Wednesday, September 10, 2025

Judge Allows 9/11 Victims' Families to Sue Saudi Arabia | Ethiopian New 2018 Year: Judgment Day is Coming

https://www.bitchute.com/video/d48fU6rK9VoE/

https://rumble.com/v6yreh0-judge-allows-911-victims-families-to-sue-saudi-arabia-ethiopian-new-year-ju.html

👏 የአሜሪካ ዳኛ በመስከረም አንዱ (9/11) ጥቃት የተጎጂ ቤተሰቦች ሳውዲ አረቢያን እንዲከሱ ፈቀደ | በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት የፍርድ ቀን እየመጣ ነው

Today is Meskerem 1, 2018 According to the Ethiopian Calendar or September 11, 2025 Gregorian Calendar.

Ethiopians have been celebrating their New Year's Day on September 11 and September 12 (on a leap year) for two millenniums. Around the world, in the US, in particular, September 11th is now remembered because of 9/11when two hijacked aircraft crashed into the New York World Trade Center where nearly 3,000 people were tragically murdered (sacrificed) by anti-Christian Muslims.

For many today, September 11, is a terrible day full of bad memories and the loss of loved ones. But, I am convinced that it is not coincidental that the forces of the anti-Christ picked this day which is full of joy and make it into a day of terror and sorrow. May be Sept. 11 has some transcendent significance because God chose that day to issue a severe warning – or “Harbinger,” as best-selling author Jonathan Cahn calls it – to a nation that was once consecrated to Him, just as ancient Israel was.

Perhaps the September attack in New York, was an attack on Ethiopia, perhaps, on Christianity, because Ethiopians are unknowingly celebrating The Birth of Our “Medhane Alem” Savior Jesus Christ on this very day? There has always been much debate as to when Jesus was actually born.

When was Jesus Born? Is it December 25th or January 7th (Ethiopian calendar)?

According to the well-known Ethiopian religious scholar, Nibure-id Ermias, not only is Our Lord Jesus Christ born on Meskerem 1 – which is The First Day of the first month (Spring) in the Ethiopian Calendar (September 11) -- but also Our Blessed Mother Virgin Mary and other Saints and Holy Men.

💭 A letter from Ethiopian Orthodox Tewahedo Church father, Nibure-Id Ermias to President George W. Bush

September 20, 2001

His Excellency Mr. George W. Bush

President of the United States of America

The White House, 1600 Pennsylvania Ave., N.W.

Washington, D.C. U.S.A.

Your Excellency:

First of all, I humbly and solemnly ask you to accept my condolences for that multitude of families who lost their loved ones in the recent terrorist brutalities. Then, I extend to you, the First Lady and your family, aswell as to your great people, Ethiopian New Year Greetings of the 1994 Era of Divine Mercy from Addis Ababa, Ethiopia, in the Names of Our Lord Jesus Christ and His Holy Mother, The Virgin Mary.

We thank God for keeping you and your beloved ones safe after the horrendous act of “terrorism” that took place in both Washington DC and New York City. As every humane person in the world felt, my family and I were shocked by the terrifying news of the calamity that reached us from USA in the middle of our New Year’s Celebrations in Ethiopia. We were stunned by the fact that the two events, though far apart and unlike, both were ordained to coincide on your September 11, and on Ethiopian 1st day of the New Year, Meskerem 1, 1994. This date bears prophetic significance based on Biblical Covenants which verify the precise chronology of the Divine Cycle of Seven Years that remains before the end of the Millennium of the Biblical (Ethiopian) Calendar.

Hence, I am confident that the Lord will grant you and the American people the spiritual, physical and mental strength to cope with the agony and hardship you and your people are currently going through. You will also come out triumphant in your struggle for full restoration, renovation and revitalization, provided you abide by your Christian faith and deed that are rooted and instituted on the Biblical Covenants and preserved for millennia by Christians, as described in the enclosed book.

While contemplating on the horrifying news, my family and I came to ask ourselves: What are we to make of this colossal tragedy? What is the Divine Message that God conveys to humanity in general and to the people of the United States of America in particular through this appalling catastrophe of global dimension? Why do the eternal Priestly King Jesus Christ and the eternal Virgin Queen Mary, His Holy Mother, allow this monstrous affliction to happen at such universal crossroads of time and space?

Does it mean that we all, as individuals and as nations, are called upon to examine our inner selves profoundly and spiritually with the aim to find a cause for repentance to God, to ourselves and to each other? What amount of price have we to pay and for how long should we hesitate to realize that such fanaticism in the name of Islam is nothing but a scourge that came forth and is reserved to chastise Christians whenever and wherever they sin against their Biblical God of the Covenants?

Under the circumstances, in which the human nature of bigotry, recalcitrance and intransigence dominates, (and this is manifest in the multiple atrocities of the present generation,) the faithful of God have only one option. That option is to wait, in prayerful vigilance, for the time to arrive when individuals would, of their own free will, come to their senses and, with sincere mental resolve, make critical choices. The first choice would be for them to deny, in public witness, the Evil Spirit of Wickedness and Death, called the Devil, the notorious arch agent of destruction who seems to prevail and control their lives today as ever. The second and almost simultaneous or immediate choice would be to accept and be invigorated by the Holy Spirit of Goodness and Life of the Almighty God. As a result, the survival in this world of such repentant individuals singularly and of their nations collectively will definitely be replete with the sweet fruit of life, secured as a house built on a solid rock, and crowned with a lasting success. This is the genuine repentance -the obligation of a Christian -a commitment required of us, as individuals, as a family and as a nation: the simple terms and conditions for reconciling ourselves with the Living God. (Mt. 7, 24-27; 10, 32-33; Mk. 1, 14-15; Jn. 9, 39-41; Lk. 13; Rev. 17-19)

Now, once again, in the fulfillment of my Ethiopian duty, I am prompted and obliged by the ongoing tragedy to write you this letter. It reminded me of the timely warning constituted in the Divine Message that was initially contained in the booklet I sent in 1996 to your predecessor, Mr. Bill Clinton by a registered mail from my exile-residence in the metropolitan area of Washington D.C. and later published in USA in 1997 in my book entitled Ethiopia: The Classic Case which I enclosed you herein. General Colin Powell, the incumbent Secretary of State of your Government, was among those American officials and personalities pertinent to the case who received from me copies of that Divine Message at that time. Surprisingly enough and to the detriment of your country and people, none of them, including Mr. Clinton, bothered to answer me in any way, even acknowledging, through their private secretaries, receipt of my mail.

This impropriety was also an unfortunate misjudgment that came up in contrast to the reaction of several other world leaders who had received my mail and responded to me appropriately. I hope, this time, that attitude in the White House and elsewhere would change for the better, specially since the perception of Your Excellency and your party on such issues would undoubtedly be a positive, serious and Christian one.

Mr. President! I have enclosed, with humility and fidelity, a copy of the book aforementioned where you will find the list of names who had received my mail that carried the Divine Message worldwide and in the United States. Let this small and materially unworthy gift show my deep concern for your cause and my share of spiritual support in the challenges that face you now and in the days ahead. Beside your perusal of it, I earnestly suggest that you urge your officials and the American people, to read it for their own sake. It will help them acquirea more comprehensive understanding of the current situation and trend of events in the world, at least from the Ethiopian perspective.

Assuring you the continuance of our constant prayers for the consolation and recovery of your nation from the present predicament and asserting my highest esteem and best wishes for Your Presidency,

In Christ Jesus and His Holy Mother, The Virgin Mary,

Very respectfully yours,

Ermias K. WoldeYesus, Nibure-Id

Servant of Ethiopia: The Kingdom of God

እንኳን ለዘመነ ማርቆስ፣ ፍርድ ለሚሰጥበት እና ፍትሕ ለሚገኝበት አዲስ ፳፻፲፰/ 2018 ዓመት አደረሰን!

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭]

እንግዲህ እኔ፥ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ፥ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎች እመክራቸዋለሁ፤

በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጐብኙት፤

ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ፤

የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ።

እንዲሁም፥ ጐበዞች ሆይ፥ ለሽማግሌዎች ተገዙ፤ ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።

እንግዲህ በጊዜው ከፍ እንዲያደርጋችሁ ከኃይለኛው ከእግዚአብሔር እጅ በታች ራሳችሁን አዋርዱ፤

እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።

በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤

በዓለም ያሉት ወንድሞቻችሁ ያን መከራ በሙሉ እንዲቀበሉ እያወቃችሁ በእምነት ጸንታችሁ ተቃወሙት።

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።

፲፩ ለእርሱ ክብርና ኃይል እስከዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።

፲፪ እየመከርኋችሁና የምትቆሙባት ጸጋ እውነትኛ የእግዚአብሔር ጸጋ እንድትሆን እየመሰከርሁላችሁ፥ የታመነ ወንድም እንደ ሆነ በቈጠርሁት በስልዋኖስ እጅ በአጭሩ ጽፌላችኋለሁ።

፲፫ ከእናንተ ጋር ተመርጣ በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

፲፬ በፍቅር አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። በክርስቶስ ላላችሁ ለሁላችሁ ሰላም ይሁን። አሜን።

😇 ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስን ያስገኘች ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ናት | ፴ ሚያዝያ ቅዱስ ማርቆስ | ፻ኛ ዓመት


https://wp.me/piMJL-eXl

😇 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለም ላይ ካሰማራቸው ሐዋርያት መካከል ሐዋርያው ማርቆስ አንዱ ነው።

ሐዋርያው ማርቆስን በሚመለከት መሪራስ አማን በላይ “ሐዋርያው ማርቆስ ዜግነቱ ሮማያዊ ሲሆን፡ ትውልዱ ኢትዮጵያዊ ነው። በዚያን ጊዜ ግብጾች ቦታ አልነበራቸውም ሲሉ ተናግረዋል። ሐዋርያው ማርቆስ ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ነዋሪነታቸው ግብጽና ኢየሩሳሌም እንደነበረ በታሪክ ተጠቅሷል።

አባ ተስፋ ሞገስ፡ ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው ሲሉ መጽሐፍ ጽፈዋል። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ የይሑዳ አንበሳ ነው የተባለው መጽሐፍ ገጽ 100 ላይ “ማርቆስ ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ነው” ሲሉ ጽፈዋል። እኒህ አባት ሐዋርያው ማርቆስን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ሐዋርያት ኢትዮጵያዊ ደም ያላቸው መሆናቸውን በማመለከት ከፍ ተብሎ በተጠቀሰው መጽሐፍ ገጽ 42 ላይ፡ “ከኢትዮጵያውያን ዘር የሚወለደው ፊልጶስም ነው” ሲሉ ሁለቱ ሐዋርያት ከጌታችን ጋር ያደረጉትን የቃላት ልውውጥ በሚመለከት ጽፈዋል።

ከዚህ ላይ ማየት ያለብን እነዚህ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቀድሞ ጀምረው ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉና ለክብር የማይሮጡ በመሆናቸው ማንነታቸው ሊታወቅ አልቻለም። እንኳን ቀድሞ በቅርቡ የዳ/ዊ አጤ ቴዎድሮስን ታሪክ የፃፉት አንዱ ደራሲ መጽሐፉን የዘመኑ የታሪክ ሊቃውንቶችን ጥቅስ ለመውሰድ ሲሉ “የማይታወቀው ደራሲ” እንደጻፈው እየተባለ ነው የሚጠቀሰው። የጥንት ኢትዮጵያውያን “እወቁልን” የማይሉ በመሆናቸው ብዙ የታሪክ አባቶቻችን ስምና ታሪክ ተደብቆ ቀርቷል። በዚህ ባለንበት አገር አሉ ከሚባሉት ሊቆች መካከል ለአንዱ የሊቀ–ጠበብት ማዕረግ ዩኒቨርስቲው ሲሰጣቸው አስተዳዳሪው ለተሰብሳቢው እንግዳ እንዲህ ብለው ነበር፦

ኢትዮጵያውያን ይህን ሰርተናል የማይሉ በስራቸው እንጂ ለወረቀት የማይጓጉ በመሆናቸው ይህ ዶ/ር እገሌ እንደሌሎች ዶክተሮች ማመልከቻ ይዞ ወደ ጽሕፈት ቤቱ መጥቶ አስቸግሮኝ አያውቅም። የስራውን ጥራትና ብቃት ዩኒቨርስቲው በማየቱ የሌቀ–ጠበብት ማዕረግ ሰጥቶታል” ብለዋል።

ትቤ አክሱም ገጽ 67 “ቅዱስ ማርቆስም ያባቱን ሀገር አስቀድሞም ያውቀው ስለነበረ መጥቶ እንዳስተማረ” ሲሉ ጽፈዋል። ከዚህ ላይ የኢትዮጵያውያን ከቀድሞ ጀምሮ የመጣው ታሪክ የሚያመለክተው ለክርስትና ሐይማኖት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን ነው። ሐዋርያው ማርቆስን የመሰለ መምሕር ያስገኘች ኢትዮጵያ ናት። ላይ እንደተጠቀሰው ዛሬ ድረስ በህይወት ያሉ ደራሲያን ኮሎኔልነታቸውን፣ ጠበብትነታቸውን ወይም ሊቅነታቸውን ሳይጠቅሱ መጽሐፍ የጻፉ ደራሲያን ነበሩ። ምክኒያቱም ኢትዮጵያውያን አብዛኛው እወቁኝ የማይሉ ናቸው። በዚህ ምክንያት ከቀድሞ ጀምሮ ተያይዞ በመምጣቱ ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ሳይታወቅ ኖሮ ነበር።

መሪራስ አማን በላይ፡ “ጉግሣ” መጽሔት ቅጽ 2 ቁጥር 3 መጋቢት 1993 .. ገጽ 17 ላይ “የማርቆስን አክስት ማለት የበርናባስንና የአርስጦሎስን እህት ጴጥሮስን አግብቶ ነበር። እንዲሁሙ ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ የቤተ እስራኤል የሌዊና የይሑዳ ነገድ የሆነ ወደ ቀሬና ቀራኒዮ ወደ ቤተ መቅደስ ሊሰግድ መጥቶ ስሙም ስምዖን ይባል ነበር። በበነጋታው ከአባቱና ከናቱ ዘመድ ከስምዖን ጋር ማርቆስ የጌታችንን የክርስቶስን ግርፋትና ሕማማቱን እየተከተለ ተምልክቷል። አጎቱንም የአባቱን ዘመድ ኢትዮጵያዊ ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው የጌታን መስቀል እንዲሸከም አይሑዳ ሊያስገድዱት አይቷል ተመልክቷል” ሲሉ ጽፈዋል። ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ኢትዮጵያዊ መሆኑን የሚያረጋግጥበት ምክንያት ስምዖን ጥቁር መሆኑን በሌሎችም ታሪክ ታውቋል።

ሐዋርያው ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ስለሆነና ታሪኩን ስላወቁ ቀዳማዊ አጤ ኃይለ አጽሙ አጽሙ ቬነስ ግዛት / ከተማ ከሚቀር ግብጽ መግባት ይኖርበታል ብለው ከቬነስ መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ጋር ያደረጉት ጥረት ቀላል አይደለም። ቀደም ሲል ግብጾች ሊያስመልሱ ያልቻሉትን አጤ ኃይለ በጥረታቸው የቅዱስ ሐዋርያው ማርቆስ አጽም ወደ አፍሪቃዋ ግብጽ እንዲገባ ሆነ። ይህ ታሪክ በመሆኑ ሊገለጽ የሚገባው ሲሆን፡ ጃንሆይ መሠረት ያደረጉት ዋናው ነጥብ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ በዘሩ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ነው።

የአጤ ኃይለ ታሪክ” ከሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 1132 ላይ “ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ወደ ግብጽ ገብቶ ክርስትናን በማስተማር ላይ እያለ የክርስቲያኖችን ዕምነት የሚጠሉና በጣዖት የሚያመልኩ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ለምደውት ለቆየው አምላካቸው በጣም ቀናኢ የሆኑ በአሌክሳንድርያ መንገድ ላይ እየጎተቱ አሰቃይተው ገደሉት። እንደሞተም አሌክሰንድርያ በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት። በዚህ ቦታ ተቀብሮ ለብዙ ዘመን ከቆየ በኋላ በ820 .ም ሁለት የቬኑስ ነጋድያን አጽሙን በድብቅ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ነጋድያን አጽሙን በድብቃ ከተቀበረበት አስወጥተው ወደ ቬነስ ወሰዱት በዚህ ከተማ በሚገኘው በቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን አኑረውት ቦታው የበላይ ቅዱስ ሆኖ በክብር ይኖር ነበር። ስለሆነም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን እንዲሰጣት በየጊዜው ከመጠየቅ አልቦዘነችም ነበር። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥታት ቀዳማዊ ኃይለ ም ለግብጽ እንዲመለስ ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።

ነገር ግን ሁሉም የሚፈጸመው እግዚአብሔር በፈቀደው ጊዜ ስለሆነ ጊዜው ሲደርስ የሮማው ርዕሠ ሌቀ ጳጳስ ጳውሎስ 6ኛ ስለፈቀዱ በሞተ በ1900 በተወሰደ 1140 ዓመት ወደ ጥንተ ቦታው ለመመለስ በቃ።” ካለ በኋላ አጽሙ የገባበትን ቀን ሲገልጹና ጃንሆይም በስፍራው መኖራቸውን ሲያብራሩ ገጽ 1133 ላይ፡ “የቅዱስ ማርቆስ አጽም ከቬነስ ወደ ግብጽ የገባው ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በአለበት ሰኔ 17 ቀን 1960 .ም ነው።” ብለዋል።

የሐዋርያው ማርቆስ አጽም ግብጻውያን ራሳቸው ካልሸጡት አልያም ጠቋሚ ካልሆኑ ቁጥራቸው ትንሽ በሆነ ነጋዴዎች ተሰርቆ ሊወሰድ አይችልም። መሠረቱን ካወቁ ጀምሮ አጽሙን ለማስመለስ ብዙ ሙከራ ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም ነበር። በዚህ ምክንያት የሐዋርያው ማርቆስን አጽም ለማስመለስ የቻሉት ኢትዮጵያዊው ቀዳማዊ አጤ ኃይለ ናቸው። ያም በመጀመሪያ ጌታ ሲወለድ የእጅ መንሻ የሰጡ ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ ኋላም ጌታችን በስደት መጥቶ የኖረባት ስትሆን ተመልሶም መጥቶ ወንጌልን ያስተማረባት አገር ናት። ከዚያም በጅሮንድ ጃንደረባ ባኮስ በ34 .ም ተጠምቆ ተመልሶ ወንግጌልን ያስተማረባት ኢትዮጵያ አገራችን ናት።

🛑 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?

https://rumble.com/v5ejhyc-september-11-a-conspiracy-against-jesus-the-virgin-mary-and-ethiopia.html

https://wp.me/piMJL-dCQ

https://www.bitchute.com/video/xuv8IMWDclHs

Was Jesus Born on 9/11?

ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስከረም ፩ ነውን የተወለደው?

Tuesday, September 9, 2025

White Man Arrested Over Ethiopian Woman Brutal Death In Norway

https://www.bitchute.com/video/8m1y23oyTYDo/

https://rumble.com/v6ypi3y-white-man-arrested-over-ethiopian-woman-brutal-death-in-norway.html

😔 በኖርዌይ በኢትዮጵያዊቷ አሰቃቂ ሞት ምክንያት ነጭ ሰው ተያዘ

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 An Ethiopian woman Tamima Nibras Juhar was murdered in Oslo. According to police, it was a “brutal” and “politically motivated” murder. “Completely unacceptable,” says Norwegian Prime Minister Jonas Gahr Støre.

Norwegian Prime Minister Jonas Gahr Store described the fatal stabbing of a rehabilitation center employee in Oslo as "deeply tragic" and urged a thorough police investigation.

Tamima was working at a youth welfare institution in Oslo during the weekend was murdered on the job by an 18-year-old resident with a history of right-wing extremism. He has told police that his attack was politically motivated, and now he’s also been charged with terrorism.

The brutal murder of Tamima Nibras Juhar in Oslo two weeks ago, a case already treated by Norwegian police as a suspected far-right terrorist attack, has reignited global concern about the surge of right-wing extremism across Europe and North America.



Shocking Moment Swedish Health Minister Passes out Mid-Presser, Hits Head on Podium

https://rumble.com/v6ypdqc-shocking-moment-swedish-health-minister-passes-out-mid-presser-hits-head-on.html

https://www.bitchute.com/video/9XRt8CQ3zxgz/

😔 አስደንጋጭ ወቅት፤ የስዊድን ጤና ጥበቃ ሚንስትር በጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አዙሯቸው መሬቱ ላይ ወደቁ

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

This is the shocking moment Sweden's new health minister was being introduced to the public during a press conference, when she passed out at the podium. Elisabet Lann was standing with Prime Minister Ulf Kristersson and other officials when she fell down, seemingly hitting her head before witnesses rushed over to help her. Luckily, she was not reported to have been seriously injured from the ugly spill, which she reportedly later said happened because of low blood sugar.



Friend of Terrorists: How Qatar is Buying Influence in Washington

https://rumble.com/v6ypcd2-friend-of-terrorists-how-qatar-is-buying-influence-in-washington.html

https://www.bitchute.com/video/n9pnfLB8NP44/

😈 የአሸባሪዎች ወዳጅ፤ ኳታር እንዴት በዋሽንግተን ተፅእኖ እየገዛች እንደሆነች።

It is “an Islamist ideological emirate that seeks in every single step of its activities to promote jihad." Haven for Hamas terrorists. Dale Hurd provides additional insights on the wealthy Gulf country that is expanding its influence in the U.S. and the Middle East.

😈 Babylon Wahhabi Saudi vs Babylon Wahhabi Qatar? The Pot Calling the Kettle Black

https://rumble.com/v6y3fey-babylon-wahhabi-saudi-vs-babylon-wahhabi-qatar-the-pot-calling-the-kettle-b.html

https://www.bitchute.com/video/1AddPOw9wZwx



Israel Launches Explosive ASSASSINATION attack on Hamas Leaders in Qatar's Capital Doha

https://rumble.com/v6yp8n0-israel-launches-explosive-assassination-attack-on-hamas-leaders-in-qatars-c.html

https://www.bitchute.com/video/kIJpnlVzdbRm/

💭 እስራኤል በኳታር ዋና ከተማ ዶሃ በሚገኙት ሃብታም የሃማስ መሪዎች ላይ ከባድ ጥቃት ሰነዘረች። የሃማስ መሪዎች ዜጋቸውን እያስራቡና እየገደሉ/እያስገደሉ እነርሱ ግን በኳታር ተንደላቅቀው ይኖራሉ። ልክ እንደኛዎቹ ከሃዲ የኢሕ አዴግ መሪዎች።

በኳታር ዋና ከተማ ዶሃ እስራኤል ትናንት በእየሩሳሌም ለደረሰው አሰቃቂ ጥቃት ለመበቀል በኳታር ዋና ከተማ ዶሃ ላይ ቦምቡን አፈነዳቸው።

የመጀመርያ ዘገባዎች እንደሚጠቁሙት ቁልፍ የሃማስ መሪዎች ከግድያ ሙከራው ተርፈዋል።

🥴 እና አሜሪካ በኳታር የዓየር ኃይል ቤዝ አላት፤ ይህች አለም ምን ያህል እብድ እና ግራ እንደተጋባት ተመልከት፤

ግንቦት 142025 - ትራምፕ ኳታርን ጎበኙ፣ የልዕለ የቅንጦት ጄት ስጦታን ተቀበለ።

ሰኔ 142025እስራኤል በኢራን ውስጥ የኒውክሌር እና ወታደራዊ ጣቢያዎችን አጠቃች፣ እና ኢራን በእስራኤል ላይ ያነጣጠረ የአየር ላይ ጥቃቶችን አጸፋለች።

ሰኔ 232025ኢራን በኳታር በሚገኘው የዩኤስ አል ኡዴይድ አየር ጣቢያ ሚሳኤሎችን አስወነጨፈች

መስከረም 92025እስራኤል በኳታር የሃማስ መሪዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ፈፀመች።

መስከረም 92025ኢራን በኳታር ሃማስ ላይ የእስራኤል ጥቃት 'እጅግ አደገኛ' በማለት አወገዘች።

🛑 The terrorists who live in luxury: How Hamas billionaires live in marble-floored mansions and luxury hotels while profiting from misery and terror in poverty-stricken Gaza

👹 የግራ መጋባት ባለቤት ሰይጣን ነው!

ከሃያ አራት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት በአሜሪካ ላይ በተፈጸመው የሽብር ጥቃት ኳታርም ልክ እንደ ሳውዲ እጇ አለበት።

🛑 9/11 Ethiopian New 2018 Year's Day

💭 Israel carries out ‘Judgment Day’ blitz to kill Hamas leaders hiding out in Qatar in attack ‘backed by Trump’

Multiple explosions rocked Qatar's capital Doha when Israel bombed a Hamas gathering in revenge for the deadly shooting in Jerusalem yesterday.

Initial reports suggest the key Hamas leaders survived the assassination attempt.

🥴 And The US has Air Base in Qatar: Look how crazy and confused this world is:

May 14, 2025 – Trump visits Qatar, Accepts a Gift of a Super Luxury Jet.

June 14, 2025 – Israel attacked nuclear and military sites in Iran, and then Iran retaliated with aerial attacks targeting Israel

June 23, 2025 Iran launched missiles at US Al Udeid Air Base in Qatar

September 9, 2025 – Israel carries out attack in Qatar targeting Hamas leaders.

September 9, 2025 – Iran condemns 'extremely dangerous' Israeli strike on Hamas in Qatar

👹 Satan is the author of confusion! 

😳 Trump + Qatar Make a Mockery of Memories of All Those Who Died In The 9/11 Muslim Plane Attacks

https://wp.me/piMJL-eZ4

https://www.bitchute.com/video/kdvMLXpsViIy/

https://rumble.com/v6tbslj-trump-qatar-make-a-mockery-of-memories-of-all-those-who-died-in-the-911-mus.html

😳 ትራምፕ + ኳታር በ መስከረም ፩ (እንቍጣጣሽ) 9/11 የሙስሊም አይሮፕላን ጥቃት በሞቱት ሰዎች ሁሉ ትዝታ ላይ መሳለቂያ አደረጉት።

💵 Donald Trump is Accepting a Gift of a Super Luxury Boeing 747-8 Jumbo Jet From Antichrist Qatar

https://wp.me/piMJL-eYk

https://www.bitchute.com/video/RBMJKZEkOaJf/

https://rumble.com/v6t93qb-donald-trump-is-accepting-a-gift-of-a-super-luxury-boeing-747-8-jumbo-jet-f.html

ዶናልድ ትራምፕ የክርስቶስ ተቃዋሚ ኳታር ልዕለ የቅንጦት ቦይንግ 747-8 ጃምቦ ጄት ስጦታን እየተቀበሉ ነው

👉 ሙስሊም + እስልምና = ሙስና 👈

💵 President Dollar Trump Defends Antichrist Qatar's Gift of a $400 Million US-made Plane

https://wp.me/piMJL-eYK

https://www.bitchute.com/video/t8njYSsttE20/

https://rumble.com/v6taf91-president-dollar-trump-defends-antichrist-qatars-gift-of-a-400-million-us-m.html

💵 ፕረዚደንት ዶላር ትራምፕ የክርስቶስ ተቃዋሚ ኳታርን ፬፻/400 ሚልዮን ዶላር አሜሪካ-ሰራሽ ቦይንግ አውሮፕላን ስጦታ መቀበላቸውን አሳወቁ። “ሞኝ ሰው ብቻ ነው እና ነፃ አውሮፕላን አልፈልግም ሊል የሚችለው፣ ነገር ግን ከኳታር የተገኘው ስጦታ "ይረዳናል።" ብለዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ!



Edomite America Deports Hard-Working Koreans While Importing Lazy Ishmaelite Terrorists

https://www.bitchute.com/video/x6HuxggQJNRW/

https://rumble.com/v6yovsw-edomite-america-deports-hard-working-koreans-while-it-keeps-bringing-lazy-i.html

👹 ኤዶም አሜሪካ ሰነፍ እስማኤላውያን አሸባሪዎችን ወደ አሜሪካ እያመጣች ትጉ ሠራተኛ ኮሪያውያንን ግን ከሃገሯ አባረረች።

በአሜሪካዋ ጆርጂያ ግዛት ደቡብ ኮሪያውያን የሃዩንዳይ ፋብሪካ ሰራተኞች ከታሰሩ በኋላ ድንጋጤ እና ግራ መጋባት ገጥሟቸዋል።

እንግዲህ “ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!” የሚለው ለአሜሪካም ይሆናል።"

ሤራው ሌላ ነው፤ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ለምስራቅ እስያውያን (ኮርያ + ጃፓን) እና ለአፍሪካውያን እና ክርስቲያን ሕዝቦች ያላቸው ጥላቻ ብዙዎቻችን ከምናስበው በላይ ነው። ይህ ከዚህ ቀደምም በተደጋጋሚ የማወሰው ክስተት ነው። ጃፓንን እና ኮሪያን በመሬት መንቀጥቀጥ ሆነ በሌላ ነገር ውቂያኖስ ውስጥ ይሰጥሙ ዘንድ ይፈልጋሉ። ጃፓን እና ኮርያ በዘመናዊው ሥልጣኔ መስክ ከፍተኛ ዕድገት ያሳዩ ቢሆኑም ቅሉ አኗናራቸውን፣ ባሕላቸውንና ስነ-ልቦናቸውን ከእኛ በተሻለና አስገራሚ በሆነ መልክ ጠብቀው ለመኖር በመቻላቸው ኤዶማውያኑ ደስተኞች አይደሉም። ስለዚህ በተለይ በተወዳጅ ባሕል/ሙዚቃ፣ በምግብና መጠጥ በኩል እየበከሏቸው ነው። የጃፓን እና ኮርያ ወንዶችና ሴቶች ልጆች ከመውለድ እየተቆጠቡ ነው፤ በዚህ የሕዝብ ቁጥራቸው በጣም እየቀነሰ ነው። የኔቶ እና አውሮፓው ሕብረት አባል በሆነችው፣ ለአውሮፓውያኑ ስትል የቀን መቁጠሪያዋን በለወጠችው በኦርቶዶክስ ግሪክም ተመሳሳይ ክስተት እየታየ ነው። እንደ ኢትዮጵያ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ አርሜኒያ፣ ጆርጂያ፣ ሰርቢያ፣ ቆጵሮስ ባሉ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራትም፣ ግልጽ ነው፤ ተመሳሳይ ሤራ ተጠንስሶብናል።

ሰሞኑን በኢትዮጵያውያን ስደተኞች፣ ተማሪዎች፣ ባጠቃላይ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ላይ በተለይ አንግሎ-ሳክሰኖቹ አሜሪካ እና ብሪታኒያ የሆነ ሤራ መጠንሰስ ጀምረዋል። ይህን በተለይ ዲያስፐራዎች በጥሞና እና በጥንቃቄ ልንከታተለው ይገባናል። ቻነሎቻችንን፣ ጦማሮቻችንን ወዘተ እየዘጉብን ያሉትም ለዚህ ነው። የእነርሱ የሆኑትና የእነርሱን አጀንዳ የሚያካሂዱት ብቻ ናቸው በነፃነት እንዲሠሩ የተፈቀደላቸው!

ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ስቀለው / 'Give the dog a bad name and hang him“

ሰላማዊና ታታሪ ኮሪያውያን፣ ክርስቲያን ላቲን አሜሪካውያን እና ኢትዮጵያውያን ከአሜሪካ 'በሕገ-ወጥ ስደተኛ' ስም ሲዋከቡ፣ ሲታገቱ፣ ሲጠረፉና ሲገደሉ እያየን ነው። ለመሆኑ ከሙስሊሙ ዓለም፣ ከሕንድ እና ከአውሮፓ በመጡ ሰዎች ላይ (ሕገ-ወጥ የሆኑ በብዛት አሉ) ተመሳሳይ የጠረፋ ጥሪ ሲቀርብና ሲጠረፉ አይትንና ሰምተን እናውቃለንን? በጭራሽ አላየንም፣ አልሰማንምም!

የኤዶማውያኑ ምዕራባውያን (ሩሲያንም ይጨምራል) ዋና ተልዕኮ ለነጮች ብቻ የሆነና ከአሜሪካ፣ አውሮፓ፣ መካከለኛው ምስራቅና መላው ትራንስ ሳይቤሪያ ብሎም እስከ ሰሜን ሕንድ፣ አፍጋኒስታን፣ ታጀክስታን ድረስ የሚዘልቅ 'ዩሮ-እስያዊ' አዲስ አሕጉር/ ክፍለ ዓለም መመሥረት ነው። አስቀድመው እኮ የቋንቋ ቤተሰቡን "ኢንዶ-አውሮፓዊ/Indo-European" የነጩን ዘር ደግሞ "ካውካስያዊ/Caucasian" ብለውታል። ሰሞኑን የግሪላንድ ድራማ የጀመሩበት ምክኒያትም ለዚሁ ነው። አርክቲክ ሙሉ በሙሉ በእጃቸው መግባት አለበትና ነው። እነዚህ ስጋውያን ፍላጎታቸው የኤዶም/እስማኤል ምድርን መፍጠር ነው! የዩክሬኑ ጦርነት መለማመጃ፣ ማሰባሰቢያ እና የማይፈልጓቸውን ክርስቲያኖች የማጥፊያ ጦርነት ነው። ልክ ሕወሓት እና ሻዕቢያ የዋቄዮ-አላህን ባሪያዎች ሰብስበው ክርስቲያኑ ሕዝባችንን እንደጨፈጨፉት/እንዳስጨፈጨፉት። አፍሪካውያንን፣ ጃፓናውያንን፣ ኮርያውያንን እና ቻይናውያንን ጨምሮ ሌላው የዓለማችን ሕዝብ (የሐም ዘር) 'መጥፋት አለበት!' ብለው ነው የሚያስቡት እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች። ስለዚህ ከቻሉ አብዛኛውን የዓለማችንን ነዋሪ ሁሉ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI)፣ በጨረር፣ በኬሚካልና በመርዝ ከጨረሱ በኋላ እጃቸውን ከደሙ ንጹሕ በማድረግ፤ "ሮቦቱ ነው፣ ሳተ..." ማለታቸው የማይቀር ነው።

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 ኤሳው እስማኤልን እያጎለበተው ነው 👈

👉 ከኦሳማ ቢንላደን እስከ አህመድ አል ሻራአ 👈

👉 ኤሳው እስማኤልን እያበረታታው እና እያጎለበተው ነው 👈 (የዲያብሎስ ምራቅ የሆነውን የነዳጅ ዘይትን ከበረሃ ምድር ቆፍሮ በማውጣት እስማኤልን በፔትሮ ዶላር ያጎለበተው ኤሳው መሆኑን አንርሳ፤ ጋዝና የነዳጅ ዘይት የሚያወጡት በብዛት መሀመዳውያን ሕዝቦች መሆናቸውን እንገንዘብ)

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

🐕 'Give the dog a bad name and hang him

South Koreans face shock and confusion after worker detentions at Georgia Hyundai plant.

The Sept. 4 raid on a battery factory under construction at a sprawling Hyundai auto plant resulted in the detainment of 475 workers, more than 300 them South Koreans. Some were shown being shackled with chains around their hands, ankles and waists in video released by U.S. Immigration and Customs Enforcement.

June 3, 2025 – Outspoken liberal leader Lee 'selected' by the CIA as South Korea's president to ruin South Korea (another Luciferian controlled opposition ).

🛑 CIA appears to have wiretapped South Korea’s National Security Office, intel leak shows

Let's remember the other controlled opposition, the Freemason President of North Korea, Kim Jong Un, who was trained in the private International School of Berne in Gümligen in Freemasonry base Switzerland under the name "Chol-pak" or "Pak-chol" from 1993 to 1998.

We are seeing peaceful and hardworking Koreans, Christian Latin Americans and Ethiopians being persecuted, jailed, tortured and dported in the name of 'illegal immigrants' from America.

On the other hand, have we ever seen and heard similar calls for jail and deportation against people from the Muslim world, India and Europe ? We have never seen or heard of them! There are millions of illegal immigrants from these nations.

The main mission of the Edomite Westerners (including Russia) is to establish a new 'Euro-Asian' continent/subcontinent for the so-called 'White, Caucasian, Indo-European people only, stretching from America, Europe, the Middle East and the entire Trans-Siberia and even to northern India, Iran, Afghanistan, Tajikistan. They have already called the language family "Indo-European" and the white race "Caucasian". It is also one of the reasons why they have recently started the Greenland drama. The Arctic must be completely in their hands.

In their carnal desires the wish to create the land of Edom/Ishmael. The war in Ukraine is a war of training, gathering and exterminating Christians who do not want ro this diabolical mission possible. In Ethiopia, just as the TPLF and Shabia gathered the servants of Waqio-Allah-Lucifer and exterminated millions of our Christian people. These Edomite and Ishmaelite entities think that the rest of the people of our world (the race of Ham), including Africans, Japanese, Koreans and Chinese should be eradicated. Let's remember the two Japanese cities, Hiroshima and Nagasaki, that were devastated by the United States' atomic bombings during World War II.

Let's ask ourselves why the US put Japanese American in interment camps but not Germans or Italians.

Let's remember the many Edomite + Ishmaelite perpetrated genocides in Korea, Vietnam, Cambodia and across Africa.

By contrast; “I Have Been Made Victorious by Terror.” False prophet Mohammad

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Osama Bin Laden to Ahmed 👈 Ahmed al-Sharaa 👈

Esau is encouraging and empowering Ishmael (Let's not forget that it was Esau who raised Ishmael with Petrodollars by digging the devil's spit, OIL from the desert land; let's realize that the majority of gas and oil producers are Mohammedan nations). Productions and Sales of ELECTRIC CARS already peaked in the early 1910s. But, the Devil told Esau to stop producing them further to help Ishmael later with drilling down into an oil or gas reserve.

Good-for-nothing 'Caucasian' Muslims are allowed to infiltrate, exploit, terrorize, rape and destroy America and most other nations.

The Edomites wanted the Ishmaelites build a satanic mosque near the site of the 9/11 terrorist attacks in New York.

Sharia Law Enforcement Takes Root in NYC

Muslims community patrols look just like New York Police Department (NYPD) squad cars.

Sharia patrols on the streets of New York aren’t “cultural expression” — they’re the frontline of Islamization in America.

Sharia patrols' spotted in Texas demanding stores stop selling alcohol and pork

A Houston-area imam has sparked both outrage and concern after launching a campaign to pressure Muslim-owned stores to stop selling pork, alcohol, and lottery tickets.

The campaign, led by Imam F. Qasim ibn Ali Khan of Masjid At-Tawhid, was captured in a viral video showing him confronting a store employee and accusing the business of selling 'haram' products forbidden under Islamic law.

Khan, who leads a Nation of Islam-affiliated mosque warns business owners they will face boycotts and public protests if they refuse to comply.

'This is how Sharia zones take root,' tweeted Amy Mekelburg, founder of the RAIR Foundation, a right-wing activist outlet that has been accused of promoting anti-Muslim conspiracy theories.

'Shops were threatened, women harassed, and neighborhoods turned into Sharia-enforced zones [in Europe]. Now the same tactics are emerging in Houston - openly, on camera.'



ጀነሳይድ ፈጻሚዎቹና ሰካራሞች እነ ጌታቸው ረዳ እና ግራኝ አህመድ እንዲህ ተዋርደው ወደ ሲዖል ይወርዷታል፣ ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም

❖ [ የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱ ፥ ፮ ]❖ " በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል። " በዓለም ታሪክ እንዲህ ያለ ዓይን ያወጣ ቅሌት እኮ ታይቶ አይ...