Tuesday, June 2, 2026

Orthodox Christians Are Being Targeted in The US

https://www.bitchute.com/video/iEt7qnDtkyBJ/

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በአሜሪካ ኢላማ/ክትትል እየተደረገባቸው ነው

አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ አባል የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናትን እንዲመረምር የትራምፕንና ኢለን መስክን ተቋም ዶጄን(DOJ)ጠየቀ።

የጠቀሰው ሪፖርት ጀርባ ያለው ድርጅት ምንም አይነት ስም ያላቸው ሰራተኞች፣ ምንም አይነት የተገለጹ የገንዘብ ድጋፍ ሰጪዎች የሉም - እና ከኢንተርኔት ላይ የሰረዟቸውን የሰራተኞች ገጽም የለም።

የተሰረዘው ገጽ የቀድሞ የፈረንሳይ የስለላና ወታደራዊ መረጃ ተንታኝ፣ የአሜሪካ ጦር የፀረ-ስለላ ኦፕሬተር እና የሃያ ስምንት/28 ዓመት የሲአይኤ ሚስጥራዊ አገልግሎት መኮንን - በሞስኮ እና በቤልግሬድ የጣቢያ ኃላፊ ዘርዝሯል።

ይህ በሦስት የተዋሃዱ ስጋቶች ላይ የተመዘገበ የስለላ አጭር መግለጫ ነው፡- አስቀድሞ እየተገነባ ያለው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የክትትል መሠረተ ልማት፣ የሚያንቀሳቅሰው የፌዴራል ሕግ (NSPM-7) እና አሁን በአሜሪካ ውስጥ ያሉ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን እንደ ብሔራዊ የደህንነት ስጋት የሚያነጣጥር የትረካ መስመር።

ይህ ግምታዊ አይደለም። ይህ አስተያየት አይደለም። በዚህ ቪዲዮ ውስጥ ያለው እያንዳንዱ ምንጭ በሕዝብ መዝገብ ላይ የሚገኝ ነው።

ድብቅ የጽሑፍ መረጃ አለ ፥ ይህን መረጃ ግን እንድናገኘው አይፈለግም።

ታጥቀው ይቆዩ። ንቁ ይሁኑ። ክርስቶስ የነገሥታት ንጉሥ መሆኑን ያስታውሱ።

😳 የኤዶማውያን የሮማ አሜሪካ ነዋሪዎች በዚህች አገር ውስጥ ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ይከታተላሉ/ያሳድዳሉ፤ ነገር ግን አሜሪካውያንን እያሸበሩና አገሪቱን ለመቆጣጠር የሚሞክሩትን እስማኤላውያን ሙስሊሞችን በጭራሽ አይመለከቱም።

😳 The Edomite Roman US keeps an eye on Christians in this nation but not the Ishmaelite Muslims who are terrorizing Americans and trying to take over the country.

😳 A sitting U.S. Congressman asked the DOJ to investigate Orthodox Christian churches.

The organization behind the report he cited has no named staff, no disclosed funders — and a personnel page they scrubbed from the internet.

That deleted page listed a former French military intelligence analyst, a U.S. Army counterintelligence operative, and a 28-year CIA clandestine service officer — Chief of Station in both Moscow and Belgrade.

This is a documented intelligence brief on three converging threats: the AI surveillance infrastructure already being built, the federal law that activates it (NSPM-7), and the narrative pipeline now targeting Orthodox Christians in America as a national security threat.

This is not speculation. This is not opinion. Every source in this video is on the public record.

The paper trail exists — and they didn't want you to find it.

Stay armed. Stay sober. And remember, Christ is The King of Kings.

Bombing on Serbian Orthodox Christians on Orthodox Easter in 1999: Bomb Reads "Happy Easter!"

https://www.bitchute.com/video/Gh3Vx12CE6ag/

https://rumble.com/v6sb04h-bombing-on-serbian-orthodox-christians-on-orthodox-easter-in-1999-bomb-read.html

... 1999 በኦርቶዶክስ ፋሲካ ዕለት በሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የቦምብ ጥቃት በናቶ አማካኝነት ተፈጸመ፤ ቦምቡ ላይ "መልካም ፋሲካ!" የሚለውን መልዕክት ጽፈው ነበር።

🏴 Unholy alliance: Edomite West + Ishmaelite East (ESAU & Ishmael)

But what we have seen and what we are currently seeing is the continuation of the Islamic Protestant Jihad on Orthodox Christianity.

Orthodox Easter, April 1999: NATO Bombed Serbian Christians During Orthodx Easter Holy Week to help Albanian Muslims

Air Attacks Darken Easter for New York’s Serbs

Mr. Clinton, I was deeply saddened when I heard reports that NATO forces have written “Happy Easter” on some of the bombs dropped over Yugoslavia.

Bill Clinton’s Bastard Army

Orthodox Easter, Sunday, April 16, 1944: USA, GB Were Murdering Their Christian Allies

The American and British air force bombed Belgrade and various Serbian towns on Sunday, April 16, 1944, during Christian Serb Holiday of Easter. The bombing was performed in a fashion more savage than Hitler did it three years earlier on Sunday, April 6, 1941.

❖ On April 6, 1941, Palm Sunday (Hosanna), the Axis powers, led by Germany, invaded Orthodox Yugoslavia and Greece.

NATO is helping and aiding Nazis in Ukraine in massacring Orthodox Christians of Ukraine and Russia

NATO is helping and aiding Muslims of Turkey and Azerbaijani in massacring Orthodox Christians of Armenia.

Two years ago, investigative journalist Seymour Hersh rightly noted: “"Ukraine War Will Be Over Depending On How Many People Zelensky Wants To Kill”

This is exactly what is happening in Ethiopia (The fascist Galla-Oromo Islamic regime exterminating may be up to two million Orthodox Christians) and what will happen in Ukraine (the Nazi regime of Zelensky exterminating up to 10 million Orthodox Christians of Ukraine, Russia and Moldova.)

👹 Ottoman - European Alliance - Protestantism And Islam

We saw this alliance (The Seven Heads of the Beast) in action:

Against Armenian, Greek and Assyrian Orthodox Christians of Anatolia

Against Orthodox Christians of Syria and Iraq

Against Orthodox Christians of Egypt

Against Orthodox Christians of India

Against Orthodox Christians of Yugoslavia

Against Orthodox Christians of Russia, Belarus and Ukraine

Against Orthodox Christians of Ethiopia

💭 'Bolshevist' Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy 'Orthodox Christian' Russia by Jihad

https://www.bitchute.com/video/c7Pd3EGMPqIr/

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO 'Ready to Act' in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

https://www.bitchute.com/video/w5ILndkw0IqF/

'መርቆርዮስ2.jpg' failed to upload. TransportError: Error code = 7, Path = /_/BloggerUi/data/batchexecute, Message = There was an error during the transport or processing of this request., HTTP status = 0, Unknown HTTP error (HTTP Status: 0) (XHR Error Code: 6) (XHR Error Message: ' [0]')

Tulsi Gabbard: "They Want to Be God"

https://www.bitchute.com/video/EmretNRVBFmj/

https://rumble.com/v7aps8u-tulsi-gabbard-they-want-to-be-god.html

👏 ተልሲ ጋባርድ፤ "የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች እግዚአብሔር አምላክ መሆን ይፈልጋሉ"

😇 ሁሉን ቻይ የሆነው እግዚአብሔር አምላክ ሕይወታቸውን በስግብግብነት፣ በዓመፅ፣ በራስ ወዳድነት፣ በትዕቢት፣ በኩራት እና በጣዖት አምልኮ ላይ የሚገነቡትን ያወግዛል። የናቡከደነጾር ባቢሎን የወታደራዊ ጥንካሬዋ እና ስኬቶቿ የማይበገር አድርገውታል ብላ ታምን ነበር። ሆኖም እግዚአብሔር ፍርዱ እርግጠኛ እንደሆነ ተናግሯል። ትምህርቱ ጊዜ የማይሽረው ነው። ሰዎች በእግዚአብሔር ፈንታ በሀብት፣ በኃይል፣ በእውቀት ወይም በሰው ልጅ ስኬቶች በሚታመኑበት ጊዜ ሁሉ፣ እራሳቸውን ወደ ጥፋት በሚወስደው መንገድ ላይ ያስቀምጣሉ። እግዚአብሔር ትዕቢትን ይቃወማል ነገር ግን ለትሑታን ጸጋን ይሰጣል።

😇 The Almighty Egziabher God condemns those who build their lives upon greed, violence, self-exaltation, pride and idolatry. Babylon believed its military strength and achievements made it invincible. Yet God declared that judgment was certain. The lesson is timeless. Whenever people trust in wealth, power, intelligence, or human accomplishments instead of God, they place themselves on a path toward ruin. God opposes pride but gives grace to the humble.

👏 Tulsi Gabbard QUITS The Wicked Trump Cabinet

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/05/the-wonderful-tulsi-gabbard-quits.html

https://rumble.com/v7a8rd6-the-wonderful-tulsi-gabbard-quits-the-wicked-trump-cabinet.html

https://www.bitchute.com/video/z0G5i6Qib5KM/

💭 የትራምፕን ከክርስቶስ ተቃዋሚ ሳውዲ አረቢያ ጋር መሞዳሞድ አጥብቀው የሚቃወሙት ድንቋ ቱልሲ ጋባርድ ክፉውን የትራምፕ ካቢኔ ለቀቁ።

AI Insider Sounds Alarm: Silicon Valley Elites Are Trying to Build Digital ‘God’

https://www.bitchute.com/video/9SKG2KZZbPkx/

https://rumble.com/v7appv0-ai-insider-sounds-alarm-silicon-valley-elites-are-trying-to-build-digital-g.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

👏 ተንኮላቸውን ስላጋለጠችባቸው ከዓመታት በፊት ከጉግል እንደተባረረችው እኅታችን እንደ ቲምኒት ገብሩ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (ai)መረጃ ባለሟያ የሆነችው አሜሪካዊት የካረን ሆ የማንቂያ ደወል፤እንደ ኢለን ማስክ፣ ፒተር ቲል፣ ጄፍ ቢሶስ፣ ቢል ጌትስና ሳም ኦልትማን የመሳሰሉት የአሜሪካ ኮፕምፒውተር ቴክኖሎጂ ማዕከል (ሲሊከን ቫሊ)የተቅበጠበጡት ልሂቃን ዲጂታላዊ 'እግዚአብሔር' ለመገንባት እየሞከሩ ነው!”

በዓለም ላይ ታዋቂ የሆነች ዘጋቢ እራሷን በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከተካተተች በኋላ የሲሊከን ቫሊ ልሂቃን ዲጂታል "እግዚአብሔር" ለማዳበር በጣም እየተጣደፉ መሆናቸውን ካወቀች በኋላ ማንቂያውን እያሰማች ነው። 'ብስክሌት መንዳት በጎ ነው፣ እያሉ እነርሱ ግን ሮኬቶችን ወደ ጠፈር ይሰድዳሉ!” ትለናለች ጎበዟ ካረን ሆ።

👹 We Saw What AI Data Centers Don't Want You to See

A world-renowned reporter is sounding the alarm after embedding herself in the upper echelons of the artificial intelligence industry and discovering that Silicon Valley elites are desperately scrambling to develop a digital “God.”

Karen Hao, a former reporter for MIT Technology Review, is raising red flags about the artificial intelligence industry after spending years investigating the inner workings of OpenAI and speaking with hundreds of insiders.

She is now warning that some of Silicon Valley’s most powerful figures are engaged in what she describes as an ideological quest to create a “machine god.”

Hao says her extensive investigation into OpenAI revealed a secretive culture driven by an obsession with developing artificial general intelligence (AGI).

AGI is a form of AI that proponents believe could eventually surpass human intelligence itself.

The findings form the basis of Hao’s new book, “Empire of AI: Inside the Reckless Race for Total Domination,” which argues that the race to build super intelligent machines has transformed from a supposedly altruistic mission into a high-stakes pursuit of power, influence, and unprecedented wealth.

👹 Antichrist Elon Musk Calls Brain Chips “Jesus-Level” Tech

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/05/antichrist-elon-musk-calls-brain-chips.html

https://www.bitchute.com/video/F4CGsZTQnbIA/

https://rumble.com/v7a6u8a-antichrist-elon-musk-calls-brain-chips-jesus-level-tech.html

👹 የክርስቶስ ተቃዋሚ ኢለን ማስክ የአንጎል ቺፕስን “የኢየሱስ ደረጃ” ቴክኖሎጂ ብሎ በድፍረት ጠራው።

🚨 ለመሆኑ የዘረኛው ኢለን ማስክ ምድርን በመዞር ላይ ያሉት10,000 ሳተላይቶች በትክክል ምን እያደረጉ ነው? በአፍሪካ ሕዝቦች ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን አልጠራጠርም። በኢትዮጵያ እንደምናየው የእርስበርስ መተላለቅ፣ ተቃውሞ እንዳይነሳ ሕዝቡን እንደ እንቅልፍ ኪኒን ማደንዘዝ፣ ኤርትራን አሳልፈው ሰጥተው 'ቅኝ አልተገዛንም' የሚሉትን 'ኢትዮጵያውያንን' ለማዋርድና ሞራል ለመስበር በኬንያ 'ነዳጅ ተውደደ!' የሚሉ አመጸኞችን መቀስቀስ፣ በደቡብ አፍሪካም እንደምናየው አፍሪካውያን በአፍሪካውያን ላይ እንዲነሱ ተቃውሞዎችን ማነሳሳት፣ በኮንጎ እና ኡጋንዳ እንደ ኢቦላ ያሉትን ወረርሽኞች የሚያሰራጩ ጨረሮችን (አጋንንትን) ያፈነጥቁ ይሆን? ይመስለኛል! የኢለን ማስክ 'ስታርሊንክ'/ Starlink ከ ሃአርፕ/HAARP ጋር ተጣምሮ እየሠራ ነው። ኦ! ! !

Orthodox Priest Ranks Pope Leo XIV + Musk + Gates Highest in Antichrist Aura Scale

https://www.bitchute.com/video/0UDUiXRnIZEO/

https://rumble.com/v6tzq7b-orthodox-priest-ranks-pope-leo-xiv-musk-gates-highest-in-antichrist-aura-sc.html

በኦውስቲን ቴክሳስ ሃገር ስብከት አገልጋይ የሆኑት አሜሪካዊው ኦርቶዶክስ ቄስ ጳጳስ ሊዮን አሥራ አራተኛን + ኢለን ማስክን + ቢል ጌትስን በክርስቶስ ተቃዋሚ አውራ (በሥጋዊ አካላቸው ዙሪያ ባለውና በሚሰርፀው የኃይል መስክ ወይም የብርሃን አክሊል)ሚዛን ከፍተኛውን ደረጃ መድበውላቸዋል

Monday, June 1, 2026

ተዓምራዊ ምልክት በጰራቅሊጦስ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት

https://rumble.com/v7aocty-441195766.html

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም 

እሑድ፣ ግንቦት ፳፫፣ ፳፻፲፰ ዓ.ም ፥ ጰራቅሊጦስ + ቅዱስ ጊዮርጊስ

🍊 ብርቱካኑን ስልጠው ይህን አስገራሚ የኢትዮጵያ ካርታን ሰርቶ አየሁት። ስለ አደገኛ ዘረኛው ባለኃብት የሲ.አይ.ኤ ወኪል ስለ ኢለን ማስክ የክርስቶስት ተቃዋሚነት አንድ መረጃ እየሰማሁ ነበር።

በስጋውያኑ አህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች የተጠለፈችዋ እና በእነዚህ አረመኔዎች እጅ መከራዋን እያየች ያለቸው እናት ኢትዮጵያ በቅርቡ ነፃ ትውጣለች!!!

😇 ቅዱስ ጊዮርጊስ እና የብርቱካን ዛፉ

ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ በባሕታዊው ጎጆ ውስጥ እረፍት ካደረገ በኋላ ጎህ ሲቀድ ዘንዶው ወደሚኖርበት ሸለቆ ሄደ። ልዕልቷ ሳብራ ለመስዋዕትነት እየወሰደች ነበር፣ ነገር ግን ጊዮርጊስ አገኛትና ወደ ቤተ መንግሥቱ እንድትመለስ ነገራት።

ዘንዶው “ግዙፍ” ጭንቅላትና ጅራት ሃምሳ/50 ጫማ ርዝመት እንዳለው የተገለጸው ከዋሻው እየሮጠ እየጮኸ ነበር፤ ነገር ግን በፈረስ ላይ የነበረው ጊዮርጊስ በጦሩ የዘንዶውን ደረቅ አካል ወጋው። ጊዮርጊስ ከፈረሱ እንደተመታ ቢነገርም፣ ተዓምረኛ በሆነ የብርቱካን ዛፍ ስር ወድቆ በዘንዶው ከመገደል ዛፉ አዳነው።

💭 በሩሲያ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ ሪባን ሶስት ጥቁር እና ሁለት ብርቱካናማ ክር ያለው ባለ ሁለት ቀለም ንድፍ ያለው ታዋቂ ወታደራዊ ምልክት ነው።

በበርካታ የአውሮፓ አገሮች የተከለከለው የቅዱስ ጊዮርጊስ ሪባን በሩሲያ ውስጥ በይፋ'የወታደራዊ ክብር ምልክት' ሆኗል።

❖❖❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና 'ኮከብ ክብር' የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖❖❖

💭 In Russia, the Saint George ribbon is a prominent military symbol consisting of a bicolor pattern with three black and two ORANGE stripes.

St. George ribbon, banned in several European countries, made official ‘symbol of military glory’ in Russia

Source: Meduza

Russian President Vladimir Putin has signed a new law equating the black-and-orange-striped ribbon of St. George with state-protected “symbols of military glory.” Its public desecration may now lead to misdemeanor or even felony charges.

The ribbon of St. George, the law explains, symbolizes

the heroism, gallantry, and resilience of the peoples of our Fatherland, the heroic achievements of its defenders in the course of combat operations and in meeting other military goals or performing duties in defending the Fatherland.

Under the new law, public officials can display the ribbon of St. George when commemorating historic dates, in patriotic education, and in similar patriotic contexts. Private individuals and organizations can also use the ribbon, granted that it’s “guaranteed to be treated as a symbol of military glory.”

The public desecration of the St. George ribbon may lead to fines of up to three million rubles (about $41,000), or a prison sentence of up to three years. Organizations may face liability of up to five million rubles ($68,000). Where desecration was committed by prior agreement among a group of people, or coordinated via the media and the Internet, fines may also reach five million rubles, and prison time for perpetrators may increase to five years.

Sunday, May 31, 2026

ጰራቅሊጦስ፤ ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ዐቢይ በዓል ነው | የመንገስ ቅዱስ ጠላት ጂኒው ግራኝ ይህን ወቅት ለ'ምርጫ' ድራማው ያለምክኒያት አለመረጠውም

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😇 ‹ጰራቅሊጦስ› የሚለው ቃል ከሦስቱ አካላት አንዱ የኾነው የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መጠሪያ ስም ሲኾን፣ ትርጕሙም በጽርዕ (ግሪክ) ቋንቋ

  • ናዛዚ (የሚናዝዝ)

  • መጽንዒ (የሚያጸና)

  • መስተፍሥሒ (የሚያስደስት) ማለት ነው።

መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በወረደበት ዕለት በቤተ ክርስቲያን የሚከበረው ይህ በዓል ‹በዓለ ጰራቅሊጦስ› ወይም ‹በዓለ ጰንጠቆስጤ› በመባል ይታወቃል። ‹ጰንጠቆስጤ› በግሪክ ቋንቋ በዓለ ኀምሳ፣ የፋሲካ ኀምሳኛ ዕለት፣ በዓለ ሠዊት (የእሸት፣ የመከር በዓል) ማለት ነው (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፣ ገጽ ፱፻፮-፱፻፯)

ጌታችን አምላካችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ካረገ በኋላ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም፣ ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት፣ ሰባ ሁለቱ አርድእት፣ አምስት መቶው ባልንጀሮች እና ሠላሳ ስድስቱ ቅዱሳት አንስት በኢየሩሳሌም ከተማ በአንድነት ኾነው በጸሎት ይተጉ ነበር።

ጌታችን በሚያርግበት ጊዜ "እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ፤" ሲል ለሐዋርያቱ በሰጣቸው የተስፋ ቃል መሠረት በዐረገ በዐሥረኛው ቀን መንፈስ ቅዱስን ልኮላቸዋል (ሉቃ. ፳፬፥፵፱)። ዅሉም በአንድ ቦታ ተሰባስበው ሳሉ በበዓለ ጰራቅሊጦስ ማለዳ እንደ ዐውሎ ነፋስ ያለ ድምፅ ድንገት ከሰማይ ወርዶ የነበሩበትን ቤት ሞላው። ከዚያም የተከፋፈሉ የእሳት ላንቃዎች በዅሉም ላይ አረፉባቸው። በዚህ ጊዜ ዅላቸውም መንፈስ ቅዱስ ባደላቸው መጠን በየአገሩ ቋንቋዎች ዅሉ ተናገሩ (ሐዋ.፪፥፩-)

🕊️🕊️ ጰራቅሊጦስ፤ ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ዐቢይ በዓል

ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ይህ ዐቢይ በዓል ዐሥራቱን፣ በኵራቱን፣ ቀዳምያቱን ካህናተ ኦሪት ስለሚቀበሉበት በብሉይ ኪዳን በዓለ ሠዊት ተብሎ ይከበር ነበር። በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ስለ ተቀበሉበት በበዓለ ሠዊት ምትክ በዓለ ጰራቅሊጦስ ገብቶበታል። የበዓለ ትንሣኤ መነሻው የአይሁድ የፋሲካ በዓል ማለትም በግብጽ፣ እስራኤል ከሞት የዳኑበት የመታሰቢያ በዓል እንደ ኾነው ዅሉ፣ ለበዓለ ጰራቅሊጦስም መነሻው ይኸው የአይሁድ የፋሲካ በዓል ነው። የአይሁድ ፋሲካ ከተከበረ ከሰባት ሳምንታት በኋላ በኀምሳኛው ቀን የሩቆቹ ከከተሙበት ወጥተው፣ የቅርቦቹ ከተሰባሰቡበት ተገናኝተው ለበዓሉ ፍጻሜ የሚኾነውን በዓለ ሠዊት (የእሸት በዓል) ያከብሩ ነበር።

ሐዋርያት በጽርሐ ጽዮን ተሰባስበው ሳሉ መንፈስ ቅዱስ በእሳት አምሳል ወርዶ ሰማያዊ ሀብትን፣ ዕውቀትና ጸጋን አድሏቸዋል መንፈስ ቅዱስ ከወረደላቸው በኋላም በአእምሮ ጐልምሰዋል፤ ጥቡዓን (ቈራጦች)፣ ጽኑዓን ኾነዋል፤ ለስብከተ ወንጌል የሚፋጠኑበትንና ለሰማዕትነት የሚዘጋጁበትን ልቡና ታድለዋል

👉 መዝሙር (ኤርትራ)

ቅድስት በኾነች በጽርሐ ጽዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው የእግዚአብሔር አብ ጸጋ፣ የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድነት በዅላችን ላይ ይደር፤ እጽፍ ድርብም ይኹን።

ልብ እንበል፤ ሉሲፈራውያኑ ወኪላቸውን ወንጀለኛውን የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ “ምርጫ” የተባለ የስላቅ ድራማ እንዲሠራ ያደረጉበት ወቅት ሆን ተብሎ በጰራቅሊጦስ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ማግስት በቅዱሱ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ነው። ከአምስት ዓመታት በፊትም በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጂሃዱን ይጀመር ዘንድ የመረጡት ወቅት ሆን ተብሎ የቅዱስ ጊዮርጊስና የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ተከታታይ ዕለታት ነበሩ።

🐦‍ ቍራዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የከፈቱበት የሐዘን ዕለት

💭 በሰሜኑ ላይ የተከፈተው ጂሃድ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላትን ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶንና ግዕዝን ለማጥፋት ነው

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን። ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ። ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ። ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

Friday, May 29, 2026

Gold, Arms, and Islam in Sudan: A Full-Blown Genocide of Black Muslims by Arab Muslims | This is Hell!

 

https://rumble.com/v7ajlr4-gold-arms-and-islam-in-sudan-a-full-blown-genocide-of-black-muslims-by-arab.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

😔 ወርቅ፣ የጦር መሳሪያ እና እስልምና በሱዳን በአረብ ሙስሊሞች የተፈፀመ ያለ ሙሉ የዘር ማጥፋት ወንጀል | ይህ ሲኦል ነው!

የኢትዮጵያን እና የመላዋ አፍሪካ ሙስሊሞች ይህን የሱዳንን ጀነሳይድ አስመልክቶ ሁሉም ጸጥ ማለተቻቸውን እየታዘብን ነውን? እስልምና እኮ ሕዝቦችን አረብ የማድረጊያ መሳሪያ ነው! ቪዲዮው ላይ ወንድም ቴዎድሮስ ሹባት መጽሐፍ ቅዱስን እያጣቀሰ እንደሚጠቁመን የአረብ ምድር በቅርቡ ትወድማለች። ለአረብ ባሪያዎች ሁሉ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

በኢትዮጵያም ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አጋሮቻቸው እየፈጸሙት ያሉት የዘር ማጥፋት ጂሃድ እኮ ልክ እንዲህ አስከፊ ነው፤ ወገን! ሁሉም የሉሲፈራውያኑ አሻንጉሊቶች ናቸው። ቆሻሻው ግራኝ አህመድ የአሜሪካ፣ የኤሚራቶች እና የእስራኤል ባሪያ ሆኖ አር.ኢስ.ኤፍ (RSF) ን ይደግፋል፣ ያሰለጥናል፣ ያስታጥቃል፣ በዚያኛው በኩል ደግሞ፤ ሻዕቢያ እና ሕወሓቶች የሩሲያ፣ የቱርክ፣ የሳውዲ አረቢያ እና ኢራን አሻንጉሊቶች ሆነው ካርቱም ያለውን አገዛዝ ይደግፋሉ። ምን ዓይነት አጋንንታዊ ዓለም መሆኑን እያየን ነው? ደም ማፍሰስ/ማስፈሰስ፣ የሕዝብ ቁጥር መቀነስ፣ የአፍሪካውያንን ዘር ማጥፋት፣ ኃብት መዝረፍ/ማስዘረፍ...

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

👹 በዚህ ዓለም ማንም ስለ አፍሪካውያን የሚያስብ የለም። አፍሪካ ዓለምን አያስፈልጋትም፣ ዓለም ግን አፍሪካን ትፈልጋለች።

በሱዳን እየተካሄደ ያለው የዘር ማጥፋት ጅሃድ በአረመኔዎቹ ፈጣን የድጋፍ ኃይሎች (RSF) እና ተባባሪ የአረብ ሙስሊም ሚሊሻዎች አረብ ባልሆኑ፣ የአፍሪካ ማህበረሰቦች ላይ የተፈጸመውን የዘር ማጽዳት እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ ያሳያል። ጥቃቱ በዳርፉር ክልል ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ የተከማቸ ሲሆን እንደ ማሳሊት፣ ዛጋዋ እና ፉር ጎሳዎች ያሉ ቡድኖችን ኢላማ ያደርጋል።

ዋናው የዘር ማጥፋት ጅሃድ

ጥቃቱ በመሠረቱ የተመሰረተው በአረብ የበላይነት እና አረብ ያልሆኑ የአፍሪካ ጎሳዎችን ለማባረር እና ለማስወገድ ባለው ፍላጎት ላይ ነው። RSF ያደገው 2000ዎቹ መጀመሪያ ላይ ለዳርፉር የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሆኑት ታዋቂው የጃንጃዊድ ሚሊሻዎች ነው።

ዋና ዋና ጭካኔዎች እና ዘዴዎች

RSF ዘመቻ በተባበሩት መንግስታት እንደተገለጸው የዘር ማጥፋት ስልታዊ ምልክቶችን ያሳያል። ዋና ዋና ዘዴዎች የሚከተሉትን ያካትታሉ፡-

የጅምላ ግድያዎች፡- ወንዶችን፣ ወንዶች ልጆችን እና ሲቪሎችን ሙሉ በሙሉ በዘራቸው ላይ ተመስርተው የታለሙ ግድያዎች፣ ለምሳሌ በኤል ጂንያና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ማሳሊቶችን እልቂት።

የወሲብ ጥቃት፡- ስልታዊ አስገድዶ መድፈር፣ የቡድን አስገድዶ መድፈር እና የወሲብ ባርነት ሆን ተብሎ እንደ የዘር ማጽዳት እና የበላይነት መሳሪያዎች ጥቅም ላይ ይውላሉ።

ረሃብ፡- የምግብ እና የህክምና አቅርቦቶች ወደታለመላቸው ህዝቦች እንዳይደርሱ ለመከላከል ሆን ተብሎ የሰብአዊ እርዳታ እገዳዎች፣ ረሃብን እንደ የጦርነት መሳሪያ በመጠቀም።

መፈናቀል፡- የአፍሪካ ጎሳዎች ከአባቶቻቸው መሬቶች እንዲወጡ ለማስገደድ ከተሞችን፣ የጤና ተቋማትን እና የተፈናቀሉ ሰዎችን ካምፖች ማውደም።

በትግራይ እና ኤርትራ፡ በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት፡ እየተፈጸመ ያለውም ይህ ነው!

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

👹 In This World No One Seems to Care About Africans.

Africa Does Not Need The World, The World Needs Africa.

The ongoing genocidal Jihad in Sudan features a systematic campaign of ethnic cleansing and genocide perpetrated by the paramilitary Rapid Support Forces (RSF) and allied Arab Muslim militias against non-Arab, indigenous African communities. The violence is heavily concentrated in the Darfur region, targeting groups such as the Masalit, Zaghawa, and Fur tribes.

The Core genocidal Jihad

The violence is fundamentally rooted in Arab supremacy and the desire to dispossess and eliminate non-Arab African tribes. The RSF grew out of the notorious Janjaweed militias, which were responsible for the Darfur genocide in the early 2000s.

Key Atrocities and Methods

The RSF's campaign exhibits the systematic hallmarks of genocide as defined by the United Nations. Primary methods include:

Mass Executions: Targeted killings of men, boys, and civilians based entirely on their ethnicity, such as the massacre of tens of thousands of Masalit in El Geneina.

Sexual Violence: Systemic rape, gang rape, and sexual slavery are used intentionally as weapons of ethnic cleansing and domination.

Starvation: Deliberate blockades of humanitarian aid to prevent food and medical supplies from reaching targeted populations, utilizing famine as a weapon of war.

Displacement: The destruction of cities, health facilities, and camps for displaced persons to force African tribes off their ancestral lands.

Antichrist UAE-Linked Network Accused of Hiring Colombian Mercenary Fighters for Sudan’s RSF

https://www.bitchute.com/video/0v8nPu1m6OgA/

https://rumble.com/v7ajha2-antichrist-uae-linked-network-accused-of-hiring-colombian-mercenary-fighter.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

የክርስቶስ ተቃዋሚ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች-ተያያዥ ኔትወርክ ለሱዳን ቅጥረኞቻቸው (RSF) የኮሎምቢያ ቅጥረኛ ተዋጊዎችን በመቅጠር ተከሰሰ

በዚህ ዘመን ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጥቃቶቻቸውን እራሳቸው በቀጥታ አይፈጽሙትም ከመካከላችን ያሉትን ወይም እኛን የሚቀርቡትን ነው እንደ ፕሮክሲ እየተጠቀሙ የሚያጠቁን። በዚህም ሌሎች ሰዎች ዲያብሎሳዊ ሥራቸውን እንዲሠሩላቸው በማድረግ፣ ይህን ማድረጋቸው የሚያስከትላቸውን መንፈሳዊ ቅጣቶች በመረዳት፣ በመንፈሳዊ ንጽሕናቸውን ለመጠበቅ ይጥራሉ። በኢትዮጵያ በሚካሄደው ጀነሳይድ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮችን እየተጠቀሙ ወደ ገሃነም እሳት ይጥሏቸዋል።  (ይህን ምስጢር በደንብ ልብ እንበለው!)

ሉሲፈራውያን ዛሬ ደቡብ አሜሪካውያኑን ኮሎምብያውያንን ወደ አፍሪካ እየላኳቸው ነው! ሉሲፈራውያኑ ኮሎምብያውያንን እና ሱፊ መሀመዳውያንን(አጋንንት ሳቢው ሱፊ እስልምና(በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ የተደረገውና ሕዝባችንን ያሠረውና ያዳከመው እስልምና ዓይነት) በዲያስፐራ መንፈሳውያን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ላይ (ለሃያራት ሰዓት በየመኖሪያ ቤቱ፣ መስሪያ ቤቱ ወዘተ አጋንንታዊ ክትትል ማድረግ)ሥራ ላይ አሰማርተዋቸዋል። ይህን በግላቸው በቅርብ ለመታዘብ የበቁ ወገኖች አሉ የሚል ግምትና ተስፋ አለኝ። እኔ በግሌ የደረሰኩበት ክስተት ስለሆነ ዲያስፐራው በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ሊነጋገርበት ይገባል። ተልዕኮው የክርስቶስ ተቃዋሚው ነው፣ ውጊያው መንፈሳዊ ነው

👹 በኮሎምቢያ ጥንቆላ (ብሩኼሪያ) ጥልቅ ሥር የሰደደ የባህል ክስተት ሲሆን የአገሬው ተወላጅ ሻማኒዝምን፣ የአፍሪካ ኢሶቴሪክ ወጎችን እና የስፔን ቅኝ ግዛት ካቶሊክን ያጣምራል። ባለሙያዎች የዕለት ተዕለት ችግሮችን ለመፍታት የአምልኮ ሥርዓቶችን፣ የእፅዋት መታጠቢያዎችን (ሪጎስ) እና የክታሚን አስማትን ይጠቀማሉ፣ እና ድርጊቱ በገጠርም ሆነ በከተማ የኮሎምቢያ ማህበረሰብ ውስጥ በሰፊው የሚታወቅ ኃይል ሆኖ ቀጥሏል።

ከአቡ ዳቢ የሚገኝ የደህንነት ኩባንያ ከከፍተኛ የዩናይትድ አረብ ኤሚራቶች ባለስልጣናት ጋር ግንኙነት ያለው "ከፈጣን የድጋፍ ኃይሎች ጋር ለመዋጋት ወደ ሱዳን የተሰማሩ የኮሎምቢያ ወታደራዊ ኮንትራክተሮችን ቀጥሯል" ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ባወጣው አዲስ ሪፖርት ላይ እንደገለጸው፣ የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች ለፓራሚሊቲ ቡድኑ ሰፊ ድጋፍ አድርጓል።

ሰኞ ዕለት የወጣው ሪፖርት የኮሎምቢያ ኮንትራክተሮች በኮሎምቢያ እንዴት እንደተመለመሉ፣ በተባበሩት አረብ ኤሚራቶች እና በሌሎች የመጓጓዣ ነጥቦች እንዴት እንደተዘዋወሩ እና በኋላም RSF የሰሜን ዳርፉር ዋና ከተማ የሆነውን ኤል ፋሸርን ከበባ ሲያጠናክር በሱዳን ዳርፉር ክልል እንዴት እንደተንቀሳቀሱ በዝርዝር ይገልጻል። ሂውማንራትይስት ዋች/HRW የተነገረው ድጋፍ በRSF የጦር ወንጀሎች እና በሰው ልጅ ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ድጋፍ መስጠት ወይም ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ሊሆን ይችላል።

ሂዩማን ራይትስ ዎች እንደገለጸው የአስራ ስምንት/18 ወራት ከበባ በኋላ የ RSF ጦር ኤል ፋሸርን በጥቅምት 2025 ተቆጣጥሯል። ይህም ሂዩማን ራይትስ ዎች እንደገለጸው የጥይት ድብደባ፣ የድሮን ጥቃቶች እና ሲቪሎችን ለረሃብ ያጋለጡ ገደቦችን ያካትታል። የ RSF ተዋጊዎች በሲቪሎች ላይ የጅምላ ግድያዎችን እና ሌሎች በደሎችን እንዲሁም ከከተማው በወጡ የቆሰሉ ወይም ትጥቅ ያጡ ተዋጊዎችን ላይ ፈጽመዋል።

በኋላ ላይ የተካሄደው የተባበሩት መንግስታት የእውነታ ፍለጋ ተልዕኮ በኤል ፋሸር እና አካባቢው የ RSF ድርጊት በተጠበቁ አረብ ባልሆኑ ማህበረሰቦች ላይ በተለይም በዛጋዋ እና ፉር ላይ የዘር ማጥፋት ጠንካራ አመልካቾችን እንደሚያመለክት አረጋግጧል። ተልዕኮው የአስራ ስምንት/18 ወራት ከበባ ሆን ተብሎ በረሃብ፣ የሰብአዊ እርዳታን በመከልከል፣ የህክምና እንክብካቤን በማውደም፣ በእንቅስቃሴ ላይ ገደቦችን እና በሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች ለሕይወት አስጊ የሆኑ ሁኔታዎችን እንደፈጠረ ደምድሟል። ..የጥቅምት 2025 ወረራ በጅምላ ግድያዎች፣ በመውጫ ቦታዎች እና በበርሞች ላይ ግድያዎች፣ አስገድዶ መድፈር እና ሌሎች የፆታዊ ጥቃት ዓይነቶች፣ ማሰቃየት፣ እስር፣ አስገዳጅ መጥፋት እና በጎሳ ላይ ያነጣጠሩ በደሎች ምልክት ተደርጎባቸዋል። ተልዕኮው እነዚህ ድርጊቶች ስልታዊ፣ ተደጋጋሚ፣ የተቀናጁ እና ከሰብአዊነት ዝቅጠት እና ከማጥፋት ጋር የታጀቡ መሆናቸውን አረጋግጧል፣ ይህም የዘር ማጥፋት ዓላማን ያመለክታል።

አንድ በሕይወት የተረፉ ሰዎች አማል የተባለች፣ ለኤችአርደብሊው እንደገለጸችው፣ የRSF ተዋጊዎች የአካል ጉዳተኞችን እና ሕፃናትን ያካተተ ቡድንን አስቁመዋል። “ስናይፐር ጠመንጃዎች፣ … ጸጥታ ሰሪዎች ያሉት ትናንሽ መሳሪያዎች ነበሯቸው” ብላለች።

ሪፖርቱ በሶማሊያ ፑንትላንድ ግዛት ውስጥ ቦሳሶን ወደ ሱዳን የሚያቀኑ የኮሎምቢያ ኮንትራክተሮች ሁለተኛ የመጓጓዣ መንገድ አድርጎ አጉልቶ አሳይቷል። አንድ የኮሎምቢያ ኮንትራክተር ለቡድኑ ..በመጋቢት 2025 አጋማሽ ላይ ከኮሎምቢያ ቦሳሶ በንግድ በረራ እንደደረሰ እና ለአሥር/10 ቀናት ያህል በወታደራዊ ሰፈር እንደገለጸው፣ ሌሎች አርባ/40 የሚሆኑ ኮሎምቢያውያን ደግሞ “ከመሬት በታች ባሉ መጠለያዎች” ውስጥ እንደሚኖሩ ተናግሯል። ሂዩማን ራይትስ ዋች እንደገለጸው ኮንትራክተሩ በቦሳሶ አየር ማረፊያ አቅራቢያ በሚገኝ የፑንትላንድ የባህር ኃይል ፖሊስ ግቢ አቅራቢያ ባለ አካባቢ ሁለት ቪዲዮዎችን እንዳስቀመጠ ተናግሯል፣ የሳተላይት ምስሎች እና የቪዲዮ ቀረጻዎች ከመሬት በታች ያሉ መዋቅሮችን እና የአየር ማቀዝቀዣ ክፍሎችን አሳይተዋል።

👹 Witchcraft in Colombia (brujería) is a deeply rooted cultural phenomenon that blends Indigenous shamanism, African esoteric traditions, and Spanish colonial Catholicism. Practitioners use rituals, herbal baths (riegos), and talisman magic to solve everyday problems, and the practice remains a widely acknowledged force in both rural and urban Colombian society.

☪ An Abu Dhabi-based security company with links to senior United Arab Emirates officials “appears to have hired” Colombian military contractors who deployed to Sudan to fight alongside the Rapid Support Forces, Human Rights Watch said in a new report that also alleged wider UAE backing for the paramilitary group.

The report, which was released on Monday, details how Colombian contractors were recruited in Colombia, moved through the UAE and other transit points, and later operated in Sudan’s Darfur region as the RSF tightened its siege of El Fasher, the capital of North Darfur. HRW said the alleged support could amount to aiding or substantially contributing to war crimes and crimes against humanity by the RSF.

The RSF seized El Fasher in October 2025 after an 18-month siege that Human Rights Watch said included shelling, drone strikes, and restrictions that left civilians facing starvation. RSF fighters carried out mass killings and other abuses against civilians, as well as against wounded or disarmed fighters fleeing the city.

A later UN fact-finding mission found that the RSF’s conduct in and around El Fasher amounted to strong indicators of genocide against protected non-Arab communities, particularly the Zaghawa and Fur. The mission concluded that the 18-month siege deliberately created life-threatening conditions through starvation, denial of humanitarian aid, destruction of medical care, restrictions on movement, and attacks on civilian infrastructure. It said the October 2025 takeover was marked by mass killings, executions at exit points and berms, rape and other forms of sexual violence, torture, detention, enforced disappearances, and ethnically targeted abuse. The mission found that these acts were systematic, repeated, coordinated, and accompanied by dehumanising and exterminatory language, pointing to genocidal intent.

One survivor, identified as Amal, told HRW that RSF fighters stopped a group that included people with disabilities and children. “They had sniper rifles, … small weapons with silencers,” she said.

The report highlighted Bossaso, in Somalia’s Puntland state, as a second transit route for Colombian contractors bound for Sudan. One Colombian contractor told the group he reached Bossaso from Colombia on commercial flights in mid-March 2025 and stayed for about 10 days at what he described as a military base, with around 40 other Colombians housed in “underground bunkers.” HRW said it geolocated two videos the contractor shared to an area near the Puntland Maritime Police Force compound, close to Bossaso airport, where satellite imagery and video stills showed earth-covered structures and air-conditioning units consistent with his account of underground facilities.

The rights group said Bossaso’s role was significant because Puntland’s leadership is closely aligned with the UAE, which HRW said has funded, trained and supervised the Puntland Maritime Police Force since 2010. From the PMPF base, the contractor told HRW, the group flew privately to Abu Dhabi, where their passports were not stamped before they were taken by bus to a UAE military facility in Ghiyathi.

“Bossaso has a military base and that’s where everyone arrives. There are some people who stay there for a month, some for 20 days, others for eight days,” one contractor told HRW.


European Court Rules Antichrist Turkey Discriminated Against Orthodox Priests

https://www.bitchute.com/video/ebSTSsFidkYH/ https://rumble.com/v7aq04w-european-court-rules-antichrist-turkey-discriminated-against-orthod...