Tuesday, October 28, 2025

At Least 14 Ethiopian Christians Killed by Oromo Muslims | በኦሮሞ ሲዖል ክርስቲያኖች እያለቁ ነው

https://www.bitchute.com/video/uxWqH30UI76E/

😇 ብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ገመድኃኔ ዓለም 

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

👹 የሰይጣናዊው ጂሃድ ባቡር፤ ጋኔናዊው ኢሬቻ – ጋኔናዊው ሶፍ ዑመር ዋሻ – የጂኒ ጃዋር አርሲ 👹

በአርሲ ሀገረ ስብከት በኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ ፲፬/14 ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።

በቀበሌው የሚኖሩ ፲፬/14 ኦርቶዶክሳውያን ከለሊቱ ስድስት/6:00 ሰዓት አካባቢ በዕለተ ሐሙስ ጥቅምት ፲፫/12 ቀን ፳፻፲፰/2018 .ም ከተኙበት ከቤታቸው አስወጥተው የታጠቁ ጋላ-ኦሮሞዎች በከፈቱት ተኩስ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ ሲሆን ስድስቱ ከመገደላቸው ከአንድ ቀን በፈት ቀድመው ታፍነው ተወስደው ነበር።

የተገደሉት ምእመናን የዕድሜ ክልላቸው ከ፪/2 ዓመት ጀምሮ እስከ ፸፮/76 ዓመት አዛውንት ይገኙበታል።

በተጨማሪም ሁለት ሰዎች በጥቃቱ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸው ለተሻለ ሕክምና ወደ አቦምሳ ከተማ ሪፈር መሄዳቸው ታውቋል፡፡

ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ሁኔታ በቀበሌው ውስጥ የሚኖሩ ፰/8 ኦርቶዶክሳውያን ሌሊት ላይ ከቤታቸው አስወጥተው የታጠቁ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ መግደላቸውን ለማወቅ ተችሏል።

ከተገደሉት ምእመናን ውስጥ ፮/6ቱ በገገሌ በዓለወልድ ቤተ ክርስቲያን፣አንድ ደግሞ በሞዬ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን እና ቀሪ ሟቾች ባሉበት አካባቢያቸው ሥርዓተ ቀብራቸው መፈጸሙ ተገልጿል።

አፍሪካውያን ክርስቲያኖች ተጨፍጭፈዋል/እየተጨፈጨፉ ነው

..አ ከ2000 – ስልሳ ሁለት ሺህ/62,000 ክርስቲያኖች በናይጄሪያ

..አ ከ 1996 ጀምሮ - በኮንጎ ውስጥ ስድስት/6 ሚሊዮን ክርስቲያኖች

..አ ከ2020ሁለት/2 ሚሊዮን ክርስቲያኖች በኢትዮጵያ

የአፍሪካው ሕብረት ማፈሪያ ነው፤ ከአፍሪካውያን ክርስቲያኖች ሕይወት የበለጠ ስለ አረብ-ሙስሊም ወንጀለኞቹ ያስባሉ።

😔 ናይጄሪያ

2000 .ም ጀምሮ በናይጄሪያ ስልሳ ሁለት ሺህ/62,000 ክርስቲያኖች በናይጄሪያ እስላማዊው የአቡጃ አገዛዝ + ቦኮ ሃራምን ጨምሮ እስላማዊ ጂሃዳውያን ቡድኖች ባደረሱት የዘር ማጥፋት ወንጀል ተገድለዋል። ኦባማ፣ ባይደን፣ ዩኤስ ኤይድን ተጠቅመው ቦኮ ሃራምን፣ አይሲስን ወዘተ ረድተዋል።

😔 ኮንጎ

1996 .ም ጀምሮ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ 6 ሚሊዮን የሚጠጉ ክርስቲያኖች ተጨፍጭፈዋል፣ ሃገሪቱ ዛሬም ሁከት ውስጥ ናት። ጭፍጨፋው ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ በአለማችን ከፍተኛ ደም አፋሳሽ ሆኗል።

😔 ኢትዮጵያ

... ህዳር 2020 በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር የዘር ማጥፋት ጅሃድ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ፡-

- እስከ ሁለት/2 ሚሊዮን የሚደርሱ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈዋል

- እስከ ሁለት መቶ ሺህ/200,000 የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ሴቶች፣ ሕፃናት እና መነኮሳት ተደፍረዋል

- ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሌላ ሀገር ለመሰደድ ተገደዋል

- 4.4 ሚሊዮን የተፈናቀሉ ዜጎች በግጭት፣ በጦርነት እና በአየር ንብረት ድንጋጤ ክፉኛ ተጎድተዋል

❖ – ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሴት ኢትዮጵያውያን ባሪያዎች ለጨፍጫፊዎቻችን አረብ ሀገራት ተሽጠዋል

❖ – ሃያ/20 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የምግብ ዋስትና እጦት እንዲደርስባቸው ተገደዋል

በፋሺስቱ እስላም-ፕሮቴስታንት፣ የብልጽግና ወንጌል ናፋቂው ኦሮሞ ሰራዊት፣ ጠቅላይ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ እና የዩኤን፣ የአረብ፣ የእስራኤል፣ የቱርክ፣ የኢራን፣ የአውሮፓ፣ የአሜሪካ፣ የሩሲያ፣ የዩክሬን፣ የአፍሪካ አጋሮቹ።

ጭፍጨፋው የሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን በአለማችን ከፍተኛው ደም አፋሳሽ ጭፍጨፋ ለመሆን በቅቷል። እስካሁን ለፍርድ እና ተጠያቂነት የቀረበ አንድም ሰው የለም። ሁሉም አረሳስተው ለማለፍ ሱፍና ከረባት ለብሰውና ጥቁር መነጽር አድርገው ድራማ በመሥራት ላይ ናቸው። አይይይ! ፈጠነም ዘገየም እያንዳንዳቸውን ከእነ ዘር ማንዘራቸው እንበቀላቸው ዘንድ ግድ ነው!

14 Orthodox Christians living in Nono Jawi Kebele, Arsi Diocese, were brutally murdered.

14 Orthodox Christians living in the district were brutally murdered by armed Gala-Oromos who forced them out of their homes and killed them in a brutal manner on Thursday, October 23, 2025, at around 6:00 PM. Six of them had been kidnapped the day before.

The victims ranged in age from 2 to 76 years old.

It was also learned that two people were seriously injured in the attack and were referred to Abomsa town for better treatment.

It has been learned that 8 Orthodox Christians living in the district were brutally murdered by armed forces who had driven them out of their homes at night.

It was reported that 6 of the killed believers were buried at the Balewold (Commemoration of The Son) Church in Gegele, one at the St. John's Church in Moye, and the rest were buried in their respective churches.

✞ African Christians Massacred

• Since 2000 – 62,000 Christians in Nigeria

• Since 1996 – 6 million Christians in Congo

• Since 2020 – 2 million Christians in Ethiopia

SHAME on You, African Union! You Care More about the Arab-Muslim Perpetrators than African Christians.

In Ethiopia, Nigeria and Congo, a genocide has been underway for years. Meanwhile, countries like South Africa led the charge in the International Court of Justice’s “genocide” case against Israel, while it ignores a real genocide against African Christians.

* The Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ – 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred

❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ – Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries

❖ – 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic PM Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

💭 Nigeria, Congo and Ethiopia Pegged as Most Deadly Countries For Christians in a New Report

https://wp.me/piMJL-efr

https://www.bitchute.com/video/6HtbnqmaSvmB/

https://rumble.com/v6dmkkp-nigeria-congo-and-ethiopia-pegged-as-most-deadly-countries-for-christians-i.html

ናይጄሪያ፣ ኮንጎ እና ኢትዮጵያ ለክርስቲያኖች ገዳይ ሀገራት ተብለው በአዲስ ዘገባ ተመድበዋል

በአለምአቀፍ የክርስቲያን እርዳታ "2025 ቀይ ዝርዝር" ውስጥ እስላማዊ ማሕበረሰባት እና አገዛዞቻቸው በሚቆጣጠሯቸው የአፍሪካ ሀገራት ለክርስቲያኖች በጣም አደገኛ ለሆኑ የአለም ሀገራት አራቱን ከፍተኛ ቦታዎችን ይይዛሉ - በቅደም ተከተል፤

  1. ናይጄሪያ

  2. ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ

  3. ሞዛምቢክ

  4. ኢትዮጵያ

ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢትዮጵያ በትግራይ ክልል እየተካሔደ ያለው ጦርነት ሥርዓት አልበኝነት እና ብጥብጥ እንዲስፋፋ በማድረግ የክርስቲያን ማህበረሰቦችን የበለጠ አደጋ ላይ ጥሏል። ብሏል ዘገባው።

Christian Genocide in Africa: The Edomite + Ishmaelite World Has NO EMPATHY For Christians & 'Blacks'

https://wp.me/piMJL-exk

https://www.bitchute.com/video/GVVaCU2WY8iU/

https://rumble.com/v6q019w-christian-genocide-in-africa-the-edomite-ishmaelite-world-has-no-empathy-fo.html




After Ethiopia, The Antichrist States of Turkey & UAE Are Now Massacring 'non-Arabs' in Sudan

https://rumble.com/v70wp0w-after-ethiopia-the-antichrist-states-of-turkey-and-uae-are-now-massacring-n.html

https://www.bitchute.com/video/CWcvwhCOd6yz/

😔 ከኢትዮጵያ በኋላ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርክ እና የአረብ ኤሚሬቶች አሁን አረብ ያልሆኑትን ሱዳናውያን በመጨፍጨፍ እና ሱዳንን ከአፍሪካውያን በማጽዳት ላይ ናቸው።

ኤርትራን ጨምሮ በኢትዮጵያም እየተካሄደ ያለው ይህ ነው። የአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመታት የወራሪ አረብ ሙስሊም ታሪክ ይህን ነው የሚነግረን። ዛሬ ከሃዲ ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ሕወሓቶች፣ ብአዴኖች እና ሻዕብያዎች የዲያብሎሳዊን ጂሃድ መንገድ ቀላል አድርገውላቸዋል። የጦርነቱን እና የዕልቂቱን ድራማ በየጊዜው በመቀያየር እየፈጠሩ ክርስቲያኑን ወጣት በእሳት በመማገድ ቁጥሩን ቀስበቀስ ይቀንሱታል። በዚህ ደግሞ ኤዶማውያኑም እስማኤላውያኑም በጣም ደስተኞች ናቸው። መሀመዳውያኑ በግብጽ፣ በሱዳን፣ በሶርያ፣ በሊባኖስ እና ኢራቅ ያደረጉት እኮ ልክ ይህን ነበር።

ዛሬ በኢትዮጵያ፣ ኮንጎ፣ ናይጄርያ ብሎም ሞዛምቢክ በግልጽ እንደምናየው መሀመዳውያኑ በተለይ በአፍሪካውያን ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃድ አውጀውብናል።

እንግዲህ ለሁሉም ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወደ ገሃነም እሳት ይጣሉ ዘንድ ግድ ይሆናል።

! ወገን ግን ማንቀላፋቱ ይብቃህ፣ ተደራጅ፣ አማራ፣ ተጋሩ ቅብርጥሴ ማለቱን አቁም፣ ይህ እግዚአብሔር አምላክ የማያውቀው እና እራስህን የምታጠፋበት ከንቱ ማንነት ነው፣ ለሁሉም ነገር ጊዜ አለውና አትለሳለስ፣ አልጫ አትሁን፣ እንደ አባቶቻችን ወንድ ሁን፣ ተነሳ፣ ሌላ ምንም አማራጭ የለህም፣ ክርስቲያናዊ ሠራዊትን መሥርት፣ የመስቀል ጦርነት አውጅ፣ ግዴታህ ነው፤ ዋ ሃገር እንዳናጣ! ሌላው ነገር ሁሉ ቀላል ነው!

🏴 Unholy alliance: Edomite West + Ishmaelite East (ESAU & Ishmael)

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 ኤሳው እስማኤልን እያጎለበተው ነው 👈

👉 ከኳታር እስከ ሳውዲ አረቢያ 👈

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Turkey to United Arab Emirates 👈

😳 Did you know the United Arab Emirates (UAE) was created more recently than Israel?

Non-Arab Sudanese – who are now massacred and displaced by a UAE-backed militia — are older than the country orchestrating the seizure of their homes.

What’s happening in Sudan is a genocide and an occupation carried out by the RSF, a militia armed and funded by the United Arab Emirates. To understand how this came to be, we have to go back to how the UAE itself was built: as a U.S. client state in the 1970s, designed to protect Western oil and power in the Middle East.

Today, that same sub-empire fuels the destruction of Sudan — extracting gold, land, and resources while our communities are massacred and displaced.

🛑 Foreign Backers

Anwar Gargash, an adviser to the president of the United Arab Emirates, called the city's capture a "turning point" that showed "the political path is the only option to end the civil war".

The UAE has been accused by the UN of supplying the RSF with weapons. It is also a member of the so-called Quad -- alongside the United States, Saudi Arabia and Egypt -- which is working for a negotiated peace.

The group has proposed a ceasefire and a transitional civilian government that excludes both the army and the RSF from power.

Talks last week in Washington involving the Quad made no progress.

The army has its own foreign backers in Egypt, Saudi Arabia, Iran and Turkey, observers have reported. They too have denied the claims.

🛑 Sudan Militia Implicated on War Crimes Used UK Military Equipment, UN Told

Today, The Guardian reported that material seen by the UN has shown British military equipment was found on battlefields in Sudan

British military equipment has been found on battlefields in Sudan, used by the Rapid Support Forces (RSF), a paramilitary group accused of genocide, according to documents seen by the UN security council.

UK-manufactured small-arms target systems and British-made engines for armoured personnel carriers have been recovered from combat sites in a conflict that has now caused the world’s biggest humanitarian catastrophe.

The findings have again prompted scrutiny over Britain’s export of arms to the United Arab Emirates (UAE), which has been repeatedly accused of supplying weapons to the paramilitary RSF in Sudan.

They also raise questions for the UK government and its potential role in fueling the conflict.

🛑 Warnings of executions and ethnic cleansing mount in Sudan's El-Fasher Africa

Reports were emerging Tuesday of mass killings and ethnically targeted atrocities in the western Sudanese city of El-Fasher since its capture by the Rapid Support Forces (RSF) paramilitary. A coalition of armed groups allied to the Sudanese army accused the RSF of executing more than 2,000 civilians, raising fears of systematic ethnic cleansing.

Sudan Is Burning — and The World Is Fueling the Fire | Why Sudan’s Partition Now Looks Inevitable

https://www.bitchute.com/video/wqTKsDvg2xVP/

https://rumble.com/v70wiak-sudan-is-burning-and-the-world-is-fueling-the-fire-why-sudans-partition-now.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ሱዳን እየነደደች ነው፤ እናም ዓለም እሳቱን እያቀጣጠለችው ነው። አረብ ባልሆኑት የሱዳን ሕዝቦች ላይ ጀነሳይዱ ቀጥሏል-| ቀጣዩ የሱዳን መገነጣጠል አሁን የማይቀር ይመስላል

በኢትዮጵያም እኮ አረብ እና ሙስሊም በልሆነው ሕዝባችን ላይ ነው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ እና እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን አጋሮቹ ጀነሳይድ በመፈጸም ላይ ያሉት። እነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች እኮ ደማችንን ማፍሰስ ብቻ ሳይሆን፣ እህቶቻችንንም፣ መሬቱንም፣ ውሃውንም፣ ወርቁንም ቢቻላቸው ነፍሳችንንም ነው እየሠረቁብን ያሉት እኮ። እንዴት ነው ወገን ይህን ማየትና ማወቅ የተሳነው?! ለምኑ ነው እየኖረ ያለው?! ምን ዓይነት አሳፋሪ፣ ሰነፍና ልፍስፍስ ትውልድ ነው?!

ወይኔ ሱዳን፣ ኢትዮጵያና ሶማሊያ! የተማረና ብቁ የሆነ ሰው ባልጠፋበት ዘመን ይህን ያህል የአረመኔዎቹ እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን መጫወቻ ትሆኑ? በኤዶማውያኑ እየተደገፉ የሚጠነሰሰውን የግብጾችን፣ የሳውዲዎችን፣ የኤሚራቶችን፣ የኳታሮችን፣ የቱርኮችን እና ኢራናውያኑን ዲያብሎሳዊ ሤራ ለዘመናት እያያችሁ እንደነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያሉትን ቆሻሻ የአረብ ቅጥረኞች ለአንድም ቀን ስልጣንል ላይ እንዲቆዩ የፈቀዳችሁ 'ልሂቃን' ተብየዎች እግዚአብሔር በቶሎ ፍርዱን ይስጣችሁ!

😈 The Evil State of The United Arab Emirates Backing A Genocidal Militia in Sudan

In this video, TLDR takes another look at Sudan’s civil war; what just happened over the weekend; and why this leaves the international community with an uncomfortable dilemma.

Fear of mass killings as thousands trapped in besieged Sudan city taken by militia group.

US-based researchers have been analysing images from the besieged city of el-Fasher.

They've described "piles of bodies executed en masse, or shot by snipers attempting to breach" the city's perimeter wall.

"We see clear evidence of house-to-house clearance operations, particularly in the Darajula neighbourhood near Saudi Hospital - with what appears to be piles of objects consistent with human remains between 1.5 to two metres in length," Nathaniel Raymond, executive director of Yale's Humanitarian Research Lab.

El-Fasher is the capital of northern Darfur, a region as large as France. It’s located over 800km (497 miles) west of Khartoum and about 195 km from Nyala, capital of South Darfur State.

The city became an important commercial hub, located at the centre of Darfur states, North Kordofan, Khartoum and the Northern state.

The city serves as the main entry point for aid convoys from Port Sudan before distribution across Darfur.

El-Fasher is home to diverse tribal and ethnic groups, mainly Zaghawa, Fur, and Masalit, many of whom live in displacement camps. Arab-origin tribes are fewer and mostly in South Darfur, controlled by the Rapid Support Forces (RSF).

It has been under siege by the RSF for over a year since fighting erupted between these forces and the army, with violent battles claiming hundreds of lives.

El-Fasher hosts many displacement camps. Some were established over two decades ago after Darfur’s civil war during former President Omar al-Bashir’s era, while new camps were set up after the current war, housing displaced people from other Darfur states taken over by the RSF.

In 2008, the UN-AU mission in Darfur (UNAMID) chose el-Fasher as its main base, boosting its status and urban development.

Monday, October 27, 2025

The Romanian People Achieved a Miracle: The Most Imposing Orthodox Cathedral In The World

https://www.bitchute.com/video/7lljM33AsBUX/

https://rumble.com/v70uys8-the-romanian-people-achieved-a-miracle-the-most-imposing-orthodox-cathedral.html

የሮማኒያ ህዝብ ተአምር አሳክቷል፡ በዓለም ላይ እጅግ አስደማሚው የኦርቶዶክስ ካቴድራል

የሮማኒያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ካቴድራሉን "የብሔራዊ ማንነት ምልክት" ብላ ጠርታዋለች።” ኢትዮጵያውያን ከዚህ እንማር!

ሮማኒያውያን ከ፲፭/15 ዓመታት ግንባታ በኋላ በዓለም ላይ ትልቁ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ወደሆነው አዲስ ካቴድራል ጎርፈዋል።

በእሁድ ዕለት በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን በሮማኒያ ዋና ከተማ ውስጥ ለ፲፭/15ዓመታት ግንባታ በተከፈተው በዓለም ትልቁ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ሃይማኖታዊ ሥዕሎችን ለመቀደስ ተገኝተዋል።

ምዕመናን እና ባለስልጣናት ብሔራዊ ካቴድራል በመባል በሚታወቀው የሕዝቦች መዳን ካቴድራል በገፍ ደርሰዋል። ካቴድራሉ በከፍተኛው ቦታ ከመቶ ሃያ አምስት/125 ሜትር (410 ጫማ) በላይ ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን በጥልቅ ኦርቶዶክስ ሀገር ውስጥ ለአምስት ሺህ/5,000 ምዕመናን ውስጣዊ አቅም አለው። የካቴድራሉ ውብ ውስጠኛ ክፍል ቅዱሳንን በሚያሳዩ ሥዕላት እና ሞዛይኮች ተሸፍኗል።

ወደ አስራ ዘጠም/19 ሚሊዮን የሚጠጉ ነዋሪዎች ባሉባት ሀገር ውስጥ ብሔራዊ ካቴድራል ለማዘጋጀት ሀሳቦች ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ ቀርበዋል፣ ነገር ግን ፍሬው በሁለት የዓለም ጦርነቶች እና ሃይማኖትን ለመጨቆን በሚጥሩ አስርት ዓመታት የኮሚኒስት አገዛዝ ተስተጓጉሏል። የሮማኒያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ካቴድራሉን "የብሔራዊ ማንነት ምልክት" ብላ ጠርታዋለች።

ሮማኒያ በአውሮፓ ህብረት ውስጥ ካሉት እጅግ ሃይማኖተኛ አገሮች አንዷ ስትሆን፣ ፹፭/85% የሚሆነው ሕዝብ ሃይማኖተኛ መሆኑ ይታወቃል።

😇 ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን!

Romanians flock to a new cathedral that is the world´s largest Orthodox church after 15 Years of Construction.

Thousands of pilgrims turned out Sunday in Romania´s capital for the consecration of religious paintings inside the world´s largest Christian Orthodox church that was being opened after 15 years of construction.

Worshippers and officials arrived in droves at the People´s Salvation Cathedral, known as the National Cathedral, which at its highest point stands more than 125 meters (410 feet) and has an inner capacity for 5,000 worshippers in the deeply Orthodox country. The cathedral's opulent interior is covered with frescoes and mosaics depicting saints and icons.

Proposals for a national cathedral in the country of about 19 million people had been put forward for more than a century, but its fruition was hampered by two world wars and the decades of communist rule, which sought to suppress religion. The Romanian Orthodox Church has called the cathedral "a symbol of national identity."

Romania is one of the most pious countries in the European Union, with around 85% of the population identifying as religious.

Situated behind the hulking Palace of the People built by the late communist leader Nicolae Ceausescu, construction for the cathedral finally began in 2010, and its altar was consecrated in 2018. It has so far cost a reported 270 million euros ($313 million), with a majority drawn from public funds, and some works are yet to be completed.

Traffic was restricted for Sunday´s service, which was attended by President Nicusor Dan and Prime Minister Ilie Bolojan. Many worshippers watched via TV screens set up outside the cathedral.

The cathedral´s mosaics and iconography cover an area of 17,800 square meters (191,000 square feet), according the cathedral´s website.

Daniel Codrescu, who has spent seven years working on the frescoes and mosaics, told The Associated Press that much of the iconography has been inspired by medieval Romanian paintings and others from the Byzantine world.

"It was a complex collaboration with the church, with art historians, with artists, also our friends of contemporary art," he said. "I hope (the church) is going to have a very important impact on society because ... it´s a public space."

With one of the largest budget deficits in the EU, not everyone in Romania was happy about the cost of the project. Critics bemoan that the massive church has drawn on public funds, which could have been spent on schools or hospitals.

Claudiu Tufis, an associate professor of political science at the University of Bucharest, said the project was a "waste of public money" but said it could offer a "boost to national pride and identity" for some Romanians.

"The fact that they have forced, year after year, politicians to pay for it, in some cases taking money from communities that really needed that money, indicates it was a show of force, not one of humility and love of God," he said. "Economically, it might be OK in the long term as it will be a tourist attraction."

Rares Ghiorghies, 37, supports the church but said the money would be better spent on health and education as "a matter of good governance."

"The big problem in society is that most of those who criticize do not follow the activities of the church," he said.

😇 Glory to God!

Romania is Building the Biggest Orthodox Church in the World | A Christian Nation is a Healthy Nation

https://www.bitchute.com/video/7GeiWwOe6jQZ/

https://rumble.com/v5q8fuq-romania-is-building-the-biggest-orthodox-church-in-the-world-a-christian-na.html

https://wp.me/piMJL-dZl

ሮማኒያ በዓለም ትልቁን የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን እየገነባች ነው | የክርስቲያን ሀገር ጤናማ ህዝብ ነው። የሮማውያንን ታሪክ ለሚያውቅ ይህ ትልቅ እና የተቀደሰ ተግባር ነው። እግዚአብሔር ይመስገን!

የሮማኒያ ዋና ከተማ የቡካሬስት ግዙፍ እና ድንቅ የህዝብ ድነት ካቴድራል ሊከፈት ከተያዘለት ወራት ቀርቷል፣ ነገር ግን ይህ ግዙፍ የቤተ ክርስቲያን ህንፃ የሮማኒያ ዋና ከተማን ሰማይ ይቆጣጠራል።

በሮማኒያ ዋና ከተማ መሀል የሚገኘው አስደናቂ የቤተ ክርስቲያን ህንፃ በመጭው የአውሮፓውያኖች በ2025 ይጠናቀቃል። የአለም ትልቁ እና ረጅሙ የምስራቅ ኦርቶዶክስ ካቴድራል ይሆናል። የመጨረሻው መስቀል ወደ ማእከላዊ ኩፖላ/ፋኖስ ሲጨመር፣ ሕንፃው ፻፳፯/127 ሜትር ቁመት/ከፍታ ይኖረዋል።

የኦርቶዶክስ ክርስትናን ከፍታ አሳይቶ ለማክበር ሰማይ ጠቀሱን ካቴድራል ለማቋቋም የታቀደው እ... 1878 ሩሲያ እና ሮማኒያ በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኦቶማን ሙስሊም ኃይሎች ላይ ድል በተቀዳጁበት ወቅት ነው። ሮማውያን ያንን ግጭት የነጻነት ጦርነት ብለው ይጠሩታል።

በ፳/20ኛው መቶ ዘመን፣ የዓለም ጦርነቶች፣ ከዚያም የኮሚኒስት አምባገነንነት እንቅፋት በመሆናቸው እንዲሁም በወቅቱ አካባቢን ለመምረጥ በመቸገራቸው የካቴድራሉ ፕሮጀክት በተደጋጋሚ እንዲቀር ተደርጓል። በመጨረሻም፣ እ... 2010፣ በኮሚኒስት አምባገነን ኒኮላ ቻውሴስኩ ታወቀው አንጋፋ የፓርላማ ቤተ መንግስት ግዛት ጥቅም ላይ ባልዋለ መሬት ላይ ካቴድራሉ እንዲሠራወስኗል፣ እና ግንባታው ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ቀጥሏል።

እስካሁን ለፕሮጀክቱ ፪፻/200 ሚሊዮን ዩሮ (፪፻፲፮/216 ሚሊዮን ዶላር) ወጪ ተደርጓል፣ አብዛኛው ገንዘብ የሚገኘው ከህዝብ መዋጮ እና ሩቡም ከልገሳ ነው።

የካቴድራሉ መንፈሳዊ እና ተግባራዊ ውጤቶች ዋጋውን ከዋጋው በላይ ያደርገዋል። ቦታው ለሁለቱም የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች እና አማኝ ያልሆኑ ሰዎች ትልቅ የአምልኮ ስፍራ ሊሆን ይችላል።

ካቴድራሉ አንድ ሺህ/1,000 ዘማሪዎችን እና ስድስት ሺህ/ 6,000 ምእመናንን በዋናው አዳራሽ ውስጥ መያዝ ይችላል። አንድ ትልቅ የአርቲስቶች ቡድን በአሁኑ ጊዜ የውስጥ ገጽታዎችን በሚሞሉ ሞዛይኮች ላይ እየሠራ ነው።

ለፕሮጀክቱ ፳፭/25 ቶን ደወል የተነደፈው በጣሊያን ካምፓኖሎጂስት ፍላቪዮ ዛምቦቶ በሚመራ ቡድን ነው። እሱ የሚያወጣው እያንዳንዱ ደወል ለእሱ "እንደ ልጅ" ቢሆንም ለቡካሬስት ካቴድራል የተነደፈውን ግዙፍ መሣሪያ "ለመጀመሪያ ጊዜ ለመስማት ስሜታዊ ነበር ጠንካራ፣ ጥልቅ፣ ረጅም፣ አንተን የሚያቅፍ ድምፅ ነው፣ ምልክት ያደርጋል” በማለት ባለሙያው ለሮማኒያ ሚዲያ ተናግሯል።

በ፳/20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ደወሉን ለመስማት የሚቻል መሆኑን ዘገባዎች ጠቁመዋል።

በቪዲዮው ላይ የዘመናዊው የሮማኒያ ግዛት መቶኛ ዓመት ሆኖ ስለተከበረ የሕዝባዊ ድነት ካቴድራል እ... ሕዳር 25 ቀን 2018 ተቀድሷል። በቪዲዮው ላይ ብዙ አማኞች ከካቴድራሉ ውጭ ተሰብስበው አገልግሎቱን በትልልቅ ስክሪኖች ሲመለከቱ እናያለን።

ቤተ ክርስቲያኑ በእስልምና እና በኮሚኒዝም ላይ የድል ምልክት ሆኖ ያበራል።

👉 የተመረጡ አስተያየቶች፡-

የሮማኒያ ኦርቶዶክስ ሰዎች መገኘት የሚያሳየው ይህ ካቴድራል ከ፲፵/140 ዓመታት በፊት የታቀደው ከንቱ እንዳልሆነ ነው። ለሁሉም ለሮማኒያ ጀግኖች መታሰቢያ እና የሀገር አንድነት ምልክት ነው።

አዎ! ሃሌ ሉያ! ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ ቅርሶቿን እና ማንነቷን ለመጠበቅ ለሮማኒያውያን ምስጋና እና አድናቆት

ክርስቲያን ሕዝብ ጤናማ ሕዝብ ነው።

እንደ ሮማንያዊ ይህ ቤተክርስቲያን እስኪጠናቀቅ መጠበቅ አልችልም! እዛ ሄጄ ለመጸለይ እና በክርስቶስ ፊት ለመሆን እቅድ አለኝ! ክርስቶስ በሁሉም ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ አለ።

እንደ ማሌዥያዊ ኦርቶዶክስ ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን። በዚህ ልፍስፍስ ምዕራባዊ ዓለም መካከል ሮማውያን በእምነታቸው ያድጉ ዘንድ መልካም ነው።

ምንም እንኳን ኦርቶዶክስ ባልሆንም ለእነሱ ትልቅ ክብር አለኝ ይህ ካቴድራል እጅግ አስደናቂ ነው የአውሮፓ ህብረትን ለሚመሩት ዓለማውያን ትልቅ የፊት ጥፊ መመታት ነው።

ቆንጆ! እግዚአብሔር ሮማኒያን ይጠብቅ

ይህ በጣም ጥሩ ነው። ሮማኒያ ባህሏንና ሥሮቿን/መሠረቶቿን ከፍ አድርጋ ትመለከታለች። በምዕራቡ ዓለም ከእነርሱ አንድ ነገር መማር እንችላለን።

ውብ ይሆናል። ከአንድ ካቶሊክ እግዚአብሔር አምላክ ሮማኒያን እና የኦርቶዶክስ እምነትን ይባርክ።

ከብሪታኒያ ሃይማኖት የቀየርኩ/የተለወጠ ሰው ነኝ ባለፈው እሁድ ተጠመቅኩ... ምርጥ ምርጫ!

አሜሪካ ውስጥ ያለሁ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ እንደመሆኔ፣ ይህንን በቅርብ ጊዜ እጎበኘዋለሁ።

እንደ ሮማንያዊ ምንም የሚያከራክር ነገር የለም። ካቴድራሉ ለ ፪፻/200 ዓመታት እቅድ ተይዞ ነበር ነገር ግን ሥራ ይጀመራል በተባለ ቁጥር ጦርነቱ እያራዘመው ነበር።

£200m ለሀገር አቀፍ ግንባታ? ለእኔ ምክንያታዊ እና ተገቢ ነው። ብሪታኒያ ለዌምብሌይ ስታዲየም ብቻ £800m አውጥታለች። እግር ኳስ የሚጫወትበት ሕንፃ። ታዲያ ለፀሎት ውድ የሆነ ሕንፃ ያስደንቃልን?

እግዚአብሔርን ያከብራል ምእመናንን ያነሳሳል ስለዚህም ዋጋው ሲያንሰው ነው።

ሚኒሶታ 1.4ቢሊየን ዶላር (ጥገናን ሳይጨምር) በህዝብ የተደገፈ የአሜሪካ እግር ኳስ/NFL ስታዲየም አላት።

ሮማኒያ እንደሌሎች የክርስቲያን ሃገራት ብሔራዊ ካቴድራል የላትም፣ ይህ ደግሞ ከ፻/100 ዓመታት በላይ ሲሠራ ቆይቷል። አሁን እየገነባን መሆናችን በፍፁም የተረጋገጠ ነው፣ እኛ ከመቼውም ጊዜ በላይ ሀብታም ስንሆን።

እንደ አንድ ምዕራባዊ ሰው በየቦታው ብዙ ከንቱ ፕሮጄክት ህንጻዎች ጋር (እውነት ነው በሌላ ጊዜ መገንባት)፣ አንዳንድ ሀውልት ህንፃዎችን የሚሹ አገሮችን ሲተቹ መስማት እንዴት አስቂኝ ነው?! ቬርሳይ እና መሰሎቹ ህዝቡ እየተራበ እንዳልተገነቡ። በዚያ ላይ ምስራቃዊ አውሮፓን መጎብኘት እና ግዙፍ የስነ-ህንፃ ጥበብ ስለሌላቸው ልንነቅፋቸው ይገባናልን?! ይህን ስል፣ እኔ በጣም ሃይማኖተኛ ባልሆንም እንኳ፣ ብዙ ሰዎች እንዳሉ ይገባኛል፣ እና እናንተም አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት አለባችሁ የሚል እምነት አለኝ። ሰዎች ለሆስፒታሎችም እኮ ይለግሳሉ። ለጦርነት እና ጦር መሣሪያም እንደዚሁ! ዪክሬንን ብቻ ማየት በቂ ነው!

ይህ በእንዲህ እንዳለ ፴/30 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች በረሃብ እየተጋፈጡ ባለበት ወቅት፣ የፋሺስት ጋላ-ኦሮሞው አገዛዝ የዘር ማጥፋት እልቂት መሪ ለራሱና ለኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ሞግዚቶች ፲፭/15 ቢሊዮን ዶላር ቤተ መንግሥት እየገነባ ነው። በሰሜናዊው ንፍቀ ክበብ ከሚመጣው የኒውክሌር አፖካሊፕስ መትረፍ ይችሉ ዘንድ ሉሲፈርያውያን ከኢትዮጵያ ቅዱሳን ተራሮች በታች መትረፊያ የዋሻ ቤቶችን እንዲሠራ ትእዛዝ ሰጥተውታል።

😮(የሚገርም ነው፤ የሮማኒያ ካርታ ቅርጽ የተገመሰችውን የኢትዮጵያን ካርታ ይመስላል)

#bucharest #christianity #orthodox #church #cathedral




Saint Stephen’s Martyrdom in an Ancient Manuscript | የቅዱስ እስጢፋኖስ ሰማዕትነት በጥንታዊ ጽሑፍ

https://www.bitchute.com/video/iPau2wt5fzzF/

https://rumble.com/v70us8k-saint-stephens-martyrdom-in-an-ancient-manuscript-.html

እስጢፋኖስ በግሪክ ቋንቋ አክሊል ማለት ነው፡፡ በግብሩ የቀን ሃሩር የሌሊት ቁር የማይለውጠው፣ መብራት ማለት ነው

ቅዱስ እስጢፋኖስ በቤተክርስቲያን ታሪክ ስለክርስቶስ መስክሮ ሰማዕትነትን የተቀበለ የመጀመሪያው ዲያቆን ነው

ቀዳሚ ሰማእት / እስጢፋኖስ በጥቅምት ፲፯ ዕለት ሊቀ-ዲያቆናት ተደርጎ በሐዋርያት ተሾመ፡፡

😇 ሊቀ ዲያቆናት ቅዱስ እስጢፋኖስ የተቀዳጃቸው ሦስቱ አክሊላት፡-

    . ስለንፅህናው ስለድንግልናው

    . ስለሰማዕትነቱ /ስለምስክሩ/ ስለተጋድሎው

    . ስለስብከቱ /ስለትምህርቱ/ ስለተአምራቱ

ቅዱስ እስጢፋኖስ የተወገረበት ድንጋይ ሰባት አብያተ ክርስቲያናት ታንፆበታል፡፡ /ሰባት ቤተክርስቲያናትን አንጿል፡፡/

የቤተክርስቲያን አባቶች የቀዳሜ ሰማዕት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራውን እንድናይበት አድርጎናል ሲሉ ይገልፁታል እውነት ነውና፡፡

የቀዳሚ ሰማእት የቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ለክርስትና እምነት መስፋፋት ዋነኛ ምክንያት ነበር፤ የዘመኑ የወገኖቻችን ሰቆቃ እና ሞትም ለተዋሕዶ ክርስትና መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል።

🙏 እንኳን አደረሰን! ሊቀ ዲያቆናትና ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስ በረከቱን ያድለን አሜን !!!

😇 Archdeacon and First Martyr Saint Stephen

In the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, Saint Stephen is commemorated monthly on the 17th day of every month, and the annual feast of Saint Stephen the Archdeacon is celebrated on Teqemet 17 (which is October 27th in the Gregorian calendar). He is honored as the first martyr (Protomartyr) and as the first of the seven deacons chosen after Pentecost

Dedication to the ordination of the First Martyr and Archdeacon Stephen, who was stoned to death about three years after the Ascension of the Lord.

Saint Stephen was a Hellenistic Jew and belonged to the group of the seven deacons selected by the Apostles to carry out the charity work of the first Christian community of Jerusalem.

According to the Acts of the Apostles, he was a man filled with the grace of the Holy Spirit. He preached with boldness and performed many great wonders. His action caused the animosity of the Judean priesthood, for they failed to understand and accept the ecumenical dimension and the liberating content of Christ’s preaching to every human being, and especially to those who had been wronged.

The First Martyr Stephen was considered a blasphemer and a denier of Judaism, for he declared, even before the Sanhedrin (great assembly), that Moses and the Mosaic Law, as well as all the Prophets and the Righteous of the Old Testament, were not carriers of salvation, but prepared the way for the coming of the true Savior, who is Christ.

Imitating His love, and dedicating himself to Him, he forgave his murderers, begging the Triune God not to impute to them the sin they had committed.

🙏 May his intercession be with all of us, Amen!

ሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ አቡነ እየሱስ ሞዐ አንድነት ገዳም፤ ቀዳማይ ዩኒቨርሲቲ ዘኢትዮጵያ

https://wp.me/piMJL-bJo

የሐይቅ እስጢፋኖስ /አቡነ እየሱስ ሞዓ አንድነት/ ገዳም

መስቀል፤ የመስከረም ፲፯ / ፳፻፲፩ ዓ.ም ክብረ በዓል በቅዱስ እስጢፋኖስ | የሰዶም ዜጎች አዲስ አበባን ገና ሳይቆጣጠሯት

https://wp.me/piMJL-dHW

(ይህን ጦማሬን እስካሁን ድረስ አፍነውታል፤ በየረርና የካ ተራሮች በዋሻ ሚካኤል እና በአክሱም ላሊበላ ተራራማ ዋሻዎች ላይ እየተሠራ ያለውን የሉሲፈራውያኑን ሤራ በከፊል በማጋለጡ!)

💭 በወቅቱ የቀረበ ጽሑፍ ፥ ትናንትና ዛሬ፤ በትናንትናው የመስቀል አደባባይ የኢሬቻ ጣዖት አምላካዊች የጽዮንን ሰንደቅ ከለከሏቸው፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!

የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያንን ግቢ እንዲህ ግጥም፡ ሙልት ብሎ አይቼው አላውቅም፤ በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማታችን ያሸበረቁ በጣም ብዙ ምዕመናን ተገኝተው ነበር።

ለመንፈሳዊ ሕይወት በጣም ታታሪ የሆነው ክርስቲያን ወገናችን ሊመሰገን፣ ሊወደስና ሊደነቅ ይገባዋል፤ ብዙ ጊዜ ሲኮነን እንጂ ሲደነቅ አንሰማም። ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት አንስቶ እስከ ቀኑ ስድስት ሰዓት ድረስ ቀዳሚ ሰማዕት ቅ/እስጢፋኖስን ለማስታወስ በቤተክርስቲያኑ ተገኝቷል።

እስኪ የት ሌላ ዓለም ነው ተመሳሳይ ሁኔታ የሚታየው? በየትኛውስ ሌላ ሐይማኖት? ካቶሊኩና ፕሮቴስታንቱ ከአንድ ሰዓት በኋላ፣ እስላሙ ከሠላሳ ደቂቃ በኋላ ነው ለአምላኮቻቸው ጸልይው የሚበታተኑት።

ደብረ ሰላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በ፲፱፻፱ ዓ/ም ተመሠረተ። በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ።

ኢትዮጵያ ከ ፋሺስት የወረራ ቀንበር ከተላቀቀች በኋላ፤ የግንባታው ሥራ በሥራ ሚኒስቴር ኃላፊነት በዘመናዊ መልክ እንዲሠራ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ሚኒስትሩ ባላምባራስ (በኋላ ብላቴን ጌታ) ማኅተመ ወልደ መስቀል በአንድ በኩል የአካባቢውም ኗሪ እና የቤተ ክርስቲያኑ ምእመን በመሆናቸው እና በሚኒስቴራዊ ኃላፊነታችው፤ ሥራውን በቅርብ እየተከታተሉና እየተቆጣጠሩ አሠርተውት የአሁኑ ሕንጻ ግንባታ ፍጻሜ አግኝቶ ጥቅምት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ የግብጽ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ፣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በተገኙበት ተባረከ፡፡



The Genesis of Genocide of Ethiopian Christians: The Treaty of Wuchale (2 May 1889) + Menelik + Antonelli

https://www.bitchute.com/video/4bUy1nAyM9qr/ https://rumble.com/v79fslo-the-genesis-of-genocide-of-ethiopian-christians-the-treaty-of-wuch...