Wednesday, March 18, 2026

Antichrist Iran Fires Huge Wave of Rockets over Babylon Dubai as Oil Sites In UAE Evacuated

https://www.bitchute.com/video/Z0eVoC45shd3/

https://rumble.com/v77aimu-antichrist-iran-fires-huge-wave-of-rockets-over-babylon-dubai-as-oil-sites-.html

🔥 ፀረ-ክርስቶስ ኢራን በባቢሎን ዱባይ ላይ ከፍተኛ የሮኬት ማዕበል አስወነጨፈች፤ ዜጎች እዚያ የሚገኙ የነዳጅ ጣቢያዎችን ለቀው እንዲወጡ አስገደደች

👹 የተባበሩት አረብ ኤምሬታቾ መከላከያዎች የኢራንን ሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት ቢያጠቁምም ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል 'በፍርስራሽ ወድሟል'

በዱባይ ነዋሪዎች የተቀረፀው አስደንጋጭ ቀረጻ እ..አ መጋቢት 18 ቀን በከተማዋ ላይ የኢራን ሚሳኤሎች እየተጠለፉ መሆናቸውን ያሳያል።

በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚሰራጨው ቀረጻ በዱባይ ዓለም አቀፍ ከተማ ላይ ያለውን ሁኔታ ያሳያል፣ ይህም በተሳካ ሁኔታ በሚካሄዱ ፍንዳታዎች ምክንያት በከተማ ውስጥ ከፍተኛ ህውከት ተፈጥሯል

🔥 DUBAI ONSLAUGHT 🔥

👹 Antichrist UAE defenses intercept Iranian missile and drone onslaught but five-star hotel ‘destroyed by debris’.

😲 Shocking footage recorded by Dubai residents shows a flurry of Iranian missiles being intercepted over the city in the early hours of March 18.

The United Arab Emirates Ministry of Defence said its air defences reacted quickly to incoming threats from Iran.

Footage circulating on social media shows the scene over Dubai International City, as explosions could be heard across the city as a result of successful interceptions.

Monday, March 16, 2026

For Christian Survivors of Ethiopian Massacres, Fears of a New War Are Looming

https://www.bitchute.com/video/Czl9nKiaDIYq/

https://rumble.com/v7779pa-for-christian-survivors-of-ethiopian-massacres-fears-of-a-new-war-are-loomi.html

😔 ከኢትዮጵያ እልቂት ለተረፉ ክርስቲያኖች፣ አዲስ የዘር ማጥፋት ጦርነት ሊፈጥር የሚችል ስጋት እየመጣ ነው

👉 No Peace Without Justice and Accountability / ፍትህና ተጠያቂነት ከሌለ ሰላም የለም 👈

😔 “ለፍትሕ ባለመቆማችሁና አንድም ወንጀለኛ ለፍርድ ባለማቅረባችሁ አሁንም እየተራባችሁ፣ እይተጠማችሁ፣ እየተሰደዳችሁ እየታመማችሁና እየሞታችሁ አርፋችሁ ቁጭ ማለቱን ቀጥሉበት፤ እኛም በደስታ ሌላ የዘር ማጥፋት ጂሃድ እንከፍታለን፣ በሩዋንዳ እኮ ጀነሳይድ ፈጻሚዎቹ ሑቱዎች፤ 'በሑቱ ጎሳ' ማንነታቸው ቱሲዎችን ስለጨፈጨፉና በኋላ ላይም በቀጥታ ተጠያቂ ሆነው ስለተወነጀሉ ነው እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ ለጥ ብለው በቱሲዎች እየተገዙ ያሉት፤ እናንተ ግን በተቃራኒው ለአምስተኛ ጊዜ የዘር ማጥፋት ጂሃዱ በማካሄድ ላይ ያለውን ጋላ-ኦሮሞን በጎሳ መልክ ሳትወነጅሉ እራሳችሁን እያታለላችሁ ደግማችሁ ደጋግማችሁ ሙቱልን፤ ታቦተ ጽዮን ያረፈበትን ውዱን ደማችሁንም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላካችን በደስታ እንሰዋለታለን!” እያሉ በማስፈራራት ላይ ናቸው ሉሲፈራውያኑ እና ከሃዲዎቹ አገር በቀል ወኪሎቻቸው።

ጀነሳይዱን በማረሳሳት እና ቸል በማለት አለም ሊቀጥል ይችላል ታሪክ ግን በፍጹም አይረሳውም

ለዘር ማጥፋት፣ ለጦር ወንጀሎች እና ለጅምላ ጭፍጨፋዎች ፍትሕ እና ተጠያቂነት አለመስጠት ለወደፊቱ ግጭት ቀጥተኛ አንቀሳቃሽ እንደሆነ በሰፊው ይታወቃል፣ ይህም ብዙውን ጊዜ የጥቃት ዑደቶችን ያባብሳል።

ወንጀለኞች ተጠያቂ በማይሆኑበት ጊዜ፣ ተጨማሪ ጥሰቶችን የሚያበረታታ እና የዓለም አቀፍ ሕግን መረጋጋት የሚያዳክም "የቅጣት ተጠያቂነት ባህል" ይፈጥራል።

ምንም ትርጉም ያለው የፍትህ እና የተጠያቂነት ዓይነቶች በሌሉበት ጊዜ፣ የዘር ማጥፋት ቅጣት ሌላ የዘር ማጥፋት ቋንቋ፣ የዓመፅ ዑደት እና ተደጋጋሚ ጭፍጨፋዎችን እያቀጣጠለ ነው። እንደዚህ ያሉ ክፉ ወንጀለኞች ምንም አይነት ውጤት ሳያገኙ ሲቀሩ፣ ጥላቻ እና ዓመፅ ወደ መደበኛ ሁኔታ ሲቀየሩ፣ የተረፉት ሰዎች ዝም ይባላሉ፣ እና ሰላም ደካማ ሆኖ ይቆያል።

ጀነሳይዱ ከጀመረ አምስት ዓመት ሞላው፣ ሆኖም የዘር ማጥፋት ወንጀሉን ከፈጸሙት ግለሰቦች፣ አካላት፣ ቡድኖችና ተቋማት መካከል እስካሁን ለእውነት፣ ለጸጸት፣ ለንስሃ የበቃ ማንንም አላየንም አልሰማንም። ይባስ ብለው የተቃርኖ፣ የግጭትና ተበዳዩን የመውንጀል ድራማ እየሠሩ ለሌላ ጭፍጨፋ እራሳቸውን በማዘጋጀት ላይ ናቸው። ጊዜው ግን እያለቀ ነውና ሁሉም አንድ በአንድ ወደ ገሃነም እሳት ይጣሉ ዘንድ ግድ ይሆናል!

በዚህ ወቅት ከፍርድ፣ ከእውነትና ከፍትሕ የሚበልጥ ነገር ሊኖር አይችልም። ያለ ተጠያቂነት፣ ፍትሕና እውነት ሰላም፣ ፍቅርና ብልጽግና በፍጹም ሊመጡ አይችሉም፣ ያለፍትሕ እና ተጠያቂነት በፍጹም ነፃነት እና አብሮነት ሊኖር አይችልም። ፍትሕ እና ተጠያቂነት ባለመኖሩ እኮ ነው በጋላ-ኦሮሞ እና ኦሮማራ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች አማካኝነት የዘር ማጥፋት ጂሃዶች ባለፉት አምስት መቶ ዓመታት ከአምስት ጊዜ በላይ በጥንታዊው ክርስቲያን ሕዝባችን ላይ እየተፈጸሙ ያሉት። ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና አጋሮቻቸው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ሕዝብ ደም ጣፍጧቸዋል፤ ገና ዱሮ ከሃገረ ኢትዮጵያ መወገድ ነበረባቸው፤ እንደ ቆሻሾቹ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሉ ያሉ ወንጀለኞቹም በእሳት መጠረግ ነበረባቸው። አዎ! ሕወሓቶች እና ሻዕብያዎችማ አንድም ያስወገዱት ጋላ-ኦሮሞ ወንጀለኛ የለም፣ በተቃራኒው ልክ እንደ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ ብዙ የሰሜን ሕዝብን የጨፈጨፉ ወንጀለኞችን 'በምርኮኛ መልክ' ከያዟቸው በኋላ እየለቀቁ ተመልሰው እንዲጨፈጭፉ ፈቅደውላቸዋል። አቤት የእነዚህ ወንጀለኞች እጣ ፈንታ! ተበቃይ ትውልድ የማይመጣ መስሏቸው ነው? እንዳይመጣስ ስለፈሩ ነውን አሁንም በድጋሚ ለመጨፍጨፍ ዱብ ዱብ በማለት ላይ ያሉት! ከፍትሕ እና ተጠያቂነት ግን መቼም አያመልጧትም፤ በእነርሱ እና አጋሮቻቸው ሁሉ ላይ የበቀሉን እሳት ለማውረድ አሥር ዜጎች ብቻ እንበቃለን፤ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

👏 ጎበዟ እኅታችን እሌኒ፤ “እኛ ተጋሩ እንደ ይሁዶች፣ እናንት ጋላ-ኦሮሞዎች ደግሞ እንደ ናዚዎች ናችሁ፣ የሠራችሁብንን ግፍ መቼም አንረሳውም፣ ዋጋ ትከፍላላችሁ”

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/02/blog-post_26.html

https://rumble.com/v76b8di-433864998.html

💭 “አክሱማውያን በመሠረቷት፣ በሠሯት እና አንድ ሃገር አለችን ብለን በምንኖርባት ሃገራችን ኢትዮጵያ፣ ለእኛ፤ 'ተገንጠሉ፣ ተገንጠሉ!' እያላችሁና ከሌሎች ሃገራት ጋር እየተባበራችሁ ያፈሰሳችሁትን የእያንዳንዱን የትግራዋይ ደም መቼም፣ መቼም፣ መቼም አንረሳውም እኛ።

😔 The failure to provide justice and accountability for genocide, war crimes and mass atrocities is widely recognized as a direct driver of future conflict, often fueling cycles of violence.

When perpetrators are not held accountable, it creates a "culture of impunity" that encourages further violations and undermines the stability of international law.

In the absence of any meaningful forms of justice and accountability, impunity for genocide is fueling another genocidal language, vicious cycle of lawlessness and recurring massacres in Ethiopia. When such evil perpetrators face no consequences, hatred and violence are normalised, survivors are silenced, and peace remains fragile.

👉 Courtesy: The Globe and Mail, by Samuel Getachew and Geoffrey York, Africa Bureau Chief, March 16, 2026

Five years after the massacre that killed two members of her family, 71-year-old Abeba Gebregeziaber is convinced that another horrific war is looming.

She lives in the ancient city of Axum, in the highlands of northern Ethiopia, where Eritrean soldiers killed hundreds of civilians with machine-guns and house-to-house executions in late 2020. Her son and son-in-law were among the victims.

“The killing lasted for days,” she said. “Since then, it’s been a slow death for me. I have no more tears to cry. And I am certain that more conflict is coming.”

For weeks, the fascist Oromo Islamic army of Ethiopia has been mobilizing troops and equipment in the north, around the Tigray region and the border of neighboring Eritrea − the same region that suffered a devastating war from 2020 to 2022, with Axum one of Tigray’s worst-hit cities.

Tensions and warnings of war have escalated, with clashes briefly erupting in late January. Eritrean and Tigrayan soldiers – once enemies, now unofficially allied against the fascist Oromo Islamic regime of Ethiopia − have been deployed into the border areas.

Fears of war surge in northern Ethiopia as armies mobilize

The leaders of landlocked Ethiopia are demanding a port on the Red Sea, a dangerous ambition that has triggered alarm about a potential military incursion into Eritrea.

Scholars estimated that 600,000 people died from violence, famine and disease in the last Tigray war. Many were killed in atrocities that sparked accusations of genocide.

Now the survivors of those earlier massacres are fearful again.

“We are a wounded people,” said Abeba Desalegn, a 59-year-old woman in Axum whose brother was killed in the 2020 massacre.

Like many here, she is contemplating a departure from Tigray to escape war. “Our wounds have yet to heal,” she told The Globe and Mail. “The people of Tigray have yet to get any justice from the last war. To launch another conflict would be the end of us.”

She still remembers the Eritrean troops arriving in the city in the middle of the night, just a few weeks after the war erupted. “I heard screaming, but I was too scared to venture outside,” she said.

“In the morning, I discovered my street full of dead bodies. Among them was my own younger brother. He was killed execution-style.”

The bodies rotted in the streets for days because the Eritreans prevented anyone from carrying out proper burials, she said. Her 17-year-old son joined the Tigrayan army to seek revenge. At the end of the war, officials notified her that he was dead.

Axum, the 2,500-year-old former capital of the Axumite Empire, has been declared a UNESCO World Heritage Site for its ancient obelisks and palaces. It is famed as a holy city and a site of religious pilgrimages.

But these days, with the threat of war rising again, the tourists are gone. Even many of the locals are fleeing.

Hoarding and black-market selling are becoming common. Many shop shelves are empty. Hospitals and clinics are running out of medicine. Banks are limiting withdrawals because of cash shortages.

Factories and infrastructure in Axum are still in ruins from the last war. Even some of the historic obelisks are cracked or have collapsed as a result of delayed restorations.

Similar hardships have also led to an exodus from Tigray’s capital, Mekelle. Flights from the city are full. The buses to Addis Ababa have become so crowded that scalpers are selling tickets at exorbitant prices.

At Mekelle’s bus station, Saba Gebre has been waiting for a bus for days without any luck. If she cannot get on one, she says, she will hitchhike. Some residents are leaving on foot, walking to the neighboring Afar region.

“We do not want a war,” said Ms. Gebre, who lost many of her relatives in the earlier conflict.

“We already paid a heavy price in the last war. To relive that traumatic experience again would be inhuman.

All sides in the region are accusing others of preparing for war. Tigrayan leaders, alleging that the fascist Oromo Islamic army of Ethiopia is encircling the region, have said that a war is increasingly likely. Prime Minister of the regime, genocidal Abiy Ahmed has complained that the Tigrayans are buying weapons and inciting conflict.

Eritrean and Ethiopian politicians have been embroiled in a war of words, with genocidal Abiy Ahmed Ali recently accusing Eritrea of “evil deeds” in the last war – including the Axum massacre, which he had previously ignored. Eritrea says the Abiy government has a “war agenda.”

Analysts are worried. A U.S.-based research group, the Critical Threats Project, predicted in late February that the fascist Oromo Islamic army would attack Tigrayan forces within a month. Another organization, the International Crisis Group, says the risk of war is palpable, with a proliferation of potential flashpoints and grievances.

A new conflict could be much deadlier than the last one, becoming enmeshed with the devastating war in neighboring Sudan and dragging in other countries such as Egypt and the Gulf states. Already there are persistent reports that Ethiopia is providing logistical help to the Rapid Support Forces, the paramilitary group that has been battling the Sudanese army since 2023.

A new conflict could tear Ethiopia apart. Insurgents in the Amhara and Oromia regions have become a major threat to government forces and have reportedly won support from Eritrea. War in Tigray could embolden them further.

Foreign governments, alarmed by the specter of another destructive war in the Horn of Africa, are urging all sides to refrain from attacks. Last week, U.S. Secretary of State Marco Rubio spoke with genocidal Abiy Ahmed by phone. Few details were released, but the two men discussed “their shared commitment to regional stability” and “long-term security in the Horn of Africa,” according to a State Department readout.

Ethiopia’s Blame Game After Videos Reveal Starving Displaced People in Tigray | THE CRUELTY IS SHOCKING

https://www.bitchute.com/video/fLcxTM5PduJl/

https://rumble.com/v7770h6-ethiopias-blame-game-after-videos-reveal-starving-displaced-people-in-tigra.html

😔 በትግራይ በረሃብ የተፈናቀሉ ዜጎችን የሚያሳየው ቪዲዮ በይፋ ከወጣ በኋላ የከሃዲው ዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ ውዳቂ የኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስቲያን ጠላቶች የውንጀላና ጥፋተኝነት ጨዋታ | ጭካኔው አስደንጋጭ ነው

ምእራብ ትግራይን 'በታሪክ የአማራ(ኦሮሞ) ነው' ብሎም 'የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!' የሚሉት አረመኔ አህዛብ ኦሮማራ ሚሊሻዎች የትግራይን ንፁሃን ክርስቲያን ዜጎችን ዘር የማጽዳት ጭካኔ በተሞላበት ዘመቻ ከቀያቸው ካስወጧቸው ከአምስት ዓመታት በኋላ ዛሬም ፈሪሃ እግዚአብሔር በሌለው መንፈስ ያለምንም ጸጸትና ንሰሐ፣ ማሰብ የሚችሉትን አንዳንድ ባዕዳውያኑን እንኳ ሳይቀር እንዲህ ባስገረመ እና ባሸማቀቀ መልክ እግዚአብሔር ወደ ሰጣቸውና አባቶቻቸውና እናቶቻቸው ወዳቆዩላቸው ምድር “ክርስቲያኖቹ አይመለሷቱም! ወልቃይት ኬኛ! ለአህዛብ ኤሚራት አረቦች ነው የምንሸጠው” እያሉ ነፍሳቸውን ለገሃነም እሳት በማዘጋጀት ላይ ናቸው። አይ ይ ይ!!!

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ጋላ-ኦሮሞ ቢሆንም፤ ጠላቱንና ወዳጁን መለየት የተሳነው፣ ለጸጸት ልቡ በጣም የደነደነው ብሎም የጋላ-ኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም በቅጡ ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና አፍራሽ ነው።

ይህም መረጃ (ሙሉ በሙሉ ትክክል እና ተገቢ ቢሆንም) ሰሜናውያኑ እንደገና መተባበር ይጀምሩ ይሆናል በሚል ስጋት ሰሞኑን ያ 'ሰለሞን ቦጋላ' የተባለ ቆሻሻ ኦሮማራ ጉዳይ ጨምሮ በቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ከአምስት ዓመታት በፊት በይፋ የተጀመረው የሰሜኑን መከፋፈያ ሤራ አካል አድርገን ልንወስደው ይገባል። ሉሲፈራውያኑ በጋላ-ኦሮሞዎቹ፣ ኦሮማራዎቹ፣ ህወሓቶችና ሻዕቢያዎች በኩል ሰሜኑን መከፋፈል፣ ማዳከምና መጨፍጨፍ ዋና ዓላማቸው መሆኑን አንዳዶቻችን በተደጋጋሚ የምናሳውቀው ነው።

🐦‍ ቍራዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የከፈቱበት የሐዘን ዕለት

💭 በሰሜኑ ላይ የተከፈተው ጂሃድ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላትን ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶንና ግዕዝን ለማጥፋት ነው

ለዚህ ደግሞ አራቱም የምንሊክ ትውልድ ርዝራዦች ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጎን በመሰለፍ ተሳትፈውበታል። ከሃዲዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች + መሀመዳውያኑ + መናፍቃኑ መሳሪያዎቻቸው ናቸው።

በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ በሚገኘው የሕንፃፅ ትልቅ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ ውስጥ አሰቃቂ ሁኔታዎች አሉ።

ሕወሓት ያውቀዋል። የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ያውቀዋል። የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብአዊ እርዳታ ድርጅቶችም እንዲሁ ያውቁታል።

• “የውጭ ለጋሾች ቸል ብለው ጀርባቸውን ይሰጡናል፡ ሕይወታችንን የሰጠንበት ፓርቲ (ህወሓት) ጀርባውን ሰጥቶናል።

ህወሀት በቡድን በመታገል እና አላስፈላጊ ህዝባዊ ስብሰባዎችን በመጥራት ተጠምዷል።

ንቃተ ህሊናው ትንፋሹ ነው። ህወሓት ከደከሙና ከተራቡ ተፈናቃዮች የፓርቲ አባልነት መዋጮ ይሰበስባል።

👹 የህወሓትን ዋና መስሪያ ቤት በመቀሌ የምትመራዋ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፣ ተፈናቃዮች፤ 'የህወሓት ፓርቲ ህልውና እንጂ የእነርሱ ሕይወት እንዳማያሳስባቸው' እንደሚነግሯት ትናገራለች። እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

👹 ለዚህ አደጋ ተጠያቂዎቹ የፋሽስቱ ጋላ - ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ፣ ህወሓት፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር (ቲራ) እና የአማራ ሃይሎች ናቸው።

😢😢😢ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ወዮላችሁ;

👹 አረመኔ ጋላ - ኦሮሞዎች እና አጋሮቻቸው

👹 አረመኔ ኦሮማራ /አማሮች እና አጋሮቻቸው

👹 የህወሓት አምላኪዎች እና አጋሮቻቸው

👹 የሻዕቢያ አምላኪዎች እና አጋሮቻቸው

እንደተለመደው፤ በሉሲፈራውያ ጌቶቻችሁ መሪነት ዲያብሎሳዊ ጨዋታችሁን እየተጫወታችሁ ነው፡- 👉 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” + Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)👈 የሚለውን የሉሲፈራዊውን ጆርጅ ሄገልን ዲያሌክቲክ በመከተል

ሁላችሁም ተባብራችሁ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ለማጥፋት እየሠራችሁ መሆኑ ያው የውጩ ዓለም ሳይቀር እየነገራችሁ ነው። ለሁላችሁም ወዮላችሁ!

የጌታ እጅ በአንተ ላይ ነው። የእግዚአብሔር ፍርድ ወደ እናንንተ እየመጣ ነው፣ ፍርዱ ተሰጥቷል፣ እናም ፍርድ ተላልፏል። ጥፋተኞች ናችሁ!

የእግዚአብሔር ፍርድ ሁሌ ትክክል ነው...ኃያሉ እግዚአብሔር አምላክ ጻድቅ ነው፤ ለሚያስቸግሩንና ለሚያሰቃዩን ሁሉ መከራን ይመልሳቸዋል... ቅድስት ሥላሴ እግዚአብሔርን የማያውቁትን እና የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል የማይታዘዙትን ይቀጣሉ። በእግዚአብሔር ቃል የማይታዘዙ እና የማይታመኑ ሰዎች ከጌታ ፊት እና ከኃይሉ ክብር ተለይተው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ። እና ከጌታ ፊት እና ከኃይሉ ክብር ይዘጋሉ።

👹 የአፄ ኃይለ ሥላሴ እና የመንግስቱ ሃይለማርያም ወንጀላማ እና አሳፋሪ ጊዜ እየተደገመ ነው፤ ማሚቶው ጆሮ እያደነቆረ መጥቷል።

..አ በሐምሌ ወር 1972 የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ፹/80ኛ ልደታቸውን በሚያምር ሁኔታ አክብረዋል ፣ በመጨረሻም ለ ሁለት ሺህ/2,000 የተመረጡ ልሂቃን እንግዶች ታላቅ ግብዣ አደረጉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በትግራይ እና በወሎ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች በረሃብ እየሞቱ ነበር።

ለዚህ ጥፋት የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ያሳየው ግድየለሽነት ኃይሌ ሥላሴ ከንክኪ የራቀ፣ እራስን የሚሸከም አምባገነን፣ ኢትዮጵያን ለመግዛት የማይመጥን ነው የሚለውን ሐሳብ በብዙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘንድ እንዲጠናከር አድርጓል። ከሁለት አመት በኋላ በሉሲፈራዋኑ በተቀነባበረ አብዮት እና በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ከስልጣን ወረድው በኋላ በአሰቃቂ መልክ ተገደሉ።

በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የዚያ አሳፋሪ ጊዜ ተደግሞ ማሚቶው እየተሰማ እና እያደነቆረ መጥቷል። በታህሳስ ወር መጨረሻ በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ሕንፃፅ በተባለው ትልቅ የተፈናቃዮች ካምፕ ውስጥ ያለውን አሰቃቂ ሁኔታ የሚያሳዩ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨት ጀመሩ።

ምእራብ ትግራይን በታሪክ አማራ ነኝ የሚለው የጋላ-ኦሮሞ ባሪያ እና ሚሊሻዎቹ ስልታዊ በሆነ አስገድዶ መድፈር፣ ማሰቃየት እና ግድያን ጨምሮ የዘር ማጽዳት ዘመቻ በማድረግ የትግራይን ሰላማዊ ዜጎች አስወጥተዋል። ሁከቱ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወታደሮች በዘዴ ድጋፍ አግኝቷል።

የሕንፃፅ ካምፕ ቪዲዮዎች ከመውጣታቸው ከረጅም ጊዜ በፊት ተፈናቃዮቹ ተስፋ የቆረጡ መሆናቸውን ለማየት ለሚጨነቅ ለማንኛውም ሰው ግልጽ ነበር። ህወሓት ያውቀዋል። የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ያውቀዋል። የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች የሰብአዊ እርዳታ ድርጅቶችም እንዲሁ በደንብ ያውቁታል።

ነገር ግን እነዚህ ሁሉ ኃያላን ሰዎች እና ተቋማት ልክ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በፊት በክህደት ስካር ውስጥ እንደነበሩት፣ እነዚህም በክህደትና እራስን በማታለል ስካር ላይ ናቸው።

"የውጭ ለጋሾች እኛን ችላ ብለው ጀርባቸውን ይሰጡናል፣ ህይወታችንን የሰራንበት ፓርቲ (ህወሓት)ጀርባውን ሰጥቶናል።"

የሕንፃፅ ካምፕ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያዎች በተሠራጩበት ወቅት፣ ድንጋጤና ቁጣን በፈጠረበት በዚህ ወቅት፣ ህወሓት በቡድን ተከፋፍሎ በመታገል እና አላስፈላጊ ህዝባዊ ስብሰባዎችን በመጥራት ተጠምዶ ነበር - “የአስፈጻሚው የአቅም ግንባታ መድረክ” ተብሎ የተገለጸውን ጨምሮ።

የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ፣ ህወሓት እና የተኩስ አቁም ስምምነቱ ትግራይን እንደገና ወደ ፌደሬሽኑ ለመቀላቀል እንደ መጀመሪያ እርምጃ የተቋቋመው የትግራይ ጊዜያዊ ክልላዊ አስተዳደር ተብየው እርስ በእርሳቸው በመወነጃጀል ራሳቸውን ከቀውሱ ለማራቅ ሞክረዋል። ሆኖም ግን ሁሉም ተጠያቂዎች ናቸው።

በታህሳስ ወር የጊዚያዊ አስተዳደር ተብየው ፕሬዝዳንት ታደሰ ወረድ የአዲ-ሸመንተናይ አካባቢን ጎብኝቷል - ከህፃፅ አጠገብ - የመንገድ ፕሮጀክትን ጎበኝ። ታደሰ ወረደ ግን በማህበራዊ ድረ-ገጾች እያጥለቀለቀው ስለነበሩት የተራቡ ተፈናቃዮች ምንም ያለው ነገር የለም፣ እንዲሁም አጃቢዎቹን ወደ ካምፕ በማዞር ምንም አይነት ድጋፍ አላደረገም። ዋይ! ዋይ! ዋይ! እነዚህ ከሃዲ አረመኔዎች! ከየት የተገኙ ናቸው?!

ግድየለሽነት መንፈስን የሚያውክ ነው። ህወሓት ከደከሙና ከተራቡ ተፈናቃዮች የፓርቲ አባልነት መዋጮ ይሰበስባል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! እነዚህ ከሃዲ አረመኔዎች! ከየት የተገኙ ናቸው?!

በክልሉ ርዕሰ መዲና መቀሌ የሚገኘውን የሕወሃትን ዋና ጽህፈት ቤት የምትመራዋ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፣ ተፈናቃዮች ከሁሉም ነገር ይልቅ የህወሓት ፓርቲ ህልውና አብልጦ እንደሚያሳስባቸው ትናገራለች - “በፌዴራል አገዛዙ እየተጠናከረ የመጣውን የፖለቲካ ጫና ቀዳሚ ጉዳያቸው ነው” ትላለች። በጋዜጣዊ መግለጫዋ ላይ፤ “በተነጋገርንበት ሁሉ ፣ ፓርቲው ካልዳነ ማንም ሰው አይድንም!” ብላለች። ዋይ! ዋይ! ዋይ! እነዚህ ከሃዲ አረመኔዎች! ከየት የተገኙ ናቸው?!

❖ ❖ ❖

ቅድስት ሥላሴ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና 'ኮከብ ክብር' የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን እነዚህን ከሃዲ የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ። የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

💭 ICC Double Standard: WARRANT for Putin – AWARD for Ahmed Who Massacred over 1 Million Ethiopian Christians

💭 የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አድሎ እና ግብዝነት፤

ለፕሬዚደንት ፑቲን የእስር ትዕዛዝ– ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈው አብዮት አህመድ አሊ ሽልማት

😈 ክፉው የሕወሃት መሪ ደብረፂዮን በዚህ ሳምንት በሲአይኤ/ብሊንከን ጌታቸው ረዳ በሚባል ሌላ ወንጀለኛ ተተካ፣ ሲ.አይ.ኤዎቹ በዚህ ሳምንት ወደ አዲስ አበባ የተጓዙት የተለመደውን ትእዛዝ ለመስጠት ነበር። በ፲፰፻፹፱ ዓ.ም ታላቁን ክርስቲያን ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛውን ከገደሉና በጋላሮሞው ፀረ-ክርስቲያን ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ከተተኩ በኋል ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፉ በኋላ ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ ልክ እንደ መንግስቱ ኃይለማርያምና ልክ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ለማስገበር በቅተዋል።

እንግዲህ ምንሊክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱትና ግራኝ አብዮት አህመድ እስክ ስልሳ ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጋራ ለመጨፍጨፍ በቅተዋል። በወስላታና ከሃዲ የትግራይ እና የአማራ ልሂቃን አጋርነት። እግዚኦ! ነው አየን አይደል ይቅርታ እየተባለ የት እንደደረስን? ጋላሮሞዎቹ አህዛብ ከዘመዶቻቸው ጋር ሳይቀር ልጆች እየወለዱ እግዚአብሔርን ክፉኛ እንዳስቆጡት ሞዓባውያን ከአራት አምስት ሴቶች እንደ እየፈለፈሉ ወደ ገሃነም እሳት የሚጣለውን ሕዝባቸውን ቁጥር ከፍ አደረጉት፤ እኛ ግን የእግዚአብሔር አገልጋይ የሚሆነውን ሕዝባችንን ቁጥር መጨመር አልቻልንም። ይቅርታ የሚለው እኮ የክርስቶስ ቤተሰብ ለሆኑት ለውንድሞቹ እና እኅቶቹ ብቻ እንጅ ለክርስቶስ ጠላቶችና ሊያጠፉን ለሚያልሙ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች አይደለም! በጭራሽ!

አሁን የትኛውም ርካሽ ምትክ ሁሉን ቻይ የሆነውን እግዚአብሔርርን አያታልለውም። በቃ! ከእግዚአብሔር ፍርድ የሚያመልጥ የለም።

😈 ይህ ዓለም ፍትሃዊ ያልሆነ ፣ ክፉ እና ጨለማ ነው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፪፥፰]❖❖❖

ኃጢአትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል፥ የቍጣውም በትር ይጠፋል።”

👉 Courtesy: The New Humanitarian, March 10, 2026

• Claiming western Tigray as historically Amhara, its militia forced out Tigrayan civilians through a brutal campaign of ethnic cleansing.

• There are horrific conditions within a large camp for internally displaced persons (IDPs) at Hitsats, in northwest Tigray.

• The TPLF knew it. The Ethiopian government knew it. The UN and other humanitarian agencies did so as well.

• “The foreign donors ignore us and give us their back. The party (TPLF), to which we dedicated our lives, has given us its back.”

• The TPLF is busy faction-fighting and convening inconsequential public meetings.

• THE INSENSITIVITY IS BREATHTAKING. The TPLF even collects party membership dues from exhausted and hungry IDPs.

👹 Fetleworq Gebreegzabhier, who runs TPLF’s headquarters in the regional capital, Mekelle, claims IDPs tell her survival of the party.

👹 The Fascist Galla-Oromo Islamic Regime, the TPLF, the Tigray Interim Regional Administration (TIRA) and the Amhara Forces are all responsible for this tragedy.

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

Woe to you;

👹 The Heathen Galla-Oromos and allies

👹 The Heathen Oromara/Amharas and allies

👹 The Atheist TPLF Worshipers and allies

👹 The Atheist EPLF Worshipers and allies

You are playing the diabolic game: 'Thesis-Antithesis-Synthesis' under the guidance of your Luciferian masters. You all work together to exterminate our Christian People. Woe to you all!

The Hand of the Lord is upon you. God’s judgment is coming to you, the verdict is given, and sentence is passed. YOU ARE GUILTY!

God’s judgment is right...The Almighty Egziabher God is just: He will pay back trouble for those that trouble and hurt us...The Most Holy Trinity will punish those who do not know God and do not obey the gospel of our Lord Jesus Christ. They will be punished. They will be punished with everlasting destruction and shut out from the presence of The Lord and from The Glory of His Might.

Echoes of the shameful time of the callous and Indifferent Haile Selassie and Mengistu Hailemariam are growing deafening.

In July 1972, the last emperor of Ethiopia celebrated his 80th birthday in extravagant style, culminating in a sumptuous banquet for 2,000 elite guests. Meanwhile, tens of thousands of his subjects were dying of starvation in Tigray and Wollo.

The callous indifference of the emperor’s government towards this catastrophe helped cement the idea among large segments of the population that Haile Selassie was an out-of-touch, self-dealing autocrat, unfit to rule Ethiopia. Barely two years later he was deposed in a revolution and a military coup.

In today’s Ethiopia, echoes of that shameful time are growing deafening. In late December, footage began to spread on social media of the horrific conditions within a large camp for internally displaced persons (IDPs) at Hitsats, in northwest Tigray.

Claiming western Tigray as historically Amhara, its militia forced out Tigrayan civilians through a brutal campaign of ethnic cleansing that included systematic rape, torture and killings. The violence had the tacit support of the Ethiopian and Eritrean militaries.

Long before the videos from Hitsats emerged, it was clear to anyone who cared to look that the IDPs were in desperate need. The TPLF knew it. The Ethiopian government knew it. The UN and other humanitarian agencies did so as well.

But all of these powerful people and institutions, like Haile Selassie half a century ago, were in denial.

“The foreign donors ignore us and give us their back. The party, to which we dedicated our lives, has given us its back.”

At a time when the images from Hitsats dominated social media, causing shock and outrage, the TPLF was busy faction-fighting and convening inconsequential public meetings – including one advertised as the “the executive capacity building forum”.

The federal government, the TPLF, and the Tigray Interim Regional Administration (TIRA) – set up under the ceasefire agreement as a first step towards Tigray’s re-inclusion in the federation – have tried to distance themselves from the crisis by blaming each other. Yet they are all responsible.

In December, TIRA president Tadese Werede visited the Adi-Shementenay area – next door to Hitsats – to inspect a road project. He said nothing about the hungry IDPs whose images were flooding social media, and neither did he divert his entourage to the camp to offer any support.

THE INSENSITIVITY IS BREATHTAKING. The TPLF even collects party membership dues from exhausted and hungry IDPs.

Fetleworq Gebreegzabhier, who runs TPLF’s headquarters in the regional capital, Mekelle, claims IDPs tell her survival of the party – which is under growing political pressure from the federal government – is their primary concern. “Wherever we discussed [it], they said no people can be saved without first the party being saved,” she said at a press conference.

The insensitivity is breathtaking. The TPLF even collects party membership dues from exhausted and hungry IDPs. “They asked me for party membership payment,” an IDP from Hitsats told The New Humanitarian. “I answered them, ‘I have no money, I can't pay’.”

The federal government also has a role to play in the crisis. It insists that all humanitarian assistance must be channeled through its delivery mechanisms, and suggests the Tigrayan authorities are to blame for shortages by pocketing food aid.

The TIRA argues that the fault lies at the federal level – before the aid gets to Tigray. It suggests that Addis Ababa is punishing the region, its former enemy. “They [are all] weaponising our suffering, our death,” concluded the elderly man in Hitsats.

A critical failing of the Pretoria ceasefire agreement was that it skirted the issue of IDP returns to western Tigray.

Under the terms of the accord, responsibility for ensuring safe repatriation lies with the federal government, but it is unclear who will be granted political cI fought in the 2020-2022 war as a Tigray Defence Force soldier. Witnessing the horror of Hitsats, and the continued suffering facing IDPs denied the chance to go home and rebuild their lives, I feel that I have failed the people of Tigray.

Yet, like so many others in Tigray, I also feel betrayed. The war we fought has improved nobody's lives, except the political elites in Addis Ababa and Mekelle. And if war comes again, so many more will suffer – forced from their homes, families torn apart, livelihoods and lives once more destroyed.ontrol of the region, currently under Amhara administration.

Sunday, March 15, 2026

ደብረ ዘይት፤ የክርስቲያኖች መከራ እየጀመረ ይመስላል፤ ሰይጣን ኢ-አማኒያኑን፣ እስላሞችንና አይሁድን በመጠቀም በክርስቲያኖች ላይ ከምን ጊዜውም በላይ ችግር መፍጠር የጀመረበት ጊዜ



❖❖❖

የዐቢይ ጾም ተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት

የክርስቶስ ዳግም ምጽአት መቼ ነው የሚሆነው?

እንኳን ለደብረዘይት በዓል አደረሰን!

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይት በግዕዝ ልሣን ደብረዘይት ማለት የወይራ ተራራ ማለት ነው። ቦታው ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ከወይራ ዛፉ:-ደብረ ዘይት (የወይራ ዛፍ ተራራ) በመሰኘት ተገኝቷል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ተራራ ላይ ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍጻሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

በዚያ ልማድ መሠረት ጌታችን ዓለምን ለማሳለፍ ደግሞ የሚመጣበትን ምልክትና ጠቋሚ ነገር ምን ምን እንደሆነ፣ እርሱ ከመምጣቱ በፊት በዓለም ላይ ምን፥ ምን እንደሚደረግና ምን እንደሚታይ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ነው። [ማቴ. ፳፬፥፩፡፶፩] ስለ ዓለም ሁሉ ቤዛ ለመሆን በሚሰቀልበት ቀን ዋዜማ ማለት በትልቁ ሐሙስ (ጸሎተ ሐሙስ) በለበሰው ሥጋ የጸለየው ከደብረ ዘይት ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቦታ በጌተሴማኒ ነበር። [ማቴ. ፳፮፥፴፮] በኃላ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላም ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሩ ሲልካቸው፥ “ሂዱና ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፥ በዚያም ታዩኛላችሁ ብላችሁ ንገሩአቸው፥” ብሎ የላካቸው በደብረ ዘይት ገሊላ ተብላ ትጠራ ወደ ነበረችው ቦታ ነው። [ማቴ.፳፰፥፱] ገሊላውያን ወደ ኤየሩሳሌም ሲመጡ በደብረ ዘይት ያርፍ ነበርና እነሱ ሲያርፉባት የነበረችው ቦታ ገሊላ እየተባለች ትጠራ ነበር። መድኃኔዓለም ክርስቶስ የድኅነት ሥራ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ያረገው ከዚህ ተራራ ተነሥቶ ነው። [ሐዋ. ፩፥፲፪] ቀደም ብሎም የሆሳእናው የመድኃኔዓለም አስደናቂ ጉዞ የተጀመረው ከደብረ ዘይት ሥር ነበር። [ማቴ. ፳፩፥፩፡፲፮]

መዝሙር ዘደብረ ዘይት፦ እንዘ ይነብር እግዚእነ

ምስባክ፦ እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፤ ወአምላክነሂ

ኢያረምም፤ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ [መዝ. ፵፱፥፪፡፫]

"ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ"

[ማቴ ፳፬፥፵፪]

‹‹የሰው ልጅ (ክርስቶስ) በማታስቡበት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ›› [ማቴ ፳፬፥፵፬]

ይህ ዓለም ኃላፊ፣ ረጋፊ፣ ጠፊ መሆኑን ቤተ ክርስቲያን ሁልጊዜ ታስተምረናለች። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችንም ይህ ዓለም ዘለዓለማዊ አለመሆኑን፤ አንድ ጊዜ የሚያልፍና የሚጠፋ መሆኑን ቢያንስ በዓመት ሁለት ጌዜ ለምእመናን ልጆችዋ

፩ኛ/ በደብረ ዘይት (በግማሽ ጾም ላይ)

፪ኛ/ በዓመቱ የመጨረሻው እሑድ ላይ አጽንኦት ታሳስባለች

ዓለም ስንል መላውን የዓለምን ሕዝብ ጭምር ነው። ታዲያ ሁላችንም ለመጨረሻው ቀን ሁልጊዜ ተዘጋጅተን እንድንጠብቅ ቅደስት ቤተ ክርስቲያናችን ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በይትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ፤›› [ማቴ ፳፬፥፵፪] እያለች ዘወትር ታሳስበናለች።

ደብረ ዘይት ይህ የዛሬው ሰንበት ደብረ ዘይት ይባላል። ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም ከተማ ባሻገር በስተምሥራቅ በኩል የሚገኝ ኮረብታማ ቦታ ነው። በመካከሉ የቄድሮስ ወንዝና ሸለቆ ይገኛሉ። ቦታው የወይራ ዘይት ዛፍ በብዛት የሚገኝበት ስለሆነ ደብረ ዘይት ተባለ። የዘይት ዛፍ የሞላበት ተራራ ማለት ነው። ጌታ የጸለየበትና እመቤታችን የተቀበረችበት ጌቴሴማኒ የተባለውም የአትክልት ቦታ በዚሁ ኮረብታ ስር ነው የሚገኘው። ደብረ ዘይት የሚያስታውሰን ጌታ ስለ ዳግም ምጽአቱ በቦታው ያስተማረው ትምህርት ነው።

አንድ ቀን የጌታ ደቀ መዛሙርትና ፈረሳውያን ስለ ጌታ መምጣትና የዓለም መጨረሻ መቼ እንደሚሆን በዚሁ ኮረብታማ ስፍራ (ደብረ ዘይት) ጌታችንን ጠየቁት። የጌታም መልስ ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግተቃችሁ ጠብቁ›› እንዲሁም ‹‹የሰው ልጅ በማታስቡት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችህ ኑሩ፤›› [ማቴ ፳፬፥፳፬፡፵፬] የሚል ነበር።

ዳግም ምጽአት፦ ምጽአት ምንድን ነው? ምጽአት ሲባል እጅግ ያስደነግጣል፣ ያስፈራልም። ምጽአት ማለት ጌታችን ወደዚህ ዓለም የሚመጣበት ጊዜ ማለት ነው። ይኸውም አንደኛ የጌታ ምጽአትሁለተኛ የጌታ ምጽአት በመባል ይታወቃል። ‹‹ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ» ኤፌ፭፥፮ ያንጊዜ ክርስቶስ ከወዲህ አለ ከወዲያ የለም ቢላችሁ አትመኑ እነሆ አስቀድሜ ነገርኳችሁ ከቤተ አለ ከበርሐ አለ ቢላችሁ አትውጡ እነሆ በምኩራብ ይስተምራል ቢላችሁ በጀ አትበሉ ›› [ማቴ. ፳፭፥፳፫]

የመጀመሪያው የጌታ ምጽአት፦ ነቢያትና የጥንት አባቶች በተነበዩትና ተስፋ በአደረጉት መሠረት ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጥቶ ከቅዱስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እኛ ሕዝቦቹን ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ አድኖናል። ጌታ ቀድሞ የመጣው ለምሕረት፣ ለቸርነት፣ ለይቅርታና ሰውን ለማዳን፣ ሰውን ይቅር ለማለት፣ ለማስተማር ትሑት ሆኖ፣ በፈቃዱ ክብሩን ዝቅ አድርጎ፣ የሰውን ሥጋ ለብሶ ነው የመጣው። ይህንንም ፈጽሞ እኛ በረከተ ሥጋንና በረከተ ነፍስን የምንገኝበትን ቤተ ክርስቲያንን መሥርቶልናል። ይህ የጌታችን የመጀመሪያው ምጽአት ይባላል።

ሁለተኛው ምጽአት፦ ወደፊት ክርስቶስ የሚመጣበት ሁለተኛው ምጽአት ይባላል። ክርስቶስ ወደፊት የሚመጣው ከፍ ባለ ግርማና በታላቅ ክብር፣ በአስፈሪነት፣ በእምላክነቱ ክብርና በግርማ መለኮቱ በመላእክት ታጅቦ ነው። ዛሬ በቅዳሴ ጌዜ የተነበበው የማቴዎስ ወንጌል ‹‹የሰው ልጅም በኃይልና በታላቅ ክብር በደመና ላይ ሆኖ ይመጣል፤›› [ማቴ ፳፬፥፴] ሲል አስረድቶናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጨረሻ የሚመጣው ለምሕረትና ለይቅርታ ሳይሆን ለእያንዳንዱ ሰው በዚህ ዓለም እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ታላቅ ዕለተ ዕለት (የክብር ዕለት) ወይንም ዕለተ ፍዳ ወደይን (የፍዳና የመከራ ዕለት) ትባላለች። ዕለተ ክብር (የክብር ዕለት) የምትባልበትም ምክንያት ጌታ ጌትነቱን፣ ከብሩን የሚገልጥባት፣ ለወዳጆቹ ለጻድቃን፣ ለሰማዕታትና በአጠቃላይ ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና ፈጽመው ለኖሩት ለተቀደሱት ምእምናን ክርስቲያኖች ዋጋቸውንና የሚገባቸውን ክብር የሚሰጥባተ ዕልት ስለሆነች ነው። እነዚህ ቅዱሳን በዚህ ጊዜ ታልፋልች የምትባለውን መንግሥተ ሰማያት የሚወርሱባት ቀን ስልሆነች ነው።

ስለ ሰው ልጅ ትንሣኤ፦ ሰው ከሞተ በኋላ አንድ እንስሳትና እንደ አራዊት ፈርሶ በስብሶ አፈር ትብያ ሆኖ የሚቀር ፍጥረት አይደለም ነገር ግን ሰዎች ቢሞቱም በመጨረሻው ጊዜ በዕለተ ምጽአት ሕይውትን አግኝተው ለዘለዓልም ለመኖር በሥጋ ይነሣሉ። የሰው ልጅ ትንሣኤ ሁለት ዓይነት ነው፦

(). የከብር ትንሣኤ

(). የሐሳር (የመከራ) ትንሣኤ

ይባላል።

የክብር ትንሣኤ የሚባለው ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩአቸው መልካም ሥራ ሁሉ እንዲሁም ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና መፈጽመው ስለኖሩ ከልዑል እግዚአብሔር የክብር ዋጋ ጽድቅን መንግሥተ ሰማያትን የሚያገኙበት ስለሆነ ነው። የመከራ ትንሣኤ የሚባለው ደግሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩተ ክፉ ሥራ ሁሉ በጌታ ዘንድ ፍዳና መከራ፤ ሐሳርና ኵነኔ የሚያገኙበትና ወደ ገሃነመ እሳት የሚወርዱበት ስለሆነ ነው።

የሰው ልጀ በምድር ላይ ሲኖር በሚሠራው ሥራ ሁሉ ከሞተ በኋላ ክልዑል እግዚበሔር ዘንድ ተገቢውን ፍርድ ያገኛል። የሚሰጠውም ፍርድ በሁለት ይከፈላል፤

፩ኛ/ ጊዜያዊ ፍርድ

፪ኛ/ የመጨረሻ ፍርድ ይባላሉ

ጊዜያዊ ፍርድ፦ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ በሠራው ሥራ መሠረት ጊዜያዊ ፍርድ አግኝቶ ወደ ጊዜያዊ ማረፊያወደ ገነት ወይም ወይም ሲኦል ይገባል።

የመጨረሻው ፍርድ፦ የመጨረሻው ፍርድ የሚባለው ደገሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው መልክም ሥራ የሠሩ፤ የእግዚብሔርን ሕግን ትእዛዝ ጠብቀው የኖሩ በመጨረሻው ጊዜ በሥጋ ተነሥተው ዓለም ሲፈጠር ጀምቶ የተዘጋጀውን መንግሥተ ሰማያትን እንዲወርሱ የሚሰጣቸው ፍርድ ነው። ማቴ. 2541-46 ያለውን አንብብ።

ገሀነመ እሳት፦ ገሃነመ እሳት የሚባለው ደግሞ ሰዎች በዚህ ዓለም ሕይወታቸው ክፉ ሥራ ሲሠሩ የቆዩ፦ ሕጉንና ትእዛዙን ሳይፈጽሙ የኖሩ ሁሉ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ እነሱም በሥጋ ሥቃይና መከራ ቦታ ገሀነመ እሳት ይገባሉ። ማቴዎስ 2541 -46 [ማቴ ፳፥፵፩፡፵፮]ያለውን አንብብ።

ምስጋና ወቀሳ፦ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ ጌታ ለጻድቃን የሚሰጠው ምስጋናና ኃጥአንን የሚወቅስበት የተግሣጽ ቃን የማኀበራዊ አገለግሎትን የሚመለከት ነው።

የክርስቲያኖች መከራ

የክርስቲያኖች መከራ እየጀመረ ይመስላል። ሰይጣን ኢ-አማኒያኑን፣ እስላሞችንና አይሁድን በመጠቀም በክርስቲያኖች ላይ ከምን ጊዜውም በላይ ችግር መፍጠር የጀመረበት ጊዜ ነው። በአውሮፓ የክርስቲያኖች ጥያቄ ቶሎ የማይመልስ የቤተ ክርስቲያንን ጥያቄ ለማስተናገድም መንግስታዊ መሥሪያ ቤቶች ፈቃደኛነታችውን እያጡና ይህንን ወንጀላቸውን ለመሸፈንም በሕግ አንቀጽ እየፈጠሩለት ይታያሉ። «በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ» (ማቴ. 24 ቁጥ.9)። ተብሎ እንደተጻፈው ሃይማኖተኛነት እንደ ኋላ ቀርነት ከሐዲነት እንደተራማጂነትና ሥልጡንነት የሚታይበት ዘመን ላይ እንዳለን ግልጽ ነው። ይህ በአጭር ጊዜ ውስጥ አመለካከት ክርስቲያኖችን ወደ ማግለልና ወደ መወንጀል የሚያድግ መሆኑ ከሚታዩት ፍንጮች መረዳት ይቻላል።

በእንዲህ አይነት የመከራ ዘመን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በክርስቲያኖች ላይ ከሚያመጡት መከራ የበለጠ የክርስቲያኖች እርስ በእርስ መከዳዳት ጭንቁን ያከፋዋል መከራውን መራራ ያደርገዋል «በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ» (ማቴ.፳፬) ተብሎ በጌታ እንደተነገረ ከሐድያኑ ሆነ ብለው በእቅድ በክርስቲያኖች መካከል መከዳዳትን በመፍጠር ለዚህ ነው ክርስቲአኖች ክርስትናን መተው ያለባቸው ፍቅርና መተማመንን ሰላምና ጸጥታን ለማሰፈን ነው ክርስትናን የምንቃወመው እያሉ ድጋፍ ያሰባስባሉ።

ወስብሓት ለእግዚአብሔር

😮 በነገው ዕለት በተለይ በአሜሪካ በሚከሰተው የፀሐይ ግርዶሽ ዋዜማ፤ ደብረ ዘይት? ዋው!

ደብረ ዘይት በግዕዝ ልሣን ደብረዘይት ማለት የወይራ ተራራ ማለት ነው። ቦታው ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ከወይራ ዛፉ:-ደብረ ዘይት (የወይራ ዛፍ ተራራ) በመሰኘት ተገኝቷል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ተራራ ላይ ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍጻሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

በዚያ ልማድ መሠረት ጌታችን ዓለምን ለማሳለፍ ደግሞ የሚመጣበትን ምልክትና ጠቋሚ ነገር ምን ምን እንደሆነ፣ እርሱ ከመምጣቱ በፊት በዓለም ላይ ምን፥ ምን እንደሚደረግና ምን እንደሚታይ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ነው። (ማቴ. ፳፬፩፡፶፩) ስለ ዓለም ሁሉ ቤዛ ለመሆን በሚሰቀልበት ቀን ዋዜማ ማለት በትልቁ ሐሙስ (ጸሎተ ሐሙስ) በለበሰው ሥጋ የጸለየው ከደብረ ዘይት ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቦታ በጌተሴማኒ ነበር። (ማቴ. ፳፮፥፴፮) በኃላ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላም ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሩ ሲልካቸው፥ “ሂዱና ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፥ በዚያም ታዩኛላችሁ ብላችሁ ንገሩአቸው፥” ብሎ የላካቸው በደብረ ዘይት ገሊላ ተብላ ትጠራ ወደ ነበረችው ቦታ ነው። (ማቴ. ፳፰፥፱) ገሊላውያን ወደ ኤየሩሳሌም ሲመጡ በደብረ ዘይት ያርፍ ነበርና እነሱ ሲያርፉባት የነበረችው ቦታ ገሊላ እየተባለች ትጠራ ነበር። መድኃኔዓለም ክርስቶስ የድኅነት ሥራ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ያረገው ከዚህ ተራራ ተነሥቶ ነው። (ሐዋ. ፩፥፲፪) ቀደም ብሎም የሆሳእናው የመድኃኔዓለም አስደናቂ ጉዞ የተጀመረው ከደብረ ዘይት ሥር ነበር። (ማቴ. ፳፩፥፩፡፲፮)

ደብረዘይት ምሳሌነቱ ይህች ቤተክርስቲያን ናት፣ ደብረዘይት የኦርቶዶክሳውያን ተራራ፣ የእግዚአብሔር ቃል የሚነገርባት፣ መሠረታዊ ሐይማኖት የምንማርባት፣ ካሕናት የሚሠፍሩባት፣ ምዕመናን የሚገናኙባት፣ እግዚአብሔርን የምንወድ ሁሉ የምንሰባሰብባት አማናዊት ደብረ ዘይት ቤተክርስቲያን ናት።

ትልቁ መሠረተ ልማት የሰው ልጅ ነው፤ ቁሳቁሱን፣ ድንጋይና ድንጋይ፣ አሸዋና ሲሚንቶ ማቀላቀል አይደለም”

ሰውን ከእግዚአብሔር ከሚለየው አጉል ሰላም ይልቅ ከእግዚአብሔር የማይለየው ጦርነት ይሻላል፤ ስሜታዊ ከሆነና ለቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ ጉዳት ከሚኖረው ስምምነትና አንድነት ይልቅ ስለ ሐይማኖት መጠበቅ ዘለቄታዊ ጠቀሜታ የሚኖረውና ለዚህ ሲባል የሚሆን አለመስማማት ይሻላል፡፡ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

🔥 ኢትዮጵያዊቷን የ 'ደብረዘይት' ከተማን 'ቢሸፍቱ' በማለት እራሳቸውን ከ ፍዬል ሕዝብ 🐐 የመደቡት ከሃዲዎቹና የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ጋላሮሞዎች የትንቢት መፈጸሚያ ይሆናሉ

የደቀ መዛሙርቱ ጥያቄ

ከዕለታት አንድ ቀን ደቀ መዛሙርቱ የቤተ መቅደሱን ሥነ ሕንፃ በትኩረት እያንዳንዱን ነገር በመመልከት አደነቁ። ጧት በጸሎት ጊዜ ጸሎታቸውን አድረሰው ሲጨርሱ የጧት ፀሐይ አርፎበት ያሸበረቀውን ቤተ መቅደስ ውበቱን አስተውለው ምን ጥበበኛ እንዳሠራው እየተነጋገሩ ጌታችንንም አብሮ እንዲያደንቅ ሲጠብቁ አስደንጋጭ ነገር ተናጋረ። ያ የሚያደንቁት ቤተ መቅደሱ እንደሚፈርስ፤ አያይዞም ከሞት በኋላ ተነሥቶ እንደሚያረግና ነገር ግን ዓለምን ለማሳለፍ ዳግም እንደሚመጣ ወደፊት የሚሆኑ ሚሥጢራትን እና በቤተ መቅደሱና በሕዝቡ ላይ ሊደርስ ያለውን በትነሹ ጥቆመቸው። ይህም ነገር እረፍት ነሳቸውና ወደ ደብረ ዘይት ከተሻገሩ በኋላ በሰፊው እንዲገልጽላቸው ጠየቁት። ጥያቄውም «እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው፦ ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት» (ማቴ.243) የሚል ነው። በዚህ የጥያቄያቸው ክፍል እንደምናየው ጥያቄያቸው ዕለትና ምልክት ነው። ወይም «መቼ» እና «ምን» የሚል ነው። የቤተ መቅደሱ መፍረስ መቼ ይሆናል? የዓለም መጨረሻና የመምጣትህስ ምልክቱ ምንድን ነው? ጌታችንም በቀኙ ያቁመንና ወደ ግራም ወደ ቀኝም ሳይል በጥያቄያቸው ላይ ብቻ አተኩሮ ሰፊ መልስ ሰጥቷቸዋል።

መቼ ይሆናል ላሉት የመጀመሪያው ጥያቄ «ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም [ሰውም] ቢሆን የሚያውቅ የለም» (ማቴ.፳፬፥፴፮)። ሲል አጭር መልስ ሲሰጥ።ስለ ሁለተኛው ጥያቄ ስለ ምልክት ጉዳይ ግን መሸከም እስኪያቅታቸው ድረስ አስተምሯቸዋል። በመልሱም ውስጥ ማስጠንቀቂያዎች፣ ምክሮች፣ ማጽናኛዎችና ምሳሌዎች በብዛት ቀርበዋል በተደጋጋሚ ተወስተዋል።

ምልክቶቹ፦

፩ኛ/ ሐሰተኞች ክርስቶሶች

ጌታችን በአንደኛ ደረጃ የተናገረው ምልክት በተለያየ ጊዜ በተለያየ ሀገር ብዙ ሐሰተኞች ክርስቶሶች እንደሚነሡ ነው። የጌታ ቃል አይቀርምና ከዚህ ቀደም ብዙ ሰዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ተነሥተው ነበር። ዋናው በዮሐንስ ራእይ ዕራፍ 13 አውሬ ተብሎ የተጠቀሰውና በቅዱስ ጳውሎስ «የዐመፅ ሰው እርሱም የየጥፋት ልጅ» የተባለው ብዙ ጥፋትና መከራ የሚያደርሰው እና በለ 666 መለያ ምልክቱ ሐሳተኛ ክርስቶስ እሲከገለጥ ደረስ መንገድ ጥራጊዎች የሆኑ አለማማጅ ሐሰተኞች ክርስቶሶች ተነሥተዋል። በእውነተኛው ንጉሥ ክርስቶስ ዳግም መምጣት የሚደመሰሰው ሐሳዊ መሲሕ የመጨረሻውና ለሦስት ዓመት ከመንፈቅ ቤተ ክርስቲያንን የሚወጋ የታላቁ መከራ ፈጻሚና አስፈጻሚ ይሆናል። ለዚህ ነው መድኃኒታችን እስኪመጣ ድረስ እናዳንሰናከል አስቀድሞ «ብዙዎች፦ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ … በዚያን ጊዜ ማንም፦ እነሆ፥ ክርስቶስ ከዚህ አለ ወይም፦ ከዚያ አለ ቢላችሁ አትመኑ» (ቁጥ. 5 እና 23) ሲል ያስጠነቀቀን።

በሀገራችንም በኢትዮጵያ በአፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንገሥት እኔ ክርስቶስ ነኝ የሚል ሐሳዊ/ሐሰተኛ ክርስቶስ ተነሥቶ እንደነበር በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ተመዝግቧል። ይህ በሀገራችን ተንሥቶ የነበረው ሐሳዊ ክርስቶስ ልክ እንደ እውነተኛው ክርስቶስ 12 ሐዋርያት፣ ፸፪ አርድእትና ፴፮ ቅዱሳት አንስት አስከትሎ እኔ ክርስቶስ ነኝ እያለ ሲንቀሳቀስ ንጉሡ አስቀርበው አንተ ማን ነህ? ቢሉት በድፍረት እኔ ክርስቶስ ነኝ አላቸው። ንጉሡም ክርስቶስማ ከደንግል ማርያም ተወልዶ አስተምሮ፣ ተሰቅሎ፣ ዓለምን አድኖ ከሞት ተንሥቶ ዐርጓል ዳግም ዓለምን ለማሳለፍ ይመጣል አንተ ግን ማነህ? ቢሉት አዎ ትክክል ነው። ከዚህ ቀደም ከቤተ እሥራኤል ከምትሆን ከድንግል ማርያም ተወልጀ፣ አስተምሬ ተሰቅየ ሙቼ ተነሥቼ ዐርጌ ነበር፤ አሁን ድግሞ ጥቁሮች አፍርካውያን ባይታወር አደረገን እንዳይሉኝ ከእናቴ ከድንግል መርዐተ ወንጌል ለጥቁሮቹ ዳግም ተወልጀ ነው አላቸው። ንጉሡም ሰይጣን በሰው እያደረ እንዴት ይጫወታል ብለው በሰይፍ አስቀጡት ተካታዮቹም ተበተኑ ይባላል።

፪ኛ/ ጦርነት

ጦርነት ዱሮም ነበረ። የዚህ ዘመን ጦርነት ግን የበዛና በብዙ ሀገራት የሚካሄድ ነው፣ የዱሮ ጦርነት ሴቶችን፣ አቅመ ደካማ ሺማግሌዎችንና ሕፃናትን ለእልቂት የማያጋልጥ ነበር። የዘመናችን ጦርነት ግን ማንንም የማይለይ ለማንም የማይራራ ሁሉን የሚደፈጥጥ የሁሉን ደም የሚያፈስ አስቃቂነቱ ከመግለጫ ቋንቋ በላይ ሆኖ ይታያል። ይህንንምም ጌታችን የዳግም ምጽ አቱን ምልክት ለጠየቁት ለደቀ መዛሙርቱ ሁለተኛ ምልክት አድርጎ «ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው። ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና» (ማቴ .፮፡፯) ሲል ተናግሮታል።

፫ኛ/ ረሀብ

የረሀብ ወሬ ወደ ሌላ ሀገር መሄድ ሳያስፈልገን በገዛ ሀገራችን የምናየው የምንዳሳሰው ያለው ለመርዳት የሌለው ለጸሎት የሚሮጥባት ሀገራችን ኢትዮጵያ አለች። ይህም ሰው ሰራሽ ችግር ለጠላቶቻችን ማሣለቂያ አድርጎን ይኖራል። በተለው የተፈጥሮ ችግር ሳያጋጥማት በሰው ሰራሽ ችግር 8 000 000 ሕዝብ ለአስቸኳ ምግብ ርዳታ የተጋለጠበት ሁኔታ ያሳዝናል። ይህም ዓይነት በጥልና በተንኮል በጭካኔ ሰዎች የሚፈጥሩት ችግር የምጽአት ሦስተኛ ምልክት ሆኖ በጌታችን ለደቀ መዛሙርት ተነግሯል «ረሀብም ቸነፈርም በልዩ ልዩ ሥፍራ ይሆናል» (ማቴ. ፳፬፥፯) ተብሎ እንደተጻፈ።

፬ኛ/ የምድር መንቀጥቀጥ

የመሬት መንቀጥቀጥ ባለፉት ዓመታት በርካታ ጉዳት በተለያዩ ሀገሮች እንዳደረሰ የሚዘንጋ አይደለም። በ፲፱፻፺፱/1999፣ ጀምሮ እስከ ዛሬ በተለያዩ ሀገሮች በተለያየ ጊዜ የበዙዎችን ሕይወት የቀጠፈ አያሌዎችን ቤት ንብረት አልባ ያደረገ የመሬት መቀጥቀጥ ተከሥቷል። በሄይቲ፣ በታይዋን፣ በቱርክ፣ በፊልፕንስ፣ ወዘተ ተከሥቷል። ይህም ለደቀ መዛሙርቱ የዓለም ፍጻሜ ምልክት የማግኘት ጥያቄ የተሰጠው «የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል» (ማቴ. ፳፬፥፯) ተብሎ በጌታ የዓለም ፍጻሜ ምልክት ተደርጎ የተነገረው ቃል አይቀርምና እየሆነ ነው።

፭ኛ/ የክርስቲያኖች መከራ

የክርስቲያኖች መከራ እየጀመረ ይመስላል። ሰይጣን ኢቴስቶችን፣ እስላሞችንና አይሁድን በመጠቀም በክርስቲያኖች ላይ ከምን ጊዜውም በላይ ችግር መፍጠር የቸመረበት ጊዜ ነው። በአውሮፓ የክርስቲያኖች ጥያቄ ቶሎ የማይመልስ የቤተ ክርስቲያንን ጥያቄ ለማስተናገድም መንግስታዊ መሥሪያ ቤቶች ፈቃደኛነታችውን እያጡና ይህንን ወንጀላቸውን ለመሸፈንም በሕግ አንቀጽ እየፈጠሩለት ይታያሉ። «በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ» (ማቴ. ፳፬፥፱)። ተብሎ እንደተጻፈው ሃይማኖተኛነት እንደ ኋላ ቀርነት ከሐዲነት እንደተራማጂነትና ሥልጡንነት የሚታይበት ዘመን ላይ እንዳለን ግልጽ ነው። ይህ በአጭር ጊዜ ውስጥ አመለካከት ክርስቲያኖችን ወደ ማግለልና ወደ መወንጀል የሚያድግ መሆኑ ከሚታዩት ፍንጮች መረዳት ይቻላል።

በእንዲህ አይነት የመከራ ዘመን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በክርስቲያኖች ላይ ከሚያመጡት መከራ የበለጠ የክርስቲያኖች እርስ በእርስ መከዳዳት ጭንቁን ያከፋዋል መከራውን መራራ ያደርገዋል «በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ» (ማቴ. ፳፬፥፲) ተብሎ በጌታ እንደተነገረ ከሐድያኑ ሆነ ብለው በእቅድ በክርስቲያኖች መካከል መከዳዳትን በመፍጠር ለዚህ ነው ክርስቲአኖች ክርስትናን መተው ያለባቸው ፍቅርና መተማመንን ሰላምና ጸጥታን ለማሰፈን ነው ክርስትናን የምንቃወመው እያሉ ድጋፍ ያሰባስባሉ።

፮ኛ/ ሐሰተኞች ነቢያት

በዲያብሎስ መንፈስ ምትሐታዊ አሠራርን እያሳዩ አይቻላቸው እንጂ ቢቻላቸው የተመረጡትን ሳይቀር የሚያስቱ ነቢያት ነን የሚሉ ብዙዎች ደፋሮች እንዲመነሡ ጌታችን ስድስተኛ የዳግም ምጽአቱ ምልክት አድርጎ ጠቅሷቸዋል። በአሁኑ ዘመን በሀገራችንም ነቢያት ነን የሚሉ አጭበርባሪዎች እንደ አሸን ፍልተዋል።

እነዚምህም በነቢያ ኤልያስ፣ በነብዩ ኤልሣዕ ስም እያጭበረበሩና እየዋሹ በምትሐታዊ አሠርራር የሚያስቱ ሐሰተኞች እንደሚነሱ ሌላው የዳግም ምጽአቱ ምልክት ሆኖ «ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ …ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ እስኪያስቱ ድረስ ታላላቅ ምልክትና ድንቅ ያሳያሉ … እንግዲህ፦ እነሆ፥ በበረሀ ነው ቢሉአችሁ፥ አትውጡ፤ እነሆ፥ በእልፍኝ ነው ቢሉአችሁ፥ አትመኑ፤ » (ማቴ ፳፬፥፲፩1፥ ፳፬ እና ፳፮) ተብሎ በጥብቅ ተነግሯል። እንግዲህ በዘመናችን በሀገራችን ሆነ በሌላው ዓለም በነብይነትና በሰባኪነት ስም የሚደረገውን የንግድና የርኩሰት እንቅስቃሴ በማስተዋል መከታተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።

፯ኛ/ የፍቅር ማጥፋት

ሌላውና አሳዛኙ ጉዳይ የፍቅር መቀዝቀዝ ነው። ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው። የሰው ልጅ ፍቅርን ማጥፋት እና ማጣት የሌለበት ሀብቱ ነው። አሁንም «ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች» (ማቴ. ፳፬፥፲፪) የሚለው ትንቢት እንዳይፈጸምብን ፍቅርን መንከባከብ፣ ማልማትና ማስፈት ይገባል። ፍቅር የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ነው። ፍቅር የመልካምና በጎ ንገር ሁሉ መገኛና ምንጭ ነው።

፰ኛ/ የወንጌል መዳረስ

የወንጌል ለዓለም መዳረስ ለደቀ መዛሙርቱ የዳግም ምጽአቱ ምልክቶች ሁነው ከተሰጡት አንዱ ነው። በፍርዳ ቀን በመጫረሻው ጊዜ በክርስቶስ አምኖ እና እምነቱን በሥራ ግልጾ ስለመኖር ሲጠየቅ አልሰማሁም አላየሁም አላወኩም የሚል አያመልጥም «ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፥ በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይመጣል» (ማቴ. ፳፬፥፲፬) ተብሎ እንደተነገረው በሁሉም ቤት ወንጌል ይሰበካል ከሁሉም ዘንድ ይገኛል።

የምጽአቱ ምሳሌዎች

ፍጥነቱ፦ ፈጥነቱ እንደ መብረቅ ነው። «መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እስከ ምዕራብ እንደሚታይ፥ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናል» (ማቴ ፳፬፥፳፯):: ተብሏልና።

ቀኑ አለመታዎቁ፦ እንደ ሌባ ነው። ያን ግን እወቁ፤ ባለቤት ከሌሊቱ በየትኛው ክፍል ሌባ እንዲሚመጣ ቢያውቅ ኖሮ፥ በነቃ ቤቱም ሊቈፈር ባልተወም ነበር … የሰው ልጅም በማታስቡበት ሰዓት ይመጣል (ቁጥ. ፵፫፥፵፬)

ለታሪካዊ ማስገንዘቢያ የኖህ ዘመንም እንደዚሁ ባልታሰበ ሠዓት እንደሚመጣ ማስገንዚያ ሆኖ በጌታችን ቀርቧል። (ከቁጥ. ፴፯፡፴፱)

ወቅታዊ መልእክቱ፤

  • ተጠንቀቁ፦ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ (ቁጥ.)

  • ንቁ፦ጌታችሁ በምን ሠዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ (ቁጥ. ፵፪)

  • ተማሩ እወቁ፦ እንዲሁ እናንተ ደግሞ ይህን ሁሉ [ከላይ የተናገራቸውን ምልክቶች ሁሉ] ስታዩ በደጅ እንደ ቀረበ እወቁ (ቁጥ. ፴፫)

  • አትደንግጡ፦ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ ()

  • ትጉና ጸልዩ፦ ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ ()

  • ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፦ ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።(፵፬)

  • ጽኑ፦ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል (ቁጥ.፲፫)

እነዚህን ሁሉ ምክሮች፣ ማስጠንቀቂያዎችና ማፅናኛዎች በአእምሮ ጽላት ቀርፆ በማስተዋል በሃይማኖት እና በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ጸንቶ የኖረ የሕይወትን ቃል ሰምቶ የክብር፣የድልና የጽድቅ አክሊልን ተሸልሞ በዘላለማዊ ደስታ ይኖራል።

ሦስተኛ የሰው ዘር የጋራ ልደት እና ዕድገት

ከዚህ ሁሉ በኋላ በእግዚአብሔር ዘንድ ቀነ ቀጠሮ የተያዘላት ዓለም ወደ ፍጻሜዋ ታመራለች፣ ጣዕሟ፣ ለዛዋ ሁሉ ይሟጠጣል፣ ፍጻሜ ዓለም ይሆናል፡፡ ምድር ከመሠረቷ ትናጋለች፣ ፀሐይ ትጨልማለች፣ ከዋክብትም እንደ ቃርያ ፍሬ ከሰማይ ይረግፋሉ፡፡ (መዝ. ፲፪፥፪1፤ ኢሳ. ፲፫፥፮፡፲፫፤ ኢዩ. ፪፥ ፲፡፲፩፣ ፴፡፴፪፤ ማቴ. ፳፬፥፳፱፡፵፩1፤ ራዕይ ፮፥፲፪፡፲፯)፡፡

በታላላቅ ድንጋዮች የታተሙ መቃብሮች በውስጣቸው የያዙአቸውን ሙታን ይሰጣሉ፣ የሙታን ሥጋ ከረጅም የእንቅልፍ ዓለም ይባንንና ሁሉም በአንድ ቀን ከመቃብር ተወልደው በአንድ ቀን አድገው ወደ ፍርድ አደባባይ ይሰበሰባሉ፣ ታላቁ ዘንዶ ለብዙዎች ስሕተት ምክንያት የሆነው ዲያብሎስ ከነሠራዊቱ ለዘላለም በማይፈታ በእሳት ሰንሰለት ታስሮ ወደ ገሃነመ እሳት ይጣላል፡፡ ፊተኞቹ ሰማይና ምድር ከፍጡራን ፊት እንደወረቀት ተጠቅልለው ያልፋሉ፣ ስፍራም አይገኝላቸውም ለዘለአለምም ያልፋሉ፡፡ (ኢሳ.፲፫፥፮፡፲፫ ፤ መክ. ፲፪፥፲፯ ፤ ፩ኛ ተሰ. ፬፥ ፲፫፡፲፰፤ ፪ኛ ጴጥ. ፫፥፲)፡፡

በበጉ ደም የተዋጁና ሃይማኖታቸውን የጠበቁ ታማኝ የክርስቶስ ልጆች ገናናውንና ታላቁን አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስን ሊቀበሉ በታላቅ ክብር በደመና ወደ ሰማይ ይነጠቃሉ፡፡ የአብ ልጅ የድንግል ማርያም ልጅ የባሕርይ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስም በታላቅና እጅግ አስፈሪ በሆነ መለኮታዊ ግርማ የብዙ ብዙ በሚሆኑ እልፍ አእላፋት ቅዱሳን መላእክት ታጅቦ ይመጣል፡፡ (ዘካ. ፲፬፤ ማቴ. ፳፭፴፩ኛ ተሰ. ፲፮)፡፡

በዚያን ጊዜ በፊቱ ችሎ የሚቆም ማን ይሆን? (ኢዩ. 211) አመጣጡም እንደቀደመው ከሐና ወደ ቀያፋ ከዚያም ወደ ጲላጦስ አደባባይ እያንገላቱ ሲወስዱት ዝም እንዳለ በዚህ ዓይነት አመጣጥ አይደለም፡፡ የሚመጣው በሚያስፈራና በሚያስደነግጥ መለኮታዊ ግርማና ክብር ነው፡፡ (መዝ. ፵፱፥፪)፡፡ መጥቶም ዝም አይልም እሳት በፊቱ ይነዳል ኃጥአንን ከፊቱ ጠራርጎ ወደ ገሃነመ እሳት የሚጨምር ጥቅል አውሎ ነፋስም አለ፡፡ (ማቴ. ፳፬፣፴፤ ራዕይ)

እረኛ በጎቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ ጻድቃንን በቀኙ ኃጥአንን በግራው ለይቶ ያቆማቸዋል፡፡ በቀኙ ያሉትን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ወደ እኔ ኑ ወደ አባታችሁ መንግስተ ሰማያት ግቡ፡፡” ብሎ ለዘለዓለም ሕይወት ይጠራቸዋል፡፡ በግራው ያሉትን ደግሞ እጅግ በሚያስፈራና በሚያስደነግጥ የቁጣ ቃል “እናን ርጉማን ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀው ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ” ይላቸዋል፡፡

ኢየሩሳሌም ሰማያዊት ለባልዋ እንደተሸለመች ሙሽራ ተዘጋጅታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ትወርዳለች ማለት ለምእመናን ትሰጣለች፡፡ ምእመናንም ርስት መንግስተ ሰማያትን ይወርሳሉ ብርሃን ለብሰው ብርሃንን ተጎናጽፈው ለዘለዓለም በደስታ ይኖራሉ፡፡ (ማቴ. ፳፭፫፡፵፮፤ ራዕይ ፳፩፲፥፩፡፪)፡፡

ኦርቶዶክሳውያን! ነብዩ ኤርምያስ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡-በመንገድ ላይ ቁሙ ተመልከቱም የቀደመችውንም መንገድ ጠይቁ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደሆነች እወቁ በእርስዋም ላይ ሂዱ ለነፍሳችሁም እረፍት ታገኛላችሁ” (.ኤር. ፮፥፲፮)፡፡ በማለት እንደተናገረው በቀደመችው በመልካሚቱ የሕይወትና የጽድቅ መንገድ በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ እምነታችን እስከ መጨረሻው ድረስ ጸንተን ልንኖር ይገባል፡፡

ማጠቃለያ

ደብረ ዘይት እንግዲህ ተጽፎና ተተርጉሞ የማያልቅ ሰፊ፣ ጥልቅና ምጡቅ ትምህርትን የያዘ በዓል ነው። በደቀ መዛሙርቱ ሁለት ብቻ ጥያቄዎች ተነሥቶ ያስተማረው የዕለተ ምጽአቱ ነገር በአጭር ጽሑፍ የሚካተት ስላልሆነ በሀገር ቤት የታላቋ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች ኦርቶዶክሳውያን ይህንን በዓል በየዓመቱ እንዴት እንደሚያዘክሩት በማሳየት እናቆየዋለን።

በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ይህ በዓል በሀብታሙም በድሀውም በትልቁም በትንሹም ዘንድ በበጎ ሥራ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ተከብሮና ታስቦ ይውላል። ሕዝበ ክርስቲያኑ ያለውም የሌለውም ቤት ያፈራውን ምግብ ይዞ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይመጣና ከመንፈሳዊ አገልግሎት በኋላ አስቀድሞ ድሆችን በመጎብኘት፣ በመመገብና በማጽናናት ከደሆች የተረፈውን እርስ በእርስ በመገባበዝ፣ የተጣላ በማስታረቅ በቅፅረ ቤተ ክርስቲያን ከዋርካውና ከፅዱ ሥር አርፎ ይውላል።

ክርስቲያኑ ሕዝብ ይህንን የሚያደርግበትን ምክንያትም ሲገልጽ ዓለምን ለማሳለፍ ጌታችን የሚመጣ በዚህ ዕለት ስለሆ ሲመጣም እንዲህ ያለ ደግ ሥራ የሠሩትን ተርቤ አብልታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፥ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና። እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ። ብሎ መንግሥቱን እንዲያወርሰን ነው ይላሉ።

ምእመናኑ ለምን ይህን እንደሚያደርጉ ሲጠየቁ የሚሰጡት ሁለተኛው መልስ ደግሞ የሞቱት ነፍሳት በዚህ ዕለት ይሰበሰባሉ ወይም ይመጣሉ ዘመዳቸው የሆነ ጥሬ ወይም እንጀራ ወደ ቤተ ክርስቲያን ወስዶ ለነዳያን የሰጠ እንደሆነ ደስ ይላቸዋል። የሞተ ዘመድ ያለው አንድ ሰው በደብረ ዘይት ዕለት ጥሬ ወይም እንጀራ ወደ ቤተ ክርስቲያን አምጥቶ ካልመጸወተ የዘመዱ ነፍስ መጥታ የኔስ ዘመዶች አልቀዋል ብላ አዝና ትመለሳለች ይላሉ። ምስጢሩ ከላይኛው አይርቅም።

ይህ ደብረ ዘይት ወይም አምስተኛው የዐቢይ ጾም ሰንበት ሌሎች ስያሜዎችም አሉት። በተጨማሪ ዳግም ምጽዐት፣ የፍርድ ቀን፣ የጌታ ቀን፣ ሕልቀተ/ሕልፈተ ዓለም፣ ዕለተ ፍዳ፣ ዕለተ ደይን ዳግመኛ ልደት ትንሣኤ ዘጉባዔ በመባል በመጽሐፍ ቅዱስና በቅዱስ ያሬድ ድርሰቶች ይጠራል።

የእግዚአብሔር ጥሪ ሁሉም የአዳም ዘር መንግሥቱን እንዲወርሱ ቢሆንም የሰይጣንን ወጥመድና አሸከላ ሁሉ አልፈው፤ በሐሰተኞች ክርስቶሶችና በሐሰተኞች ነቢያት ምትሐታዊ ተአምራት ሳይሳቡና ሳይሰናከሉ እስከ መጨረሻው ጽንተው በዚያ በዳግመኛ ልደት እና የመጨረሻ የዋጋ ቀን በጌታቸው ቀኝ የሚቁሙ የታደሉ ናቸው።

እንግዲህ እኛን በቀኙ ያቁመን ዘንድ የአባቴ ቡሩካን ኑ ወደ ጌታችሁ ደስታ ግቡ የሚለውን የሕይወት ቃሉንም ያሰማን ዘንድ የአምላካችን የእግዚአብሔር ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን።

ስለ እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም እመቤታችን ብሎ ልጇ መድኃኔዓለም በዚያ የሚያስፈራ ቀን ይራራልን። በዕለተ ዐርብ የፈሰሰው ክቡር ደሙ ከትንሣዔ ዘጉባዔ ክብር የሚለየንን ነውራችንን ይሸፈንልን አሜን።

Spain Installs a Cross on The Highest Point of The Pyrenees Mountains

https://www.bitchute.com/video/9d1k6Jd9XFQB/ https://rumble.com/v77cbk2-spain-installs-a-cross-on-the-highest-point-of-the-pyrenees-mountai...