Showing posts with label Jesus. Show all posts
Showing posts with label Jesus. Show all posts

Friday, September 26, 2025

Meskel: The Feast Day Which Marks the Discovery of The True Cross of Jesus Christ


https://www.bitchute.com/video/3YIl9lLbY4GW/

https://rumble.com/v6zi21w-meskel-the-feast-day-which-marks-the-discovery-of-the-true-cross-of-jesus-c.html

መስከረም ፲፮/16 ቀን ደገኛዋ እናት እሌኒ ቅድስት ደመራ ደምራ በደመራው ጢስ አማካኝነት

የተቀበረበትን ቦታ አገኘች መስከረም ፲፯/ 17 ቁፋሮ ጀመረች፤ ከ ፫፻/300 ዘመናት በላይ ቆሻሻ እየተጣለበት ታላቅ ተራራ አህሎ ነበርና እነሆ ቁፋሮ ስድስት ወራት ፈጀባቸው መጋቢት 10 በዛሬዋ ቀንም መስቀሉ ወጣ።

ሦስት መስቀሎች ናቸው፤ ሁለቱ መስቀሎች ሽፍታዎቹ የተሰቀሉባቸው ሲሆኑ አንዱ የጌታችን ነው፤ ታዲያ እንዴት ለየችው ቢሉ የጌታችን መስቀል ታላላቅ ተዓምራትን አድርጓል ድውይ ፈውሷል ዓይ ነስውር አብርቷል።

ይህንን ቀን ቅድስት ቤተክርስቲያን "መስቀለ እየሱስ" ስትል ታከብረዋለች፤ በዛሬዋ ቀን ዝማሬው፤

ምስጋናው፤ ትምህርቱ፤ ቅዳሴው ፤ ንባቡ ሁሉም መስቀልን የሚመለከቱ ናቸው።

እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት የእውነተኛው መስቀል ግኝት በመጋቢት ወር ነው ተብሎ ቢታመንም መስቀል ግን በዐቢይ ጾም ወቅት በዓል እንዳይከበር ወደ መስከረም ተወስዷል።

😇 ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ስለ መስቀል የሚጣፍጥ ነገር ተናገረ እንዲህ ሲል፤

❖❖❖[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖❖❖

ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።”

Tonight and tomorrow we Ethiopian Orthodox Christians celebrate The Feast Day which marks the discovery of The True Cross of Jesus Christ.

The discovery of this revered relic within Christianity can be traced back to the fourth (4th) century when the mother of the Roman Emperor Constantine, Queen Helena received divine guidance to its location.

According to legend, Queen Helena, now canonized, had a dream. In the dream, she was told to make a bonfire from which the smoke would show her the location where the True Cross of Jesus was buried.

After doing as she was instructed and the bonfire lit, the smoke rose high up to the sky and returned to the ground, exactly where the Cross had been buried. Thus began the yearly celebration of the discovery.

According to the Ethiopian Orthodox Church, the discovery of the True Cross is traditionally believed to have been in March, but Meskel was moved to September to avoid holding a festival during Lent, and because the church commemorating the True Cross in Jerusalem was dedicated during September.

❖❖❖[Galatians 6:14]❖❖❖

But far be it from me to boast except in the cross of our Lord Jesus Christ, by which[a] the world has been crucified to me, and I to the world.”

መስቀሉን ይዘን ተሸክመን እናት ኢትዮጵያን ከሉሲፈራውያኑ እና ጭፍሮቻቸው የሞትና ባርነት ቀንበር ቶሎ ነፃ እናውጣት!

https://wp.me/piMJL-dHo

መስቀል ጋሻና ጦር ይዘህ ለመርዳት ተነሳ፣ መስቀል ሰይፍህን መዘህ የዘበቡኝን ከበባቸው!

🔥 አለም ወደ ኑክሌር ጦርነት እየተንደረደረ ነው፤ እነሱ ኒውክሌር ሊያብላሉ ሲቆፍሩ እኛ እኮ ከተቆፈረበት በተዓምር የወጣ ግማደ መስቀሉን ይዘን ነበር


  • የበዓል ስም ፤ በመስከረም ፲፯ ቀን የሚከበር ታላቅ በዓል ፤ የመስቀል ቅዳሴ ቤቱ።

  • ጌታ በሰቀለበት አምሳል ከንጨት ከብረት ከብር ከወርቅ ከንሓስ ከእብነ በረድ ከሌላም ማዕድን የተሠራ ቄሶች በእጃቸው የሚይዙት ክርስቲያኖች ባንገታቸው የሚያንጠለጥሉት ፤ ሴቶችም በቀሚሳቸው ላይ ያስጠልፋታል። (ያበባ መስቀል) ፤ ካበባ የተጐነጐነ እንቍጣጣሽ።

  • ግንባር ማማተቢያ ጣት የሚያርፍበት ፤ ወይም የመስቀል ምልክት ዕመት የሚደረግበት። እረኛው ላውሬ የወረወረው ደንጊያ አቶ እከሌን መስቀሉን አለው ።

  • የክርስቶስ መስቀል በኹለት ረዣዥም ዕንጨት እጅና እግሩ የተቸነከረበት ከራሱ እስከ እግሩ ወራጅ ግንድ ከቀኝ እጁ ወደ ግራ እጁ ከአግዳሚውም ግንድ ባራት ማዕዘን ተመሳቅሎ የሚታየው መስቀልኛ ዕንጨት።

  • ሐዋርያ መስቀል ትርፍ ነገር ትርፍ ቅርጽ የሌለው ልሙጥ መስቀል።

  • ሕማማተ መስቀል የክርስቶስ ልዩ ልዩ መከራው በጥፊ መመታቱ መታሠሩ መገረፉ ግንድ መሸከሙ ራቁቱን መሰቀሉ አክሊለ ሦክ የሾክ አክሊል በራሱ ላይ መቀዳጀቱ ይኸንን የመሳሰለ ልዩ ልዩ መከራው ሕማማተ መስቀል ይባላል።

  • ልዩ ልዩ መስቀል የመስቀል ዐይነት ኹኖ በልዩ ልዩ አቀራረጽ በልዩ ልዩ ሥራ ተሠርቶ የሚታየውን በየሥዕሉ ማሳየት።

  • ቀራንዮ መስቀል በቀራንዮ ክርስቶስ የተሰቀለበት ዋነኛው የቀራንዮ መስቀል።

  • ቀርነ በግዕዝ መስቀል እንደ በግ ቀንድ ኹኖ በተሠራው መስቀል በመጽሐፍ ድጕሰት ላይ የሚታይ ቆለፍ ቆለፍ ያለ።

  • ትእምርተ መስቀል የመስቀል ምልክት ወይም መስቀልኛ።

  • ነገረ መስቀል የመስቀልን ነገር መነጋገር መሥራት ማሳየት።

  • ዕርባን ሥራ መስቀል ብሩ ወርቁ በልዩ ልዩ አቀራረጽና ንቅስ ተነቅሶ በሙሻ ዘርየሚሠራ ዕርባን ሥራ ንቅስ መስቀል።

  • ዕርፈ መስቀል ማንካ ቀሳውስት ለሚቆርቡ ምዕመናን ደሙን የሚያቀብሉበት ማንካ በቤተ ክርስቲያን የሚኖር ዕርፈ መስቀል ይባላል።

  • የመስቀል አበባ በዘመነ ጽጌ የሚፈነዳው አበባ እንደ መስቀል ቅርጽና መልክ ያለው የመስቀል አበባ ይባላል።

  • የመስቀል ዎፍ ጥቍር ሰማያዊ የምትመስል በመስከረም በመስቀል በዐል ብቅ የምትል ድንቢጥ የመስከረም ዎፍ ትባላለች።

  • የመስቀል ደመራ በመስከረም ፲፮ ቀን ለመስቀል ዋዜማ ሕዝብ ኹሉ ርጥብ ዕንጨትን እያመጣ የሚደምረው ደመራ።

  • የመስቀል ጥቢ የመስከረም መስቀል ዘመን መስቀል ከዋለ በኋላ መስቀል ጥቢ መባል (ሰቀለ ሰቀለ መስቀል ([ግዕዝ])

  • የመስከረም መስቀል እሌኒ ንግሥት በመስከረም አስጀምራ ያስቆፈረችው በመስከረም ዐሥራ ሰባት ቀን የሚውለው በዐል ነው።

  • የመጋቢት መስቀል በመጋቢት ዐሥር ቀን የሚውለው የመስቀል በዐል ነው።

  • የሰሎሞን መስቀል የሰሎሞን የሊሻኑ ዐይነት መስቀል።

  • የስቅለት ማግስት ከስቅለት በማግስት የሚውለው ቅዳሜ ሹር።

  • የስቅለት ዕለት ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል።

  • የተመሰቃቀለ መንገድ ዐራት ወገን ዐምስት ወገን ስድስት ወገን የሚያስኬድ አቋራጭ መንገድ።

  • የዐላማ መስቀል ለሃይማኖት ምልክት በዐላማ ላይ ለሚሰፋ የመስቀል ምልክት ወይም በሰንደቁ ላይ የሚታየው የዐላማ መስቀል።

  • የአንገት መስቀል እንደ ዕርባን ሥራ ወይም ልዩ ልዩ ሥራ ኹኖ ለአንገት እንዳይከብድ ትንሽ ኹኖ የሚሠራ መስቀል።

  • የዐጤ መስቀል በመስከረም ዐሥር ቀን ካህናት በቤተ መንግሥት ተሰብስበው ርእዩ ዘገብረ እግዚእነን ... አመልጥነው ተቀጸል ጽጌ እገሌ ሐፄጌ (ኅይለ ሥላሴ ሐፄጌ) እያሉ ወይም በእየ ጊዜው የነገሠዉን ንጉሥ የሚያወድሱበት ቀን ያጤ መስቀል ይባላል።

  • የእጅ መስቀል ጳጳሳት ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት በእጃቸው አዘውትረው የሚይዙት መስቀል።

  • ፀዋትወ መስቀል ([ግዕዝ]) ከመስቀል ወገን የኾነ መከራ ወይም የተቀደሱ የመስቀል ዕቆች።

Saturday, August 23, 2025

UK: Heavens Open on The Faithful at Belfast’s March for Jesus

https://www.bitchute.com/video/HAfYtuq083lv/

https://rumble.com/v6xzig2-uk-heavens-open-on-the-faithful-at-belfasts-march-for-jesus.html

ብሪታኒያ፤ በሰሜን አይርላንድ ዋና ከተማ በቤልፋስት ለኢየሱስ ክርስቶስ ሲሉ በጎዳናዎች ላይ በወጡ ታማኞች ላይ ሰማያት ተከፍተዋል።

ክርስቲያኖቹ፤ "በዓለም ላይ ክፋት አለ፣ ስለዚህ እኩል እና ተቃራኒ ሃይል መኖር አለበት።" ይላሉ።

ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችስ ለጌታችን ለምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ እና ለተጨፈጨፉት ከሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ልጆቹ አዲስ አበባን የሚያጠለቀልቋትና አራት ኪሎን የሚወሯት መቼ ነው???

ከአምስት ዓመታት በፊት ለእሑድ መስከረም ፬/4 – ፳፻፲፪/2012 በአዲስ አበባን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች በሆኑት የማኅበረ ቅዱሳንና የቤተክርስቲያኒቱ የተለያዩ ማኅበራት የተጠራው አገር አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ እንዳይካሄድ መደረጉን እናስታውሳለን? አዎ! ይህ ቁልፍ ቀን፣ ቁልፍ የሽንፈት ውሳኔ ነበር። እኔ በሳምንት ውስጥ ነበር ወደ አዲስ አበባ ለመጓዝ የወሰንኩት። በዕለቱም የሰልፉን መሰረዝ ሳላውቅ በመስቀል አደባባይ ተገኝቼ ስንጎራደድና በስረዛው በመቆጣት እንደ እብድ ስጮህ ነበር።

♰ Organisers of the non-denominational event said it was a "family-friendly, non-political event to lift up the name of Jesus in Belfast city".

The Parades Commission application, from the All Nations Church, said organisers were anticipating a crowd of about 5,000.

Edith, who travelled from Dublin, said she was "really surprised" by the number of people at the parade.

"I am really happy to be here."

Chano, who travelled from Moira for the parade, said he was looking forward to "seeing everyone come together".

"I think it's a brilliant idea, and it's community at the end of the day."

Chano said he feels such events are especially important given the state of the world at the moment.

"There is Evil in The World, So There Must be an Equal and Opposite Force."

Martha Blackstock, from east Belfast, praised God for giving Christians "the opportunity" to come together in such a way.

The March for Jesus events are held across the world.

Friday, August 22, 2025

On Saturday, August 9th. 2025, I Was Lucky to See an Apparition of Virgin Mary on the Full Moon

https://rumble.com/v6xxktw-on-saturday-august-9th.-2025-i-was-lucky-to-see-an-apparition-of-virgin-mar.html

https://www.bitchute.com/video/o7f09Q6GkQ1P/

🌕 ፆመ ፍልሰታ፣ ቅዳሜ ነሐሴ ፫/3 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .ሙሉ ጨረቃ ላይ የቅድስት እናታችን ድንግል ማርያምን መገለጥ በማየቴ እድለኛ ነበርኩ።

😲 ድንቅ ተዓምር እኮ ነው፤ ልክ በደብረዘይት እና በ'ቱሉ ቦሎ' ቅድስት ማርያም እና መቀነቷ በታዩባቸው ቀናት ነበር ለእኔም ጨረቃዋ ላይ የታየችኝ። የካሜራው ምስል በደንብ ላያሳይ ይችላል፤ በማነሳበት ወቅት ግን የቅድስት ማርያም ፊት ገጽታ በሙሉዋ ጨረቃ ላይ እየተነጠቀ ሲታየኝ ነበር።

🧕 Beautiful Rainbow Cloud Iridescence over Ethiopia: A Sign from St. Mary

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/beautiful-rainbow-cloud-iridescence.html

🧕 በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ያማረ የማርያም መቀነት ደመና ፥ የቅድስት ማርያም ምልክት በፆመ ፍልሰታ

🧕 A Week after Devestating Storms + Floods, The Virgin Mary + Rainbow Apparition in Ethiopia, Testified by Muslims

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/a-week-after-devestating-storms-floods.html

https://rumble.com/v6x9vl2-a-week-after-devestating-floods-st.-mary-rainbow-apparition-in-ethiopia-tes.html

https://www.bitchute.com/video/ON2bDoGw3qKh/

👉 Courtesy: https://www.youtube.com/@triangel07

ተዐምር ነው ማርያም ናት ዝናቡን ያስቆመችልን የደብረዘይት ሙስሊሞች በመገረም መሰከሩ”

🧕 እንደ ኢትዮጵያ ካሌንዳር ዛሬ የወሩ መግቢያ ነሐሴ ፩/1 ልደታ ነው። በተጨማሪ ጾመ ልደታ የሚጀምርበት ዕለትም ነው።

🌕 The word “August” brings two things to the Orthodox Christian mind, one of them being the Moon. The other one is the Dormition (Assumption) of the Mother of God, one of the great feasts of the Eastern and Oriental Orthodox Churches that takes place in August, 15/ 22.

Though it might be easy to reject lunar lore as mere superstition, we cannot deny that the moon captures our imagination.

The Moon is associated with the three greatest mysteries of life: birth, love and death. The moon “is born” and “dies” again each month, following a never-ending cycle: waxing, full moon, and waning. For a night it completely disappears from the sky and then it pops up again in the form of a thin crescent.

[Revelation 12:1]❖

“And a great sign appeared in heaven: a woman clothed with the sun, with the moon under her feet, and on her head a crown of twelve stars."

The moon under her feet represents her dominion and victory over her enemies. Then finally clothed with the sun. This is an important woman! This is the Queen of Heaven!

Orthodox Feast Day Context

🧕 The Feast of the Dormition:

August 15th marks the Dormition, or "falling asleep," of the Virgin Mary, a major feast in the Orthodox Church.

🌕 August Moon:

The month of August brings to mind both the moon and the Dormition, creating a timely opportunity for contemplation of Mary's spiritual significance and the contrast between the temporary full moon and her eternal nature.

In the Orthodox tradition, the "The full Moon" is a spiritual symbol representing the Mother of God's grace and glory, often invoked in relation to the Feast of the Dormition on August 15th / 22nd , when her radiant "light knows no decay" unlike a waning moon. This imagery connects to biblical descriptions of the "woman clothed with the sun" standing on the moon, symbolizing her queenship and victory, and highlights the contrast between the temporary nature of the moon and the eternal fullness of Mary's grace and glory.

The term “Dormition” (Greek Koímēsis or Kimisis, “falling asleep”) is used instead of the word “death.” The Catholics prefer to call it “the Assumption of Mary.”

Perhaps Mary appears reborn or resurrected after her death because archetypal figures cannot really die. Even if that happens, their death does not last for long. You see, the moon insists on traveling endlessly in its celestial cycles. Much like Mary, it temporarily “dies” only to make a powerful comeback in our lives...

As the moon at its full she shines. The blessed Mary is said to be the full moon, because in every way perfect. The moon is imperfect when a half-moon, because it is stained or horned. But the glorious Virgin neither in Her birth had any stain, because sanctified in Her mother's womb, guarded by angels, nor in Her days had She the horns of pride. Hence, She shone fully and perfectly. She is said to be light because She dispels the darkness.

🌕 The Moon is a holy place, an Orthodox place.

But not everyone knows that there are places on the moon named after Orthodox saints.

The modern system of naming lunar craters, "seas" (dark lowlands), and mountain ranges dates to 1651, when the Jesuit astronomers Giovanni Battista Riccioli and Francesco Maria Grimaldi published a detailed map of the Moon based on telescopic observation. Riccioli was responsible for naming the topographic features; perhaps surprisingly, he mostly avoided religious references. The "seas" he gave allegorical or poetic names such as "Sea of Tranquility"; the craters he named for famous astronomers. Riccioli's overall system has been maintained to this day, although explorers, aviation pioneers, and cosmonauts joined astronomers as approved eponyms for craters. Official lunar terminology is currently regulated by the International Astronomical Union (IAU), a very strict and conservative bureaucratic organization fond of secular history and ancient mythology, but with a strong bias against "living" religions, especially Christianity.

Given this history, it is perhaps surprising that there are any lunar features named for Orthodox saints, but in fact there are six. Three of them are named for pre-Schism Western saints, and three for saints of the East. Although this symmetry was not intended by the selenographers, it may perhaps be considered providential.

There are in fact craters named "Mary" and "Donna", the latter being a form of "Madonna".

👉 Continue reading...


ፍልሰታ ለማርያም (ኪዳነ ምሕረት) – ነሐሴ ፲፮ ፥ የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ

https://wp.me/piMJL-dqv  (ይህን ጦማሬን ሉሲፈራውያኑ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር አብረው ለጊዜው አዘግተውታል)

😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ - በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡

ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ”ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡

በዚሁ በነሐሴ ፲፮ ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድፍ።

😇 የእመቤታችን አማላጅነቷ አይለየን አሜን

😇 In 1924, Stalin's Communists Blew Up Church Of The Assumption Of Virgin Mary In Georgia

https://wp.me/piMJL-dqA (ይህን ጦማሬን ሉሲፈራውያኑ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር አብረው ለጊዜው አዘግተውታል)

https://rumble.com/v5by3vt-in-1924-stalins-communists-blew-up-the-church-of-assumption-of-virgin-mary-.html

💭 ... 1924 .ም የኢ-አማንያኑ ሕወሓቶች አባትና የትውልደ ጆርጂያው ስታሊን ኮሙኒስቶች በጆርጂያ ዋና ከተማ ትብሊሲ አቅራቢያ በማምኮዳ ገዳም ውስጥ የሚገኙትን እነዚህን ውብ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት ቤተክርስቲያን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን አወደሙ።

... 2006 . ብቻ ነበር የወላዲተ አምላክ እናት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እድሳት የተጠናቀቀው ፣ ይህም መነኮሳት ወደ እሱ አገልግሎት እንዲመለሱ አስችሏቸዋል።

አዎ! በሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ተመልምለው ስዊዘርላንድ ውስጥ ሥልጠና ያደረጉት እነ ጆሴፍ ስታሊን እና ቭላዲሚር ኢሊች ሌኒን በሲዖል ውስጥ እየተቃጠሉ ነው።

በሃገራችንም በክርስቲያኑ ሕዝባችን እና በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከእነ ሌኒን እና ስታሊን የማይተናነስ ብዙ ግፍና መከራ ያመጡት ጭፍሮቻቸው፤ እነ ኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ ሀሰን + ስብሀት ነጋ(ስታሊን)፣ ደብረ ሲዖል ገ/ሚካኤል (ሊኒን)፣ ጌታቸው ረዳ (ትሮትስኪ) ፣ አብዮት አህመድ አሊ (ሂትለር)አባቶቻቸውን እነ ሌኒንን ተከትለው ወደ ገሃነም እሳት ይጣሉ ዘንድ ግድ ነው። እነዚህ አረመኔዎች በጭራሽ ለንስሐ የሚበቁ አይደሉም። ጌታቸው ረዳ እና ደብረ ሲዖል ሰሞኑን የጀመሩት ድራማ ልክ ስታሊን፣ ሌኒን እና ትሮትስኪ ሲሠሩት ከነበረው ድራማ ጋር በጣም የሚመሳሰል ነው። ሕዝባችን ተገቢውን ትኩረት አግኝቶ ስለእርሱ ብቻ መነጋገርና ማሰብ ሲገባን እስከ ሁለት ሚሊየን ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨፍጭፈውና አስጨፍጭፈው ያለ ሃፍረትና ይሉኝታ ብቅ እያሉ ሰው ስለ ሕወሓት፣ ሻዕቢያ፣ ፋኖ፣ ቄሮ እና ኦነግ ላይ ብቻ እንዲጠመድ ብሎም የጀነሳይዱን ጉዳይ ቀስበቀስ እንዲረሳ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ እነዚህ ቆሻሾች፤ እነርሱን ለተጠያቂነትና ለፍርድ ለማቅረብ አንድ ሰው ብቻ እንደሚበቃ ልተረዱትም። እግዚአብሔር አምላክ ሞትን እስኪመኟት ድረስ እንቅልፍ እንደሚነሳቸው አላውቁም። ከንቱዎች!

ታች እንደሚነበበው የሩሲያው ሊቀ ጳጳስ ዲሚትሪ ስሚርኖቭ ስለ ሊኒን ይህን ብለዋል፤ "ለእሱ፣ ስሚርኖቭ እንዳሉት፣ ሌኒን "ከሂትለር የበለጠ ተንኮለኛ/አረመኔ" ነበር ምክንያቱም "ሂትለር ህዝቡን በተሻለ ሁኔታ ይይዝ ነበር"

አዎ! እነ አፈወርቂ፣ ደብረ ሲዖል፣ ስብሀት ነጋ፣ ጌታቸው ረዳ፣ አብዮት አህመድና አጋሮቻቸው እንዲያውም ከሂትለር እና ከሌኒን በይበልጥ የከፉ፤ "ሕዝባቸውን" ከውጭ ጠላት ጋር ሆነው ያለማቋረጥ የሚጨፈጭፉ፣ የሚያስርቡና በባርነት የሚሸጡ የዓለማችን ቍ. ፩ ተንኮለኞች/አረመኔዎች ናቸው።

😈 ስታሊን እና ሌኒን በሲኦል ውስጥ፡- ኮሚኒስቶች በጆርጂያ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ሲቃጠሉ በሚያሳዩ ሥዕሎች ተገልጸዋል።

በምዕራብ ጆርጂያ ሱጁና ውስጥ በሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚታዩ ደማቅ ሥዕሎች ላይ ዓይኑን የሚመለከት ማንኛውም ጎብኚ ሊያስደንቅ ይችላል።

አንዱ፤ በገሃነም ነበልባል ውስጥ ከተቃጠሉ የተለያዩ ኃጢያተኞች መካከል የኮሙኒስት ሶቪየት ሕብረት መስራች ቭላድሚር ሌኒን ሦስት መላእክትን ወደ ፍርድ ሲጥሉት ሲማፀን የሚያሳይ ግልጽ መግለጫ ነው።

ምስሉ በቅርቡ በትብሊሲ ካቴድራል ውስጥ በጆሴፍ ስታሊን ምስል ላይ በተነሳው ግርግር የተነሳ በብርሃን ላይ ከወጡት የሶቪዬት መሪዎች በርካታ ሥዕሎች አንዱ ነው።

ዴቪት ኪዳሼሊ በ1990ዎቹ የሱጁና ቤተ ክርስቲያንን የውስጥ ክፍል ሥዕል ከሠሩ የሰዓሊዎች ቡድን አንዱ ነበር፣ ጆርጂያ ከ70 ዓመታት አምላክ የለሽ የሶቪየት አገዛዝ በኋላ ነፃነቷን ካገኘች በኋላ ብዙም ሳይቆይ። አይከን/ሰዕል ሰዓሊው ለሪኤፍኤ/አርኤል የጆርጂያ አገልግሎት እንደተናገረው የሌኒን ምስል “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን መስዋዕትነት ያስከፈለ እና የህብረተሰቡን እድገት ያደናቀፈ” ያለውን የፖለቲካ ሥርዓት አምላክ-አልባነት ያሳያል።

በካውካሰስ ተራሮች ሃገር በጆርጂያ ውስጥ ባሉ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ግልጽ የሆኑ የፀረ-ሶቪየት ሥዕሎች ተጨማሪ ምሳሌዎች አሉ።

በትብሊሲ ምስራቃዊ ዳርቻ በምትገኝ በመነኩሴ ገብርኤል ኡርጌባዴዝ በተሰየመ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በ1965 .ም በቲብሊሲ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ኡርጌባዴዝ የቭላድሚር ሌኒን ግዙፍ የፕሮፓጋንዳ ፖስተር በእሳት ያቃጠለበትን ታዋቂ ታሪካዊ ተቃውሞ ያሳያል። መነኩሴው በ1995 .ም ላይ አርፈው እ... 2012 የቅድስናን ወይም የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅተዋል።

ሌላ የፖለቲካ-ሃይማኖታዊ ሥዕል ከመጀመሪያው በጥቂቱ ተስተካክሏል። በትብሊሲ አቅራቢያ በሚገኘው በሩስታቪ ካቴድራል ውስጥ ያለው የግድግዳ ሥዕል ሌኒንን ከሚያሳየው የሱጁና ሥዕል ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ነገር ግን የጆርጂያውን ስታሊንንም ያጠቃልላል።

የቀድሞዋ ኮሚኒስት አገር ጆርጂያብቻ አይደለችም አርቲስቶቿ የቀድሞ መሪዎቻቸውን ወደ ምሳሌያዊ ገሃነም የጣሉት። ሞንቴኔግሮ ውስጥ፣ ማንነቱ ያልታወቀ የፍሬስኮ ሰዓሊ የዩጎዝላቪያውን ጆሲፕ ብሮዝ ቲቶን በፖድጎሪካ የትንሳኤ ቤተክርስቲያን ውስጥ ከሶሻሊስት አማልክት ካርል ማርክስ እና ፍሪድሪክ ኤንግልስ ጋር ጥፋት ሲደርስበት አሳይቷል።

አንድ ከፍተኛ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቄስ ቭላድሚር ሌኒንን "ከአዶልፍ ሂትለር የሚበልጥ ተንኮለኛ" ብለውታል እና ዛሬ የሊኒንን ሥራዎች ጽንፈኝነትና አክራሪነት ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ደግፈዋል።

ሊቀ ጳጳስ ዲሚትሪ ስሚርኖቭ፣ ከጦር ኃይሎች እና ከሕግ አስከባሪዎች ጋር የቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ኃላፊ፣ በቃለ ምልልሱ ላይ እንደተናገሩት የሌኒንን ጽሑፎች ጠለቅ ብለው ማጥናት የቦልሼቪክ መሪን በተመለከተ የኅብረተሰቡን እምነት በእጅጉ ሊለውጥ ይችላል ብለዋል ። "

የሶቪየት ባለሥልጣናት በሥልጣን ላይ በቆዩባቸው አሥርተ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖትን ያለ ርኅራኄ በማፈን፣ የቤተ ክርስቲያንን ንብረቶቸን ወስደዋል እንዲሁም ቅዱሳን ቦታዎችን በማፍረስ ብዙ የቤተ ክርስቲያን ባለ ሥልጣናት በቁጭት እንዲመለከቱ አድርጓቸዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ ሌኒኒዝም፣ ሶሻሊዝምን የሚያራምድ የኮሚኒስት ርዕዮተ ዓለም እና “የወዝ አደር አምባገነንነት” የሃይማኖት ዓይነት መሆኑን ገልፀው የሌኒን ሥራዎች መፈተሽ ቅን ምእመናኑ ለእሱ ያላቸውን አመለካከት አይነካም ብለዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ የሩስያ ከተሞች ሌኒንን ጨምሮ በየቦታው ከሚገኙት ምስሎች እና የቦታ ስሞች መወገድ አለባቸው ብለው ስላመኑበት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በጀርመን የተደረገውን የሂትለርን ስም ከሕዝብ ቦታዎች ለማጥፋት የተደረገውን ጥረት ጠቅሰዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ አክለው እንዳሉት፣ ሌኒን "ከሂትለር የበለጠ ተንኮለኛ" ነበር ምክንያቱም "ሂትለር ህዝቡን በተሻለ ሁኔታ ይይዝ ነበር"

አዎ! በሃገራችንም የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ እየፈጸሙት ያለውን ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ግፍና ወንጀል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ባፋጣኝ መቀልበስ ግድ ነው። ለዚህም ከተጠያቂነት ለማምለጥ የእነ ሌኒንና ትሮትስኪን ድራማ በመስራት ላይ ያሉትን የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ ልሂቃን በእሳት መጥረግ ግድ ነው። ተፈርዶባቸዋል! የትም ማምለጥ አይችሉም!

አሁን ባፋጣኝ ከሉሲፈራውያኑ የማተለያ ርዕዮተ ዓለሞች የጸዳ/የራቀ ሃይማኖታዊ-ፖለቲካዊ ፓርቲ መሥርቶ ማጠናከር እና ኢትዮጵያም እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋ ዘንድ የሕዝብ ክርስቲያኑ ትግል መጧጧፍ አማራጭ የለውም። 'ዲሞክራሲ' ቅብርጥሴ እንኳን ለእኛ የትም ዓለም አይሠራም።

ምናባዊም ቢሆን በእኔ በኩል ከጥቂት ወራት በፊት፤ “የኢትዮጵያ ክርስቲያን ፓርቲ (ኢክፓ)” የሚል ፓርቲ መስርቻለሁ፤ ዋና ዓላማውም “የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊት ሪፓብሊክን” መመሥረት ነው የሚሆነው። ሌላ ምንም አማራጭ አይኖርም! ተጨማሪ ሕዝብ ሳያልቅና ጊዜ ሳናባክን በቀጥታ በዚህ ላይ መሥራት ይኖርብናል።

Historic St. Mary Church Survives Fire Storm in Hawaii | ተዓምረ ማርያም በፍልሰታ



Miracle of Mary during The Fast of the Ascension

የተከበረ፣ የሚያስደንቅ! በዙሪያዋ ያለው ነገር ሁሉ ጥቁር እና በጭስ የተሸፈነ ነው፣ ቤተክርስቲያኗ ግን ምንም ሳትበላሽ እና ሳትጎዳ ቅልጭ ብላ ትታያላች። የመስታወት መስኮት እንኳን፣ በቤተክርስቲያኑ ዙሪያ ያለው ሳር እንኳን ያልተነካ፣ የለመለመ እና አረንጓዴ ነው! ዋዉ!!!

♱ Egypt: Muslims Attack Coptic Christian Families Heading to a Procession In The Historic St. Mary's Church

https://old.bitchute.com/video/Ub3YpEOIsux9/

https://wp.me/piMJL-doy

ግብጽ፤ የኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን ወደ ታሪካዊቷ የቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በሰልፍ ሲሄዱ ሙስሊሞች ቤተሰቦችን እንዲህ አጠቁባቸው

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በግብፅ ዴልታ (ካይሮ አቅራቢያ) በሚገኘው በካሊዩቢያ ክልል ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሰልፍ ሲሄዱ በነበሩት ወቅት ነው በኮፕት ቤተሰቦች ላይ ሙስሊሞች ጥቃቱን የሠነዘሩት።

ቤተ ክርስቲያን ይህን ስያሜ ያገኘችው ድንግል ማርያም ወደ ግብጽ በሄደችበት ወቅት ስላለፈችበት ነው። የቤተ ክርስቲያኑ ታሪክ ከክርስቲያኖች መካከለኛው ዘመን ጀምሮ ነው በአባይ ወንዝ ዴልታ(ካይሮ አቅራቢያ)ላይ በካሊዩቢያ ክልል የሚጀምረው።

የኮፕት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እና ሌሎች እህት ምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በነሐሴ ወር በቅድስት ማርያም ሕይወት ላይ ያተኩራሉ። የፍልሰታ ጾም/ጾመ ማርያም እ..አ ከነሐሴ 7 እስከ ነሐሴ 21 ቀን ነው። የእመቤታችን የዕርገት በዓል ነሐሴ 22 ነው።

ታዲያ ይህን በጣም ቅዱስ የሆነውን ወቅት መርጠው ነው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ሙስሊሞች ብዙ ወጣት ሙስሊም ዘራፊዎች የተሳተፉበት ጥቃትን የፈጸሙት። አንዳንድ ተጎጂ ሴቶች እና ልጆች በአስቸጋሪ ሁኔታ ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል።

በቪዲዮው ላይ ያለው ሰው ‘ለምን’ ሲል ጠየቀ። መልሱ የሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ቃላት ውስጥ ነው። “ዓለም” እሱንም ሆነ እሱን የሚከተሉትን ሁሉ ስለሚጠላ ክርስቲያኖች ስደት እንደሚደርስባቸው በተደጋጋሚ ተናግሯል። ብዙዎች ደቀ መዛሙርቱን ለእግዚአብሔር አገልግሎት እየሰሩ ነው በሚል የተሳሳተ እምነት ገድለው እንደሚሞቱ ተናግሯል።

✞  Myanmar Junta Torches The 129-year-old Assumption Church| የምያንማር ኹንታ ጥንታዊውን ፍልሰታ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን አቃጠለው

https://www.bitchute.com/video/zPAg9pnp4TSv/

💭 ቻን ታር፣ ምያንማር/በርማ፤ የምያንማር ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በምያንማር ወታደራዊ መንግስት ተቃጥሎ ወደመ | ..አ በ1894 .ም ተመሠረተ





At Least 14 Ethiopian Christians Killed by Oromo Muslims | በኦሮሞ ሲዖል ክርስቲያኖች እያለቁ ነው

😇 ገ ብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ ገመድኃኔ ዓለም  😢😢😢 ዋይ ! ዋይ ! ዋይ ! 😠😠😠 ✞✞✞ R.I.P / R.I.F/D.E.P/ ነ ...