Showing posts with label TPLF. Show all posts
Showing posts with label TPLF. Show all posts

Wednesday, November 5, 2025

Ethiopia: Time For a New Leadership: TPLF is Dividing, Demoralizing and Dehumanizing Christians of Tigray

https://rumble.com/v719fj0-time-for-a-new-leadership-tplf-is-dividing-demoralizing-and-dehumanizing-ch.html

https://www.bitchute.com/video/1ow378TEOKwK/

ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ ገመድኃኔ ዓለም

😔 ትግራይ ለአዲስ አመራር ጊዜው አሁን ነው፡ ህወሃት የትግራይ ክርስቲያኖችን እየከፋፈለ፣ እያስፈራራ እና ሰብአዊነትን እያዋረደ ነው።

👹 ሕወሓት እና የኢሐዴግ ስብስቦች ከእነ አስቀያሚ ባንዲራቸው ባፋጣኝ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት መጣል አለባቸው። በቃ! በቃ! በቃ! በሌሎች ሃገራት በጥቃቅን ሙስና እና ወሲብ ቅሌት ባለሥልጣናት ከወንበራቸው ይወርዳሉ፣ እነዚህ ከየት እንደገኙ እንኳን የማናውቃቸው ሃፍረተ-ቢሶች ግን ከሚሊየን በላይ ሕዝባችንን ጨፍጭፈውና አስጨፍጨፈው ዛሬም በንቀት፣ በድፍረትና ብትምክህት ሥልጣናቸው ላይ ሙጭጭ ብለው ይሳለቁብናል። እኔ እነደ እነርሱ ካሜራ ፊት ከምቀርብ ብሞት ይሻለኛል። ዝምተኛ፣ ታጋሽና መልአክ የሆነውን ሕዝባችንን ምን ያህል እንደሚንቁትና እንደሚጠሉት እየታዘብነው ነውን?! እንስሳ እንኳን 'የራሴ' በሚለው ላይ ይህን ያህል ጥላቻ አያሳይም። ሉሲፈራውያኑ አለቆቻቸው የሰጧቸውንና የሚያዟቸውን በመቀበል ሕዝባችንን እያታለሉ፣ በየጊዜው ሙቀቱን እየለኩ እና ጠላት/ ወዳጅ እያፈራረቁ ጊዜ በመግዛት ለቀጣዩ ጭፍጨፋ በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

👹 ሉሲፈራውያኑ የሚዘውሯቸው አሻንጉሊቶች፤

💭 መጀመሪያ እነ አረጋዊ በርሄ፣ ኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰን እና ኦነጎች ተቃዋሚ መስለው እንዲያፈነግጡ ተደረጉ። የባድሜ ዕልቂት ተካሄደ፣ እነ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና አቡነ ጳዎሎስ ተገደሉ፣ የስልጣን ወንበሩን ለጋላ-ኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ታዘዙ፣ ቆሻሻውን ጂኒ አብዮት አህመድ አሊን በጠቅላይ ሚንስትርነት ሾሙት፣ እነ ደብረ ጽዮን፣ ጌታቸው ረዳ፣ ፈትለወርቅ፣ ኬሪያ ኢብራሂም፣ እባብ ዱላ ገመዳ ወዘተ ወደ መቐለ እንዲያመሩ ተደረጉ፣ እነ ጄነራል ጻድቃን፣ አረጋዊ በርሄ፣ ጄነራል አሞራ ዩኑስ፣ አርኸበ እቁባይ ወዘተ አዲስ አበባ ይቆዩ ዘንድ ተመከሩ፣ ኦነግ፣ ግንቦት ሰባት፣ ኢሳት ወዘተ በመቐለ በኩል (የእነ ኦቦ ስብሐት ነጋን አቀባባል እናስታውሳለን?!) ወደ አዲስ አበባ ከእነ መሳሪያዎቻቸው እንዲያልሩ ተደረጉ፣ በጀነሳይድ ጦርነቱ ዋዜማ ጄነራል ጻድቃን ለዝግጅት ወደ ትግራይ እንዲሄዱ ታዘዙ፣ የተባበሩት ኤሚራቶች በአሰብ፣ አሜሪካና እስራኤል ከጂቡቲና ኤርትራ በኩል የሰው-አልባ/ድሮኖችን እንዲያከማቹ ተደረጉ፣ ወረራው ከሁሉም አቅጣጫ ልክ በእነዚህ ቀናት ተጀመረ፣ ክርስቲያኑን ሕዝባችን በሕወሓት ጠቋሚነት በየዓብያተ ክርስቲያናቱ፣ ገዳማቱ፣ ትምሕርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች፣ ወፍጮ ቤቶች ክፉኛ ተጨፈጨፈ፣ የማይፈልጓቸውን የእነ መለስ ዜናዊ ተከታዮች እነ አቶ ስዩም መስፍንን፣ ፣ አቶ አስመላሽ ወልደስላሴን ፣ አቶ አባይ ፀሃዬን ገደሏቸው፣ ( ከጋላ-ኦሮሞዎቹ በኩል እስካሁን አንድም የተገደለ ባለሥልጣን ወይም መሪ የለም፣ ጨፍጫፊ ፓይለቶችና የጦር መሪዎች እንኳን 'ተማርከዋል ከተባለ በኋላ እንዲለቀቁ እና ለሌላ ጭፍጨፋ እንዲመለሱ ነው የተደረጉት) ፣ በእነ ጀነራል ጻድቃን መሪነት ዲያብሎሳዊ ሤራው ያልገባቸውን ወጣት የትግራይ አርበኞችን እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ እንደ በግ ተሰባስበው እንዲጓዙ ካደረጓቸው በኋላ ከፍተኛ የድሮን ጭፍጨፋ አካሄዱባቸው፣ በዓመቱ ጌታቸው ረዳ የሚመራው እና ጄኔራል ጻድቃን ገ/ትንሣዔ ያለበት 'ተገንጣይ-መሳይ' አመራር የማጭበርበሪያውን የፕሪቶሪያ ውል 'ፈረምን' እንዲል ተደረገ፣ እነ ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን አባቶቼን እናቶቼን፣ እኅቶቼንና ወንድሞቼን የጨፈጨፈውን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ አብዮት አህመድ አሊን “ከልቤ አመሰግነዋለሁ!” አለ...…አሁን የፕሬቶሪያውያን የማጭበርበሪያ ውል 'ፈርመናል' ያሉት እነ ጌታቸው እና ጻድቃን ከእነ ኬሪያ ኢብራሂም፣ አሞራ ዩኑስ፣ አርኸበ ዕቍባይ፣ አረጋዊ በርሄ ጋር ለመቀላቀልና ሁሉም አንድ መሆናቸውን በድፍረት ለማሳየት ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ።

👉 ተሲስ፡ በይፋ ሉሲፈራውያን የፋሺስት ጋላ ኦሮሞን እስላማዊ አገዛዝ ይጠብቃሉ እና ይደግፋሉ።

🛑 እንደተለመደው፤ 👉 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)👈 የሚለውን የሉሲፈራዊውን ጆርጅ ሄገልን ዲያሌክቲክ በመከተል

💭 Everything seems to come in threes. But, do the thesis and antithesis always lead to the synthesis? No!

👉 Thesis: Officially, the Luciferians protect and support the fascist Galla-Oromo Islamic regime at all cost.

👈 Antithesis: Unofficially the Luciferians protect and support Eritrea's EPLF + Tigray's TPLF – Officially, they blame, demonize sanction them – so that the Christian Populations, who the atheist parties of EPLF and TPLF fully control, remain obedient to these very same criminal anti-Christian traitor parties.

🛑 Synthesis: Christian Genocide: The Edomites and Ishamaelites want to continue observing ancient Christians suffer the consequences of War and Famine: Malnutrition, Death, and Social Unrest. Like how those who crucified Jesus Christ took pleasure in the suffering of Our Lord, these sadists children of Satan too love watching vía satellites the starving Mother and Son (Symbolically, St. Mary and Her Son Jesus) experience pain, endure unimaginable suffering before dying. They find joy in the agony of such a death. We have seen this repeatedly in our life time; “'Do They Know It's Christmas?' & 'We Are The World'” – where they created a tragic drama in the image of a mother and her child. Do you remember those images?

Satan controls both sides. His children too control both sides of the seemingly 'feuding' political entities and elites from South to North. Controlled opposition is really prevalent right now, and the only intended outcome is to cause division, If we let it. Controlled opposition is the technique of playing two seemingly opposing sides against each other to achieve a desired outcome. The Evil traitor Freemason Vladimir Lenin once said “The best way to control the opposition is to lead it ourselves.” Scary thought! And if we have two sides apposing each other and they are both using this tactic, double whammy! That what we see in Ethiopia today: First, they created artificial division between EPLF, TPLF and OLF/PP. Now they create artificial divisions within TPLF.

As we've experienced time and time again the true allies of the Luciferians are Galla-Oromo-Muslims (OLF/PP) of Southern Ethiopia.

👉 Courtesy: The World Peace Foundation, by Alex de Waal and Mulugeta Gebrehiwot Berhe, November 3, 2025

Five years ago, the Federal Government of Ethiopia and the State of Eritrea went to war against Tigray.

Three years ago, the Ethiopian government and the Tigray People’s Liberation Front declared a truce. The Permanent Cessation of Hostilities Agreement signed in Pretoria was imperfect but better than continued war and genocide.

Today, Tigray is utterly defeated. Tigray’s own leaders have turned a truce into a defeat.

Shame on those leaders of the TPLF. Shame on them for betrayal, venality, selfishness and short-sightedness.

In 2020, the TPLF led Tigray into the war—a war not of its own making, but a war that it could have avoided or at least prepared for.

From November 2020 to November 2022, Tigray lost one in six of its people from war and war crimes including starvation and disease. The basic social and economic infrastructure of the region including public and privately owned businesses were destroyed. Reconstruction costs are estimated at more than $30 billion. Hundreds of thousands of women and girls were raped. The psycho-social trauma has incalculable costs. The number of casualties mean that Tigray faces a missing generation.

During eight months of occupation, the people of Tigray organized a resistance and escaped from the horrors. The TPLF followed the people. The victory of July 2021 was a people’s victory. The TPLF had the opportunity to redeem itself and to recognize the leadership of the Tigrayan people. But when the TPLF should have been humble and should have subjected their own performance to critical scrutiny, instead they claimed the triumph as their own. They then squandered the solidarity and sacrifice of the people and goodwill of their friends by reckless military adventurism.

After another year of needless bloodshed and starvation—for which they were not the chief culprit, but neither were they innocent—the TPLF sued for peace. The Permanent Cessation of Hostilities Agreement was the TPLF’s second opportunity to redeem itself. Again, it squandered the opportunity.

Three years on, there is no functioning government in Tigray. Civil servants’ salaries have not been paid for sixteen months. Tigrayan generals have teamed up with others, including Eritreans, in illegal mining, human trafficking, and other forms of illicit trade. There is no progress on reconstruction. There is not even a proper humanitarian aid program.

In the past, faced with war and hunger, Tigrayans did their utmost to come together and solve their problems. Today their leaders have descended into petty infighting and pointing the finger at everyone except themselves.

There is a real threat of another war, and instead of doing their utmost to prevent such a calamity, each senior member of the TPLF and other splinter groups is scheming for how to position himself or herself to gain personal benefit.

Abiy Ahmed, Isaias Afewerki and their allies, subordinates and minions committed the crime of genocide against the people of Tigray. Genocide is a crime perpetrated with the intent to destroy a people, as such, in whole or in part. It does not require the perpetrator to kill all or most of the targeted people. It requires them to destroy the group as a group, a moral community bound together by shared values and practices, a people who believe in their future. According to Raphael Lemkin, who invented the term, the crime of genocide consists of two parts: stage one is the destruction of the target group’s social, political, and cultural identity, and stage two is the imposition of the socio-political pattern of the perpetrator. The pattern of Isaias and Abiy is a division, demoralization and dehumanization.

Three years after active fighting and massacres finished, the TPLF is completing the job of dividing, demoralizing and dehumanizing the people of Tigray. It is collaborating in the ongoing genocide of their own people.

The TPLF senior officials and those who have splintered from them should be utterly ashamed. They have betrayed the people’s trust. It is time for them to go.

What is to Be Done?

Those responsible for the war, the war crimes, the genocide, and the crimes and betrayals since the end of the war, will be called to account. If they are not called to answer before a court of law, they will be judged by the court of history. Let the high-ranking politicians in Tigray take this final chance to find redemption and be remembered in history for their virtues and not their vices.

We propose the following three steps.

First, all Tigrayan party leaders, senior officials and military officers should disavow any military alliance with warmakers in Addis Ababa or Asmara. If Abiy Ahmed and/or Isaias Afewerki want another war, let them not fire a single bullet on Tigrayan territory and not shed a single drop of Tigrayan blood.

Second, let the commanders of the Tigray Defense Force and the Tigray People’s Force meet and agree that they will under no circumstances fight one another, and set up a coordination and monitoring mechanism to ensure that this pact is respected.

Third, let the final action of the departing leaders be to convene an all-inclusive national conference for the people of Tigray.

The Tigray All-Inclusive National Conference should be organized through a transparent process agreed by all existing political parties in Tigray. Its agenda and format should be organized by an independent body comprised of prominent Tigrayans and youth. No single political grouping should control the process. No agenda item should be disbarred.

We recognize that this will not be an easy process. But we contend that it is an essential step and will remain so. With each passing week, avoiding war and achieving reconciliation is getting more difficult. Therefore, whatever the difficulties, it cannot be delayed.

This will be the opportunity for the current leaders to say farewell and ask the people for forgiveness. The people of Tigray, tired of war, hunger and hopelessness, will surely be merciful towards those who choose to step aside from politics this way.

* The Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

– 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

– 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

– Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

– 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

– Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries

– 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity

by the UAE funded and armed terrorist and fascist Oromo Islamic army of the Nobel Peace Laureate genocidal Prime Minster, Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian and African allies.

Monday, October 13, 2025

የኢሬቻ ጋኔን፤ በመቐለ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ያን ብዙ ደም ያስፈሰሰውን የሉሲፈር ባንዲራን ዛሬም ለሚያስተዋውቁት ከሃዲ ሕወሓቶች ከባድ ማስጠንቀቂያ

😇 ያውም በልደታ ዕለት(አክሱም ጽዮን)። ከሦስት ዓመታት በፊትም በዚህ ወቅት ነበር በትግራይ የመሬት መንቀጥቀጥ የተከሰተው።

ከሚሊየን በላይ የክርስቲያን ወገኔን ደም በአረመኔው የኤሬቻ መንፈስ አራቢ በጋላ-ኦሮሞ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላካቸው እንዲሰዋ ያደረጉት ሕወሓትና አስቀያሚው ባንዲራው መታገድ አለባቸው!

'አል-ነጃሺ' የተሰኘው ነጃሳ የአጋንንት መስጊድ ከውቕሮ መነሳት አለበት። የሉሲፈር ሕወሓት ባንዲራ መቃጠልና መታገድ አለበት! ሰይጣናዊው ኢሬቻ መታገድ አለበት።

💭 ከሃያ ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ ምርጫ ሊካሄድ ወራት ሲቀሩት ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ ክልሎችን በተለይ ኦሮሞ' የተሰኘውን ሕገ-ወጥ ክልል እንዲያፈራርሱ፣ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራም በአፄ ዮሐንስ አራተኛ ሰንደቅ ዓላማ እንዲተኩ፣ ከቱርክ እና አረቦች ጋር መንግስታቸው ብዙ መቀራረብ እንዳያደርግ ሰፋ ያለ ደብዳቤ ልኬላቸው ነበር።

ዛሬ ለዚህ ሁሉ ዕልቂትና መከራ ያበቃውን ክስተት እና የክርስቲያን ሕዝባችን ዋና ጠላቶች የሆኑት የከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ በደንብ በተቀነባበረ መልክ ተቀናቃኞች መስለው ከፊሉ በአንድ ጎራ፣ ከፊሉ በሌላኛው ጎራ፣ ክርስቲያን ወጣቱን ካስጨረሱ በኋላ ለሌላ ዘመቻ ጎራዎቻቸውን ተቀያረው እጅግ በጣም አሳዛኝና ደም አፍይ ድራማ በመሥራት ላይ ናቸው። ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ከኢሳያስ ጋር ወዳጅ ሆነ፣ ዛሬ ደግሞ ጠላት መስሎ እንዲተውን ተደረገ። ሰካራሞቹ እንደ ጌታቸው ረዳ እና ጄነራል ፃድቃን “ሕወሓትን ከድተናል” በሚል የድራማው ስክሪፕት ወደ አዲስ አበባ አምርተው ከእነ አረጋዊ በርሄ፣ ሳሞራ ዩኑስ እና አርኸበ ዕቍባይ ጋር በመቀላቀል የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ 'አማካሪ ነን' ብለው አወጁ። ሽባው ደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል ደግሞ “እነ ጌታቸውና ጻድቃን ከዱኝ” በማለት ከኢሳያስ አፈወርቂ አብደላ-ሃሰን ጎራ መቀላቀላቸውን አወጁ። ለሕዝባችን ያላቸው ንቀትና ጥላቻ ከምናስበው በላይ ጥልቅ ነው።  ለጊዜው እንዲህ ሲዋረዱ፣ እንቅልፍ ሲያጡ እና እድሜያቸውንም ሲያሳጥሩ ሕዝቡ ማየት አለበት፤ ግን ፈጠነም ዘገየም በጣም ከባድ የሆነ ፍርድና ቅጣት ከእግዚአብሔር ዘንድ ያገኛሉ።

👉 የሚከተለውን ከሦስት ዓመታት በፊት ጽፌ ነበር፤

በእኔ በኩል ከአንድ ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት፤ ማን ምን እንደሚሰራ አላውቅም ነበር፤ ከጠቅላይ ሚንስት መለስ ዜናዊ በስተቀር ሌሎቹን የሕወሓት አባላትንም በጭራሽ አላውቃቸውም ነበር። ታዲያ አንድ ቀን አዲስ አበባ እያለሁ በቴሌቪዥን ኦቦ ስብሃት ነጋን በሌላ ጊዜም አቶ ደብረ ጽዮንን አየኋቸው። ታዲያ ለዘመዶቼ ወዲያው የነገርኳቸው፤ “እነዚህ ሰዎች እነማን ናቸው? በጣም ደስ የማይል ነገር አላቸው...ወዘተ” የሚለውን መሆኑን በደንብ አስታውሳለሁ። ዛሬ አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሁሌ ይቀፉኛል።

😈 የመናፍቃንና አህዛብ ጂሃድ በአክሱም ✞ ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ

👉 ከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት፤

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ዘመቻዎች፦

ፀረ-አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ

ፀረ-አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ

ፀረ-አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ

ፀረ-አክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ ታወጀ። ከቦምብ ሌላ ዋናው የማንበርከኪያ መሣሪያቸው ረሃብ ነው።

😈 ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራን በአምባገነነት ገዝቶ የኤርትራን ወጣቶች ለባድሜው እና ለዛሬው ጦርነት እንዲዘጋጅ ፕሮግራም አደረጉት፤ ፈቀዱን ሰጡት። ለሉሲፈራውያኑ ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት በሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱም ጽዮንን ልጆች ስለጨረሰላቸው ትልቅ “ባለውለታቸው” ነው። ሕወሓትም የኢሳያስን ፈለግ ተከትሎ እንዲሄድ እየተደረገ ነው። በቅርቡ አገልግሎታቸውን ሲጨርሱና፤ አያሳኩም እንጅ፤ ዲያብሎሳዊ ሕልማቸውንም ሲያሳኩ ሁሉም ከግራኝ አብዮት አህምድ ጋር በእሳት ጠርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ።

👉 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ፪ኛ. የደርግ ትውልድ
  • ፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ፬ኛ. የዳግማዊ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

እደግመዋለሁ፤ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ሂደቱ የጀመረው ዲቃላው ዳግማዊ ምንሊክ ታላቁን አፄ ዮሐንስን አስወግደው አክሱም ጽዮናውያን በመከፋፈል ለጣልያንና አሜሪካ ሲባል “ኤርትራ” የተባለ ክፍለሃገር ከተመሠረተበት ወቅት ጀምሮ ነው። ዲቃላዎቹ ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ኦቦ ስብሃቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ታሪካዊቷን ክርስቲያን ኢትዮጵያን በዚህ ሂደት አመንምነው ያጠፉ ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ ቅጥረኞቻቸው ናቸው።

በአክሱም ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን ሻዕቢያ + ህወሓት + ኦነግ /ብልጽግና + ኢዜማ + አብን + ቄሮ + ፋኖ በተለይ በአሜሪካው የሲ.አይ.ኤ ደጋፊዎቻቸው በጋራ የጠነሰሱት የዘር ማጥፋት ጦርነት ነው። በግልጽ የሚታይ ነገር ስለሆነ በዚህ ማንም መጠራጠር የለበትም።

አሁን ከሃዲ አረመኔ ሕወሓቶች ያቀዱትን ነገር ሁሉ ካሳኩና፣ ተቀናቃኞቻቸውን ሁሉ ካስወገዱና ሁሉንም ነገር ለጨፍጫፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ካስረከቡ በኋላ ዲያስፐራውን ጨምሮ አንድ ሚሊየን ኢ-አማኒያን ብቻ የሚኖሩባትን ትግራይን መገንጠል፤ ጀብሃ/ሻዕቢያ የሰጣቸውን የሉሲፈርን ባንዲራ እያውለበለቡ እንደ ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራ ብቻቸውን የሚፈነጩባትን የአፍሪቃ ቀንድ አልባንያን/ ኮሶቮን መፍጠር መሆኑን በተለይ ላለፉት ሃያ ዓመታት በግልጽ አይተናል። ያው እኮ ዲያስፐራውን፤ “ባንክ ተከፈተ ገንዘብ ላክ፣ በትግራይ መሬት ተኮነተር...” በማለት ላይ ናቸው።

🛑 Notorious Traitors TPLF-EPLF-PP/OLF | ታዋቂ ከዳተኞች ሕወሓት + ሻዕቢያ + ብልግና-ኦነግ


እውነት አክሱም ጽዮናውያን ናቸውን?

👉 ከሦስት ዓመታት በፊት፤ ሰኞ, ታኅሣሥ ፲፯/17፣ ፳፻፲፭/2015 .ም በአዲግራት አካባቢ ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰት የሚከተሉትን ቪዲዮ + ጽሑፍ አቅርቤ ነበር።

🛑 Strong mag. 5.5 Earthquake in Tigray, Ethiopia | ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዲግራት / ኤርትራ ዙሪያ

ጦርነቱ መንፈሳዊ ነው፤ ታቦተ ጽዮንም ውጊያ ላይ ነው፤ ይህም ከአክሱም ጽዮን ጋር የተያያዘ ነው ፥ የታኅሳስ ገብርኤል እየመጣ ነው ✞

😈 በክርስቲያኖች ደም 😈 የሰከሩት ሦስቱ ዘንዶዎች 😈

👹 ወዮላቸው ለተሳቢዎቹ ዘንዶዎች፤ ለእነ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቻቸው! ስጋዊ ሞታችሁን ትፈልጓታላችሁ፤ ግን አታገኟትም፤ ገና በቁማችሁ ሲዖልን ትተዋቀቋታላችሁ፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ እነ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ምን ያህል እድለኞች መሆናቸውን ዛሬ እየተገነዘብነው ነው።

ባጭር ጊዜ ውስጥ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ጽዮናውያን ወገኖቻችንን የጨፈጨፈው የአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እንሽላሊት ልዑካን ወደ ትግራይ (ዋይ! ዋይ! ዋይ! እህ ህ ህ!) እንዲጓዙ በተደረገበት ዕለት የመሬት መንቀጥቀጥ! ዋው!

ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ እንኳን አሁንም ይህን ደካማና ሰነፍ ትውልድ እንዳሸኛችሁ ታታልሉት ይሆናል፤ እግዚአብሔር አምላክን ግን በጭራሽ ማታለል አትችሉም፤ ሁሉንም ነገር በቪዲዮ ቀርጾታል።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዲቃላው አፄ ምንሊክ ታላቁን ንጉሠ ነገሠት አፄ ዮሐንስን ከአውሮፓውያን ጋር አብረው ካስወገዱበት ዘመን አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሰው የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር እርኩስ መንፈስ ነው። ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጋላ-ኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው እስከ ስልሳ ሚሊየን የሚሆኑ ክርስቲያን ጽዮናውያንን በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ ለመጨረስ በቅተዋል። ይህን እናስታውስ።

ዛሬም ጋላ-ኦሮሞዎችና ርዝራዦቻቸው እግዚአብሔር አምላክን በድጋሚ በጣም እያስቆጡ ነው። በሃገረ ኢትዮጵያ እንኳን መንገስ መገኘት እንኳን የማይገባቸው ዘመን ላይ ደርሰናል። የሞትና ባርነት መንፈስ ይዘው የመጡ አማሌቃውያን ናቸው። ይህን መገንዘብ የተሳነው "ኢትዮጵያዊ" ከእነርሱ ጋር ወደ ጥልቁ የኤርታ አሌ የገሃነም መግቢያ በር በኩል ወደ ጥልቁ ይወርዳል፤ ዋ! ! ! ብለናል።

በሌላ በኩል፤ ጥንታዊውን የአዳምን ዘር / የክርስቶስን ቤተሰቦች ከምድረ ገጽ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የጋላ-ኦሮሞውን አገዛዝና አህዛብን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ በመርዳት ላይ ያለችው ባቢሎን አሜሪካ በከባድ የአርክቲክ በረዶ እየተመታች ነው፤ ያውም በፈረንጆቹ የገና ዕለት፤ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ብርድ፤ የክረምቱ ማዕበል ስፋት ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው ተብሏል። ይህ ቀላሉ ክስተት ነው፤ ገና ምን ታይቶ!

🔥 Strong mag. 5.5 earthquake - Āfar, 64 km east of Ādīgrat, Tigray, Ethiopia, on Monday, Dec 26, 2022 at 3:21 pm (GMT +3)

Leftists + Islamists + Protestants are Waging a Genocidal Jihad on Ancient Christians of Ethiopia

https://rumble.com/v72pt2k-leftists-islamists-protestants-are-waging-a-genocidal-jihad-on-ancient-chri.html https://www.bitchute.com/video/g...