Showing posts with label ቅዱስ ሚካኤል. Show all posts
Showing posts with label ቅዱስ ሚካኤል. Show all posts

Friday, November 21, 2025

The Reborn St. Michael's Golden-Domed Monastery of Kyiv, Ukraine

https://rumble.com/v721qww-the-reborn-st.-michaels-golden-domed-monastery-of-kyiv-ukraine.html

https://www.bitchute.com/video/JodUMT09wV7i/

የድንቁ የኪየቭ፣ ዩክሬን ቅዱስ ሚካኤል ባለ ወርቃማ ጣራ ገዳም ዳግም ልደት

😈 በኮሙኒስቶቹ የሶቪየት ቦልሼቪኮች የቅዱስ ሚካኤል ባለ ወርቃማ ጣራ ገዳም መፍረስ

..1919 . የበጋ መጀመሪያ ላይ የቦልሼቪክ (ኮሚኒስት) መንግሥት ከካርኪቭ ከተማ ወደ ኪየቭ ተዛወረ። ሕንፃዎችንና ንብረቶችን ብሔራዊ ማድረግ ጀመሩ።

1930ዎቹ የሶቪየት ታሪክ ጸሐፊዎች ስለ ካቴድራሉ ዘመን የሚታወቁትን ታሪካዊ እውነታዎች ጥያቄ ውስጥ አስገብተዋል። የመካከለኛው ዘመን ሕንፃ ዋና ዋና የመልሶ ግንባታ ሥራዎችን እንዳከናወነ እና የመጀመሪያውን የባይዛንታይን ዘይቤ እንዳልጠበቀ አፅንዖት ሰጥተዋል። በእሱ ምትክ ለዩክሬን ሶቪየት ሶሻሊስት ሪፐብሊክ አዲስ የአስተዳደር ማዕከል አቅደዋል።

የቤተክርስቲያኑ እና ገዳሙ ሕንፃ በተለይ የዩክሬን ባሮክ የሥነ ሕንፃ ዘይቤ እንደሆነ ታውጇል፣ ከአስራ ሁለተኛው/12ኛው ክፍለ ዘመን የባይዛንታይን ዘይቤ ይልቅ። ይህ መደምደሚያ የሶቪየት መንግሥት መላውን ገዳም ለማፍረስ ተበረታቷል። ሁሉም ፕሮፌሰሮች የማፍረስ ህጉን ፈርመዋል፣ ማይኮላ ማካረንኮ ግን አቋሙን ጠብቀው ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ አልነበሩም። በዚህም ምክንያት፣ በ1938 በቶምስክ፣ ሩሲያ ተይዞ በመጨረሻም የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል።

ካቴድራሉ የሄትማን ታላቅነት፣ ፍርስራሽ፣ የኪየቭን ብልጽግና እና አብያተ ክርስቲያናቱን መውደም በ"እግዚአብሔር የለሽ የአምስት ዓመት ዕቅድ" ወቅት አየ። የቅዱስ ሚካኤል የወርቅ-ዶሜድ ገዳም ዘመናዊ ኪየቫኖች በሚለምዱት መንገድ እንደገና እስኪታደስ ድረስ 60 ዓመታት ያህል ፈጅቷል። ቤተክርስቲያኑ በ2013-2014 እንደገና ለእነሱ እንዲቆም ታድሷል። ከዚያም፣ በስምንት/8 ክፍለ ዘመናት ለመጀመሪያ ጊዜ ድንቆቹ የገዳሙ ደወሎች ማንቂያውን ሰሙ፣ ግድግዳዎቹም የክብር አብዮት ተሳታፊዎች የእረፍት እና የመደበቂያ ቦታ ሆኑ።

👏 👏 👏

♰ History does not know the conventional way and does not believe in chance. Everything that happened in the past will definitely respond today. And St. Michael's Golden-Domed Monastery is a monumental confirmation of this opinion.

Founded in the summer of 1108 on the occasion of the victory over the Polovtsians, the church was consecrated in honor of Archangel Michael. He was considered the patron of military affairs - work worthy of princes. The temple was the first among others to receive golden domes and began the tradition of gilding them. It was the domes that suffered the greatest losses in 1240 during the Mongol invasion - the Mongols damaged the cathedral and removed its gilded baths. But this did not prevent the temple from being reborn in full beauty in two centuries.

Demolition of St. Michael’s Golden-Domed Cathedral by Bolsheviks

At the beginning of the summer of 1919 Bolshevik (Communist) government moved to Kyiv from Kharkiv. They started the nationalization of buildings and property.

In the 1930s, Soviet historians called into question the known historical facts regarding the age of the cathedral. They emphasized that the medieval building had undergone major reconstructions and it hadn’t preserved the original Byzantine style. In its place, they planned a new administrative center for the Ukrainian Soviet Socialist Republic.

The cathedral was declared to belong particularly to the Ukrainian Baroque architectural style, rather than to the 12th-century Byzantine style. This conclusion was encouraged by the Soviet government to demolish the entire monastery. All the professors signed the demolition act except for Mykola Makarenko, who stood his ground and refused to do so. As a consequence, he was arrested and eventually sentenced to death in Tomsk, Russia in 1938.

The cathedral saw the hetman's greatness and the Ruin, the prosperity of Kyiv and the destruction of its churches during the "godless five-year plan". It took about 60 years for the St. Michael's Golden-Domed Monastery to be restored in the same way to which modern Kyivans are accustomed. It was restored so that the church could stand up for them again in 2013-2014. Then, for the first time in 8 centuries, the bells of the monastery sounded the alarm, and its walls became a place of rest and hiding for the participants of the Revolution of Dignity.

History does not believe in chance. It creates symbols, and then, century after century, turn by turn, strengthens them. Whether it's a temple wall or a baby surrounded by lambs, those destined to stand up for the people will surely be reborn to fulfil their historic purpose.

😇 'White Ethiopians' Singing Hymn to St. Michael in Ethiopic/ Geez | የቅዱስ ሚካኤል ግዕዝ መዝሙር በነጭ ኢትዮጵያውያን አንደበት

https://www.bitchute.com/video/BZZFo9ay4eXh/

😇 Commemoration of the Archangel Saint Michael- የሕዳር ሚካኤል

Ethiopian Orthodox Tewahedo Church honors Saint Michael (Kidus Mikael); the Angel of mercy; on the 12th of each month of which two of them are great annual feasts of the saint – on Hidar 12 (November 21) and Senie 12 (June 19). His name Michael means “who is like God”.

Saint Michael is one of the seven Archangels, who is always standing besides God’s throne and is honored for defeating Devil at God’s command (Rev.12:7-9).

In addition to the Holy Bible, "Dersane Michael" contains the miracles of St. Michael. Archangel Saint Michael is powerful and the guardian of the souls and fighter against evil. He is often painted in the walls of every Ethiopian Orthodox Tewahedo church followers with a flaming sword and spear, which pierces the devil.

On Hidar / ሕዳር ፲፪/ 12 (November 21):

1. Crowned and became the Arch of the Archangel’s

Saint Michael is one of the seven Archangels, who is always standing besides God’s throne and is honored for leading the army of Holy Angels and defeated Satan and the rebellious angels into Hell. Revelation 12:7 On this day God crowned him with his glory and mercy and become the Arch of the  Archangel's.

2. The Commander of the Lord’s Army

Joshua, the son of Nun, saw him in great glory and was frightened by him and fell on his face to the earth and said to him, "Are you for us, or for our adversaries?" So he said, "No; but as Commander of the army of the Lord... I have given Jericho into your hand, ... and its king." (Joshua 5:13-15, 6:2)

3. The Exodus of Israel from Egypt through the help of the Arch Angle Michael

Exodus 14:19-22:

19 Then the angel of God, who had been traveling in front of Israel’s army, withdrew and went behind them. The pillar of cloud also moved from in front and stood behind them, 20 coming between the armies of Egypt and Israel. Throughout the night the cloud brought darkness to the one side and light to the other side; so neither went near the other all night long.

21 Then Moses stretched out his hand over the sea, and all that night the Lord drove the sea back with a strong east wind and turned it into dry land. The waters were divided, 22 and the Israelites went through the sea on dry ground, with a wall of water on their right and on their left.

23 The Egyptians pursued them, and all Pharaoh’s horses and chariots and horsemen followed them into the sea. 24 During the last watch of the night the Lord looked down from the pillar of fire and cloud at the Egyptian army and threw it into confusion. 25 He jammed[a] the wheels of their chariots so that they had difficulty driving. And the Egyptians said, “Let’s get away from the Israelites! The Lord is fighting for them against Egypt.”

26 Then the Lord said to Moses, “Stretch out your hand over the sea so that the waters may flow back over the Egyptians and their chariots and horsemen.” 27 Moses stretched out his hand over the sea, and at daybreak the sea went back to its place. The Egyptians were fleeing toward[b] it, and the Lord swept them into the sea. 28 The water flowed back and covered the chariots and horsemen—the entire army of Pharaoh that had followed the Israelites into the sea. Not one of them survived.

29 But the Israelites went through the sea on dry ground, with a wall of water on their right and on their left. 30 That day the Lord saved Israel from the hands of the Egyptians, and Israel saw the Egyptians lying dead on the shore. 31 And when the Israelites saw the mighty hand of the Lord displayed against the Egyptians, the people feared the Lord and put their trust in him and in Moses his servant.

Michael, is the commander of the angels, came down from heaven, and rolled back the stone from the mouth of the tomb, and announced the women “Christ is risen from the dead”.

St. Paul observes that the Hebrews “ all our fathers were under the cloud, and all passed through the sea; and were all baptized unto Moses in the cloud and in the sea” (1 Cor. 10:1-4; Rom. 6:3-4; Gal. 3:27).

There is a common ritual practiced by the devotees in order to commemorate, worship and give thanks. Ethiopian traditional bread – Difo Dabo, roasted barley – Kolo in the name of St. Michael are being prepared and shared in the church.

🙏 May the prayer of Archangel Saint Michael be up on us!

አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክርስቲያን | የወፎቹ ዜማ፤ ሰማዩ በጣም የቀረበ ይመስላል

ይልቃል እርሱ❖

ይልቃል እርሱ ከመላእክት

ትሑት ነው አዛኝ ለፍጥረታት

በክብሩ ምድር ትበራለች

ታላቅ ነህ ሚካኤል እያለች

✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞

ማን እንደ እግዚአብሔር ስሙ ነው የከበረ

ያስጨነቀንን በምልጃው የሰበረ

አለቃ የሆነ ለአእላፍ መላእክት

ታማኝ ባለሟል የምንዱባን አባት

ሚካኤል ነው እርሱ ሚካኤል ነው

ያሳደገን በረከት ያደለን

✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞

መጎናፀፊያው እሳት ነበልባላዊ

ከምድር ያይደለ ክቡር ነው ሰማያዊ

አሸናፊ ነው ጠላትን ድል አድራጊ

የእግዚአብሔርን ሕዝብ ከመከራ ታዳጊ

ሚካኤል ነው እርሱ ሚካኤል ነው

ያሳደገን በረከት ያደለን

✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞

ከእግዚአብሔር ዘንድ በተሰጠው ኪዳን

በጥልቅ ያሉትን ይሄዳል ለማዳን

ሺዎች በክንፉ ሺዎችን በአክናፉ

ከእሳት የሚያድን ሸሽጎ በእቅፉ

ሚካኤል ነው እርሱ ሚካኤል ነው

ያሳደገን በረከት ያደለን

✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞

አርምሞ ጽርአትት ሳይኖረው መሰልቸት

የሚያሳርገው ተወዳጁን መስዋዕት

በልዑል ዙፋን በፊቱ በሰጊድ

ማነው ስለእኛ በፅኑ ሚማልድ

ሚካኤል ነው እርሱ ሚካኤል ነው

ያሳደገን በረከት ያደለን

✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞

ህመምተኞች በንቡ የሚፈውሱበት ተዓምረኛው "ንቡ ቅዱስ ሚካኤል" ቤተ ክርስቲያን

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጠላቶቿ የዘር ማጥፋት ጂሃድ ከመክፈታቸው በፊት…

🐝 “ንቡ ሚካኤል” በአዲስ አበባ፡ 'አያት' የሚባለውን ቦታ አለፍ ብሎ በሻሌ ኮረብታ ላይ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ነው። ወደዚህ ቤተክርስቲያን እንዴት እነደመጣሁ ሁሉ አላውቅም፤ ቅዱስ ሚካኤል ነው ያመጣኝ።

የንቡ ቀፎ ቤተክርስቲያኑ ውስጥ ነው ያለው። የንቡም መንጋ ቤተልሔም ውስጥ ገብቶ እስከአሁን ድረስ ሰፍሮ ይገኛል። በቅዳሴ ሰዓትና ታቦት በሚወጣበትም ጊዜ ሁሉ ቤተክርስቲያኑ ውስጥ ንቡ ይወጣል። በንብ የሚነደፍ ከተለያዩ በሽታዎች ይፈወሳል። ንቦቹ ዝም ብለው አይናድፉም፤ የተፈቀደለት ሰው ነው ሊነደፍ የሚችለው። ይሄን እንደሰማሁ በጣም ተደስቼ "ጢናማ ያደረገኝ ቸሩ እግዚአብሔር ይመስገን፤ ዶክተር ካየሁ ሃያ ዓመት ገደማ ሆኖኛል ፥ ግን ሳጥናኤል አገር እየተኖረ ጋኔን መግቢያ ቀዳዳ አያጣምና በቃ ንቦቹ በውስጤ ሊኖር የሚችለውን መርዝ ነቅለው ሊያወጡልኝ ነው ብዬ ቤተክርስቲይኑን መዞር እንደጀመርኩ ከየት እንደመጣ ያላየሁት አንድ ጎረመሳ ልጅ አብሮኝ ይዞር ጀመር(አልፎ አልፎ ቪዲዮው ላይ ይሰማል)“ከየት መጣህ? ትምህርት ቤት የለህም እንዴ? እንዴት ወደዚህ ብዙ ሰው ወደ ሌለበት ቦታ መጣህ?" ብዬ ጠየቅኩት። እርሱም፡ "አይ መንገድ ላይ ከጓደኞቼ ጋር በመኪና መጥተን ተጠፋፋን፣ ከዚያም እኔ ዝም ብዬ ወደዚህ መጣሁ" አለኝ። ትህትና ያለው ስለነበር አመንኩት። ንቦቹ ቢነድፉኝ በማለት ቤተክርስቲያኑን መዞሩን ቀጠልኩ ግን አሁንም አብሮኝ ይዞራል። በቃ ስላልተነደፍኩ ራመድ ብዬ ከአንዲት ሱባኤ ከያዙና ደስ ከሚሉ እናት ጋር ማውራት ጀመርኩ። ስለቤተክርስቲያኑ በይበልጥ ማወቅ ከፈለግክ በጥቅምት ተመልሰህ ና፤ ያኔም ማር ይቆረጣል ፈውስ ነው ይዘህ ትሄዳለህ አሉኝ። እኔም ከምስጋና ጋር በጥቅምት ስለምጓዝ እንደማልችል አሳውቂያቸውና ተሰናብቻቸው ድንቅ የሆነ ቦታ ላይ ካለው የቤተክርስቲያን ግቢ ወጣሁ። አሁንም ያ ጎረምሳ ተከትሎኝ መጣ፤ "እስኪ ባክህ ወደ አያት የሚወሰደው ታክሲ የሚቆምበትን ቦታ አሳየኝ" አልኩት፤ " ቦታውን ካሳየኝ በኋል ሞባይሉን አውጥቶ መደወል ጀመረ። መንገዱ በጣም ጭር ያለ ነው፣ መኪናም ብዙ የለም። በዚህ ጊዜ ከአውቶብስ ማቆሚያው ፊት ለፊት አንድ የስልክ ምሰሶ ላይ ነጭና ጥቁር ቀለም ያለው ቁራ ወደ እኛ አቅጣጫ ሲጮህ ይሰማል። በጣም የሚገርም ነው፤ "ጉሮሮው እስኪወጣ" ድርስ በኃይል ነበር የሚጮኸው። "ምን እያለን ይሆን?” አልኩት ለልጁ፡ በዚህ ሰዓት መልስ ሳይሰጠኝ ፊቱ ሲለዋወጥ አየሁት። በዚህ ጊዘ አንድ ታክሲ ከች አለ። እንደገባሁ ታክሲው በቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ገብርኤል ስዕሎች የደመቀ ነበር። "ዋው! ቅዱስ ሚካኤል በቁራው በኩል ስለሆነ ነገር እያስጠነቀቀኝ ነበር" አልኩ፤ በጣም በመገረምና በመደሰት።

ከሁለት ቀን በኋላ፡ ማታ ላይ ቅዱስ ያሬድ ቤተክርስቲያን አካባቢ ሦስት ቻይናዎች ወደ ዘረጓቸው እጆቻቸው ሞባይላቸውን አብርተው አየሁና "እንግሊዝኛ ትችሉ ይሆን ምን ችግር ገጠማችሁ?” አልኳቸው። እነርሱም በጠራ እንግሊዝኛ "እጃችንን ቢንቢዎችን ልናስነክስ ፈልገን ነው፤ ቢንቢዎች ጎጂ ባክቴሪያዎችን ያጠፉልናል፤ እዚህ አገር አየሩ ቆንጆ ስለሆነ ጤናማ ቢንቢዎች ናቸው" አሉኝ። ቻይኖቹ ትክክል ናቸው፤ በቅድስት ኢትዮጵያ ንቦቹና ቢንቢዎቹ መድኃኒቶቻችን ናቸው፣ አዕዋፋቱና እንስሳቱ ረዳቶቻችን ናቸው። ቸሩ እግዚአብሔር ለሕዝባችን ሁሉንም ነገር በነፃ አዘጋጅቶለት ሳለ፡ ከወጣት እስከ አዛውንቱ ለቀላል በሽታ የፈረንጁን ኪኒንና መርፌ በውድ ገንዘብ ሲሸምት ሳይ በጣም አዝናለሁ።

በአውሬው መዳፍ ሥር የሚሰቃዩትን ወገኖቻችንን የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በዕለተ ቀኑ ይድረስላቸዉ ካሉበት መከራና ስቃይ በምልጃው ያውጣቸው! የእግዚአብሔርን ሕዝብ ከመከራ ታዳጊ ቅዱስ ሚካኤል ነውና የሃገራችን ጠባቂ የሊቀ መልአኩ የቅዱስ ሚካኤል ረድኤት በረከቱ ከሁላችን አይለየን!!!

ተ ዓምረኛው በሻሌ ንቡ ቅ/ሚካኤል እና ሰማዕቱ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን

የእግዚአብሔርን ሥራ በምድር ያደረገውን ታምራት እንድታዩ ኑ” (መዝ. ፵፭፥፰)

🐝 በንብ መንጋ የተከበበው የበሻሌ(ንቡ) /ሚካኤል፣ ቅ/እስጢፋኖስ እና ወአባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ቤተክርስቲያን አመሰራረትና ገቢረ ተዓምራት አጭር መግለጫ፤

ቤተክርስቲያኑ ከመመስረቱ በፊት በቦታው ላይ ሲከናወኑ የነበሩ ልዩ ልዩ ተዓምራት፡-

. ለብዙ ዓመታት ከተለያየ ቦታ ተጣልተው የነበሩ ምዕመናን ቦታው ላይ እየመጡ እርቀ ሰላም ሲፈጽሙበት ኖረዋል፤

. ቤተክርስቲያኑ ከተተከለበት ቦታ ትልቅ የጽድ ዛፍ ላይ የሚወጣው ሙጫ እንደ እጣን ጢስ ሽታ ለብዙ ዓመታት አካባቢውን መዓዛው (ሽታው) ያውድ ነበር፡፡

. በዚሁ ቦታ ላይ ሌሊት ሌሊት የመላዕክት ዝማሬ (ጣዕመ ዜማ) የከበሮ ድምጽ ይሰማ እንደነበረ በዕድሜ የገፉ የአካባቢው አዛውንቶች ተናግረዋል፡፡

. በአካባቢው ከሚኖሩ ምዕመናን መካከል በመልካም ስራቸው የታወቁና ከዘጠና/90 ዓመት በላይ ዕድሜ የነበራቸው እናት የቅዱስ ሚካኤል ታቦት(ጽላት) እንደሚተከል በተደጋጋሚ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ይናገሩ ነበር፡፡

. ቀደም ሲል በእነ አብርሃ ወአጽብሃ ዘመነ መንግሥት አካባቢ ጀምሮ ከተለያየ አካባቢ የሞቱ አባቶች አስከሬናቸው እየመጣ ሥርዓተ ቀብር ሲፈጸምበት የቆየ እና በተለያየ ጊዜ የቀስተ ደመና ብርሃን በመቃብሩ ላይ ይታይ እንደነበር በአካባቢው የሚኖሩ በዕድሜ የገፉ አዛውንቶች በግልጽ መስክረዋል፡፡ ዛሬም መቃብሩ በግልጽ ይታያል፡፡ ይህ ሁሉ ታሪክ ሲከናወን ከቆየ በኋላ እግዚአብሔር የፈቀደው ጊዜ ሲደርስ በአካባቢው ከሚኖሩ በዕድሜ ከገፉ አዛውንቶች መካከል በአንድ አርሶ አደር ምዕመን አማካኝነት በእግዚአብሔር ፈቃድ በተደጋጋሚ ራዕይ ተገልጾላቸው ያርሱበት የነበረውን ይዞታቸውን መሬት ለዚህ ታቦት መትከያ ቤተክርስቲያን እንዲሰራ መሬት በመስጠት አሁን በሚገኘው መቃኞ ቤተክርስቲያን ግንቦት 12 ቀን 2001 .ም ታቦቱ ሊገባ ችሏል፡፡

በቤተመቅደሱ ስለሚገኘው የንብ መንጋ አገባብ (አመጣጥ)

😇 እግዚአብሔር አስቀድሞ ቦታውን ስለመረጠው፡-

. ሕዳር ፲፪/12 ቀን ፳፻፪/2002 .ም የቅዱስ ሚካኤል በዓል ሲከበር በዋዜማው ሊቃውንቱ በአገልግሎት ላይ እንዳሉ ማለትም ሕዳር ፲፩/11 ቀን ፳፻፪/2002 .ም ከቀኑ 900 ሰዓት ገደማ ከምስራቅ አቅጣጫ የንብ መንጋ መጥቶ የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚገኝበት በመንበሩ ውስጥ ገብቶ ካደረ በኋላ በነጋታው ታቦቱ ወጥቶ በሚከበረበት ጊዜ ንቡ ከመንበሩ ወጥቶ እንደ ደመና ረቦ ካሉት ምዕመናን ጋር ታቦቱን ዙሮ አክብሯል፡፡ በዕለቱም ይህን አስደናቂ ታምር ያዩና የተመለከቱ ምዕመናንም በከፍተኛ ድምጽ እግዚአብሔርን አመስግነዋል፡፡

. ሕዳር ፲፩ /11ቀን ፳፻፬/2004 .ም የድንግል ማርያም ዕለት ካህናቱ ቅዳሴ ገብተው በሚቀድሱበት ጊዜ ቅዱስ ወንጌል ሲነበብ የንብ መንጋ መጥቶ ከቤተክርስቲያኑ ጉልላት ላይ የመስቀል ምልክት ሰርቶ ከሰፈረ በኋላ ከቀኑ አስራ አድን/1100 ሰዓት ላይ ተነስቶ ቤተክርስቲያኑን ዙሮ ወደ ቤተልሔም ውስጥ ገብቶ እስከአሁን ድረስ ሰፍሮ ይገኛል፡፡

. ታህሳስ ፱/9 ቀን ፳፻፬/ 2004 .ም ከቀኑ ዘጠኝ/900 ሰዓት የንብ መንጋ መጥቶ ከቤተክርስቲያኑ ጎን ላይ ከሰፈረ በኋላ ከቀኑ አሥራ አንድ ሰዓት ተኩል/ 1130 ተነስቶ ቤተክርስቲያኑን ዙሮ ወደ ግብር ቤት ገብቶ እስከአሁን

ድረስ ሰፍሮ ይገኛል፡፡

. ታህሳስ ፲፱/19 ቀን ፳፻፭/2005 .ም የቅዱስ ገብርኤል ዕለት ካህናት ቅዳሴ ገብተው በሚቀድሱበት ጊዜ ቅዱስ ወንጌል ሲነበብ የንብ መንጋ መጥቶ በሴቶች መግቢያ በር ወደቤተክርስቲያኑ ከገባ በኋላ በቀጥታ ወደ ቤተመቅደሱ ውስጥ ገብቶ በአጎበሩ ላይ ሰፍሯል፡፡ ይህ በቤተክርስቲያናችን ላይ ያለው የንብ መንጋ ማሩ ተቆርጦ በተለያየ ጊዜ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ተሰጥቶ ከአገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ በጉበት፣ በካንሰር፣ በኪንታሮት፣ በስኳር፣ በአስም፣ በጨጓራ፣ በኩላሊት፣ በደም ግፊት፣ በኤች አይ ቪ፣ ሽባዎች፣ አይነስውራን፣ አፈ ዲዳዎወች፣ መስማት የተሳናቸው፣ በጭንቀትና በልዩ ልዩ በሽታ የታመሙ ሰዎች ማሩን በልተው ጸበሉን ጠጥተው እምነቱን ተቀብተው ከበሽታቸው ተፈውሰው ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡ እንዲሁም ለብዙ ዓመታት ልጅ አጥተው የነበሩ ሰዎች (መካኖች) በአንድ ጊዜ ሁለት ልጆች መንታ እንዲሁም በአንድ ጊዜ ሶስት ልጆች መንታ ወልደው

ታቅፈው መጥተው ጥምቀተ ክርስትናቸውን በዚሁ ቤተክርስቲያን እንዲፈፀም ማድረጋቸውና ሌሎች በዚህ አነስተኛ ጽሁፍ ሊገለፁ የማይችሉ በርካታ ገቢረ ተዓምራትና ፈውሶች እስከአሁኗ ሰዓት እየተደረጉ ናቸው፡፡

ክብርና ምስጋና ለአምላካችን ለልዑል እግዚአብሔር ይሁን አሜን፡፡

😇 በእግዚአብሔር ፈቃድ በንቦቹ የተደረጉት ተዓምራት በከፊል

. ሕዳር ፲፪/12 ቀን ፳፻፪/2002 .ም የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል ታቦቱ ወጥቶ በሚከበርበት ጊዜ ከቤተመቅደሱ ያለው ንብ ወጥቶ ታቦቱን አክብሯል፡፡

. ፳፻፫/2003 .ም የስቅለት በዓል ሲከበር ንሴብሆ እየተባለ በሚዘምርበት ጊዜ ንቡ ወጥቶ ቤተክርስቲያኑን ዙሮ ገብቷል፡፡

. መጋቢት ፲፪/12 ቀን ፳፻፬/2004 .ም የቅዱስ ሚካኤል ወርሃዊ በዓል ቅዳሴ እየተቀደሰ ሳለ የቤተመቅደሱ ንብ ከመንበሩ ላይ የመስቀል ምልክት ሰርቶ (ሰፍሮ) ታይቷል፡፡

. ሕዳር ፲፩/11 ቀን ፳፻፭/2005 .ም ንቡ ለመጀመሪያ ጊዜ የገባበትን ዕለት ለማስታወስ ከቀኑ 400 ሰዓት ላይ ንቡ ወጥቶ ቤተክርስቲያኑን ዙሮ ገብቷል፡፡

. ፳፻፭/2005 .ም ፀሎተ ሐሙስ የሕጽበተ እግር ጸሎት ሲከናወን የመቅደሱ ንብ ወጥቶ ፀበሉ ላይ ሰፍሮ (ረቦ)ታይቷል፡፡

. ፳፻፮/2006 .ም እሁድ የሆሳዕና በዓል ሲከበር ሆሳዕና በአርያም እየተባለ እየተዘመረ ዑደት በሚደረግበት ጊዜ ብዙ ምዕመናን ባለቡት የቤተመቅደሱ ንብ ወጥቶ ዞሮ ገብቷል፡፡ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይገባል፡፡ ለዘላለሙ አሜን፡፡

📦 በቤተክርስቲያኑ ላይ የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚነግስበት ቀናት፤

. ሕዳር ፲፪/12፣ ጥር 12፣ ግንቦት 12 ቅዳሴ ቤቱ፣ ሰኔ 12 ቀን የመልዓኩ የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በየዓመቱ ታቦቱ ወጥቶ ይነግሳል፡፡

. ጥቅምት ፲፯/17 እና ጥር ፩/1 ቀን የሰማዕቱ የቅዱስ እስጢፋኖስ ዓመታዊ በዓል ታቦቱ ወጥቶ ይነግሳል፡፡

. ታሕሳስ ፲፰/18 እና ሐምሌ ፳፮/26 ቀን የጻድቁ አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ዓመታዊ በዓል ታቦቱ ወጥቶ ይነግሳል፡፡ በእነዚህ የንግስ በዓላት ላይ ከቤተመቅደሱ የተቆረጠው ማር ለመድኃኒትነት ይሰጣል፡፡

😇 የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት፣ የቅዱስ እስጢፋኖስ እና የጻድቁ አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን አማላጅነት ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን ፡፡

😇 የገናናው መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ጥበቃው አይለየን፣ በጸሎቱ ይማረን።

Saturday, July 19, 2025

In Syria, Orthodox Church of St. Michael Burned and Looted by Muslims

 

https://www.bitchute.com/video/wTKde9MP0mux/

https://rumble.com/v6we6hi-in-syria-orthodox-church-of-st.-michael-burned-and-looted-by-muslims.html

 😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

 ♰ በሶሪያ የኦርቶዶክስ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሕንፃ በሙስሊሞች ተቃጥሎ ተዘረፈ

ከሦስት ቀናት በፊት እ... ጁላይ 16 ቀን 2025 በሶሪያ መንደር አስ ሱራ አል ካቢራ የአንጾኪያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሆነው የቅዱስ ሚካኤል ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተቃጥሎ ተዘርፏል።

የሶሪያ የሰብአዊ መብቶች ታዛቢ ቡድን እንደገለጸው፣ በቤተክርስቲያኑ ላይ የተፈፀመው ጥቃት የሲቪል ቤቶችን መውደም፣ የመኖሪያ ሕንፃዎችን በማቃጠል እና ከፍተኛ ዘረፋዎችን ያካተተ ነው።

ለጥቃቱ ተጠያቂ የሆነው የታጠቀው ቡድን የሱኒ አረብ አል-ሻይታት ጎሳ አባላትን ያቀፈ መሆኑን ገልጿል። በእራሳቸው የይገባኛል ጥያቄ መሰረት፣ የታጣቂዎቹ አላማ በአስ-ሱራ አል-ካቢራ መንደር ላይ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግና ክርስቲያኖችን መጨፍጨፍና ማባረር ነው።

የአሸባሪው የሶሪያ ፕሬዝደንት አህመድ አል-ሻራ ኃይሎች ክርስቲያኖችን (እና ሌሎች አናሳ ሀይማኖቶችን) አገሪቱን ጥለው እንዲሄዱ ለማስፈራራት እየሞከሩ ነው። “ኢስላማዊው ዓለም” የተፈጠረው በእንደዚህ ዓይነቱ ዲያብሎሳዊ ድርጊት ነው።

😇 ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከሰማያት በግርማ ወርዶ አሸባሪዎቹንና ገዳዮቹን ኤዶማውያኑን እና እስማኤላውያኑን ባፋጣኝና በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅቷቸው ይደር! የገናናው መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ጥበቃው አይለየን፣ በጸሎቱ ይማረን። አሜን! ❖❖❖

♰ On July 16, 2025, in the Syrian village of As-Sura al-Kabira, the Orthodox Church of St. Michael, belonging to the Antiochian Orthodox Church, was set on fire and looted.

According to the Syrian Observatory for Human Rights, the attack on the church was accompanied by the destruction of civilian homes, the burning of residential buildings, and widespread looting.

The armed group responsible for the attack stated that it consisted of members of the Sunni Arab Al-Shaitat tribe. According to their own claims, the militants’ goal is to establish full control over the village of As-Sura al-Kabira by Expelling or killing Christians.

Human rights activists note that the nature of the attack – which included the burning of an Orthodox church and the destruction of civilian homes—may indicate a religious motivation. The actions of the group may have been aimed at increasing pressure on the Christian and Druze communities in the region.

Local sources report that the village of As-Sura al-Kabira has come under the control of the armed faction from the Al-Shaitat tribe.

It is also noted that St. Michael’s Church is located in a settlement that had already suffered destruction during the civil war. In particular, in 2014 the village briefly fell under the control of factions linked to former Islamist coalition leader Ahmed al-Sharaa (Abu Mohammad al-Julani) of Jabhat al-Nusra.

The recent escalation of conflict in the al-Suwayda Governorate has led to dozens of deaths and injuries, as well as the mass displacement of civilians. The situation in the area is described as extremely unstable.

Earlier, the UOJ reported that in Syria, leaflets calling for the killing of Christians had appeared on church doors.

The Mar Michael Church, a modest stone structure with deep roots in local tradition, has stood as a spiritual and cultural landmark in Al-Sura al-Kabira for generations. More than just a house of worship, it served as a gathering point for community events and a symbol of resilience in a region long known for its religious and ethnic diversity.

“This church is not made of stones,” Father al-Jut wrote. “It is built on faith — faith that still lives in our hearts. And we will rebuild it.”

The burning of Mar Michael Church follows weeks of intensifying violence in Suwayda province, where clashes between Druze militias, tribal armed groups, and government forces have pushed security in the region to the brink of collapse. While much of the media attention has focused on urban centers like Suwayda city, this attack highlights the growing vulnerability of rural and minority communities caught in the widening storm of violence.

Ahmed Al-Sharaa’s forces are trying to terrorize the Christians (and other religious minorities) into abandoning the country. This kind of diabolic action is how “the Islamic world” was created.

😇 May the Archangel Michael descend from heaven in glory and destroy the terrorists and murderers, the Edomites and the Ishmaelites, with a fiery sword in one night! Michael the Archangel, defend us in battle, be our protection against the wickedness and snares of the devil. May God rebuke him we humbly pray; and do thou, O Prince of the Heavenly host, by the power of God, cast into hell Satan and all the evil spirits who prowl about the world seeking the ruin of souls. Amen!❖❖❖



Luciferian Agent PM of The Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia Again Used the Language of Genocide

https://www.bitchute.com/video/48xFHBUk706F/ https://rumble.com/v72xiju-luciferian-agent-pm-of-the-fascist-oromo-islamic-regime-of-ethiopia...