Showing posts with label ቅድስት ማርያም. Show all posts
Showing posts with label ቅድስት ማርያም. Show all posts

Wednesday, October 1, 2025

Ethiopia St. Mary Church Scaffolding Collapse Kills at Least 36 People | Another 'Ireecha' Blood Sacrifice?

https://www.bitchute.com/video/lUdp4QaiqNyo/

https://rumble.com/v6zqigi-ethiopia-st.-mary-church-scaffolding-collapse-kills-at-least-36-people-iree.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

በሸዋ 'አረርቲ' በምትባለዋ ከተማ በቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ላይ በደረሰው አደጋ በትንሹ የ፴፮/36 ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ሕይወት አለፈ | ሌላ 'ኢሬቻ' የደም መስዋዕት?

ያም ሆነ ይህ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችን ላይ ጀነሳይድ ተፈጽሟል፣ እየተፈጸመም ነው! የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ለሃገረ ኢትዮጵያ ባርነትንና ሞትን ይዘው ነው የመጡት። ይህን እያንዳንዱ ንጹሕ ክርስቲያን አዘውትሮ በግልጽ ያወሳው ዘንድ ግዴታው ነው!

🧕 በቅድስት ማርያም/ጊሸን ማርያም ዕለት?! በሰይጣናዊው ኢሬቻ የመስዋዕት በዓል ዕለት?!

ከመስቀል ደመራ ሰባት ቀናት በኋላ

ኡራኤል እሁድ መስከረም ፳፪/22፡ ፪ሺ፱/2009 .ምን እናስታውሳለንን?

ደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ኢሬቻ አሳዛኝ የጣዖት በዓል እልቂትስ? የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በቢሾፍቱ ሆራ መከስከስ?

በአጠቃላይ ቤተ ክርስቲያን፣ በአንድ በኩል፣ “እስላማዊት ኦሮሚያ” በሚለውና በሌላም በኩል፣ “እምነቱ ዋቄፈና የኾነ፣ መገለጫውን እሬቻ ያደረገና እሴቱን የሚጠብቅ መንግሥት” በሚለው ወገን እንደ ጋራ ተቀናቃኝ ተቆጥራ በተለያዩ አካሔዶች አስከፊ ጫና እየተደረገባት እንዳለ ተዘግቧል፤ እኒህ ብዙኀኑን የማይወክሉ ጠርዘኞች፣ “ከኦርቶዶክስ የጸዳች ኦሮሚያ” በሚል ተወራራሽ መርሕ፣ በቤተ ክርስቲያን ላይ ስልታዊ ግንባር እንደፈጠሩና በሕዝብ ቆጠራውም ፍጹም የበላይነትን ለመቀዳጀት አልመው እየተንቀሳቀሱ እንደኾነ በመረጃዎቹ ተጠቁሟል፡፡

ክርስቲያናዊ ሕይወታችንን በተቻለው አጋጣሚ ዓይን አውጥተው ወደ ባሕላዊነት ለመለወጥ የዲያብሎስ ወኪሎች ተግተው እየሠሩ ነው። ነጠብጣቦቹን እናገናኝ፦ የአዲስ ዓመት፣(ደርግ ይህን በዓል ለማጥፋት ሞክሮ ነበር) መስቀል (ዩኔስኮ ቅርስ እንዲሆን የመደረጉ ተንኮል) ፣ ከጥቂት ቀናት በኋላ ጣዖታዊው የኢሬቻ በዓል የመስቀል በዓልን እንዲተካ ለማድረግ እየተሞከረ እንደሆነ፣ የቆሼ አደጋ፣ በረመዳን ወቅት ኢትዮጵያውያን በሊቢያ እና በለንደን መሰዋታቸው፤ እንዲሁም ከሳዑዲ ጋኔን ተሞልተው ኢትዮጵያ እንዲገቡ መደረጋቸው ወዘተ.

[ሕዝቅኤል 2031]

ቍርባናችሁን በምታቀርቡበት ጊዜ ልጆቻችሁን ለእሳት በመዳረግ# እስከ ዛሬ ድረስ በጣዖቶቻችሁ ሁሉ እየረከሳችሁ ናችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ታዲያ የእኔን ሐሳብ እንድትጠይቁ ልፍቀድላች ሁን? በሕያውነቴ እምላለሁ እንድትጠይቁኝ አልፈቅድም፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።”

✞ Makeshift scaffolding set up at a church in Ethiopia collapsed Wednesday, killing at least 36 people and injuring more than 200, state media said. The incident occurred at around 7:45 a.m. local time in the town of Arerti, about 40 miles east of capital Addis Ababa, when a group was visiting for an annual Virgin Mary festival.

District police chief Ahmed Gebeyehu said: "The number of dead has reached 36 and could increase more", adding "more than 200 people have suffered injuries" and were receiving treatment at a local hospital.

Some people remained under the rubble.

He said some of the more seriously hurt were taken to hospitals in the capital.

Images showed a mess of collapsed wooden poles, with crowds gathering amid the dense debris.

Other pictures appeared to show the outside of the church where scaffolding had been precariously constructed.

A government statement shared by EBC expressed condolences, and added that "safety must be given priority."

Health and safety regulations are virtually non-existent in Ethiopia, Africa's second most populous nation, and construction accidents are common.

The sprawling country is a mosaic of 80 ethnic groups and has one of the world's oldest Christian communities.

Its predecessor, the Axumite Empire, declared Christianity the state religion in the fourth century.

Another Human Sacrifice In Witchcraft Ritual, on The Annual Feast day of The Blessed Virgin Mary – and on the eve of the Satanic Oromo Ireecha festival?

In 2016, 55 people were sacrificed in a stampede triggered by clashes between police and demonstrators at the Satanic Ireecha festival in Debrezeit or Bishoftu town where in 2019 Ethiopian Airlines Boeing 737 Dreamliner Flight wemt Down, Killing All 157 On Board.

The 911 Code

The crash occurred a span of 9 months, 11 days before the anniversary of the founding of Ethiopian Airlines: 9 Months, 11 Days.

When that particualr blood sacrifice occured, the genocidal Oromo Prime Minister of Ethiopia Abiy Ahmed had been in office for 11 months, 9 days:11 Months, 9 Days

"Prime Minister Abiy Ahmed" = 119 (Full Reduction)

Ethiopia celebrates New Year’s Day on September 11th, or 9/11

Eternal rest grant unto them, O Lord, and let perpetual light shine upon them. May the souls of all the faithful departed, through the mercy of God, rest in peace. Amen.

Posted on March 10, 2019, Ethiopian Airlines Flight Goes Down, Killing All 157 On Board

No survivors in Ethiopian Airlines Boeing 737 crash near Addis Ababa

This crash occurred on March 10th in Ethiopia March tenth & Ethiopia = 47

The flight number was 302

302 represents 32 in numerology

"Crash" = 32 (Reverse Full Reduction)

The 32nd Prime number is 131

"Tenth of March" = 131 (English Ordinal)"Ritual human sacrifice" = 131 (Reverse Full Reduction)

This crash occurred on a date with a Life Lesson number of 25(3) + (10) + 2+0+1+9 = 25

The 25th Prime number is 97

Ethiopian & Plane crash = 97 & 52

Today’s date also has Full numerology of 52(3) + (10) + (20) + (19) = 52

Ethiopian Airlines was founded on a date with 97, 52, and 25 numerology:(12) + (21) + (19) + (45) = 97, (12) + (21) + 1+9+4+5 = 52, 1+2 + 2+1 + 1+9+4+5 = 25

This crash is heavily-related to the LionAir Flight 610 crash from October 29th of last year, which was a span of 133 days ago:133 Days

Monday, September 29, 2025

Britainistan: A woman Gang-Raped by Group of Men at St Mary's Church's Churchyard in Oxfordshire


https://www.bitchute.com/video/PGsgvPJhXOHP/

https://rumble.com/v6zm9d8-britainistan-a-woman-gang-raped-by-group-of-men-at-st-marys-churchs-churchy.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😔 በብሪታኒያዋ የኦክስፎርድሻየር ባንበሪ ከተማ የቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ግቡ ውስጥ አንዲት ሴት በወንዶች ቡድን ተደፈረች

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 The woman, who is in her 30s, was attacked in the churchyard of St Mary's and the surrounding area of Banbury town centre in the early hours of Sunday morning, Thames Valley Police said.

The force is appealing for a woman who tried to stop the attack and help the victim come forward.

Detective Sergeant Mark Personius said they do not have a description of the "good Samaritan" but encouraged the person to contact police as she might have "vital information that can help us piece together what happened".

"This is a horrific crime and Thames Valley Police is conducting a thorough investigation to identify the offenders," DS Personius added.

"The town centre would have been busy on a Saturday night into the early hours of a Sunday morning, therefore, I would also appeal to anyone else who saw or heard anything in the area between about 12am and 2.30am this morning to come forward."

He said a scene watch is in place at the church to enable the force to carry out forensic examinations.

Officers have also been instructed to carry out house-to-house and CCTV inquiries.

🎵 Mozart 'Requiem' - 'Dies Irae'

St Mary's Church, Banbury. Performance by Banbury Choral Society

Rainbows/ Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት 'Rainbow' in Ethiopic = “The Belt of Mary” ❖

St Mary's Church is an exquisite Georgian building, completed in 1797 to replace an earlier medieval church on the same site. It is the largest Georgian church in England and among the largest from any period. The medieval building it replaced was, however, even larger! It is the only Grade I listed building in Banbury.

The Churchyard behind Jonathan Swift's Book Gulliver's Travels

St Mary's has an unusual claim to literary fame. It was in the churchyard here that the author Jonathan Swift was inspired to name the hero of his novel Gulliver's Travels after he saw the name Gulliver on several monuments.


It has been confirmed that there is no known ancestral lineage between world-famous singer and songwriter Taylor Swift and the former Dean of Saint Patrick's Cathedral, Jonathan Swift. Despite Taylor's grandfather and great grandfather both being named 'Dean Swift,' it is not in honour of the legendary satirist.

🥴 What patterns do you see? / ምን አይነት ቅጦች እናያለን?

😔 Nashville: ‘Mohamed Mohamed’ Raped Unconscious Woman Outside Church Before She Died

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/nashville-mohamed-mohamed-raped.html

https://rumble.com/v6xrafk-nashville-mohamed-mohamed-raped-unconscious-woman-outside-church-before-she.html

https://www.bitchute.com/video/AHVHCjXuBHUY/

😔 በአሜሪካዋ ናሽቪል ቴኒሲ አንዲት የአካለ ጉዳተኛ እና ንቃተ ህሊና ላይ ያልነበረች ምስኪን ሴት ቤተክርስቲያን ውጪ ‘መሀመድ መሀመድ’ በተሰኘ የሰላሳ ዘጠኝ/39 ዓመት መሀመዳዊ ከደፈረች በኋላ ሕይወቷ አለፈ።

😔 A man in his 60s was allegedly raped outside of a church in the early hours of the morning.

Here We Go: Another Ethiopian Arrested on Suspicion of Sexual Assault in Londonistan

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/here-we-go-another-ethiopian-arrested.html

https://rumble.com/v6woafw-here-we-go-another-ethiopian-arrested-on-suspicion-of-sexual-assault-in-lon.html

https://www.bitchute.com/video/YD3uCXKhIRyc/

😔 ያው እንግዲህ በለንደን ውስጥ በፆታዊ ጥቃት ተጠርጥሮ የተያዘ ሌላ ኢትዮጵያዊ

የሜትሮፖሊታን ፖሊስ እንዲህ ብሏል፤ ምንም ቋሚ አድራሻ የሌለውና የ፴፪/32 እድሜ ያለው ብሩክ ደሳላኝ እሮብ ጁላይ 23 የስልሳ ዓመቱን ሰው ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት አጥቅቷል በሚል የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተከሷል። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

በኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ሤራ፣ ምን ተንኮል ተጠንስሷል፤ ጃል?! ይህ ሁሉ ዜና ያለምክኒያት?! አይመስለኝም!

THREE Austrian Nuns Escape Nursing Home to Return to their convent near Salzburg (City of Mozart) | It's A Sign of The Times

ሦስት የኦስትሪያ ሴት መነኮሳት ወደ ቀደመው ገዳማቸው ሊመለሱ ከአረጋውያን ቤት አምልጠዋል | ይህ የዘመን ምልክት ነው።



https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/three-austrian-nuns-escape-nursing-home.html

https://www.bitchute.com/video/sYglY5pAg7aa/

https://rumble.com/v6z0tiq-three-austrian-nuns-escape-nursing-home-to-return-to-convent-its-a-sign-of-.html

🔥Lightning Strike Causes Large Gas Explosion In Oxfordshire



Saturday, September 20, 2025

The Power of The Cross | በመስቀለ ኢየሱስ/ጼደንያ ሰማዩ ላይ መስቀል

መስከረም ፲፣ ፳፻፲፰ ዓ.

'በሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ”(በኢትዮጵያ አቅጣጫ)ከጥቂት ሰዓታት በፊት የመስቀል አጥር ጸሎት በማደርግበት ወቅት...

ዛሬ መስቀለ ኢየሱስ ነው ፣ ክቡር መስቀሉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣበት እና የእመቤታችን በዓልም፡ “ጼደንያ” ነው።

Friday, August 22, 2025

On Saturday, August 9th. 2025, I Was Lucky to See an Apparition of Virgin Mary on the Full Moon

https://rumble.com/v6xxktw-on-saturday-august-9th.-2025-i-was-lucky-to-see-an-apparition-of-virgin-mar.html

https://www.bitchute.com/video/o7f09Q6GkQ1P/

🌕 ፆመ ፍልሰታ፣ ቅዳሜ ነሐሴ ፫/3 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .ሙሉ ጨረቃ ላይ የቅድስት እናታችን ድንግል ማርያምን መገለጥ በማየቴ እድለኛ ነበርኩ።

😲 ድንቅ ተዓምር እኮ ነው፤ ልክ በደብረዘይት እና በ'ቱሉ ቦሎ' ቅድስት ማርያም እና መቀነቷ በታዩባቸው ቀናት ነበር ለእኔም ጨረቃዋ ላይ የታየችኝ። የካሜራው ምስል በደንብ ላያሳይ ይችላል፤ በማነሳበት ወቅት ግን የቅድስት ማርያም ፊት ገጽታ በሙሉዋ ጨረቃ ላይ እየተነጠቀ ሲታየኝ ነበር።

🧕 Beautiful Rainbow Cloud Iridescence over Ethiopia: A Sign from St. Mary

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/beautiful-rainbow-cloud-iridescence.html

🧕 በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ያማረ የማርያም መቀነት ደመና ፥ የቅድስት ማርያም ምልክት በፆመ ፍልሰታ

🧕 A Week after Devestating Storms + Floods, The Virgin Mary + Rainbow Apparition in Ethiopia, Testified by Muslims

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/a-week-after-devestating-storms-floods.html

https://rumble.com/v6x9vl2-a-week-after-devestating-floods-st.-mary-rainbow-apparition-in-ethiopia-tes.html

https://www.bitchute.com/video/ON2bDoGw3qKh/

👉 Courtesy: https://www.youtube.com/@triangel07

ተዐምር ነው ማርያም ናት ዝናቡን ያስቆመችልን የደብረዘይት ሙስሊሞች በመገረም መሰከሩ”

🧕 እንደ ኢትዮጵያ ካሌንዳር ዛሬ የወሩ መግቢያ ነሐሴ ፩/1 ልደታ ነው። በተጨማሪ ጾመ ልደታ የሚጀምርበት ዕለትም ነው።

🌕 The word “August” brings two things to the Orthodox Christian mind, one of them being the Moon. The other one is the Dormition (Assumption) of the Mother of God, one of the great feasts of the Eastern and Oriental Orthodox Churches that takes place in August, 15/ 22.

Though it might be easy to reject lunar lore as mere superstition, we cannot deny that the moon captures our imagination.

The Moon is associated with the three greatest mysteries of life: birth, love and death. The moon “is born” and “dies” again each month, following a never-ending cycle: waxing, full moon, and waning. For a night it completely disappears from the sky and then it pops up again in the form of a thin crescent.

[Revelation 12:1]❖

“And a great sign appeared in heaven: a woman clothed with the sun, with the moon under her feet, and on her head a crown of twelve stars."

The moon under her feet represents her dominion and victory over her enemies. Then finally clothed with the sun. This is an important woman! This is the Queen of Heaven!

Orthodox Feast Day Context

🧕 The Feast of the Dormition:

August 15th marks the Dormition, or "falling asleep," of the Virgin Mary, a major feast in the Orthodox Church.

🌕 August Moon:

The month of August brings to mind both the moon and the Dormition, creating a timely opportunity for contemplation of Mary's spiritual significance and the contrast between the temporary full moon and her eternal nature.

In the Orthodox tradition, the "The full Moon" is a spiritual symbol representing the Mother of God's grace and glory, often invoked in relation to the Feast of the Dormition on August 15th / 22nd , when her radiant "light knows no decay" unlike a waning moon. This imagery connects to biblical descriptions of the "woman clothed with the sun" standing on the moon, symbolizing her queenship and victory, and highlights the contrast between the temporary nature of the moon and the eternal fullness of Mary's grace and glory.

The term “Dormition” (Greek Koímēsis or Kimisis, “falling asleep”) is used instead of the word “death.” The Catholics prefer to call it “the Assumption of Mary.”

Perhaps Mary appears reborn or resurrected after her death because archetypal figures cannot really die. Even if that happens, their death does not last for long. You see, the moon insists on traveling endlessly in its celestial cycles. Much like Mary, it temporarily “dies” only to make a powerful comeback in our lives...

As the moon at its full she shines. The blessed Mary is said to be the full moon, because in every way perfect. The moon is imperfect when a half-moon, because it is stained or horned. But the glorious Virgin neither in Her birth had any stain, because sanctified in Her mother's womb, guarded by angels, nor in Her days had She the horns of pride. Hence, She shone fully and perfectly. She is said to be light because She dispels the darkness.

🌕 The Moon is a holy place, an Orthodox place.

But not everyone knows that there are places on the moon named after Orthodox saints.

The modern system of naming lunar craters, "seas" (dark lowlands), and mountain ranges dates to 1651, when the Jesuit astronomers Giovanni Battista Riccioli and Francesco Maria Grimaldi published a detailed map of the Moon based on telescopic observation. Riccioli was responsible for naming the topographic features; perhaps surprisingly, he mostly avoided religious references. The "seas" he gave allegorical or poetic names such as "Sea of Tranquility"; the craters he named for famous astronomers. Riccioli's overall system has been maintained to this day, although explorers, aviation pioneers, and cosmonauts joined astronomers as approved eponyms for craters. Official lunar terminology is currently regulated by the International Astronomical Union (IAU), a very strict and conservative bureaucratic organization fond of secular history and ancient mythology, but with a strong bias against "living" religions, especially Christianity.

Given this history, it is perhaps surprising that there are any lunar features named for Orthodox saints, but in fact there are six. Three of them are named for pre-Schism Western saints, and three for saints of the East. Although this symmetry was not intended by the selenographers, it may perhaps be considered providential.

There are in fact craters named "Mary" and "Donna", the latter being a form of "Madonna".

👉 Continue reading...


ፍልሰታ ለማርያም (ኪዳነ ምሕረት) – ነሐሴ ፲፮ ፥ የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ

https://wp.me/piMJL-dqv  (ይህን ጦማሬን ሉሲፈራውያኑ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር አብረው ለጊዜው አዘግተውታል)

😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ - በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡

ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ”ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡

በዚሁ በነሐሴ ፲፮ ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድፍ።

😇 የእመቤታችን አማላጅነቷ አይለየን አሜን

😇 In 1924, Stalin's Communists Blew Up Church Of The Assumption Of Virgin Mary In Georgia

https://wp.me/piMJL-dqA (ይህን ጦማሬን ሉሲፈራውያኑ ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር አብረው ለጊዜው አዘግተውታል)

https://rumble.com/v5by3vt-in-1924-stalins-communists-blew-up-the-church-of-assumption-of-virgin-mary-.html

💭 ... 1924 .ም የኢ-አማንያኑ ሕወሓቶች አባትና የትውልደ ጆርጂያው ስታሊን ኮሙኒስቶች በጆርጂያ ዋና ከተማ ትብሊሲ አቅራቢያ በማምኮዳ ገዳም ውስጥ የሚገኙትን እነዚህን ውብ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዕርገት ቤተክርስቲያን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን አወደሙ።

... 2006 . ብቻ ነበር የወላዲተ አምላክ እናት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እድሳት የተጠናቀቀው ፣ ይህም መነኮሳት ወደ እሱ አገልግሎት እንዲመለሱ አስችሏቸዋል።

አዎ! በሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ተመልምለው ስዊዘርላንድ ውስጥ ሥልጠና ያደረጉት እነ ጆሴፍ ስታሊን እና ቭላዲሚር ኢሊች ሌኒን በሲዖል ውስጥ እየተቃጠሉ ነው።

በሃገራችንም በክርስቲያኑ ሕዝባችን እና በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከእነ ሌኒን እና ስታሊን የማይተናነስ ብዙ ግፍና መከራ ያመጡት ጭፍሮቻቸው፤ እነ ኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ ሀሰን + ስብሀት ነጋ(ስታሊን)፣ ደብረ ሲዖል ገ/ሚካኤል (ሊኒን)፣ ጌታቸው ረዳ (ትሮትስኪ) ፣ አብዮት አህመድ አሊ (ሂትለር)አባቶቻቸውን እነ ሌኒንን ተከትለው ወደ ገሃነም እሳት ይጣሉ ዘንድ ግድ ነው። እነዚህ አረመኔዎች በጭራሽ ለንስሐ የሚበቁ አይደሉም። ጌታቸው ረዳ እና ደብረ ሲዖል ሰሞኑን የጀመሩት ድራማ ልክ ስታሊን፣ ሌኒን እና ትሮትስኪ ሲሠሩት ከነበረው ድራማ ጋር በጣም የሚመሳሰል ነው። ሕዝባችን ተገቢውን ትኩረት አግኝቶ ስለእርሱ ብቻ መነጋገርና ማሰብ ሲገባን እስከ ሁለት ሚሊየን ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨፍጭፈውና አስጨፍጭፈው ያለ ሃፍረትና ይሉኝታ ብቅ እያሉ ሰው ስለ ሕወሓት፣ ሻዕቢያ፣ ፋኖ፣ ቄሮ እና ኦነግ ላይ ብቻ እንዲጠመድ ብሎም የጀነሳይዱን ጉዳይ ቀስበቀስ እንዲረሳ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ እነዚህ ቆሻሾች፤ እነርሱን ለተጠያቂነትና ለፍርድ ለማቅረብ አንድ ሰው ብቻ እንደሚበቃ ልተረዱትም። እግዚአብሔር አምላክ ሞትን እስኪመኟት ድረስ እንቅልፍ እንደሚነሳቸው አላውቁም። ከንቱዎች!

ታች እንደሚነበበው የሩሲያው ሊቀ ጳጳስ ዲሚትሪ ስሚርኖቭ ስለ ሊኒን ይህን ብለዋል፤ "ለእሱ፣ ስሚርኖቭ እንዳሉት፣ ሌኒን "ከሂትለር የበለጠ ተንኮለኛ/አረመኔ" ነበር ምክንያቱም "ሂትለር ህዝቡን በተሻለ ሁኔታ ይይዝ ነበር"

አዎ! እነ አፈወርቂ፣ ደብረ ሲዖል፣ ስብሀት ነጋ፣ ጌታቸው ረዳ፣ አብዮት አህመድና አጋሮቻቸው እንዲያውም ከሂትለር እና ከሌኒን በይበልጥ የከፉ፤ "ሕዝባቸውን" ከውጭ ጠላት ጋር ሆነው ያለማቋረጥ የሚጨፈጭፉ፣ የሚያስርቡና በባርነት የሚሸጡ የዓለማችን ቍ. ፩ ተንኮለኞች/አረመኔዎች ናቸው።

😈 ስታሊን እና ሌኒን በሲኦል ውስጥ፡- ኮሚኒስቶች በጆርጂያ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ሲቃጠሉ በሚያሳዩ ሥዕሎች ተገልጸዋል።

በምዕራብ ጆርጂያ ሱጁና ውስጥ በሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚታዩ ደማቅ ሥዕሎች ላይ ዓይኑን የሚመለከት ማንኛውም ጎብኚ ሊያስደንቅ ይችላል።

አንዱ፤ በገሃነም ነበልባል ውስጥ ከተቃጠሉ የተለያዩ ኃጢያተኞች መካከል የኮሙኒስት ሶቪየት ሕብረት መስራች ቭላድሚር ሌኒን ሦስት መላእክትን ወደ ፍርድ ሲጥሉት ሲማፀን የሚያሳይ ግልጽ መግለጫ ነው።

ምስሉ በቅርቡ በትብሊሲ ካቴድራል ውስጥ በጆሴፍ ስታሊን ምስል ላይ በተነሳው ግርግር የተነሳ በብርሃን ላይ ከወጡት የሶቪዬት መሪዎች በርካታ ሥዕሎች አንዱ ነው።

ዴቪት ኪዳሼሊ በ1990ዎቹ የሱጁና ቤተ ክርስቲያንን የውስጥ ክፍል ሥዕል ከሠሩ የሰዓሊዎች ቡድን አንዱ ነበር፣ ጆርጂያ ከ70 ዓመታት አምላክ የለሽ የሶቪየት አገዛዝ በኋላ ነፃነቷን ካገኘች በኋላ ብዙም ሳይቆይ። አይከን/ሰዕል ሰዓሊው ለሪኤፍኤ/አርኤል የጆርጂያ አገልግሎት እንደተናገረው የሌኒን ምስል “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን መስዋዕትነት ያስከፈለ እና የህብረተሰቡን እድገት ያደናቀፈ” ያለውን የፖለቲካ ሥርዓት አምላክ-አልባነት ያሳያል።

በካውካሰስ ተራሮች ሃገር በጆርጂያ ውስጥ ባሉ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ግልጽ የሆኑ የፀረ-ሶቪየት ሥዕሎች ተጨማሪ ምሳሌዎች አሉ።

በትብሊሲ ምስራቃዊ ዳርቻ በምትገኝ በመነኩሴ ገብርኤል ኡርጌባዴዝ በተሰየመ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በ1965 .ም በቲብሊሲ በተካሄደው ሰልፍ ላይ ኡርጌባዴዝ የቭላድሚር ሌኒን ግዙፍ የፕሮፓጋንዳ ፖስተር በእሳት ያቃጠለበትን ታዋቂ ታሪካዊ ተቃውሞ ያሳያል። መነኩሴው በ1995 .ም ላይ አርፈው እ... 2012 የቅድስናን ወይም የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅተዋል።

ሌላ የፖለቲካ-ሃይማኖታዊ ሥዕል ከመጀመሪያው በጥቂቱ ተስተካክሏል። በትብሊሲ አቅራቢያ በሚገኘው በሩስታቪ ካቴድራል ውስጥ ያለው የግድግዳ ሥዕል ሌኒንን ከሚያሳየው የሱጁና ሥዕል ጋር ተመሳሳይ ነው ፣ ነገር ግን የጆርጂያውን ስታሊንንም ያጠቃልላል።

የቀድሞዋ ኮሚኒስት አገር ጆርጂያብቻ አይደለችም አርቲስቶቿ የቀድሞ መሪዎቻቸውን ወደ ምሳሌያዊ ገሃነም የጣሉት። ሞንቴኔግሮ ውስጥ፣ ማንነቱ ያልታወቀ የፍሬስኮ ሰዓሊ የዩጎዝላቪያውን ጆሲፕ ብሮዝ ቲቶን በፖድጎሪካ የትንሳኤ ቤተክርስቲያን ውስጥ ከሶሻሊስት አማልክት ካርል ማርክስ እና ፍሪድሪክ ኤንግልስ ጋር ጥፋት ሲደርስበት አሳይቷል።

አንድ ከፍተኛ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቄስ ቭላድሚር ሌኒንን "ከአዶልፍ ሂትለር የሚበልጥ ተንኮለኛ" ብለውታል እና ዛሬ የሊኒንን ሥራዎች ጽንፈኝነትና አክራሪነት ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ደግፈዋል።

ሊቀ ጳጳስ ዲሚትሪ ስሚርኖቭ፣ ከጦር ኃይሎች እና ከሕግ አስከባሪዎች ጋር የቤተ ክርስቲያን ግንኙነት ኃላፊ፣ በቃለ ምልልሱ ላይ እንደተናገሩት የሌኒንን ጽሑፎች ጠለቅ ብለው ማጥናት የቦልሼቪክ መሪን በተመለከተ የኅብረተሰቡን እምነት በእጅጉ ሊለውጥ ይችላል ብለዋል ። "

የሶቪየት ባለሥልጣናት በሥልጣን ላይ በቆዩባቸው አሥርተ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖትን ያለ ርኅራኄ በማፈን፣ የቤተ ክርስቲያንን ንብረቶቸን ወስደዋል እንዲሁም ቅዱሳን ቦታዎችን በማፍረስ ብዙ የቤተ ክርስቲያን ባለ ሥልጣናት በቁጭት እንዲመለከቱ አድርጓቸዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ ሌኒኒዝም፣ ሶሻሊዝምን የሚያራምድ የኮሚኒስት ርዕዮተ ዓለም እና “የወዝ አደር አምባገነንነት” የሃይማኖት ዓይነት መሆኑን ገልፀው የሌኒን ሥራዎች መፈተሽ ቅን ምእመናኑ ለእሱ ያላቸውን አመለካከት አይነካም ብለዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ የሩስያ ከተሞች ሌኒንን ጨምሮ በየቦታው ከሚገኙት ምስሎች እና የቦታ ስሞች መወገድ አለባቸው ብለው ስላመኑበት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በጀርመን የተደረገውን የሂትለርን ስም ከሕዝብ ቦታዎች ለማጥፋት የተደረገውን ጥረት ጠቅሰዋል።

ሊቀ ጳጳስ ስሚርኖቭ አክለው እንዳሉት፣ ሌኒን "ከሂትለር የበለጠ ተንኮለኛ" ነበር ምክንያቱም "ሂትለር ህዝቡን በተሻለ ሁኔታ ይይዝ ነበር"

አዎ! በሃገራችንም የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ እየፈጸሙት ያለውን ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ግፍና ወንጀል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ባፋጣኝ መቀልበስ ግድ ነው። ለዚህም ከተጠያቂነት ለማምለጥ የእነ ሌኒንና ትሮትስኪን ድራማ በመስራት ላይ ያሉትን የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ ልሂቃን በእሳት መጥረግ ግድ ነው። ተፈርዶባቸዋል! የትም ማምለጥ አይችሉም!

አሁን ባፋጣኝ ከሉሲፈራውያኑ የማተለያ ርዕዮተ ዓለሞች የጸዳ/የራቀ ሃይማኖታዊ-ፖለቲካዊ ፓርቲ መሥርቶ ማጠናከር እና ኢትዮጵያም እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋ ዘንድ የሕዝብ ክርስቲያኑ ትግል መጧጧፍ አማራጭ የለውም። 'ዲሞክራሲ' ቅብርጥሴ እንኳን ለእኛ የትም ዓለም አይሠራም።

ምናባዊም ቢሆን በእኔ በኩል ከጥቂት ወራት በፊት፤ “የኢትዮጵያ ክርስቲያን ፓርቲ (ኢክፓ)” የሚል ፓርቲ መስርቻለሁ፤ ዋና ዓላማውም “የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊት ሪፓብሊክን” መመሥረት ነው የሚሆነው። ሌላ ምንም አማራጭ አይኖርም! ተጨማሪ ሕዝብ ሳያልቅና ጊዜ ሳናባክን በቀጥታ በዚህ ላይ መሥራት ይኖርብናል።

Historic St. Mary Church Survives Fire Storm in Hawaii | ተዓምረ ማርያም በፍልሰታ



Miracle of Mary during The Fast of the Ascension

የተከበረ፣ የሚያስደንቅ! በዙሪያዋ ያለው ነገር ሁሉ ጥቁር እና በጭስ የተሸፈነ ነው፣ ቤተክርስቲያኗ ግን ምንም ሳትበላሽ እና ሳትጎዳ ቅልጭ ብላ ትታያላች። የመስታወት መስኮት እንኳን፣ በቤተክርስቲያኑ ዙሪያ ያለው ሳር እንኳን ያልተነካ፣ የለመለመ እና አረንጓዴ ነው! ዋዉ!!!

♱ Egypt: Muslims Attack Coptic Christian Families Heading to a Procession In The Historic St. Mary's Church

https://old.bitchute.com/video/Ub3YpEOIsux9/

https://wp.me/piMJL-doy

ግብጽ፤ የኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን ወደ ታሪካዊቷ የቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በሰልፍ ሲሄዱ ሙስሊሞች ቤተሰቦችን እንዲህ አጠቁባቸው

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

በግብፅ ዴልታ (ካይሮ አቅራቢያ) በሚገኘው በካሊዩቢያ ክልል ታሪካዊ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሰልፍ ሲሄዱ በነበሩት ወቅት ነው በኮፕት ቤተሰቦች ላይ ሙስሊሞች ጥቃቱን የሠነዘሩት።

ቤተ ክርስቲያን ይህን ስያሜ ያገኘችው ድንግል ማርያም ወደ ግብጽ በሄደችበት ወቅት ስላለፈችበት ነው። የቤተ ክርስቲያኑ ታሪክ ከክርስቲያኖች መካከለኛው ዘመን ጀምሮ ነው በአባይ ወንዝ ዴልታ(ካይሮ አቅራቢያ)ላይ በካሊዩቢያ ክልል የሚጀምረው።

የኮፕት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እና ሌሎች እህት ምሥራቃውያን ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በነሐሴ ወር በቅድስት ማርያም ሕይወት ላይ ያተኩራሉ። የፍልሰታ ጾም/ጾመ ማርያም እ..አ ከነሐሴ 7 እስከ ነሐሴ 21 ቀን ነው። የእመቤታችን የዕርገት በዓል ነሐሴ 22 ነው።

ታዲያ ይህን በጣም ቅዱስ የሆነውን ወቅት መርጠው ነው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ሙስሊሞች ብዙ ወጣት ሙስሊም ዘራፊዎች የተሳተፉበት ጥቃትን የፈጸሙት። አንዳንድ ተጎጂ ሴቶች እና ልጆች በአስቸጋሪ ሁኔታ ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል።

በቪዲዮው ላይ ያለው ሰው ‘ለምን’ ሲል ጠየቀ። መልሱ የሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ ቃላት ውስጥ ነው። “ዓለም” እሱንም ሆነ እሱን የሚከተሉትን ሁሉ ስለሚጠላ ክርስቲያኖች ስደት እንደሚደርስባቸው በተደጋጋሚ ተናግሯል። ብዙዎች ደቀ መዛሙርቱን ለእግዚአብሔር አገልግሎት እየሰሩ ነው በሚል የተሳሳተ እምነት ገድለው እንደሚሞቱ ተናግሯል።

✞  Myanmar Junta Torches The 129-year-old Assumption Church| የምያንማር ኹንታ ጥንታዊውን ፍልሰታ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን አቃጠለው

https://www.bitchute.com/video/zPAg9pnp4TSv/

💭 ቻን ታር፣ ምያንማር/በርማ፤ የምያንማር ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በምያንማር ወታደራዊ መንግስት ተቃጥሎ ወደመ | ..አ በ1894 .ም ተመሠረተ





Monday, August 18, 2025

Beautiful Rainbow Cloud Iridescence over Ethiopia: A Sign from St. Mary

https://rumble.com/v6xquxs-beautiful-rainbow-cloud-iridescence-over-ethiopia-a-sign-from-st.-mary.html

https://www.bitchute.com/video/mkNy1t19nRVx/

🧕 በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ ያማረ የማርያም መቀነት ደመና ፥ የቅድስት ማርያም ምልክት በፆመ ፍልሰታ

🧕 ቅዳሜ ነሐሴ ፫/3 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .(ሙሉ ጨረቃ) ፣ የማርያም መቀነትደመና ፣ ብርቅዬ እይታ ፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ፸/70 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና 'ቱሉ ቦሎ' በምትባለዋ ከተማ ታየ። ደመናው የጽዮን ቀማትን ሠርቷል፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እምነት ተከታዮች የቅድስት ማርያም ምልክት ሆኖ የሚታየው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ ፍጹም ቀለማት ናቸው። ኢትዮጵያ ውስጥ ቀስተ ደመና ቅድስት ማርያም መቀነት በመባል ይታወቃል።

የመጀመሪያው የአክሱማውያን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ አግድም ሰንሰለቶች ያሉት ባለ ሦስት ቀለም ነው። ቀለማቱን የአገሪቱን መሬት፣ ሰላምና ተስፋ፣ ጥንካሬና መስዋዕትነትን ያመለክታሉ። አዎ! በጋላ-ኦሮሞ ወደር-የለሽ የጭፍጨፋ፣ ማፈናቀል፣ መደፈርና አፓርታይድ ጂሃድ ለሚሰቃዩት የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነዋሪዎችለውጥ” የሚለው እዚህ ላይ ይሠራል።

ለሃገረ ኢትዮጵያ ሞትን፣ ባርነትን እና መጥፎ ዕድልን ይዘው የመጡት እንደ 'ቱሉ ቦሎ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ራያ ቅብርጥሴ' የመሳሰሉ አጋንንታዊ የቦታ መጠሪያዎች ስም ባፋጣኝ መለወጥ አለባቸው። ታላቁ አፄ ዮሐንስ አራተኛ ለከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ ይህን እንዲያደርጉ ሲወተውቷቸው ነበር።

🧕 ሐሙስ ነሐሴ ፩/1 ቀን፣ ፳፻፲፯/2017 .(ልደታ) - የእመቤታችን የዕርገት ጾም አንደኛ ቀን ፥ የአረማውያን ጋላ-ኦሮሞ የጥንቆላና የጥንቆላ ማዕከል በሆነችው በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ የማርያም መገለጥ ተከሰተ።

የማርያም መቀነት ደመና ብዙ ጊዜ መንፈሳዊ እና ምሳሌያዊ የተስፋ፣ መልካም እድል እና መለኮታዊ መገኘት ትርጉሞችን ይይዛል። መልካም ዕድልን የሚያመለክት እና አወንታዊ ውጤቶችን የሚያመጣ እንደ አወንታዊ ምልክት ተደርጎም ይቆጠራል። አንዳንዶች እንደ መላእክት ምልክት ወይም ማበረታቻ የሚሰጥ ከፍተኛ ኃይል አድርገው ይተረጉማሉ።

የማርያም መቀነት ደመና እና በሰማይ ላይ ያሉ የብርሃን ብልጭታዎች ሁሉም የመላእክቱ ዓለም የተለመዱ ምልክቶች ናቸው።

👉 የማርያም መቀነት ደመና ከብዙ መንፈሳዊ ትርጉሞች ጥቂቶቹ እነሆ፡-

  • ተስፋ

  • ዕርገት

  • መለኮታዊ መገኘት

  • የሕይወት ኃይል ጉልበት

  • ቃል ኪዳን

  • ማለቂያ የሌለው እምቅ

  • መንፈሳዊ ተነሳሽነት

  • መስፋፋት

  • መረጋጋት እና ስምምነት

  • መንፈሳዊ ግንኙነት

  • ለውጥ

  • ወደ መንፈስ ዓለም በሮች

  • ከመንፈሳዊ መሪዎች እና ከመላእክቶች ጋር መግባባት

  • በገነት ካሉ ተወዳጅ ሰዎች የተላከ መልእክት

  • ክሪስታል ንቃተ-ህሊና

  • ወደ ክሪስታልላይን ፍርግርግ መድረስ

  • የቀስተ ደመና ብርሃን አካልን ማንቃት

  • መንፈሳዊ ድጋፍ

  • ማረጋገጫ

🧕 On Saturday August 9th. 2025 (Full Moon), a Rainbow Cloud, a rare sight, was seen in Tulu Bolo -- a city located about 70 kilometers South of the capitol Addis Ababa. The Cloud formed The Colors of Zion, the perfect colors of the original Ethiopian green-yellow-red national flag, seen as a sign from St. Mary by Ethiopian Orthodox Christians. In Ethiopia, Rainbow’s are known as St. Mary’s Belt.

The original Axumite Ethiopian flag is a tricolor consisting of green, yellow, and red horizontal stripes. The colors symbolize the nation's land, peace and hope, and strength and sacrifice respectively.

🧕 On Thursday August 7th, 2025 – on the first day of The Fast of the Assumption of St. Mary -- a Marian apparition occurred in the town of Debre Zeyit (Mount of Olives) or Bishoftu, the heathen Galla-Oromo capital of witchcraft and sorcery.

👉 All this occurs during the ongoing Christian genocide and:

Tsome Filseta: The Fast of the Assumption of St. Mary

Filseta is one of the seven canonized fasts of the Tewahdo church, which is observed as a remembrance of the fast the apostles held in passion of witnessing the falling asleep and assumption of Saint Maryam (Mary). It covers the period from the 1st to the 15th of Nehasie (August 7-22). Filseta literally means movement in the Ge’ez language, and is used to refer to St. Mary’s assumption.

Rainbow cloud iridescence, also known as cloud iridescence, often carries spiritual and symbolic meanings of hope, good luck, and divine presence. It's considered a positive omen, suggesting good fortune and promising positive outcomes. Some interpret it as a sign of angels or a higher power offering encouragement.

Rainbows, clouds, and sparkles of light in the sky are all common signs from the Angelic realm.

👉 Here are some of the many spiritual meanings of Rainbow Clouds:

  • Hope

  • Ascension

  • Divine Presence

  • Life Force Energy

  • Promise

  • Infinite Potential

  • Spiritual Initiation

  • Expansion

  • Serenity and Harmony

  • Spiritual Connection

  • Transformation

  • Gateways to the Realms of Spirit

  • Communication from Spiritual Guides and Angels

  • A Message from Loved Ones in Heaven

  • Crystalline Consciousness

  • Accessing The Crystalline Grid

  • Activating the Rainbow Light Body

  • Spiritual Support

  • Validation

🧕 A Week after Devestating Storms + Floods, The Virgin Mary + Rainbow Apparition in Ethiopia, Testified by Muslims

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/a-week-after-devestating-storms-floods.html

https://rumble.com/v6x9vl2-a-week-after-devestating-floods-st.-mary-rainbow-apparition-in-ethiopia-tes.html

https://www.bitchute.com/video/ON2bDoGw3qKh/

👉 Courtesy: https://www.youtube.com/@triangel07

ተዐምር ነው ማርያም ናት ዝናቡን ያስቆመችልን የደብረዘይት ሙስሊሞች በመገረም መሰከሩ”

🧕 እንደ ኢትዮጵያ ካሌንዳር ዛሬ የወሩ መግቢያ ነሐሴ ፩/1 ልደታ ነው። በተጨማሪ ጾመ ልደታ የሚጀምርበት ዕለትም ነው።

😇 ከየረር + የካ ተራሮች ዋሻ ሚካኤል ጋር እናናበው!

ይህ ተዓምር እንደ ተጨማሪ ማስጠንቀቂያ ሊወሰድ ይገባዋል፤ ያኔ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በዚህችው በደብረ ዘይት ከተማ እንዲከሰከስ ሲደረግ ምልክቱን ማየት ነበረብን። በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት ከሃዲዎች ሁሉ ገና ብዙ ጉድ ይጠብቃቸዋል። በተጨማሪም እሬቻ ቅብርጥሴ እና እነዚያ የሉሲፈር ባንዲራዎች ባፋጣኝ ካልተወገዱ እሳቱም ገና ከሰማይ ይወርዳል። ዋ! ! !



After Ethiopia, The Antichrist States of Turkey & UAE Are Now Massacring 'non-Arabs' in Sudan

https://rumble.com/v70wp0w-after-ethiopia-the-antichrist-states-of-turkey-and-uae-are-now-massacring-n.html https://www.bitchute.com/video/...