Showing posts with label አሰቦት ገዳም. Show all posts
Showing posts with label አሰቦት ገዳም. Show all posts

Tuesday, May 12, 2026

Ethiopia: Gala-Oromos Attack The Historic Asebot Holy Trinity Monastery Again; Killing One Monk

https://www.bitchute.com/video/tMI0j4Ytn45F/

https://rumble.com/v79qvcw-ethiopia-gala-oromos-attack-the-historic-asebot-holy-trinity-monastery-agai.html

👹 ጋላ-ኦሮሞዎች በታሪካዊው አሰቦት ደብረ ወገግ አቡነ ሳሙኤል ገዳም ላይ ጥቃት በድጋሚ ፈጸሙ፤ የአንድ አባት ሕይወት አለፈ

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን

👹 ጋላ-ኦሮሞ እና እስላም ከ500 ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዘር ማጥፋት ጂሃድ እየቀጠሉበት መሆናቸውን ሳትረዱት ቀርታችሁ ነውን? ለምንድን ነው እውነትን የምትፈሩት? !!!

በአምስት መቶ ዓመት ውስጥ ለአምስተኛ ጊዜ ነው ጋላ-ኦሮሞ እና አጋሮቹ በሰሜኑ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ዛሬ ጀነሳይድ እየፈጸሙ ያሉት! በእኛ ግድ-የለሽነት፣ ይሉኝታዊ ድክመትና ስንፍና!

በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቀውን ይህን ቆሻሻ፣ ከሃዲና ዘር አጥፊ የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቶሎ አስወግዱት፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ምን እየጠበቁ ነው?! ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ እንዴት ነው ለአገዛዙ የአንድ ቀን እድሜ እንኳን የሚሰጠው?!

የዕርገት ቀን የደም መስዋዕትነት ለአውሬው?

አይ.ኤም.ኤፍ + ሩቢዮ + ማክሮን + ዘር አጥፊው ግራኝ አህመድ

ሕማማት (ዕለት አርብ ስቅለት) የሞት መስዋዕትነት ቢሆንም፣ ዕርገቱ በሰማያዊው መቅደስ ውስጥ የዚያን መስዋዕትነት እንደ ማቅረብ ይቆጠራል።

ይህ ዘር አጥፊ ኤዶማዊ እና እስማኤላዊ ዓለም ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝና አጋሮቹ ጋር ሆኖ በጋራ ስለፈጸመ አሁን ከፍትህ እና ተጠያቂነት ለማምለጥ እየሠራው ያለውን አሳዛኝ ድራማውን እና ዲያብሎሳዊ ግብዝነቱን ልብ ይበሉ። ነጠብጣቦቹን ያገናኙ...

ሰኞ፣ ግንቦት ፫/3 ቀን ፳፻፲፰/2018 .

ታሪካዊው የአሰቦት ደብረ ወገግ ቅድስት ሥላሴና አባ ሳሙኤል አንድነት ገዳም በጋላ-ኦሮሞ አሸባሪዎች ተጠቃ።

ሰኞ፣ ግንቦት ፫/3 ቀን ፳፻፲፰/2018 .

የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ.ኤም.ኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ከዘር አጥፊው የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር በድጋሚ ተገናኝተዋል።

ሰኞ፣ ግንቦት ፫/3 ቀን ፳፻፲፰/2018 .

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሀላፊ ማርኮ ሩቢዮ የዘር አጥፊው የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን በዋሽንግተን ዲ.ሲ አነጋግረዋል።

ሰኞ፣ ግንቦት /3 ቀን ፳፻፲፰/2018 .

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ከሰኞ ግንቦት ፫/3 እስከ ፲፪/12 በናይሮቢ እንዲካሄድ በፈረንሳይ እና ኬንያ በጋራ ባዘጋጁት “የአፍሪካ ወደፊት” ጉባኤ ወቅት በአፍሪካውያን ላይ በመሳለቅ ላይ ይገኛሉ። ማክሮን በግንቦት 13 ወደ አፍሪካ ህብረት ዋና መሥሪያ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ ጉብኝታቸውን ለማድረግም በኢትዮጵያ እንደሚገኙ ይጠበቃል። በአዲስ አበባ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጻሚዎች ማክሮን እና አቢይ አህመድ እንደገና ይገናኛሉ።

..ሐሙስ፣ ግንቦት 142026

የኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰማይ ማረጉን የሚያከብረው የምዕራባውያን ዕርገት ቀን፣ ከፋሲካ በኋላ ከአርባ/40 ቀናት በኋላ። በካቶሊክ እና በፕሮቴስታንት ቤተ እምነቶች ዘንድ እንደ ትልቅ የክርስቲያን በዓል ይከበራል።

የኦርቶዶክስ የእርገት በዓል ሐሙስ፣ ግንቦት ፲፫/13፣ ፳፻፲፰/2018 .ም ነው።

በተረገመው የኦሮሚያ ክልል ጥቃቶች በመስፋፋታቸው በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች እየጨመረ የመጣውን ስደት ይጋፈጣሉ።

ሰኞ፣ ግንቦት ፫/3 ቀን ፳፻፲፰/2018 .: አሰቦት በምሥራቅ ኢትዮጵያ የሚገኘው ታሪካዊው የአሰቦት ደብረ ወገግ ቅድስት ሥላሴና አባ ሳሙኤል አንድነት ገዳም ከሰዓት በኋላ በጋላ-ኦሮሞ ታጣቂዎች ከባድ ጥቃት እንደተፈጸመበት ተሰምቷል።

ትናንትና ከቀኑ ፱/9:00 ሰዓት ጀምሮ በጋላ-ኦሮሞ ታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ፣ በገዳሙ የሚያገለግሉ አንድ ካህን ተገድለዋል።

ጥቃቱ የተሰነዘረው በገዳሙ የታችኛው ክፍል በሚገኘው የእናቶች ገዳም በኩል መሆኑን ከስፍራው የተገኘ መረጃ ያመላክታል።

በስፍራው የሚገኙ ገዳማውያን ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን በሰጡት ቃል፤ አካባቢያቸው በታጣቂዎች ተከቦ እንደሚገኝና የወንድማቸውን አስከሬን እንኳ ለማንሳት አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።

እኛ መሣሪያ የሌለን ገዳማውያን ነን፤ እስካሁን የደረሰልን የጸጥታ አካል የለም። የሚመለከታችሁ አካላት ሁሉ ድምፅ ሁኑልን"* ሲሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።

በአሰቦት ደብረ ወገግ ገዳም ላይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተመሳሳይ ጥቃቶች በተደጋጋሚ እየተፈጸሙ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት በርካታ ገዳማውያንና የአካባቢው ምእመናን ለስደትና ለከፍተኛ እንግልት እየተዳረጉ ይገኛሉ።

ደብረ አሰቦት (አሰቦት ሥላሴ ደብረ ወገግ) በምስራቅ ሐረርጌ፣ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኝ ታሪካዊና ጥንታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳም ነው። በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአባ ሳሙኤል ዘደብረ ወገግ የተመሰረተው ይህ ገዳም፣ ከባህር ጠለል በላይ ሁለት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ሦስት/2,493 ሜትር ከፍታ ላይ ተራራማ በሆነ ስፍራ ይገኛል።

በአህመድ ግራኝ እና በፋሺስት ጣሊያን ወረራ ጊዜያት የፈረሰና የተቃጠለ ቢሆንም፣ በንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በአዲስ መልክ ታንጿል።

በድርሳነ ዑራኤል እንደተገለጸው፣ የክርስቶስ ደም የፈሰሰበት ቅዱስ ቦታ ተደርጎ ይወሰዳል።

ገዳሙ በተደጋጋሚ ሆን ተብለው በሚቀሰቀሱ የሰደድ እሳት ጂሃዶች የሚጠቃ ሲሆን፣ ትናንትና ግንቦት ፫/3 ፳፻፲፰/2018 .ም ዓ.ም ባጋጠመው ጥቃት የአንድ አባት ሕይወት ማለፉና የጸጥታ ችግሮች መኖራቸው ታውቋል።

ከፍተኛ የአምልኮና የጸሎት ቦታ በመሆኑ፣ በርካታ ምዕመናንና መንፈሳውያን የሚጎበኙት ታላቅ ገዳም ነው።

💭 ከ፰/ስምንት ዓመታት በፊት ዘር አጥፊው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ልክ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠር ሲደረግ የሚከተለውን ጽሑፍ ከቪዲዮው ጋር (አስነስተውታል)ከማስጠንቀቂያ ጋር አቅርቤ ነበር፤

😔 በታጣቂዎች የተከበቡት የአሰቦት ገዳም መነኰሳት የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ ነው፤ የወረዳው አስተዳዳሪ “ለቃችሁ ውጡ” በማለት እገዛ አላደረገም

  • + ከጥቅምት 7 ጀምሮ በየምሽቱ ከታጣቂዎቹ ጋራ የተኩስ ልውውጥ በማድረግ ላይ ናቸው፤

  • + ታጣቂዎቹ፣“የኦነግ ወታደሮች ነን”ቢሉም ተከፋይ ሁከተኞች ሊኾኑ እንደሚችሉ ተነግሯል፤

  • + የወረዳው አስተዳደሪ፣ ጥበቃ እንዲያደርግላቸው በዞኑ የተላለፈለትን ትእዛዝ አልፈጸመም፤

  • + በሶማሌ ክልል ወሰን በኩል የመከላከያ ድጋፍ ቢጠየቅም ኦሮሚያ መፍቀድ አለበት፤ተብሏል፤

  • + አንዱ በሌላው ሲያመካኝ፣ የግንቦት 1984 ዐይነቱ ወረራና እልቂት እንዳይደገም አስግቷል፤

  • + በስብሰባ ላይ ያለው ቅዱስ ሲኖዶሱ፣ በአስቸኳይ የኦሮሚያን ክልል እገዛ ሊጠይቅ ይገባል፤

  • + ፓትርያርኩ በመክፈቻቸው እንዳሉት፣ በተጽዕኖና በማፈናቀል የማዳከም ስልቶች አንዱ ነው፤

  • + ከጸጥታና ፍትሕ አካላት ጋራ በመቀናጀት፣ጥቃቱን ከወዲሁ ለማምከን መፍጠን ያስፈልጋል፤

Ascension Day Blood Sacrifice to The Beast?

IMF + Rubio + Macron + Genocidal Ahmed

While the Passion (Good Friday) is the sacrifice of death, the Ascension is seen as the presentation of that sacrifice in the heavenly sanctuary.

Notice the diabolical hypocrisy of this genocidal Edomite and Ishmaelite world's tragic drama to escape justice and accountability for the massacre of over a million Orthodox Christians of Ethiopia. Connect the dots...:

Monday, May 11, 2026

The historic Asebot Holy Trinity and Abba Samuel Zedebere Wegege Monastery was attacked by Oromo Terrorists.

Monday, May 11, 2026

International Monetary Fund (IMF) Managing Director Kristalina Georgieva met with the Prime Minister of the genocidal fascist Gala-Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

Monday, May 11, 2026

US SoS Marco Rubio Meets Foreign Minister of the genocidal fascist Gala-Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

Monday, May 11, 2026

French President Emmanuel Macron is in Africa to mock Africans during the “Africa Forward” summit, co-organized by France and Kenya, taking place in Nairobi from May 11 to 12. Macron is also expected in Ethiopia on May 13 for his first visit to the African Union headquarters. In Addis Abeba, genocidal sodomites Macron and Abiy Ahmed will meet again.

Thursday, May 14, 2026

Western Ascension Day, which commemorates Jesus Christ's Ascension into Heaven 40 days after Easter. As a major Christian holiday, it is celebrated by Catholic and Protestant denominations.

Orthodox Feast of the Ascension is on May 21, 2026.

👹 Christmas Eve Blasphemy: Genocidal Sodomites Ahmed & Macron Trampled on The Holy Cross


https://rumble.com/v63c8dn-christmas-eve-blasphemy-genocidal-sodomites-ahmed-and-macron-trampled-on-th.html

👹 የፈረንሳዩ ሰዶማዊ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጄነሳይድ እየተፈጸመባት ያለችውን እና በጋላ-ኦሮሞዎች እና ሉሲፈራውያኑ ጌቶቻቸው የተጠለፈችውን ኢትዮጵያን እ..አ ቅዳሜ ዲሴምበር 21 2024 በመጎብኘት ከአረመኔው ወኪሉን እና 'ጓደኛው' ከአብዮት አህመድ አሊ ጋር በድጋሚ ተገናኘ። ካልተሳሳትኩ በይፋ አራተኛው ጊዜ መሆኑ ነው።

Christians face rising persecution in Ethiopia as attacks spread across the accursed Oromia region.

Monday, on the afternoon of May 11, 2026, The historic Asebot Holy Trinity and Abba Samuel Zedebere Wegege Monastery was attacked by Oromo Terrorists.

A priest serving at the monastery was killed in a shootout at 9:00 a.m.

The attack was carried out from the lower part of the monastery, according to information from the scene.

In a statement given to local media, the monks at the monastery said that their area is surrounded by gunmen – who are always sponsored by the fascist Oromo Islamic regime – and that they are having a hard time even retrieving the body of their brother.

"We are unarmed monks; no security forces have reached us yet. All concerned parties, please be our voice," they appealed.

It is worth noting that similar attacks have been carried out repeatedly on the Asebot Holy Trinity Monastery in recent times, and as a result, many monks and local believers are being persecuted and severely abused.

Asebot Qedest Selassie (Holy Trinity) Monastery is a historic 14th-century Ethiopian Orthodox monastery located in the illegal Oromia Region of Ethiopia, approximately 300 km from Addis Ababa. Situated on a mountaintop, it features the Trinity Church (Selassie) and Abune Samuel Church, surrounded by a, at times threatened, dry Afromontane forest ecosystem.

History and Significance of The Asebot Monastery

Establishment: Founded by the venerated Saint Abba Samuel, likely during the 14th century, it was later supported by Emperor Dawit II.

The monastery established by Ethiopian saint Father Samuel is located within western Hararghe Zone of the illegal Oromiya region. It rests on the Asebot mountain, overlooking the Afar depression in the northeast, offering high scenic beauty.The Asebot monastery has two churches: one in the middle of the mountain, named Debre Wegeg Aba Samuel, for nuns, and the other on top of the hill, Debre Wegeg Kidist Selassie, for monks. The monasteries are education centers for disciples, the monks and nuns also being dedicated workers involved in bee keeping, forest management and farming for their need.

Destruction and Restoration: The monastery was destroyed in the 16th century by Ottoman Turkish Jihadist, Ahmad b. Ibrahim al-Gazi, restored by Empress Zawditu in 1911, and later restored again by Emperor Haile Selassie.

* Today, the Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad against the ancient Ethiopian Christians of the Northern regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ – 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ – Over a Million female Ethiopian slaves were sold to Arab countries

❖ – 20 million Ethiopian are forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic and crypto Muslim PM Abiy Ahmed Ali, and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

🔥 The Wars in Tigray, Ethiopia and Ukraine showed us the following:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite nations, entities, bodies and individuals are waging Jihad against the ancient Christian nation of Axumite Ethiopia – as they all actively and openly assist, empower and protect, the genocidal fascist Oromo Islamic regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • The United Nations
  • The World Health Organization
  • António Guterres
  • Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ Elon Musk (Starlink)
  • ☆ Peter Thiel (Palantir)
  • 🔥 THE EUROPEAN UNION
  • The African Union
  • The United States, Canada & Cuba
  • 🔥 PRESIDENTS BIDEN & TRUMP
  • Russia
  • Ukraine
  • China
  • Israel
  • ☆ Iran
  • Arab States / Arab League /UAE
  • Egypt
  • Turkey
  • Azerbaijan
  • Southern Ethiopians
  • Amharas
  • 🔥 GALLA-OROMOS
  • Eritrea
  • Djibouti
  • Kenya
  • South Africa
  • Nigeria
  • Sudan
  • Somalia
  • Pakistan
  • India
  • Amnesty International
  • Human Rights Watch
  • World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • THE WORLD BANK & INTERNATIONAL MONETARY FUND (IMF)
  • The International Criminal Court (ICC)
  • The Atheists and Animists
  • The Muslims
  • The Protestants
  • The Sodomites
  • Mainstream Media
  • Social Medias like Facebook, YouTube, X, Tic Tok
  • Tigray People's Liberation Front (TPLF)

💭 Even those nations that are one another enemies, like: 'Israel vs Iran', 'Russia + China vs Ukraine + The West', 'Egypt + Sudan vs Iran + Turkey', 'India vs Pakistan' all have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • The Almighty Egziabher God & His Saints
  • St. Mary of Zion
  • The Ark of The Covenant

In these days, senior officials are traveling from the Middle East, Asia, Europe and North America to Addis Ababa to save THEIR Black Hitler, aka genocidal Abiy Ahmed, who massacred more than a million Orthodox Christians of Ethiopia.

The Two Genocidal Citizens of Sodom, Macron & Ahmed Meet in Ethiopia Again

https://www.bitchute.com/video/3KaNj1Vh6Ity/ https://rumble.com/v79ssp8-the-two-genocidal-citizens-of-sodom-macron-and-ahmed-meet-in-ethiopi...