Wednesday, May 20, 2026

Holy War: The Untold Story of Catholic Italy’s Crusade against the Ethiopian Orthodox Church

https://www.bitchute.com/video/pNNA4IiJVnsK/

https://rumble.com/v7a4es4-holy-war-the-untold-story-of-catholic-italys-crusade-against-the-ethiopian-.html

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፤ ግንቦት ፲፪ ቀን በዚህች ቀን ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት፣ ኢትዮጵያዊው ንጉሥ እስክንድር፣ ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ ቅዱስ መስቀል፣ ቅዱስ ሚናስ፣ ቅዱስ እስጢፋኖስ፣ የመላልዔል ልጅ ያሬድ፣ እንደዚሁም ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ይታሰባሉ፡፡

የአባታቸንና የኢትዮጵያ ፀሐይ የፃድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ግንቦት፲፪ / 12 ከደብረ አሰቦ ወደ ደብረ ሊባኖስ አጽማቸው የፈለሰበት (ፍልሰተ አጽም) ይከበራል።

በተጨማሪ በዚህች ግንቦት ፲፪ 1937 በፋሺስቱ ገዥ ሮዶልፎ ግራዚያኒ ዘመን ምክትሉ በነበረው ጄኔራል ፒዬትሮ ማሌቲ ክ፹፱/89 ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ ለደረሰው አውዳሚ የደብረ ሊባኖስ እልቂት ጥቅም ላይ የዋለውን አርባ አምስት/45ኛውን የሙስሊም ቅኝ ግዛት ሻለቃ (ከሊቢያ፣ ከኤርትራ እና ከሶማሊያ ቅኝ ገዥ ወታደሮች የተውጣጣውን አስካሪ የሚባሉትን) ለክርስቲያኖች/ለመነኮሳት ጭፍጨፋ እንዲመራው አዘ

ቪዲዮው ላይ ቀደም ሲል ያልታዩ ስድስት ፎቶዎች እ..አ በግንቦት 1937 በኢትዮጵያ በደብረ ሊባኖስ ገዳም የተፈፀመውን የጅምላ ጭፍጨፋ ታሪክ ይዘግባሉ፤ ይህ ጭፍጨፋ ለብዙዎች ለረጅም ጊዜ የተረሳ ነው። ዘገባው በጥንቃቄ የሰራው አንቶኔሎ ካርቪጊያኒ ሲሆን እሱም የማይነገር የጅምላ ጭፍጨፋ ትዝታውን ሕያው አድርጎታል።

👹 ..1937 ቤኒቶ ሙሶሊኒ ራሱን "የእስልምና ጠባቂ" ሲል አውጇል።

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

ጋላ-ኦሮሞ እና እስላም ከ፭፻/500 ዓመታት በፊት የጀመሩትን የዘር ማጥፋት ጂሃድ እየቀጠሉበት መሆናቸውን እንዴት ነው ወገን ዛሬም መረዳት ያቃታው/የማይፈልገው? ለምንድን ነው እውነትን ለመደበቅ የሚሻው? ኧረ እግዚአብሔርን ፍሩ! !

ለመሆኑ አሰቃቂውን የደብረ ሊባኖስ ጭፍጨፋ አስመልክቶ በይፋ የተዘጋጀ ልዩ የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓት ይኖር ይሆን? ሰባኪ፣ መምህር፣ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ሜዲያ ወዘተ ተብየዎቹስ ስለዚህ እጅግ በጣም ታሪካዊ እና ከፍተኛ ሚና የሚጫወት አሳዛኝ ክስተት ይናገሩ ይሆን? ከአምስት ዓመታት በፊት ስለተፈጸመው ስለ አስኩም ጽዮን ጭፍጨፋ እንኳን አንዲትም ትንፍሽ አይሉም፤ የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓቶችንም አዘጋጅተው አያውቁም፤ ሁሉም በጋር ዝም ጭጭ! ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ከአምስት መቶ/500 ዓመታት በፊት ወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች የሐረር ካሊፋት ሙስሊሞችን፣(ሶማሌዎችን ጨምሮ) እነ ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን ፣ ሱዳኖችን፣ ቱርኮችን እና ሉተራኖችን ይዞ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ ብዙ የጂሃድ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ ከፍተኛ ውድመቶቹን ፈጸሙ።

ከመቶ ሰላሳ /130 ዓመታት በፊት ደግሞ በከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች ከኢጣልያ፣ ከሉተራኖች፣ ከሶማሌዎች፣ ከሱዳኖች፣ ከግብጽና ከአረቦች ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ ኑ፤ ከእናንተ (ከኢጣልያ) ጋር በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ ጦርነት እንክፈት!” ብለው በጋራ ተስማሙ በአክሱም /አድዋ ዙሪያ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና አየሩን በከሉ፣ ሰሜን ኢትዮጵያን ለኢጣልያ እና ፈረንሳይ አስረከቧት።

ከዘጠና/90 ዓመታት በፊት ደግሞ በከሃዲው አፄ ኃይለ ሥላሴ የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች ከኢጣልያ፣ ብሪታኒያ ከሉተራኖች፣ ከሶማሌዎች፣ ከሱዳኖች፣ ከግብጽና ከአረቦች ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ "! ከእናንተ (ከብሪታኒያ) ጋር አብረን በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የዓየር ድብደባዎችን እናካሂድ!” ብለው በጋራ ተስማሙ፣ በአክሱም /መቀሌ ዙሪያ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና አየሩን በከሉ፣ ሕዝባችንን አፈናቀሉት፣ ለስደት ዳረጉት፣ ሰሜን ኢትዮጵያን ለአሜሪካ (ቃኛው ጣቢያ)አስረከቧት።

ከሃምሳ ዓመታት /50 ዓመታት ጀምሮ ደግሞ በከሃዲው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች ከሩሲያ፣ ከኩባ፣ ከኢጣልያ፣ ከሉተራኖች፣ ከእስራኤል፣ ከሶማሌዎች፣ ከሱዳኖች፣ ከግብጽና ከአረቦች ጋር ተናብበው በመሥራት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ዘመቱ፣ በአክሱም /አድዋ ዙሪያ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ክርስቲያን ሕዝባችንን በረሃብና ጥሜት ፈጁት፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና ዓየሩን ሁሉ በከሉ፣ ሕዝባችንን አፈናቀሉት፣ ለስደት ዳረጉት።

ከስምንት/8 ዓመታት በፊት ጀምሮ ደግሞ በከሃዲው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመሩት ጋላ-ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች አፍሪቃውያኑን ጨምሮ ከመላው የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ሃገራት ጋር አብረው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ታይቶና ተሰምቶ በማይታወቅ መልክ ዘመቱ፣ ኑ፤ ከእናንተ ጋር አብረን ሁላችንም የማንፈልጋቸውን ጥንታውያኑን የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ከምድረ ገጽ እናጥፋቸው!” ብለው በጋራ ተስማሙ፣ በአክሱም ጽዮን ላይ አስከፊ ጭፍጨፋዎችን አካሄዱ፣ ክርስቲያን ሕዝባችንን በረሃብና ጥሜት ፈጁት፣ ምድሩን፣ ውሃውን እና አየሩን በከሉ፣ ሰሜን ኢትዮጵያንና ቀይ ባሕርን ሙሉ በሙሉ ለኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና ለእስማኤላውያኑ አረቦች ለመስጠት በመሥራት ላይ ይገኛሉ።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይዋይዋይ😠😠😠

😢 አስከፊው ታሪክ ተደገመ፣ ተደጋገመ

በዘመናችን ደግሞ እነ ጆርጂያ ሜሎኒ በእጅ አዙር ሥልጣን ላይ የወጡትን ጋላ-ኦሮሞዎችን በመጠቀም ከህገ ወጡ ኦሮሚያ ክልል፣ ከኤርትራ (ቤን አሚር) እና ከሶማሊያ ሙስሊም ገዳይ ወታደሮችን ወደ አክሱም ጽዮን ላኩ፣ በመላው ትግራይ ክፍለሃገር ጭፍጨፋ አካሄዱ፣ ባጠቃላይ ከአንድ ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችን ጨፈጨፉቸው።

አምላከ ቅዱሳን በቅዱሳኑ ጸሎት ልመናና ቃልኪዳን ሀገራችን አክሱማዊት ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ከጭንቀትና ከመከራ ይጠብቀን።

👹 In 1937 Benito Mussolini proclaimed himself "Protector of Islam"

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • ❖ People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

Under the fascist Viceroy Rodolfo Graziani, General Pietro Maletti commanded the 45th Muslim Colonial Battalion (composed of Libyan, Eritrean and Somali colonial soldiers, the so-called Askaris), which was used in the devastating Debre Libanos massacre in Ethiopia in May 1937.

The Debre Libanos Massacre

• May 20, 1937

Fascist Italy Used Muslim Soldiers to Massacre. 2,000 Monks & Pilgrims at The Debre Libanos Monastery

Debre Libanos 1937 (Routledge Studies in the Modern History of Italy)

This volume calls attention to the worst massacre of Christians that has occurred on the African continent, a 1937 attack.

Six previously unseen photos document the story of a massacre that took place in Ethiopia in May 1937, a massacre long forgotten by many. Report by Antonello Carvigiani, whose meticulous research has always kept alive the memory of an unspeakable massacre.

The massacre in Ethiopia in May 1937, specifically the atrocities surrounding the Debre Libanos monastery, represents a dark, often overlooked episode of the Italian occupation. Following an assassination attempt on Viceroy Rodolfo Graziani on February 19, 1937 (known in Ethiopia as Yekatit 12), Italian forces enacted brutal reprisals that culminated in a massive killing operation in May 1937.

While Ian Campbell’s research highlights the overall "Addis Ababa massacre" (February 1937), the subsequent repression in May 1937 was focused on crushing the spiritual heart of the resistance.

  • The Debre Libanos Massacre (May 1937): Between May 20 and 29, 1937, Italian fascist forces massacred approximately 2,000 monks and pilgrims at the Debre Libanos monastery, the most famous sanctuary of Ethiopian Christianity.

  • The Reprisal Logic: The attack was ordered by Viceroy Graziani, who suspected the monks of "conniving" in the assassination attempt, despite limited evidence.

  • Targeted Repression: Beyond the monastery, the Italian authorities launched systematic killings of Ethiopian intellectuals, nobility, and clergy throughout May and the following months, often using portable gallows.

  • Cover-Up: The atrocity was largely kept quiet in Italy, with official records reporting far fewer deaths than the actual count.

  • Long-Term Impact: The massacres of 1937 decimated a huge percentage of the educated population and decimated the clergy, aiming to break the spirit of Ethiopian resistance against colonial rule.

The event is extensively detailed by historian Ian Campbell, particularly in his work The Massacre of Debre Libanos, Ethiopia 1937: The Story of One of Fascism's Most Shocking Atrocities.

Graziani did not limit his reprisals to the streets of Addis Ababa. His suspicions soon fell on the Ethiopian Orthodox Church. Convinced, without credible evidence, that church leaders had supported the attack against him, he authorized another mass killing.

Italian forces rounded up monks, deacons, students, and pilgrims. Over several days, they were taken to execution sites and shot. Estimates place the death toll between 1,500 and 2,000 people.

The victims were unarmed religious figures. The massacre struck at the heart of Ethiopian spiritual and cultural life and was intended to weaken national identity and resistance.

Graziani viewed the Ethiopian Orthodox Church as a threat because of its influence and deep roots in society. Under his rule, churches were closed, clergy were arrested, and religious leaders were executed or exiled.

Educated Ethiopians, nobles, and former officials were also targeted. Teachers, writers, and community leaders were killed or imprisoned. Graziani aimed to destroy any group capable of organizing resistance or preserving Ethiopian autonomy.

After World War II

After Italy’s defeat in World War II, Rodolfo Graziani was arrested. Ethiopia asked that he be extradited to face trial for the massacres and brutal reprisals carried out during the Italian occupation. The request was ignored.

Instead of being sent to Ethiopia, Graziani was tried in Italy on limited charges related to his collaboration with the fascist regime. He received a short sentence and served only a few months in prison. The man whose campaigns had left thousands dead in Ethiopia was never brought before an Ethiopian court and never answered directly for the violence of the occupation.

In the last years of his life, Graziani returned to public life. He entered politics through the Italian Social Movement, a party formed by former fascists after the war, and in 1953 he became its honorary president, largely because of his long career during the fascist period in Italy. He died two years later, in 1955, without ever facing trial in Ethiopia for the violence carried out under his command.

The memory of the atrocities committed during the occupation, however, did not fade. In Ethiopia, February 19 is commemorated each year as Martyrs’ Day, marking the anniversary of the 1937 killings in Addis Ababa that followed the assassination attempt on Graziani. The day honors the thousands of civilians who were killed during the brutal reprisals.

Controversy over Graziani’s legacy has continued even decades after his death. In 2012, a memorial dedicated to him was built in the Italian town of Affile. The monument sparked outrage in Italy and strong protests from Ethiopia, where many saw it as an attempt to honor a man whose campaigns had left thousands of Ethiopians dead during the occupation.

📖 “Holy War: The Untold Story of Catholic Italy’s Crusade Against the Ethiopian Orthodox Church”. By Ian Cambell

His stunning book explores the Catholic Church’s support for and encouragement of Mussolini’s campaign against the Ethiopian Orthodox Church during Italy’s invasion and occupation of Ethiopia from 1935 to 1943. Italian forces targeted the Orthodox Church; they ransacked and destroyed hundreds of churches and summarily executed several thousand Ethiopian clergy. Amicable relations had long existed between the Catholic Church in Rome and the Ethiopian Orthodox Church, but the Roman episcopate embraced Mussolini’s regime and its aggressive foreign policy in the mid-1930s. In 1935, Pope Pius XI openly supported the invasion of Ethiopia as a crusade against a country of heretics, schismatics, pagans, and infidels. This papal support of the war, reinforced by church sermons across Italy, helped mobilize volunteers to join the Italian army to fight in Ethiopia. Eloquent and based on authoritative archival research in both Ethiopia and Italy, Campbell’s book sheds new light on a key episode in African history.

That Mussolini wished to conquer Abyssinia is well known; that Italy’s Catholic Church also sought the eradication of the venerable Ethiopian Orthodox Church is not.

In 1935, Fascist Italy invaded the sovereign state of Ethiopia—a war of conquest that triggered a chain of events culminating in the Second World War. In this stunning and highly original tale of two Churches, historian Ian Campbell brings a whole new perspective to the story, revealing that bishops of the Italian Catholic Church facilitated the invasion by sanctifying it as a crusade against the world’s second-oldest national Church. Cardinals and archbishops rallied the support of Catholic Italy for Il Duce’s invading armies by denouncing Ethiopian Christians as heretics and schismatics, and announcing that the onslaught was an assignment from God.

Campbell marshalls evidence from three decades of research to expose the martyrdom of thousands of clergy of the venerable Ethiopian Church, the burning and looting of hundreds of Ethiopia’s ancient monasteries and churches, and the instigation and arming of a jihad against Ethiopian Christendom, the likes of which had not been seen since the Middle Ages.

Finally, Holy War traces how, after Italy’s surrender to the Allies, the horrors of this pogrom were swept under the carpet of history, and the leading culprits put on the road to sainthood.

Reviews

💭 ‘This stunning book explores the Catholic Church’s support for and encouragement of Mussolini’s campaign against the Ethiopian Orthodox Church during Italy’s invasion and occupation of Ethiopia from 1935 to 1943. … Eloquent and based on authoritative archival research in both Ethiopia and Italy, Campbell’s book sheds new light on a key episode in African history.’ — Foreign Affairs

💭 ‘Holy War is one of the most significant—and most chilling—books you are likely to read on global Christian history.’ — The Christian Century

💭 ‘Three cheers for Holy War [which] has turned the caring Italian Army myth upside down and inside out in what is the perfect antidote to Louis de Bernieres’ Captain Corelli’s Mandolin. […] Holy War is the ‘go for’ book if you want to learn as much as you need to know about an invasion that helped shape the rest of the 1930s, a paving stone towards World War in 1939.’ — ColdType

💭 ‘A devastating, persuasive read. Campbell’s book exposes the Catholic Papacy’s complicity in Fascist forces’ unrestrained assault on Ethiopia, and its switch from cordial relations with the Ethiopian Orthodox Church to attempting to destroy it.’ — Mia Fuller, Gladyce Arata Terrill Distinguished Professor of Italian Studies, University of California, Berkeley

💭 ‘This book shines a revealing light on the ecclesiastical thinking of the 1935–41 period, the murky compromises it encouraged, and the savagery it condoned. Original and ambitious, it will have a significant audience in Ethiopia, Italy and beyond.’ — Paul Gifford, Emeritus Professor of Religion, SOAS University of London, and author of Christianity, Development and Modernity in Africa.

💭 ‘Exhaustively researched and eloquently written, Campbell’s Holy War is a hugely important contribution to our understanding of the violence involved in the Italian invasion and occupation of Ethiopia in the 1930s. It is moving, shocking and scholarly in equal measure.’ — Richard Reid, Professor of African History, University of Oxford, and author of Shallow Graves: A Memoir of the Ethiopia–Eritrea War.

Where Are Those Crowns?

by Ian Campbell. November 2021

In May 1937, troops under Italian command moved into the remote area around the monastery of Debre Libanos in Ethiopia. They had been sent there by Rodolfo Graziani, one of the commanders of the Italian invasion of the country in October 1935 and now the viceroy of Italian East Africa. In February 1937 he had survived an assassination attempt in Addis Ababa. In retaliation, the Italians had killed at least 19,000 people over the next three days (a fifth of the city’s population), a massacre that became known by the date on which it began, Yekatit 12. People were burned alive in their homes or beaten to death in the streets. Others were placed in detention camps, where conditions were appalling, and tortured or executed. But this wasn’t enough for Graziani. He claimed that his attempted assassination had been planned by the Ethiopian Church and, as he recovered in hospital, began to plan the destruction of its most important centre, the monastery at Debre Libanos, founded in the 13th century. The pretext for the attack was that the two men who had tried to kill Graziani in Addis had supposedly passed through the lands surrounding the monastery as they made their escape (Debre Libanos is sixty miles or so north of the city). The plan – which survives in the archives of the Italian administration – was to kill the entire religious community there. Graziani’s subordinate General Maletti was chosen to carry out the massacre, commanding a Muslim battalion made up of Eritreans, Libyans and Somalis. It is an uncomfortable truth for those on the far right who look up to Mussolini, while also promoting Islamophobia, that the Italian army enabled a form of jihad against the Ethiopian Orthodox Church.

Pilgrims gathered at the monastery every year to celebrate the feast day of its founder, St Tekle Haymanot, on 20 May. Maletti began to round up people as they arrived at the site. On 19 May, Graziani ordered the summary execution of ‘all monks without distinction’. ‘Please assure me this has been done,’ he went on, ‘informing me of the number of them.’ Orders were also given to burn the buildings and bodies. The massacre is described by Ian Campbell in Holy War, in horrific detail. In order to hide the extent of the killing, most of the victims were taken from the monastery in trucks. They were shot, mainly with machine guns, and buried where they fell in mass graves. Those who refused to get into the trucks were shot on the spot. Many of the victims were elderly, some were children and all were unarmed. Campbell estimates that between 1200 and 1600 ‘pilgrims and clergy’ were killed that day. He shows that what happened at Debre Libanos was part of a series of massacres aimed at destroying the Ethiopian Church as an institution. Villages and homes in other parts of the country were attacked; churches were burned down and sacked. Graziani reported back to Rome in bureaucratic language, repeatedly using the phrase ‘all prisoners have been shot.’ Italy’s ‘total war’ in Ethiopia prefigured the way the Nazi army would act; far from being a meek follower of Hitler, Mussolini was ahead of him.

Campbell underlines the parallels between historic crusades and the massacres, but there are closer comparisons. The burnings, the pleasure in violence, the extremity of the destruction are reminiscent of the methods used by the squads who brought fascism to power in Italy itself in 1921-22. In Ethiopia, these squads were given free rein against an ‘uncivilised’ and ‘heretical’ external enemy, and they went about their task with gusto and frightening efficiency. The violence and destruction seems to have brought pleasure to some of the perpetrators – many of them took photographs showing their victims with severed heads or limbs.

Despite this savage repression, resistance to the Italians continued. In fact, the strategy of massacres backfired, pushing the Church in Ethiopia (what remained of it) into a much more active role against the Italian occupiers. This, in turn, led to a policy reversal by the Italians, who tried to incorporate the Ethiopian clergy into the occupying regime. But the damage had been done. ‘Catholicism, now clearly identified with the enemy, had become as unpopular there as it had been after the religious wars of the early 17th century,’ Campbell writes. ‘For the Roman Church, the great crusade had been a disaster.’

In 1941, the Italians were kicked out of Ethiopia after a humiliating military defeat. Haile Selassie, who had lived in exile in Bath since leaving the country in 1936, returned and in his first speeches remembered the ‘young men, the women, the priests and monks whom the Italians pitilessly massacred’. Ethiopia tried several times in the 1940s to have named Italians charged through the UN War Crimes Commission, not just for these massacres but for the use of poison gas and the bombing of hospitals during the initial invasion, as well as the ‘total destruction of Abyssinian chiefs and notables’, as Graziani put it in a telegram to another army officer. But their efforts were thwarted by geopolitical considerations. Britain played a leading role in this: Ethiopia wanted Pietro Badoglio, Graziani’s predecessor as viceroy of East Africa and the prime minister of Italy between 1943 and 1944, to be tried, but after the war Britain considered him a valuable counterweight to Italian communism.

Campbell’s account of the massacre of Debre Libanos is the centrepiece of more than twenty years of work. He has travelled to many of the massacre and burial sites over a period of decades, talked to the last surviving witnesses and examined the Italian archives. He argues that the systematic destruction of the Ethiopian Church was part of a holy war launched by the Catholic Church in alliance with the fascists. At times, this interpretation is pushed too far. The Church’s support of fascism – especially after the Lateran Pacts of 1929, which ended the historic split between the Catholic Church and the the Italian state – is sometimes seen as amounting to complete backing for Italy’s actions in Ethiopia. Certainly, some Catholics and clergy were in favour of the slaughter as part of a so-called ‘civilising mission’. But this wasn’t true of the whole Church; the pope, Pius XI, seems to have been reluctant to lend his support.

Graziani still has a reputation in Italy, and even abroad, as a heroic soldier, seen separately from the regime he served so faithfully. He is not often remembered as a war criminal. There is even a mausoleum and memorial park in his native village of Affile, south of Rome, opened only ten years ago and built with the help of public funds. Somehow, the idea of Italy as a nation of Captain Corellis, mandolin-carrying, reluctant invaders, still survives.

One of the most fascinating episodes in the book concerns the looting of artefacts and relics from Ethiopia (the Italians also purloined cash for their own bank accounts). When Graziani returned to Italy in 1938 he took 79 crates of stolen material with him. Campbell describes some photographs of an exhibition at the Museo Coloniale in Rome in 1939 in which a number of what look like Ethiopian crowns can be seen in a glass case. They were almost certainly pinched from Debre Libanos, which, as one of the holiest places in the Ethiopian Church, housed a number of treasures. But it is another photograph that really raises questions. This one depicts two famous Italian partisans next to what appear to be the same crowns, still with their museum labels attached.

As Mussolini and Graziani fled north in the wake of the liberation of Italy in 1945, they took as much money and as many treasures with them as they could carry. When Mussolini was captured by Italian partisans disguised as German soldiers in April 1945, near a place called Dongo on Lake Como, he had money and other possessions with him, which became known as the Gold of Dongo. Mussolini was shot the next day, probably by the communist partisan Walter Audisio, who is one of the men standing in front of the crowns. But what happened to the Gold of Dongo? Nobody knows. Where are those crowns now?

In defeat Graziani was much smarter than Mussolini. He made sure he surrendered to the Allies, rather than being captured by the partisans. This meant he survived, and despite being sentenced to nineteen years for collaborating with the Nazis he only served a few months in prison (there was no equivalent of the Nuremberg trials for Italian fascists). After his release he became an active member of the neo-fascist Movimento Sociale Italiano, and wrote a bestselling memoir in which he claimed he had merely been ‘defending the fatherland’. For many, he remained a war hero, his image encapsulated in the much reproduced photo of him in uniform, hair swept back, jaw jutting, sleeves rolled up. At his funeral in 1955 there was an open show of fascism on the streets of Rome for the first time in years, with mourners raising their arms in the fascist salute. Nobody mentioned Debre Libanos.

Tuesday, May 19, 2026

36 Countries Join Special Tribunal to Prosecute Putin, But Not Black Hitler (Genocidal Ahmed of Ethiopia)

https://www.bitchute.com/video/dy1wYP58f7mY/

https://rumble.com/v7a2w6g-36-countries-join-special-tribunal-to-prosecute-putin-but-not-black-hitler-.html

😲 ፴፮/36 ፣ በዋናነት ከአውሮፓ የተውጣጡ አገሮች የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬን ላይ በፈጸሙት ጥቃት ወንጀል ክስ ለመመስረት በልዩ ፍርድ ቤት ተፈራርመዋል፤ ጥቁር ሂትለርን (ዘር አጥፊውን ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን) ሳይሆን ፑቲንን!

አቤት ስላቅ! አቤት ግብዝነት! እነዚህ አገሮች ከዩክሬን ጎን ቆመው የገንዘብ፣ ዲፕሎማሲና ጦር መሳሪያ ድጋፍ በመስጠት የሩሲያንም የዩክሬንንም ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝብ መጨፍጨፋቸውና ማስጨፍጸፋቸው ለረጅም ጊዜ (ልክ እንደ ኢትዮጵያ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት ጀምሮ) ያቀዱት የዘር ማጥፋት ጂሃድ ነው። የሚገርመውና በጣም የሚያስቆጣው ነገር ደግሞ ሩሲያን እና ዩክሬንን ጨምሮ ሁሉም ሃገራት ለዘር አጥፊው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ድጋፍ መስጠታቸው ነው። ክፉና ቅሌታም ዓለም!

[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፭]❖

መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።”

😲 There is major hypocrisy in the European Union!

Thirty-six countries, mainly from Europe, have signed up to a special tribunal to prosecute Russian President Vladimir Putin for the crime of aggression against Ukraine, which will be headquartered in the Dutch city of The Hague.

Friday's resolution was signed by Andorra, Austria, Belgium, Croatia, Cyprus, the Czech Republic, Denmark, Estonia, Finland, France, Germany, Greece, Iceland, Ireland, Italy, Latvia, Liechtenstein, Lithuania, Luxembourg, the Republic of Moldova, Monaco, Montenegro, the Netherlands, Norway, Poland, Portugal, Romania, San Marino, Slovenia, Spain, Sweden, Switzerland, Ukraine and the United Kingdom.

Australia and Costa Rica were the only non-European signatories.

The ICC’s uneven allocation of justice raises many questions. Whilst a war crime anywhere ought to be treated with utter seriousness, I cannot blame African countries for increasingly seeing the ICC as an organisation whose reach doesn’t go beyond Africa. Unipolarity in the world cannot coexist with international justice. The sooner people realise this, the better.

So if you are a Christian, black African, a Russian or a Serb, then do not commit war crimes. But if you are anything else, the ICC and sister tribunals have more or less given you a get out of genocide free card.

We are living in an evil, hypocritical, wicked, carnal and primitive world.

No one wants/dares to report the most evil and genocidal individual on the planet, Abiy Ahmed and his many babysitters, like Girogia Meloni, in connection with the ongoing Christian Genocide in Ethiopia, because they all hate Christians, and want to see their extermination.

The International Criminal Court (ICC) has not opened an investigation or issued an arrest warrant for the genocidal Prime Minister of the fascist Oromo Islamic regime of Ethiopia, Abiy Ahmed. While various international advocacy groups and human rights organizations have petitioned for investigations into the regime's role in the #TigrayGenocide.

In Ethiopia, Christian genocide has been underway since November 2020, with morth than a million Orthodox Christians massacred. And all these hypocritical countries including Russia, Ukraine, Israel, Iran, Turkey, Indian and Pakistan are all the enablers of it. Mind boggling, isn' it?!

The impunity with which the war belligerents have been acting has been enabled by the involvement of the entire world in the war.

❖[2 Corinthians 5:10]❖

For we must all appear before the judgment seat of Christ, so that each one may receive what is due for what he has done in the body, whether good or evil.”

* Today, the Deadliest country no one wants to report truthfully about is Ethiopia.

* Since the beginning of the genocidal Jihad against the ancient Ethiopian Christians of the Northern regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

❖ – 1.5 Million Orthodox Christians were brutally Massacred

❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused

❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries

❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks

❖ – Over a Million female Ethiopian slaves were sold to Arab countries

❖ – 20 million Ethiopian are forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic and crypto Muslim PM Abiy Ahmed Ali, and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

🔥 The Wars in Tigray, Ethiopia and Ukraine showed us the following:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite nations, entities, bodies and individuals are waging Jihad against the ancient Christian nation of Axumite Ethiopia – as they all actively and openly assist, empower and protect, the genocidal fascist Oromo Islamic regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • The United Nations
  • The World Health Organization
  • António Guterres
  • Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ Elon Musk (Starlink)
  • ☆ Peter Thiel (Palantir)
  • 🔥 THE EUROPEAN UNION
  • The African Union
  • The United States, Canada & Cuba
  • 🔥 PRESIDENTS BIDEN & TRUMP
  • 🔥 RUSSIA
  • 🔥 UKRAINE
  • China
  • Israel
  • ☆ Iran
  • Arab States / Arab League /UAE
  • Egypt
  • Turkey
  • Azerbaijan
  • Southern Ethiopians
  • Amharas
  • 🔥 GALLA-OROMOS
  • Eritrea
  • Djibouti
  • Kenya
  • South Africa
  • Nigeria
  • Sudan
  • Somalia
  • Pakistan
  • India
  • Amnesty International
  • Human Rights Watch
  • World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • THE WORLD BANK & INTERNATIONAL MONETARY FUND (IMF)
  • The International Criminal Court (ICC)
  • The Atheists and Animists
  • The Muslims
  • The Protestants
  • The Sodomites
  • Mainstream Media
  • Social Medias like Facebook, YouTube, X, Tic Tok
  • Tigray People's Liberation Front (TPLF)

💭 Even those nations that are one another enemies, like: 'Israel vs Iran', 'Russia + China vs Ukraine + The West', 'Egypt + Sudan vs Iran + Turkey', 'India vs Pakistan' all have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before, it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • The Almighty Egziabher God & His Saints
  • St. Mary of Zion
  • The Ark of The Covenant

In these days, senior officials are traveling from the Middle East, Asia, Europe and North America to Addis Ababa to save THEIR Black Hitler, aka genocidal Abiy Ahmed, who massacred more than a million Orthodox Christians of Ethiopia.

😔 'Orthodox' Russia Sending Six Su-35 Fighters to The Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia, to Massacre More Orthodox Christians

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/10/orthodox-russia-sending-six-su-35.html

https://www.bitchute.com/video/5LPMSizOG25h/

https://rumble.com/v6zy0d0-orthodox-russia-sends-su-35-fighters-to-the-fascist-regime-of-ethiopia-to-k.html

😔 'ኦርቶዶክስ' ሩሲያ ስድስት ሱሆይ ሱ-35 ተዋጊዎችን ወደ ፋሽስት ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ በመላክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን እንዲጨፈጭፉ እያደረገች ነው።

ሦስተኛዋን ሮም ለመመሥረት የሚያልሙት ፕሬዝደንት ፑቲን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በጋላ-ኦሮሞዎች ተጨፍጭፈው ያልቁላቸው ዘንድ ዘመናዊ ተዋጊዎችን ለቆሻሻው ግራኝ አህመድ ሰጡት! ዋይ! ዋይ! ዋይ!

ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ጎን የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ እስላማውያኑ አልጀሪያ (-57 እና ኢራን (-35)የሩሲያ ተዋጊዎችን በብዛት ይረከባሉ።

ኮሚኒስት ሶቪየት ህብረት እንኳን ለኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የጦር መሳሪያ እንዳይሸጥ ከለከለው ነበር። በመካከለኛው እስያ እና በካውካሰስ ሙስሊም በሚበዛባቸው ክልሎች ላይ ችግር ይፈጥራል በሚል ስጋት።

"ግብፅ እና ኢንዶኔዥያ ለእነዚህ ተዋጊዎች ያደረጉትን ትዕዛዛቸውን ያቆሙት በምዕራባውያን ብሎክ ግዛቶች የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንደሚጣልባቸው ማስፈራሪያ ከተሰጣቸው በኋላ ነው።"

ታዲያ አሁን ምዕራባውያኑ ኤዶማውያን በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ላይ ማ ዕቀብ ይጥሉበት ይሆን? አይመስለኝ! ጥንታውያኑን ክርስቲያኖችን እየጨፈጨፈላቸውና እያስራበላቸው ስለሆነ ማዕቀብ አይጥሉበትም! ሁሉም የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፃሚዎች ናቸው። የ2019 የኖቤል የሰላም እና የተመድFAO አግሪኮላ ሽልማቶችን ለቆሻሻው ግራኝ አህመድ የሰጡት እኮ ለዚህ ነበር።

እንግዲህ ይህ ሁሉም የዚህች ዓለም ፈላጭ ቆራጮች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች መሆናቸውን የሚያረጋግጥልን ክስተት ነው።

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በሚፈጸመው ጀነሳይድ የመንፈሳዊ አብሮነትንና ድጋፍን ለክርስቲያኑ ሕዝባችን በብቸኝነት ያሳዩን በኮሙኒስት ቻይና የሚበደሉት የተራራማዎቹ የቲቤት መነኮሳት ብቻ መሆናቸውን ነው ለታሪክ የመዘገብኩት። የእኛዎቹን ጨምሮ ሌሎቹ ሁሉ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች ከንቱዎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

🛑 On September 25, 2025, Vladimir Putin met with the genocidal Prime Minister of Ethiopia Abiy Ahmed Ali in the Kremlin.

🛑 Back in 2022, the Galla-Oromo Evil genocidal Abiy Ahmed Ali told 'The New Yorker Magazine' the following:

In the Iraq War, I fought with them,” he said. “I was the one who would send intelligence from this part of the world to the N.S.A., on Sudan and Yemen and Somalia. The N.S.A. knows me. I would fight and die for America.”

The Disappearance of Saint Yared The Melodious: The Great Ethiopian Christian Composer

https://www.bitchute.com/video/KQmzqw0UpmB5/

https://rumble.com/v7a2gwe-the-disappearance-of-saint-yared-the-melodious-the-great-ethiopian-christia.html

😇 እንኩዋን ለታላቁ ሊቅ "ቅዱስ ያሬድ" ዓመታዊ በዓል አደረሰን ✞✞✞

የዛሬው ግንቦት ፲፩/11 ዕለት ቅዱስ ያሬድ የተሰወረበት አመታዊ ክብረበዓል ነው።

😇 Today, Ginbot ፲፩/11, ፳፻፲፰/2018 (May 19, 2026) marks the departure of St. Yared, the great Ethiopian composer, Saint Yared, who disappeared at the age of 66.

😇 Saint Yared, the legendary 6th-century Axumite composer credited with creating the liturgical music and chant tradition (Zema) of the Ethiopian and Eritrean Orthodox Churches, is believed by tradition to have disappeared rather than died.

His disappearance is surrounded by rich spiritual tradition:

The Departure: On May 19, 571 AD (Ginbot 11 on the Ethiopian calendar), after serving the church and praising God, Yared sought to withdraw from the world. According to hagiography, he stood before the Tabernacle of Zion in Axum and prayed, after which he was raised above the ground and transported away.

The Location: He is said to have departed to the desert and the mountains, specifically living a life of fasting and prayer in the wilderness. Some traditions state he spent his final days in the Debre Hawi monastery in the northern mountains.

Legacy: The exact location of his grave remains unknown to this day. His monumental contributions—including the development of the Digua (hymn books) and a unique musical notation system—are commemorated annually by the church on his feast day.

🎶 Long Before This Form of Musical Notation Began in The West, There Was a Composer in Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/CA961Pd6HnnR/

😇 The First Great Master of The Style Was The Composer Saint Yared

https://www.bitchute.com/video/Okr1PZVGZayJ/

🐦 Three Little Birds: Saint Yared’s Inspiration From Above

😮 ልዩና ብሩክ በሆነው በዛሬው ዕለት አንድ ያስገረመኝ፣ ያስደሰተኝና ለሤረኞቹ ያሳዘነኝ ክስተት፤ በ'አዲስ ኢትዮጵያ' ዩቲውብ ቻነሌ ከአራት ዓመታት በፊት በፍልሰታ ዕለት ልኬው የነበረውን ቪዲዮ ሤረኞቹ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ባሪያዎች ማስነሳታቸውና 'ኮፒ ራይት ስትራይክ' ማሰጠታቸው ነው። ሆን ተብሎ ልክ በቅዱስ ያሬድ ዕለት። ስለ ሤረኛው ጋላ-ኦሮሞ አጋራቸው ስለ 'እፎይ' ማስጠንቀቅ በመጀመሬ... በቪዲዮው የዘማሪ 'ቀሲስ' እንግዳወርቅ በቀለ 'ደጅ ጠናሁ ሜዲያ'(ኦሮማራ ወይም ጋላ-ኦሮሞ ነውን?) አንድ መዝሙር ስለገባበት ፈልፍለው በማውጣት ስትራይክ አስጡት! አይይይ! በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጀነሳይዳዊ ጂሃድ በመክፈት ከሚሊየን በላይ የቅዱስ ያሬድን ልጆችን መጨፍጨፉ አልበቃቸውም ያው በማህበራዊ ሜዲያም ቤተሰቦቹን በዚህ መልክ ማሳደዱን ቀጥለውበታል። ከሰባት ዓመታት በፊት ብዙ ተከታዮች የነበሩትን የቀደመውን የ'አዲስ ኢትዮጵያ' ቻኔል ልክ በፋሲካ ትንሣኤ ዕለት ያስነሱትም እነ 'ቋንቋየነሽ፣ ዘመድኩን በቀለ፣ 'አቡነ' ፋኑኤል' ነበሩ። ለእኔ ትልቅ ምልክት ነው፤ ደስ ብሎኛል...ለእነርሱ ግን ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!




የጻድቁ አባታችን የቅዱስ ያሬድ ረድኤትና በረከት ከሀገራችን ከኢትዮጵያና ከህዝቧም ጋር ይሁን አሜን።

አበው ቅዱስ ጳውሎስ በሁለተኛ ቆሮንቶስ መልዕክቱ ላይ "እንዲህ ያለው ሰው ከአሥራ አራት ዓመት በፊት እስከ ሦስተኛው ሰማይ ድረስ ተነጠቀ ። እንዲህ ያለውንም ሰው አውቃለሁ ። በሥጋ እንደ ሆነ ወይም ያለ ሥጋ እንደሆነ አላውቅም ። እግዚአብሔር ያውቃል ። ወደ ገነት ተነጠቀ ። ሰውም ሊናገር የማይገባውን ፤ የማይነገረውን ቃል ሰማ ።"2ቆሮ. 122-5 ብሎ የተናገረው ለቅዱስ ያሬድ ነው ብለውም ይተረጉሙታል ።

ግዕዝ ፣ እዝል ፣ ዓራራይ ተብለው የተወሰኑ ሰማያዊ የዜማ ስልቶችንም የተማረው ከእግዚአብሔር ነው ። ሊቁ ማኅሌታይ ወደ ምድር ተመልሶ በታላቅ ተመስጦ አክሱም ጽዮን ማርያም ውስጥ በሃሌታ አመሰገነ ። ሕዝቡና ንጉሡም አፄ ገብረ መስቀል ከዜማው ጣዕም የተነሳ አደነቁ ። ቅዱስ ያሬድ ዜማውን በንጉሡ ፊት ሲያቀርብ ንጉሡ በተመስጦ እግሩን በጦር ቢወጉትም የዜማው አቅራቢው ቅዱስ ያሬድም ሆነ ዜማውን የሚሠሙት ንጉሥ ገብረ መስቀል ዝማሬው እስኪያልቅ ድረስ የተፈጠረውን አደጋ አላዩትም ነበር ። ሁሉም በተመስጦ ላይ ነበሩና ።

የቅዱስ ያሬድ ዜማዎች በህግ የሚዜሙ ባለምልክቶች ናቸው። ምልክቶቹ «ኖታ» ከሚባለው የአውሮፓውያን የዜማ ስልት ጋር ይወዳደራሉ ። ከላይ እንደተገለጸው ሊቁ የደረሳቸው የዜማ አይነቶች ግዕዝ፤ እዝል እና አራራይ በመባል ይታወቃሉ። ሶስቱም ዜማዎች መሀትው ዋዜማ፤ ስልጣን፤ እስመለአለም፤ አቡን ቅንዋትና ሰላም የሚባሉ መጠሪያ ስሞችም አሏቸው። ዜማዎቹ ልዩ ልዩ ስልቶችን የያዙ ሲሆን አጫብር፤ ቆሜ፤ አሮጌ ቤተልሄም፤ አዲስ ቤተልሄምና ተጉለቱ በመባል ይታወቃሉ።

የዜማዎቹ ስልቶች በተለያዩ ድምፆች፣ በጭንቅላት፣ በአፍንጫና በጉሮሮ ይዜማሉ። በዚህ ሂደትም አራተኛ አቋቋም የሚባለው ስልት ጥሩ የዜማ መገለጫ ስለመሆኑ በዘርፉ በጥናት ውስጥ ያለፉ ሊቃውን አባቶች ይመሰክራሉ። ይህ ዜማ ታች ቤት፣ ላይ ቤት፣ ሳንኳና ተክሌ ሰቆጤ በሚሉ መጠሪያዎች በተለይ በጎንደር አካባቢ ጥቅም ላይ እንደሚውል ይነገራል።

በቅዱስ ያሬድ የዜማ ስልት የሚቃኙት ካህናትም በዝማሜ በመረገድ፤ በፅናፅልና በከበሮ ያሸበሽባሉ። የዘንጋቸው አወዛወዝና አጣጣል የፅናፅሉ አወራረድና አመላለስ እንዲሁም የከበሮ አመታቱ በሦስት የተከፈለ ሲሆን መደበኛ ስሞቹም ንዑስና ዓብይ፣ መረግድ፣ ድፋት ለዘብና ማህሌተ ገንቦ ይባላሉ። አእምሮን ከሚያነቃቁና መንፈስን ከሚማርኩ ዜማዎች መካከልም በተለይ ለዘብና ማህሌተ ገንቦ የተሰኙት ዝማሬዎች እጅግ ጥዑም የሆኑና ለሚሰማውም ደስ የሚያሰኙ የዜማ ስልቶች ናቸው።

ድጓ ፣ ጾመድጓ ፣ ምዕራፍ ፣ ዝማሬና መዋሰዕት የተባሉ አምስት መጻሕፍትን ደርሶ ለቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያበረከተው ቅዱስ ያሬድ ታላቅ ደራሲም ነው ። ሊቁ ማኅሌታይ፤ ጥዑመ ልሳን ፣ ንሕብ ፣ ሊቀ ሊቃውንት ፣ የሱራፌል አምሳያ ፣ የቤተ ክርስቲያን እንዚራ ፣ ካህነ ስብሐት፣ መዘምር ዘበድርሳን ፣ ማኅሌታይ ፣ ልዑለ ስብከት እያሉ የሚጠሩት ሊቁ ማኅሌታይ በአክሱም ጽዮን እና በደብረ ዳሞ አገልግሏል ። በጣና ቂርቆስ እና በዙር አባ አቡነ አረጋዊ ገዳምና በሌሎች የኢትዮጵያ ገዳማትም ወንበር ዘርግቶ ብዙ ደቀ መዛሙርትን አፍርቷል ።

ቅዱስ ያሬድ ለመጀመሪያ ጊዜ ያዜመው «ሀሌ ሉያ ለአብ፣ ሀሌ ሉያ ለወልድ፣ ሀሌሉያ ለመንፈስ ቅዱስ፣ በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድር፣ ወበዳግም አርእዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ሲል ነበር። ይህን ዜማ ሲቀኝም ህዝቡ እሱን ለማዳመጥ ሀገር አቋርጦ ይመጣ እንደነበር መዛግብት ያስረዳሉ። ይህ ሁኔታም ያልተለመደ በመሆኑ እንደትንግርት ይቆጠር ነበር። የዜማው አወራረድ ተሰምቶ አይጠገብም። በዘመኑ የነበሩት ንጉሥ አፄ ገብረ መስቀል በቅዱስ ያሬድ መንፈሳዊ ዜማ በመደነቃቸው ዜማው በአዋጅ ጸድቆ ሥራ ላይ እንዲውል መፍቀዳቸው ይነገራል።

ያሬድ የንጉሡ የቅርብ ሰውና ወዳጃቸውም ነበር። እሳቸውም ሹመት ሊሰጡት ደጋግመው ጠይቀውታል። ይሁን እንጂ መንፈሱ በምናኔና ዓለምን በመናቅ የተሞላ ስለነበር ጥያቄያቸውን ለመቀበል ፈቃደኛ አልሆነም። አንድ ቀን ግን ጻድቁ ቅዱስ ያሬድ ንጉሡን «በምናኔ በሰሜን ገዳም እንድኖር ይፍቀዱልኝ» ሲል ጠየቃቸው። እርሳቸውም ሀሳቡን ተቀብለው ፈቀዱለት። ቅዱስ ያሬድ በአክሱምና በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ለረጅም ጊዜያት በትጋት ደቀ መዛሙርትንም በማፍራት አገልግሏል ።

ጻድቁም ወደ ሰሜን ተራሮች ወደ ራስ ደጀን ከመሄዱ በፊትም ታቦተ ጽዮንን ለመሰናበት ከመቅደስ ገባና ከመሬት ክንድ ከስንዝር ከፍ ብሎ በመቆም ዛሬ ሁላችን በውዳሴ ማርያም የጸሎት መጽሐፍ መጨረሻ ላይ የምንጸልየውን "አንቀፀ ብርሃን" የሚባለውን የምስጋና ጸሎት ንባቡን ከነ ዜማው ደርሶ ለቤተ ለኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አበረከቶልን ከንጉሥ አፄ ገብረመስቀል ፈቃድ ያገኘው ጻድቁ ቅዱስ ያሬድም የመጨረሻዎቹን የዚህ ምድር ላይ ቆይታውን በሰሜን ተራሮች አካባቢ በበረዶማው የራስ ደጀን ተራራ ላይ ለማድረግ ሄዷል ። በዚያም በዋሻ ተቀምጦ በትጋሃ መላእክትና በተባሕትዎ በድንግልና ሲያገለግል ፤ ተተኪ ደቀመዛሙርትንም ሲያፈራ ቆይቶ በመጨረሻም ግንቦት 1 ቀን በ576 ዓም በተወለደ በ71 ዓመቱ ተሰውሯል።

አሳዛኙ ነገር እንዲህ ያለው ሊቅ ፣ ጻድቅና ቅዱስ የዜማና የመጻሕፍት ደራሲ የሆነው አባት ቅዱስ ያሬድ በሀገሩ በኢትዮጵያ የቀድሞው መንግሥት በስሙ ከሰየመለት የሙዚቃ ትምሕርት ቤት በቀር በክብሩ መጠን የተደረገለት አንድም ማስታወሻ የሚሆን ነገር በሀገሩ ላይ የለም ። ይህ የሆነው ደግሞ የቅዱስ ያሬድም ሆነ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ትልቁ በደላቸው ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ብቻ ነው ።

አቤት አቤት ቅዱስ ያሬድ አውሮፓዊ ቢሆን ኖሮ ብዬ ሳስብ ምን ሊያደርጉት እንደሚችሉ መገመት ብቻ ነው ። መንገዱ ፣ አደባባዩ ፣ ተራራው ፣ ትምህርት ቤቱ ፣ ቁሳቁሱ ሳይቀር በስሙ በተሰየመ ነበር ። አንድ ፒያኖ ይዘው ኦርኬስትራ ለመሩ ሰዎች ተአምር ለመፍጠርና ስማቸውን በመሸጥ የሀገር ገቢ ማግኛ ሲያደርጉ ሳይ እደነቃለሁ ። በጀርመን ሀገር በቦን ከተማ የቤትሆቨን ቤትን ለመጎብኘት ሄጄ ቅዱስ ያሬድን ሳስበው አልቅስ አልቅስ ነበር ያለኝ ። ሰው ቢልዮን ዶላር የሚያስገባለትን ሀብት ከመጋረጃ ጀርባ ደብቆ እንዴት በድህነት ይማቅቃል?? በቅዱስ ያሬድ አፍሮ በማያውቀው ፑሽኪን ይመጻደቃል ።

ኢትዮጵያ ለማታውቀው ፑሽኪን ለተባለ ሩሲያዊና ደጎል ለተባለ እንግሊዛዊው ግለሰቦች አደባባይ ስትሰይም ፣ ለአቶ ቸርችል ጎዳና ፣ ለጀናራል ዊንጌት ደግሞ ትምሕርት ቤት በመሥራትና በመሰየም ያልበላትን ስታክ ትታያለች ። በአቡነ አረጋዊ ስም ቡና ቤት ፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ቢራ ለመሰየም ግን ቅሽሽ አይላትም ፤ የሚጠየፍና ሃይ ባይም ትውልድ የለም ።

አንድ የውጭ ሀገር ሰው ኢትዮጵያ ሄጄ ስለ ቅዱስ ያሬድ ላጥና ቢል መከራውን ነው የሚበላው ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በሕይወት ለመኖሯ እና በምድር ላይ እንድትቀጥል ካደረጓት ነገሮች አንዱና ዋነኛው የቅዱስ ያሬድ ሥራዎች መኖር ነው ። ያለ ቅዱስ ያሬድ ሥራዎች ቤተክርስቲያናችን ማሰብ በራሱ ከባድ ነው የሚሆነው ። ቅዱስ ያሬድ ለቅዱስ ፓትርያርኩ ፣ ለሊቃነ ጳጳሳቱ ፣ ለካህናትና ለዲያቆናቱ ፣ ለመዘምራኑም ሁሉ ፤ ሞገስ ፣ ክብር ፣ እንጀራም ጭምር ነው ። ነገር ግን ይኽን ሁሉ ለሆነላቸው ጻድቅ አንዳቸውም አስታውሰው ግዙፍ ነገር በስሙ ሊሠሩ ሲነሳሱ አይታዩም።

🎶 እነ ሞዛርት ከመወለዳቸው ሺህ ዓመታት አስቀድሞ፡ ሊቁ ማኅሌታይ አባታችን ቅዱስ ያሬድ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያችን ተወለደ

😇 ስለ ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ አብዛኛው ይህ ሥጋዊ ዓለም ምንም እውቀት የለውም/ማወቅም አይፈልግም። ምክኒያቱም፤ ቅዱስ ያሬድ በመንፈሳዊው ዓለም ብቻ ሊሰማ የሚችል እጅግ በጣም የተራቀቀ የዜማ ጥበብ አባት በመሆኑ ነው። ሥጋውያኑ ኤዶማውያኑ አፍሪካዊው/ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ያሬድ የእነ ሞዛርትን እና ቤትሆቨንን ቦታ የሚነጥቅባቸው ከእነርሱ የላቀ የዜና ደራሲ፣ አቀናባሪ እና ምሁር ሆኖ ስላገኙት ነው። የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ቢኖራቸው ኖሮማ በየሙዚቃ ትምህርት ቤቱ ስለ ቅዱስ ያሬድ ውብ ዜማዎችን እና ማስታዎሻዎቻቸውን ባስተማሩ ነበር። በተገላቢጦሽ ግን የእኛ ትምህርት ቤቶች የአውሮፓውያኑን ያስተምራሉ።

ቅዱስ ያሬድ:- ከእግዚአብሔር ያገኘነው አባታችን፤

ክብራችን: ሞገሳችን ነውና በምን እንመስለዋለን? አንደበቱ ጣፋጭ (ጥዑም): ልቡናው የቅድስና ማሕደር: ሕሊናው የምሥጢራት ሠረገላ ነው። እስከ አርያም ተነጥቆ የማይፈጸም ምሥጢርን የተመገበ ማን እንደርሱ!

ቅዱስ ያሬድ ለኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከራስ ጸጉሯ እስከ እግር ጥፍሯ: ሙሉ አካሏ ነው። ታዲያ በተለይ በእነዚህ በያዝናቸው አራት ዓመታት ከባዕዳውያኑ ኤዶማውያኑ እስማኤላውያን እና ከዋቄዮ-በዓል-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብራችሁ በ ቅዱስ ያሬድ ትውልድ ከተማ በቅድስት አክሱም ጽዮን ላይ የዘመታችሁ ሁሉ ዛሬም የመመለስ ጭላንጭል እንኳን እያሳያችሁ አይደለም፤ የንሰሐው ጊዜም እያለቀባችሁ ነው፤ እንግዲህ ወዮላችሁ! ወዮላችሁ! ወዮላችሁ!

አውሮጳውያኑ የዜማ ሊቃውንት ሞዛርትና ቤትሆቨን ከመወለዳቸው ሺህ ዓመታት አስቀድሞ በኢትዮጵያችን የተወለደ ነው ሊቁ ማኅሌታይ አባታችን ቅዱስ ያሬድ። ጻድቁ የተወለደው በ ፭፻፭/ 505 /ም አክሱም ጽዮን አቅራቢያ ሲሆን አባቱ ይስሐቅ (አብድዩ ) እናቱም ክርስቲና (ታኡክልያ) ይባላሉ።

ይህን ዘመን በጥሞና ልናጠናው ይገባናል። በእኔ በኩል እንደሚታየኝ፤ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በዚህ ዘመን (ንጉሠ ነገሥታት አብርሐ እና አጽበሐ፣ ንጉሥ ካሌብ...) ነበር በሁሉም መስከ ከፍታዋ መታየት ጀምሮ የነብረው። በሃይማኖት እና መንፈሳዊ ሕይወት፣ በሥነ ጥበብ፣ ሥነ ጽሑፍ እና ዜማ ፥ በምጣኔ ኃብት፣ እርሻ እና ንግድ፣ በሕንፃ፣ ዋሻ እና መርከብ ግንባታዎች ሮማውያኑን እና አጋሮቻቸውን ያስደነቁ፣ ያስቀኑ እና ያስፈሩ ነበሩ። ስለዚህ የምስራቅ ሮማ (ቁስጥንጥንያ) ነገሥታት አክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ለማዳከም ያልጠነሰሱት ሤራ አልነበረም። ይህም ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ በኋላ ላይ ከፍተኛ ውድቀትን፣ መራቆትን፣ ድኽነትን፣ ክፉኛ ወረርሽኞችን ሁሉ አምጥቶባቸዋል።

😇 ኢትዮጵያን ከፍ የሚያደርጓት እነ ቅዱስ ያሬድ እየመጡ ነውና ተዋሕዷውያን ወደ አንድ እንሰባሰብ

💭 ሁሉም ከጸዳ በኋላ ቅዱስ ያሬድ በስውር እያሰለጠናቸው ያሉት ትክክለኛዎቹ ካህናት ይወጣሉ፤

እውነተኞቹን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን የሚሰበስብ፣ ክርስቶስን የሚወድና እስልምናን የሚጠላ አንድ ቅዱስ ሰው በእግዚአብሔር ተቀብቶ ይወጣል። ያኔ የእስልምና አምልኮ ከምድረ ገጽ ይጠፋል። እውነተኞቹ ኢትዮጵያን የሚያውቋት ያውቁታልና ወደ አንድ ይሰባሰባሉ። መቶ ሚሊየን የሚሆነው ነዋሪ ኢትዮጵያን አያውቃትምና ሁሉም ይጠፋል። በአፋቸው ሳይሆን በህሊናቸው ኢትዮጵያንና ተዋሕዶን ከልባቸው የያዙት፣ ደሞዝ እየተከፈላቸው ካህናት የሆኑት ሳይሆኑ፣ በደሞዙ የሚንጠራሩት ሳይሆኑ፣ በዘረኝነት የተለከፉት ሳይሆኑ፣ ዘረኛ፣ ዘማዊና ጉቦኛ ያልሆኑት፣ ዘረኛ ያልሆኑትንና በፍቅር የሚመላለሱትን ምዕመናንን ጨምሮ ሁሉም በቅዱሱ ሰው ዙሪያ ተሰባስበሰው ኢትዮጵያን ይኖሩባታል።

†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩፥፮]†††

ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።”

❖❖❖ይህ ዓለም ካዘጋጀልን ወጥመድና መከራ ሰውሮ ወደ አንድነት ይሰብስበን!❖❖❖

†††[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፩]†††

ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ ከሥሩም ቍጥቋጥ ያፈራል።

የእግዚአብሔር መንፈስ፥ የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፥ የምክርና የኃይል መንፈስ፥ የእውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።

እግዚአብሔርን በመፍራት ደስታውን ያያል። ዓይኑም እንደምታይ አይፈርድም፥ ጆሮውም እንደምትሰማ አይበይንም፤

ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፥ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።

የወገቡ መታጠቂያ ጽድቅ፥ የጎኑም መቀነት ታማኝነት ይሆናል።

ተኵላ ከበግ ጠቦት ጋር ይቀመጣል፥ ነብርም ከፍየል ጠቦት ጋር ይተኛል፤ ጥጃና የአንበሳ ደቦል ፍሪዳም በአንድነት ያርፋሉ፤ ታናሽም ልጅ ይመራቸዋል።

ላምና ድብ አብረው ይሰማራሉ፥ ግልገሎቻቸውም በአንድነት ያርፋሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል።

የሚጠባውም ሕፃን በእባብ ጕድጓድ ላይ ይጫወታል፥ ጡት የጣለውም ሕፃን በእፉኝት ቤት ላይ እጁን ይጭናል።

በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ላይ አይጐዱም አያጠፉምም፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን በማወቅ ትሞላለችና።

በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ለአሕዛብ ምልክት ሊሆን የቆመውን የእሴይን ሥር አሕዛብ ይፈልጉታል፤ ማረፊያውም የተከበረ ይሆናል።

፲፩ በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ የቀረውን የሕዝቡን ቅሬታ ከአሦርና ከግብጽ፥ ከጳትሮስና ከኢትዮጵያ፥ ከኤላምና ከሰናዖር ከሐማትም፥ ከባሕርም ደሴቶች ይመልስ ዘንድ ጌታ እንደ ገና እጁን ይገልጣል።

፲፪ ለአሕዛብም ምልክትን ያቆማል፥ ከእስራኤልም የተጣሉትን ይሰበስባል፥ ከይሑዳም የተበተኑትን ከአራቱ የምድር ማዕዘኖች ያከማቻል።

፲፫ የኤፍሬምም ምቀኝነት ይርቃል፥ ይሑዳንም የሚያስጨንቁ ይጠፋሉ፤ ኤፍሬምም በይሑዳ አይቀናም፥ ይሑዳም ኤፍሬምን አያስጨንቅም።

፲፬ በምዕራብም በኩል በፍልስጥኤማውያን ጫንቃ ላይ እየበረሩ ይወርዳሉ፥ የምሥራቅንም ልጆች በአንድነት ይበዘብዛሉ፤ በኤዶምያስና በሞዓብም ላይ እጃቸውን ይዘረጋሉ፥ የአሞንም ልጆች ለእነርሱ ይታዘዛሉ።

፲፭ እግዚአብሔርም የግብጽን ባሕር ያጠፋል፤ በትኩሱም ነፋስ እጁን በወንዙ ላይ ያነሣል፥ ሰባት ፈሳሾችንም አድርጎ ይመታዋል፥ ሰዎችም በጫማቸው እንዲሻገሩ ያደርጋቸዋል።

፲፮ ከግብጽም በወጣ ጊዜ ለእስራኤል እንደ ነበረ፥ ለቀረው ለሕዝቡ ቅሬታ ከአሦር ጐዳና ይሆናል።

Ethiopia: Over 80 Orthodox Christian Pilgrims Died When a Boat Capsized, on Lake Tana (Nile)

https://www.bitchute.com/video/XpNHfVoEoj24/ 😢😢😢 ዋይ ! ዋይ ! ዋይ ! 😠😠😠 ✞✞✞ R.I.P / R.I.F/D.E.P / ነ . ይ / ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞ 😔 አደጋ ወይንስ...