Showing posts with label Nigeria. Show all posts
Showing posts with label Nigeria. Show all posts

Monday, December 29, 2025

Hit The Trail: Two 'Foreign Nationals' Die in Boxing Champ Anthony Joshua Car Crash in Nigeria

https://www.bitchute.com/video/8H8cdsiI8vm8/

https://rumble.com/v73m3py-hit-the-trail-two-foreign-nationals-die-in-boxing-champ-anthony-joshua-car-.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😔 ዱካውን ይምቱ፤ ብሪታኒያው የቦክስ ሻምፒዮን አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ የመኪና አደጋ ሁለት 'የውጭ ዜጎች' ሞቱ

😔 Two foreign nationals were killed in a car crash involving Anthony Joshua in Nigeria - as footage shows how the boxing star came within inches of death.

The boxing champion, 36, was on his way to see family when the Lexus SUV he was travelling in the back of smashed into a stationary truck shortly after 11am today on the Lagos-Ibadan expressway in Makun.

Images of the SUV's crumpled wreckage were released by Nigerian officials, while a Mitsubishi believed to be part of Joshua's convoy sat undamaged just yards away.

Five people were involved in the collision, with photos revealing how the vehicle was completely destroyed, with the car's doors ripped out and the roof smashed out of place.

Footage posted online earlier show the former heavyweight world champion shirtless and looking dazed as he sat in the wrecked vehicle among shattered glass.

But while two of the five people involved in the collision died, Joshua miraculously cheated death and was later seen in the front seat of an emergency vehicle speaking to officials.

The Ogun State Government confirmed the two fatalities were 'foreign nationals'. 'Preliminary reports indicate that two male foreign nationals died on the spot,' they said. 'Their remains have since been deposited at the Livewell Morgue in Sagamu.'

It is understood that Joshua was seated behind the driver, along with another passenger, when the crash occurred. His security detail followed behind the Lexus.

Authorities said the SUV is believed to have been travelling 'beyond the legally prescribed speed limit' and lost control while making 'an overtaking manoeuvre', before crashing into a truck parked on the side of the road.

🥴 Why Trump is Suddenly Interested in Nigerian Christians: Tiffany is Married to a Lebanese from Nigeria

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/12/why-trump-is-suddenly-interested-in.html

https://www.bitchute.com/video/gTiY82qkMCIJ/

https://rumble.com/v73lsgy-trumps-sudden-interest-in-nigerian-christians-tiffany-is-married-to-a-leban.html

🥴 ትራምፕ በድንገት በናይጄሪያ ክርስቲያኖች ላይ ፍላጎት ያላቸው ለምንድን ነው? ሴት ልጃቸው ቲፋኒ ከናይጄሪያ የመጣውን ሊባኖሳዊ ኦርቶዶክስ ክርስቲያንን እንድታገባ ተደረገች። ለአፍሪካውያን ክርስቲያኖች አስበው ሳይሆን፣ ከበስተጀርባው ሌላ ሰይጣናዊ ሤራ ስላለ ነው።

Why Trump is Suddenly Interested in Nigerian Christians: Tiffany is Married to a Lebanese from Nigeria

https://www.bitchute.com/video/gTiY82qkMCIJ/

https://rumble.com/v73lsgy-trumps-sudden-interest-in-nigerian-christians-tiffany-is-married-to-a-leban.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

ትራምፕ በድንገት በናይጄሪያ ክርስቲያኖች ላይ ፍላጎት ያላቸው ለምንድን ነው? ሴት ልጃቸው ቲፋኒ ከናይጄሪያ የመጣውን ሊባኖሳዊ ኦርቶዶክስ ክርስቲያንን እንድታገባ ተደረገች። ለአፍሪካውያን ክርስቲያኖች አስበው ሳይሆን፣ ከበስተጀርባው ሌላ ሰይጣናዊ ሤራ ስላለ ነው።

ሉሲፈራውያኑ ቆሻሻውን ሰዶማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በኢትዮጵያ ስልጣን ላይ ባወጡት በዓመቱ ወደ አዲስ አበባ ተልካ የነበረችው የፕሬዝደንት ትራምፕ ሌላው ሴት ልጅ ኢቫንካ ትራምፕም የክርስቶስ ተቃዋሚውን አይሁድ አሜሪካዊ ያሬድ ኩሽነርን እንድታገባ ተደርጋለች።

'የአብርሃም ስምምነት' በኢቫንካ ትራምፕ እና ባሏ ያሬድ ኩሽነር + የናይጄሪያ ጉዳይ በቲፋኒ ትራምፕ እና ባሏ ሚካኤል ቡሎስ በኩል። ሤራቸው ሰይጣናዊ ነው!

እስራኤል ዘ-ስጋ ከቀናት በፊት ለሶማሊ ላንድ እውቅና መስጠቷ ለሶማሌዎች አስባ ሳይሆን፣ ድጋፍ ከምትሰጠው ከአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጋር በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ (ታቦተ ጽዮን) ዙሪያ እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጠላውን እየሠራች ስለሆነች ነው። 

ታቦተ ጽዮን በደማቸው እና መቅኒያቸው ውስጥ በተቀበረባቸው ክርስቲያን አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ እኅቶቻችን እና ወንድሞቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱ፣ ማስራቡ እና መድፈሩ እስራኤል ዘ-ስጋን ጨምሮ የመላው ዓለም፣ የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ዋና ተልዕኮ ነው። ይህን ተልዕኮ በእጅ አዙር ያስፈጽሙልናል የሚሏቸውን ጋላ-ኦሮሞዎችን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ (የአፍሪቃው ቀንድ) አስገቧቸው። ከዚያም ከመካከላችን እንደ ኢህአፓ፣ ሻዕብያ እና ሕወሓትን የመሳሰሉ ራስ-ጠል ኢ-አማኒያንን አደራጁ። ፍሬውን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው።  

ከአሥራ ሦስት ዓመታት በፊት አንስቶ፤ “ኢትዮጵያ ተከብባለች!” እያልኩ በደጋጋሚ እንዳስጠነቅቅ ስደረግ ነበር።

👉 ሉሲፈራውያኑ ከብልጽግና እና ሕወሓቶች ጭፍሮቻቸው ጋር አብረው ያዘጉትን ጦማሬን እዚህ ያገኙታል፦

ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!

https://enochabraham70.wixsite.com/addisethiopia/post/ኢትዮጵያ-ተከብባለች-አዎን-ከሁሉም-አቅጣጫ

😮 ገና አሁን ማየቴ ነው፤ ያንባቢዎች ቁጥር እየጨመረ የመጣውን ይህን የብሎገር ጦማሬንም በዚህ መልክ በማጥቃት ላይ ናቸው፣ ይህንንም ለማዘጋት ምን ዓይነት ሰበባኛ ፎቶ ነገር ልከውበት ይሆን? ጎብኝዎች ከየት እንደሆኑ የሚያሳየኝ ፕሮግራም ላይ ከኢትዮጵያ (ጋምቤላ) እንደሆነ ብቻ ነው ቁጥሩን አሳንሶ የሚያሳየው። ቆሻሻው ግራኝ እና የሜዲያ አብዮት ጠባቂዎቹ የራሱ ያልሆኑትን የኢትዮጵያውያን ሜዲያዎችን ለመቆጣጠር፣ ለማፈን እና ለማዘጋት የማያደርገው ነገር የለም። ከዚህም አንዱ የሕንዱን ጠቅላይ ሚንስትር ሞዲን ማሻሸትና ሹክ ማለት ነው። ጉግል፣ ዩቲውብ፣ ማይክሮሶፍት ወዘተ በመሪነት ደረጃ የሚያገለግሉት አጥባዊ የሕንድ ብሔርተኛ የሆኑት ሕንዳውያን ናቸው። ለዚህም ነው በተለይ ዩቲውብን በሙሉ የወረሩት የሕንድ ሜዲያዎች መሆናቸውን የምናየው። ይህ ትልቅ ቅሌትና ወንጀልም ነው!

👹 እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ለክርስቲያኖች እና ለአፍሪካ ሕዝቦች ያላቸው ጥላቻ ከምናስበው በላይ ነው።

👉 ፕሮቴስታንት ቸርች = የኤሳው ቸርች 👈

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

🛑 እንደተለመደው፤ 👉 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)👈 የሚለውን የሉሲፈራዊውን ጆርጅ ሄገልን ዲያሌክቲክ በመከተል

🛑 Few recognize Trump’s family ties to Nigeria. His daughter Tiffany is married to a Lebanese from Nigeria, and their wedding was officiated by a Nigerian Pastor.

🏴 Unholy alliance: Edomite West + Ishmaelite East (ESAU & Ishmael)

Abraham Accord via Ivanka Trump and Husband Jared Kushner + Nigeria Affair via Tiffany Trump and Husband Michael Boulos

Abraham Accord = Ishmael + Esau Accord

👉 Protestant Church = Church of Esau 👈

  • The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👹 Nigerian witchcraft caught on CCTV camera in Lagos State

🛑 Tiffany Trump's Arab Father-in-law Massad Boulos Meets Black Hitler, aka Genocidal Abiy Ahmed

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/tiffany-trumps-arab-father-in-law.html

https://rumble.com/v6z4nvs-tiffany-trumps-arab-father-in-law-massad-boulos-meets-black-hitler-aka-geno.html

https://www.bitchute.com/video/xAFzUtvKaiQe/

🛑 ሉሲፈራውያን በጭራሽ ሊታደግ የማይችሉውን የእነርሱን ክፉ አሻንጉሊት ለማዳን እየሞከሩ ነው፤ የቲፋኒ ትረምፕ የአረብ አማች ማሳድ ቡሎስ ከዘር አጥፊው ጥቁር ሂትለር ከአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በአዲስ አበባ ተገናኘ፤።

'የአብርሃም ስምምነት' = እስማኤል + ኤሳው ስምምነት

👹 Luciferians trying to salvage the unsalvageable evil Puppet of theirs: Tiffany Trump's Arab father-in-law Massad Boulos Meets Genocidal Black Hitler, aka Abiy Ahmed Ali PM of the Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

👹 The genocidal PM of the fascist Galla-Oromo Islamic Regime of Ethiopia, Black Hitler's aka Abiy Ahmed's and all his allies' and babysitter's fate is war more brutal than this, worse than death!

President-elect Donald Trump appointed two of his in-laws to prominent diplomatic roles that could shape his foreign policy in his second term.

Last year, Trump nominated Charles Kushner, the father-in-law of Ivanka Trump, as U.S. ambassador to France. Meanwhile, Massad Boulos, the Lebanese-American father-in-law of Tiffany Trump, was appointed as senior adviser on Arab and Middle Eastern affairs.

Massad Boulos described Hezbollah's endorsed presidential candidate in Lebanon as a "friend" in comments to the Associated Press earlier this year, and was reportedly previously involved with Christian Lebanese parties allied with Hezbollah's political wing.

Boulos, a billionaire with significant business interests in Muslim-ruled Nigeria (heads the billion-dollar SCOA Nigeria conglomerate in West Africa), and strong connections to various political factions in Lebanon, was a key emissary to Arab American voters during the presidential campaign. His close ties to the Trump family and new position set him up to be a central figure in postwar efforts for regional peace.

Rising to the pinnacle of one’s career is not a mean feat. Becoming the chief executive officer of any organization, let alone a multinational firm, or by implication, a multi-dimensional company, is an achievement worth celebrating. It is even more legendary when the subject is internationally connected and has enduring links with notable figures, especially America’s President-elect, Donald John Trump, and is thriving without an iota scandal. Mr. Massad Boulos, the Chief Executive Officer of SCOA Nigeria, is that one person.

Born a Lebanese in 1971 to a Greek Orthodox family in Kfaraakka, Koura, Boulos has over the years, while growing, and through career trajectory, acquired three more national identities including American, French and Nigerian. These have projected to the category of international personalities, looked upon as fostering world peace and coexistence.

His name, which translates to Paul to the Apostle, in Arabic, betrays his religious inclination, but his close-knitted relationship with Arab Muslims and other Muslims of the world further cements his open minded attitude towards humanity even as he categorically and vigorously campaigned for Former President Trump.

He famously took Trump to a prominent Lebanese restaurant in Dearborn, a city known for its majority Arab American population, where Trump promised "peace in the Middle East."

Boulos joined a Middle East team with ardent supporters of Israel — real estate developer Steve Witkoff, who was appointed as special envoy to the region, and Mike Huckabee, an evangelical hardliner and Trump’s nominee for U.S. ambassador to Israel.

Charles Kushner, a convicted felon who received a pardon from Trump at the end of his first term, is likely to play a pivotal role in engaging with the French government. France is a key partner in enforcing the ceasefire in Lebanon and a vital ally in countering Iran’s nuclear ambitions.

Trump’s children are not expected to take on official roles in the second administration. Jared Kushner, Trump’s son-in-law, and Donald Jr., Trump’s oldest son, are offering behind-the-scenes advice during the transition.

"Playing the woman card" is a phrase, popularized during the 2016 US election when Donald Trump accused Hillary Clinton of using her gender for political advantage.

😈 Trump's Son-In-Law Jared Kushner Says American Jews 'Safer' In Saudi Arabia Than US Colleges

https://www.bitchute.com/video/sVMk0T1R1W8O/

😈 የትራምፕ አማች ያሬድ ኩሽነር አሜሪካዊያን አይሁዶች ከአሜሪካ ኮሌጆች ይልቅ በሳውዲ አረቢያ 'ደህንነታቸው የተጠበቀ ነው' ሲል ተናግሯል። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

Revelation 12: The Woman and the Dragon | ራእይ ፲፪፤ ሴቲቱና ዘንዶው

https://www.bitchute.com/video/t73WyYgX4AFo/

https://rumble.com/v6t7i8l-revelation-12-the-woman-and-the-dragon-.html

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪]❖

ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች።

እርስዋም ፀንሳ ነበር፥ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጭንቃ ጮኸች።

ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆም ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ፥

ጅራቱም የሰማይን ከዋክብት ሲሶ እየሳበ ወደ ምድር ጣላቸው። ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕፃንዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ።

አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ልጅዋም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ።

ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቡአት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ በረሀ ሸሸች።

🐍 ሰይጣን ወደ ምድር ተጣለ

- በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፥ አልቻላቸውምም፥ ከዚያም ወዲያ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸውም።

ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ፤ ወደ ምድር ተጣለ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ።

ታላቅም ድምፅ በሰማይ ሰማሁ እንዲህ ሲል። አሁን የአምላካችን ማዳንና ኃይል መንግሥትም የክርስቶስም ሥልጣን ሆነ፥ ቀንና ሌሊትም በአምላካችን ፊት የሚከሳቸው የወንድሞቻችን ከሳሽ ተጥሎአልና።

፲፩ እነርሱም ከበጉ ደም የተነሣ ከምስክራቸውም ቃል የተነሣ ድል ነሡት፥ ነፍሳቸውንም እስከ ሞት ድረስ አልወደዱም።

፲፪ ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።

፲፫ ዘንዶውም ወደ ምድር እንደ ተጣለ ባየ ጊዜ ወንድ ልጅ የወለደችውን ሴት አሳደዳት።

፲፬ ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፥ ዘመናትም፥ የዘመንም እኵሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ስፍራዋ ወደ በረሀ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የታላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት።

፲፭ እባቡም ሴቲቱ በወንዝ እንድትወሰድ ሊያደርግ ወንዝ የሚያህልን ውኃ ከአፉ በስተ ኋላዋ አፈሰሰ።

፲፮ ምድሪቱም ሴቲቱን ረዳቻት፥ ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ ዘንዶው ከአፉ ያፈሰሰውን ወንዝ ዋጠችው።

፲፯ ዘንዶውም በሴቲቱ ላይ ተቈጥቶ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁትን የኢየሱስም ምስክር ያላቸውን ከዘርዋ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ፤ በባሕርም አሸዋ ላይ ቆመ።

❖[Revelation 12: ]❖

“Therefore, rejoice, O heavens and you who dwell in them! But woe to you, O earth and sea, for the devil has come down to you in great wrath, because he knows that his time is short!"

😇 The Woman and the Dragon 🐍

1 And a great sign appeared in heaven: a woman clothed with the sun, with the moon under her feet, and on her head a crown of twelve stars.

2 She was pregnant and was crying out in birth pains and the agony of giving birth.

3 And another sign appeared in heaven: behold, a great red dragon, with seven heads and ten horns, and on his heads seven diadems.

4 His tail swept down a third of the stars of heaven and cast them to the earth. And the dragon stood before the woman who was about to give birth, so that when she bore her child he might devour it.

5 She gave birth to a male child, one who is to rule all the nations with a rod of iron, but her child was caught up to God and to his throne,

6 and the woman fled into the wilderness, where she has a place prepared by God, in which she is to be nourished for 1,260 days.

Satan Thrown Down to Earth

7 Now war arose in heaven, Michael and his angels fighting against the dragon. And the dragon and his angels fought back,

8 but he was defeated, and there was no longer any place for them in heaven.

9 And the great dragon was thrown down, that ancient serpent, who is called the devil and Satan, the deceiver of the whole world--he was thrown down to the earth, and his angels were thrown down with him.

10 And I heard a loud voice in heaven, saying, "Now the salvation and the power and the kingdom of our God and the authority of his Christ have come, for the accuser of our brothers has been thrown down, who accuses them day and night before our God.

11 And they have conquered him by the blood of the Lamb and by the word of their testimony, for they loved not their lives even unto death.

12 Therefore, rejoice, O heavens and you who dwell in them! But woe to you, O earth and sea, for the devil has come down to you in great wrath, because he knows that his time is short!"

13 And when the dragon saw that he had been thrown down to the earth, he pursued the woman who had given birth to the male child.

14 But the woman was given the two wings of the great eagle so that she might fly from the serpent into the wilderness, to the place where she is to be nourished for a time, and times, and half a time.

15 The serpent poured water like a river out of his mouth after the woman, to sweep her away with a flood.

16 But the earth came to the help of the woman, and the earth opened its mouth and swallowed the river that the dragon had poured from his mouth.

17 Then the dragon became furious with the woman and went off to make war on the rest of her offspring, on those who keep the commandments of God and hold to the testimony of Jesus. And he stood on the sand of the sea.

Tuesday, December 9, 2025

Nigeria's Shocking Organ Harvesting Scandal: Over 100 Mutilated Bodies Found!

https://rumble.com/v72sqe6-nigerias-shocking-organ-harvesting-scandal-over-100-mutilated-bodies-found.html

https://www.bitchute.com/video/5Rku28XetINe/

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😲 የናይጄሪያ አስደንጋጭ የአካል ክፍሎች ዝርፊያ ቅሌት፡ ከፍሎች/100 በላይ የተቆረጡ አስከሬኖች ተገኝተዋል!

👹 ናይጄሪያ 100% በሰይጣንና 'ሰብዓዊ' ወኪሎቹ የምትገዛ ናት

👹 የሚከተሉት ሀገራት 100% የሚገዙት በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው። ማንም ምንም ማድረግ አይችልም ያየሁትን አይቻለሁ፤ 'እውነትን እውነት ውሸትን ውሸት በሉ' የሚለውን የጌታችን ትዕዛዝ የማይፈፅም ህዝብ ክርስቲያን አይደለምና የእኛዎቹን ጋላ-ኦሮሞዎች ጨምሮ፤ ክርስቲያን ካልሆኑት ከእነዚህ ሃገራት ሰዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እናድርግ፤ ብዙዎቹ የዘንዶው/የድራጎኑ ዝርያዎች ናቸው ለማለት በድጋሚ እደፍራለሁ፦

ፈረንሳይ

ብሪታንያ

ጣሊያን

ስዊዘርላንድ

አውስትራሊያ እና ኒው ዚላንድ

ቻይና

ህንድ

ደቡብ አፍሪካ

ኬንያ

👹 ናይጄሪያ

ጋና

ሃይቲ

አርጀንቲና

ብራዚል

ሁሉም 57 እስላማዊ ሀገራት

ሌሎች ብዙ ሰዎች በሰይጣን ቁጥጥር ሥር ለመሆን በጉዞ ላይ ናቸው።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

An extensive organ-harvesting ring has been uncovered in Nigeria after weeks of covert surveillance, local officials have said.

In a statement shared on X, the Imo State Police Command said their investigation was launched after reports of a worrying spate of kidnappings near a hotel and mortuary in Ngor Okpala.

According to police, intelligence-led investigations went on to identify a man called High Chief Stanley Oparaugo, also known as "Morocco," as the suspected leader of the criminal network and who is now on the run and wanted, per reports.

😲 Senior Nigerian politician and wife guilty of organ harvesting plot in London| ITV News


👹 Nigeria is 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents

👹 The following nations are 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents:

France

Britain

Italy

Switzerland

Australia + New Zealand

China

India

South Africa

Kenya

👹 NIGERIA

Ghana

Haiti

Argentina

Brazil

All 57 Islamic Countries

Many others are on their way to be fully controlled by Satan.

'ዮሐንስማርቆስ.jpg' failed to upload. TransportError: Error code = 7, Path = /_/BloggerUi/data/batchexecute, Message = There was an error during the transport or processing of this request., Unknown HTTP error in underlying XHR (HTTP Status: 0) (XHR Error Code: 6) (XHR Error Message: ' [0]')

Friday, October 17, 2025

Orthodox Romania Flaunts Banner During World Cup Qualifier: “Defend Nigerian Christians”

https://www.bitchute.com/video/BEwZ1GAff53Z/

https://rumble.com/v70fbg0-orthodox-romania-flaunts-banner-during-world-cup-qualifier-defend-nigerian-.html

👏 "በናይጄሪያ ያሉትን ክርስቲያኖች ጠብቅ" » ከኦስትሪያ ጋር በተደረገው ጨዋታ የሮማኒያ ጋለሪ ያሳየው ያልተጠበቀ ባነር

"በናይጄሪያ ብቻ 19,000 አብያተ ክርስቲያናት ወድመዋል"

ከኦስትሪያ ጋር በተደረገው ጨዋታ የሮማኒያ ቡድን ደጋፊዎች “የናይጄሪያ ክርስቲያኖችን ጠብቅ” የሚል ያልተጠበቀ ባነር አውጥተዋል፤ ይህ ጭብጥ በምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ መነጋገሪያ ቢሆንም በሮማኒያ ፖለቲካ ብዙም አይወራም። ስለ ምንድን ነው?

ናይጄሪያ 230 ሚሊዮን ህዝብ ያላት የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነች። የሙስሊሞች ቁጥር ከክርስቲያኖች ትንሽ ከፍ ያለ ነው። በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ውስጥ የተከማቸ ሲሆን ጥብቅ የሸሪዓ ህግጋትን ያከብሩታል በተለይም በፈረንሳይ እና አረብ ሃገራት የሚደገፈው የአሸባሪው ሚሊሻ ቦኮ ሃራም እ..አ ከ2009 ጀምሮ ክልሉን እንዲቆጣጠር ተደርጓል። በደቡቡ ደግሞ የክርስትና እምነት ተከታዮች ናቸው የበላይነት ያላቸው።

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከናይጄሪያ የተውጣጡ በርካታ ሪፖርቶች እና የዜና ዘገባዎች በክርስቲያኖች ላይ ረጅም ተከታታይ ጥቃቶችን አጉልተው ያሳዩ ሲሆን ይህንም የአውሮፓ እና የአሜሪካ ሜዲያ ችላ በማለት ተወንጅሏል። ባለፈው ሳምንት የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በናይጄሪያ በክርስቲያኖች ላይ “ዘር ማጥፋት” ፈፅሟል ሲል ከስሷል።

እኔ በአንድ በተሰወረብኝ ጦማር እ..አ ከ2009 .ም ጀምሮ በናይጄሪያ እና ግብጽ ክርስቲያኖች ላይ ሙስሊሞች ስለሚፈጽሟቸው ከባባድ አድሎዎችና በደሎች ይህንም አስመልክቶ በተለይ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ግንባር ቀደም ሚና በመጫወት ከሚሰደዱ ክርስቲያን ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ጎን በአደባባይ መቆም እንዳለባቸበየጊዜው መረጃ ሳቀብል ቆይቻለሁ።

ዛሬ በሃገራችንም የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጀነሳይዱን በማጧጧፍ ላይ ናቸው። በጣም የሚያንገበግበኝ እና የሚያስቆጣኝ "ክርስቲያን ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን!” የሚሉት ወገኖች ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችን በሃይማኖታቸው ምክኒያት መጨፍጨፋቸውን ለመላው ዓለም ለማሳወቅ አለመቻላቸው/አለመፈለጋቸው ነው። ዓለምም ስለ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ዕጣ ፈንታ ዝም ያለበት ምክኒያት ይህ ነው። እራሳችን ለራሳችን ወገን ካልቆምን እግዚአብሔርም ዓለምም ከእኛ ጋር አይሁኑም፣ በቃ ተረስተን እንቀራለን። እስኪ እናስበው ከአንድ ሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገናችን ተገድሎ ሁሉም በጋር ዝም ጭጭ ብለው ለማይረባ ከንቱ ነገር እና ለተሰጣቸው አጀንዳ ግን ሌት ተቀን ጊዚያቸውን፣ ጉልበታቸውንና ገንዘባቸውን በከንቱ ያባክናሉ።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 Nobody is talking about this...Even Africans, even Christians of Southern Nigeria. Indifference and apathy everywhere. What a shame!

Romanian football fans express solidarity with Nigerian Christians who have been persecuted by Muslims for their Christian faith.

Christians in Nigeria face violence amid broader security crises reportedly spearheaded by Boko Haram and other criminal gangs.

US Senator Ted Cruz has raised an alarm, claiming there have been over 50,000 deaths and hundreds of kidnappings since 2009.

Supporters of the Romanian football team created awareness during a crucial 2026 FIFA World Cup qualifier, demanding an end to the Christian genocide.

During Romania's recent match, fans held up a powerful banner that read: "DEFEND NIGERIAN CHRISTIANS."

"Defend the Christians in Nigeria" » What does the unexpected banner displayed by the Romanian gallery at the match with Austria mean: "There are 19,000 churches destroyed"

At the match against Austria, Romanian fans displayed an unexpected banner: "Defend the Christians of Nigeria," a theme that is a hot topic in Western politics, but is little discussed in Romanian politics. What is it about?

Nigeria is a West African country of 230 million people. Muslims are a slim majority and are concentrated in the north of the country, where they adhere to strict Sharia law, especially after the France and Arab supported terrorist militia Boko Haram came to dominate the region since 2009, while the south is predominantly Christian.

In recent years, several reports and news reports from the African country have highlighted a long series of attacks against Christians, which the European and American press has been accused of ignoring. Last week, the Donald Trump administration even accused a "genocide" of Christians in Nigeria.

💭 Nigeria, Congo and Ethiopia Pegged as Most Deadly Countries For Christians in a New Report

https://wp.me/piMJL-efr

https://www.bitchute.com/video/6HtbnqmaSvmB/

https://rumble.com/v6dmkkp-nigeria-congo-and-ethiopia-pegged-as-most-deadly-countries-for-christians-i.html

ናይጄሪያ፣ ኮንጎ እና ኢትዮጵያ ለክርስቲያኖች ገዳይ ሀገራት ተብለው በአዲስ ዘገባ ተመድበዋል

በአለምአቀፍ የክርስቲያን እርዳታ "2025 ቀይ ዝርዝር" ውስጥ እስላማዊ ማሕበረሰባት እና አገዛዞቻቸው በሚቆጣጠሯቸው የአፍሪካ ሀገራት ለክርስቲያኖች በጣም አደገኛ ለሆኑ የአለም ሀገራት አራቱን ከፍተኛ ቦታዎችን ይይዛሉ - በቅደም ተከተል፤

  1. ናይጄሪያ

  2. ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ

  3. ሞዛምቢክ

  4. ኢትዮጵያ

ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ በትግራይ ክልል እየተካሔደ ያለው ጦርነት ሥርዓት አልበኝነት እና ብጥብጥ እንዲስፋፋ በማድረግ የክርስቲያን ማህበረሰቦችን የበለጠ አደጋ ላይ ጥሏል። ብሏል ዘገባው።

Christian Genocide in Africa: The Edomite + Ishmaelite World Has NO EMPATHY For Christians & 'Blacks'

https://wp.me/piMJL-exk

https://www.bitchute.com/video/GVVaCU2WY8iU/

https://rumble.com/v6q019w-christian-genocide-in-africa-the-edomite-ishmaelite-world-has-no-empathy-fo.html

👏 Bill Maher: “Leftist Media Silent About Christian Genocide in Nigeria, But Exonerates Gaza Terrorists"

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/bill-maher-leftist-media-silent-about.html

https://www.bitchute.com/video/6nVxRD93KkqI/

https://rumble.com/v6zmcik-bill-maher-leftist-media-silent-about-christian-genocide-in-nigeria-but-exo.html

👏 ታዋቂው አሜሪካዊ የቴሌቪዥን ስብዕና ቢል ማኸር፤“የግራ ዘመም ሚዲያ በናይጄሪያ ስላለው የክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ዝምታ ሲመርጡ፣ ለጋዛ አሸባሪዎች ግን “ነፃነት ለፍልስጤም!እያሉ በመጮኽ ላይ ናቸው።”

France-CIA-USAID-Sponsored Muslims Behead 70 Christians Inside Church In Congo

https://wp.me/piMJL-et1

https://www.bitchute.com/video/n7bES9fMM9xp/

https://rumble.com/v6nlcm0-france-cia-usaid-sponsored-muslims-behead-70-christians-inside-church-in-co.html

በፈረንሳይ-.አይ.-በዩኤስ.ኤይድ የሚደገፉት ሙስሊሞች በኮንጎ ቤተክርስቲያን ውስጥ የ፸/70 ክርስቲያኖችን አንገታቸውን ቆርጠዋል

Monday, September 29, 2025

Bill Maher: “Leftist Media Silent About Christian Genocide in Nigeria, But Exonerates Gaza Terrorists"


https://www.bitchute.com/video/6nVxRD93KkqI/

https://rumble.com/v6zmcik-bill-maher-leftist-media-silent-about-christian-genocide-in-nigeria-but-exo.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

👏 ታዋቂው አሜሪካዊ የቴሌቪዥን ስብዕና ቢል ማኸር፤“የግራ ዘመም ሚዲያ በናይጄሪያ ስላለው የክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ዝምታ ሲመርጡ፣ ለጋዛ አሸባሪዎች ግን “ነፃነት ለፍልስጤም!እያሉ በመጮኽ ላይ ናቸው።”

ቢል ማኸር በናይጄሪያ የክርስቲያኖች ግድያ ሲጣራ ሚዲያ ሊዘግበው ያልቻለውን ጉዳይ አሁን በይፋ መዘገቡ አስገራሚ ነው (በሊበራሎች ዘንድ ያልተለመደ ነውና)

👏 Bill Maher delivers a surprising moment on air as he calls out the slaughter of CHRISTIANS in Nigeria that the media refuses to cover.

“If you don’t know what’s going on in Nigeria, your media sources SUCK,” Maher said.

“You are in a BUBBLE. I’m not a Christian, but they are systematically killing the Christians in Nigeria.”

“They’ve killed over 100,000 since 2009. They’ve burned 18,000 churches… They are literally attempting to wipe out the Christian population of an entire country. Where are the kids protesting this?” he asked.

Maher’s diatribe drew a huge reaction from the crowd, and a big THANK YOU from Rep. Nancy Mace for bringing it up.

“Absolutely,” Maher responded.

We need to start ringing Christian church bells loudly every hour. The resonance of church bells was historically thought to keep away demons.

አዎ! ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በጋራ በናይጄሪያ፣ በኮንጎ እና በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የጀነሳይድ ጂሃድ እያካሄዱ መሆናቸውን እኔ እንኳን ሳሳውቅ ሃያ ዓመታት ሊሞላኝ ነው።

'አፍሪካውያን' ተብየዎችም ለአፍሪካ ክርስቲያኖች ከመጮህ ይልቅ ለአሸባሪዎቹና ለጥቁር ሕዝብ በዳዮቹ አረብ ፍልስጤማውያን መጮኹን መርጠዋል! ይህ በጣም የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ክስተት ነው! ደቡብ አፍሪቃውያኑ፣ ኮንጓውያን፣ ይጀሪያውያኑ እና ኢትዮጵያውያኑ ለክርስቲያን ወገናቸው መጮኽ እና የመስቀል ጦርነት ማካሄድ ሲገባቸው አፍሪካውያን ላልሆኑ ለአፍሪካውያን በዳይ ሕዝቦች እንዴት ይታገላሉ? የምታየውን ወንድምህን ካልወደድክ ያላየኸውን እግዚአብሔር አትወደውም(፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳)

በሃገራችን ኢትዮጵያ መሀመዳውያኑ + ፕሮቴስታንቶቹ + -አማኒያኑ በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝባችን ላይ በጋራ ዲያብሎሳዊ ጂሃድ አድርገው ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገናችንን መጨፍጨፋቸውን ዓለም በጭራሽ አይዘግብም። “ግጭት ነው! የእርስበርስ ጦርነት ነው! ወዘተ” የሚል ሽፋን ሰጥተውታል። ዓለምስ ይርሳን የሚጠበቅ ነው፣ ግን በተለይ የእኛዎቹ “ክርስቲያኖች ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን!” የሚሉት 'ልሂቃን' እና ሜዲያዎች በክርስቲያን ሕዝባችን ላይ ጀነሳይድ እየተፈጸመ መሆኑን በግልጽ አለመዘገባቸው እጅግ በጣም የሚያሳዝንና የሚያስጠይቅም ነው። ምናልባት ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው በቀር ማንም የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ እንኳን የለም። ከትግራይም ማንም የለም፤ ያኔ የምዕራብ ከተሞች አደባባዮችንና ኢንተርኔቱን ተቆጣጥረው የነበሩት የትግራይ ወገኖች ሕዝባችንን ለበደለው ለሕወሓት እና ለዚያ አስቀያሚ የሉሲፈር ባንዲራው ሲሉ እንጂ ለትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ ሲሉ እናልነበር ዛሬ በደንብ የሚታወቅ ነው።

የኢትዮጵያ እናት የሆነችው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሃይማኖቷን፣ እግዚአብሔር የሰጣትን ኢትዮጵያዊነቷን፣ የጽዮን ሰንደቅ ዓላማዋን፣ በጣም ልዩ የሆነውን የግዕዝ ቋንቋዋን ባጠቃላይ ጥንታዊውንና ከእንግዲህ በመቶ ሺህ ዓመታት ሥራ እና ድካም እንኳን የማይገኘውን ተፈጥሯዊ ማንነቷን እንድታጣ ነው ሉሲፈራውያኑ እየሠሩ ያሉት። ይህን ገና የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ሳይጀምር አንስቶ በተደጋጋሚ እናስታውቅ ነበር። “ከመሀመዳውያኑ፣ ፕሮቴስታንቶች፣ ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች ወዘተ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! በማለት ሳሳስብ ነበር። ዛሬ ጠላትን በግልጽ እያየነው ነው!

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

https://wp.me/piMJL-5sB  (ሉሲፈራውያኑ ጦማሬን እንደዘጉት ነው!)

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ 'ኢትዮጵያን' 'ኩሽ' ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ 'ኢትዮጵያ' ፋንታ 'ኩሽ' የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ'ትግሬው' /ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢ-አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ 'አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊ' ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነ-ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
  • አለመረጋጋትን መፍጠር
  • አመፅ መቀስቀስ
  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization
  • Destabilization
  • Insurgency
  • Normalization

Israel's 'Christian Hate Crime': After Smashing a Statue of Jesus, Now a Nun Assaulted in Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/lPnG1s8N2RV6/ https://rumble.com/v799igu-israels-christian-hate-crime-after-smashing-a-statue-of-jesus-now-a-...