaya and his family had fled to France seeking safety and a new life after the Islamic State (ISIS) terrorist group seized large swathes of the country. Yet, security remained elusive. His radical persecutors appear to have tracked him down even in France, ultimately targeting and killing him in public.

This crime has sparked strong reactions across French society. Mohamed Chihi, Lyon’s Deputy Mayor for Security Affairs, condemned what he called a “heinous crime” and voiced hope that investigators would “uncover the circumstances of the case as soon as possible.”

According to a police source in Lyon, investigators are not leaning toward any single hypothesis, noting that no conclusive evidence yet points to whether the motive was criminal, political, religious, or drug-related. Preliminary findings indicate that a man lay in wait for Sarnaya — who has no police record — and stabbed him in the neck with a bladed weapon, the exact type of which has not yet been identified. An informed source added that “the perpetrator fled on foot.”

The case of Sarnaya has drawn comparisons to that of Salwan Momika, a Chaldean–Syriac–Assyrian activist who was killed in Sweden after repeatedly staging public burnings of the Quran and subsequently becoming a target of radical Islamists.

Our Syrian Christian brothers and sisters are massacred in their native Syrian homeland, and those who were forced to flee Syria and settle in Western countries are hunted down and killed with machetes! Even Europe and America cannot protect them! 😔😔😔

Evil Islam teaches them that: "Fight and kill the disbelievers wherever you find them, take them captive.”

Quran 2:191 says, "Slay the unbelievers wherever you find them."

Quran 8:12 says, "Maim and crucify the infidels if they criticize Islam."

Quran 8:60 saye, "Terrorize and behead those who believe in scriptures (Jews and Christians) other than the Qoran."

Quran 9:30 says, "The Jews and Christians are perverts, fight them."

Quran 9:55 says, "When opportunity arises kill the infidels wherever you find them."

Quran 9:123 says, "Make war on the infidels living in your neighborhood."

Quran 9:123 says, "Make war on the infidels living in your neighborhood."

Quran 22:19 says, "Punish the unbelievers with garments of fire, hooked iron rods, boiling water, melt their skin and bellies."

Quran 47:4 says, "Do not hanker for peace with the infidels; behead them when you catch them."

Another 9/11 Ethiopian New Year Sacrifice: Charlie Kirk + THREE Ohio Ethiopian Christians


https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/another-911-ethiopian-new-year.html

https://www.bitchute.com/video/CjOyYa4YlWoU/

https://rumble.com/v6ysmr8-another-911-ethiopian-new-year-sacrifice-charlie-kirk-three-ohio-ethiopian-.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

ሌላ የ9/11 የኢትዮጵያ አዲስ አመት መስዋዕት ቻርሊ ኪርክ + የኦሃዮ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች

🛑 Christian Migrants, FRANCE Cathedral Fire, Pope FRANCIS Inside a Mosque, 9/11 Ethiopian New Year

https://wp.me/piMJL-dzq

https://www.bitchute.com/video/YM7IJpSKe8DC/

ክርስቲያን ስደተኞች፣ የፈረንሳይ ካቴድራል እሳት፣ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በአንድ መስጊድ ውስጥ፣ 9/11 የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት

👹 FRANCE is 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents

👹 ፈረንሳይ 100% የምትገዛው በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው።

Miracle of The Cross: The Lord Saved The Bishop’s Life By Causing The Jihadi Weapon To Breakdown

https://wp.me/piMJL-cLk

https://www.bitchute.com/video/fFfm9ANgUZmA/

Bishop Mar Mari Lost His Eye | DEMON Crawling on The Church Walls?

https://wp.me/piMJL-cTZ

https://www.bitchute.com/video/PitcqlZlxx1w/

Stabbed Orthodox Bishop Mar Mari Publicly Forgives The Muslim Attacker

ጳጳስ ማር ማሪ ባለፈው የቅድስት ሥላሴ ዕለት በደረሰባቸው ጥቃት አንድ አይናቸውን አጡ | ጋኔን በቤተክርስቲያኑ ግንቦች ላይ እየተሳበ ነውን?

Luciferian Agent PM of The Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia Again Used the Language of Genocide

https://www.bitchute.com/video/48xFHBUk706F/ https://rumble.com/v72xiju-luciferian-agent-pm-of-the-fascist-oromo-islamic-regime-of-ethiopia...