Sunday, December 28, 2025

የኢትዮጵያን እናት አክሱም ጽዮንን እና ልጆቿን በእሳት እና ረሃብ ከምድረ ገጽ አጥፍተው ኢትዮጵያን ሊወርሱ? ቅዱስ ገብርኤል የት ሄዶ?!

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

እናንት ሥጋውያን የሰይጣን ጭፍሮች፤ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ልጆች ከምድረ ገጽ አጥፍታችሁ ኢትዮጵያን ልትወርሱ እንዴት ደፈራችሁ? ቅዱስ ገብርኤል የት ሄዶ?!

አረመኔው የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቆሻሻ ነው፤ ተከታዮቹም እድፋም ናቸው! መሪው ጨካኝ፣ ጳጳስ ተብየው ጨካኝ! ዶክተሩ እርጉም፣ ለፍላፊው ሁሉ ክፉ እና ገዳይ አስገዳይ። የነፍሰ-ገዳዮቹን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ባሕርይ ይዘው እግዚአብሔር አምላክ የፈጠራቸውንና የመረጣቸውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ልጆች የሚያሳድዱ፣ የሚያፈናቅሉ፣ የሚያስርቡና የሚገድሉ ሁሉ ቃኤላውያን ናቸውና ተፈርዶባቸዋል፤ ወዮላቸው! የከፋው ዱላ ኦሮሞ በተባለው ሕገወጥ ክልል ይመጣል፤ ከአህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብረህ ለአንድ ሺህ ዓመታት ያህል ወንድምህን የበደልከውና የገፋኽውም እና እራስህን አማራ ብለህ የምትጠራውም ከንቱ ሁሉ አይቀርልህም፣ እግዚአብሔር በሥራህ ይቀጣሃል። ገዳዩም አስገዳዩም ሁሉ ይጸዳል! ሁሉም ይደበደባል፤ የእግዚአብሔርን ክንድ የማይቀምስ ትውልድ የለም! ሁሉም ይቀጣል! ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉና እግዚአብሔር አምላክ በሰይፉ ቶሎ ይቅጣልን!

😇 “ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።”

😇 የዛሬው የቅዱስ ገብርኤል ዕለት 😈 አጋንንትና ማደሪያዎቻቸው ሁሉ በኃያሉ ተዋጊ ገብርኤል ሰይፍ ሙሉ በሙሉ ተቀጥቅጠው የሚጣሉበት ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ነው።

ጦርነቱ መንፈሳዊ ነው፤ ቅዱሳኑም ታቦተ ጽዮንም ውጊያ ላይ ናቸው፤ ይህም ከአክሱም ጽዮን ጋር የተያያዘ ነው ፥ ሞኙንና አልነቃ-ባይ የሆነውን ሕዝባችንን እንደ ጨቅላ ቆጥረው ከተጠያቂነት ለማምለጥ የተለያዩ ከንቱ አጀንዳዎችን በመስጠትና ስልታቸውንም እየቀያየሩ በማታለል ላይ ያሉትን የዳግማዊ ምንሊክ የብሔር ብሔረሰብን ጣዖታዊ ርዕዮተ ዓለም አምላኪ የሆኑትን ከሃዲዎች ሁሉ ከእነ ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ሞግዚቶቻቸው ጋር ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው ✞ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]❖

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፪፳፩፥፳፪]❖

እንግዲህ አንተ ሌላውን የምታስተምር ራስህን አታስተምርምን? አትስረቅ ብለህ የምትሰብክ ትሰርቃለህን? አታመንዝር የምትል ታመነዝራለህን? ጣዖትን የምትጸየፍ ቤተ መቅደስን ትዘርፋለህን?”

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳]❖

ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?”

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፩፡፳፫] “በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። ...… የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።”

[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፳፪፡፳፫]❖

ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ። ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤

[ማቴዎስ ምዕራፍ ፳፫፥፳፯፡፳፰] ❖

እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ በውጭ አምረው የሚታዩ በውስጡ ግን የሙታን አጥንት ርኩሰትም ሁሉ የተሞሉ በኖራ የተለሰኑ መቃብሮችን ስለምትመስሉ፥ ወዮላችሁ። እንዲሁ እናንተ ደግሞ በውጭ ለሰው እንደ ጻድቃን ትታያላችሁ፥ በውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ዓመፀኝነት ሞልቶባችኋል።”

ከጠላት ከሚመጣ መከራ የሚታደግ መልአክ

ቅዱስ ገብርኤል ቅዱሳን ይሆኑ ዘንድ ለተጠሩት መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ የፋርስ ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር እግዚአብሔር አምላክ ምድሪቱን ሁሉ ሲያስገዛለት በትዕቢት ተሞልቶ “በኃይሌ አደርጋለሁ፣ በማስተዋል ጥበቤም የአሕዛብን ድንበሮች አርቃለሁ፣ ሀብታቸውንም እዘርፋለሁ፣ የሚቀመጡባቸውንም ከተሞች አናውጣለሁ፣ በእጄም ዓለምን ሁሉ እንደ ወፍ ቤት እሰበስባለሁ፣ እንደ ተተወ እንቁላልም አወስዳቸዋለሁ፤ከእኔም የሚያመልጥ የለም የሚቃወመኝም የለም፡፡”[ኢሳ.፲፥፲፫፡፲፬] ብሎ በመታበይ የወርቅ ጣዖትን አሠርቶ ዱራ(አዱራን) በሚባል ስፍራ ላይ አቆመው፡፡ በግዛቱ በልዩ ልዩ የሥልጣን እርከን ላይ ያሉትን ሹማምንቱንና ገዢዎችን ሰበሰባቸው፤ “የመለከትና የእንቢልታ የመሰንቆና የክራር የበገናና የዋሽንትን የዘፈንንም ሁሉ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ ወድቃችሁ ንጉሥ ናብከደነፆር ላቆመው ለወርቁ ምስል ስገዱ፡፡ ወድቆም ለማይሰግድ በዚያን ጊዜ በሚነድድ እሳት እቶን ውስጥ ይጣል” ብሎ አዋጅ አስነገረ፡፡ ይህን አዋጅ የሰሙ የንጉሥ ሹማምንት ሁሉ የመለከቱና የእንቢልታው እንዲህም የዘፈን ድምፅ በተሰማ ጊዜ ተደፍተው ለወርቁ ምስል ሰገዱ፡፡ በባቢሎን አውራጃዎች ላይ የተሾሙ አዛርያ (ሲድራቅ)፣ አናንያና (ሚሳቅ) ሚሳኤል(አብደናጎ) ግን ንጉሥ ላቆመው ምስል አልሰገዱም፡፡ ነገር ሠሪዎችም ይህንን ወሬ ለንጉሥ ነገሩት፤ ንጉሥም እጅግ ተቆጥቶ ወደ እርሱ አስጠራቸው፡፡ እርሱ ላቆመው ለወርቅ ምስል ያልሰገዱ እንደሆነ እጅና እግራቸውን ታስረው ወደ እቶን እሳቱ እንደሚጣሉ አስጠነቀቃቸው፡፡ ሠልስቱ ደቂቅ ግን “ናብከደነፆር ሆይ! በዚህ ነገር እንመልስልህ ዘንድ አንፈልግም፡፡ ንጉሥ ሆይ! እኛ የምናመልከው አምላክ በሰማይ አለ፣ ከሚነደውም ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል፤ ንጉሥ ሆይ! ይህም ባይሆን አማልክትህን አንዳናመልክ፣ ላቆምኸውም ለወርቁ ምስል እንዳንሰግድለት እወቅ” ብለው መለሱለት፡፡ የንጉሥ ናብከደነፆር ቁጣ ከፊት ይልቅ እጅግ ነደደ እሳቱንም ሰባት እጥፍ እንዲያቀጣጥሉና እነዚህን ሦስት ብላቴኖች እጅና እግራቸውን አስረው ከእነ ማዕረገ ልብሳቸው ከእቶን እሳት ውስጥ እንዲጨምሩአቸው ትእዛዝን አስተላለፈ፡፡ ትእዛዙ አስቸኳይ ነበርና ወደ እሳት ጣሏቸው: ወደ እሳቱ የጣሏቸውም ኃያላን በእሳቱ ወላፈን ተገርፈው ሞቱ፡፡ እንዲህ ሲሆን ሳለ ግን ሠልስቱ ደቂቅ ወደ አምላካቸው “በፍጹም ልባችን እናምንሃለን፣ እንፈራሃለን፣ አታሳፍረን እንጂ ገጸ ረድኤትህንም እንፈልጋለን፡፡” እያሉ ይጸልዩ ነበር፡፡ እግዚአብሔር አምላክ ጸሎታቸውን ተቀበለ፤ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልንም ከመጣባቸው መከራ ይታደጋቸው ዘንድ ላከው፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም እስራታቸውን ፈታ፤ እሳቱን እንደ ውኃ አቀዘቀዘው፡፡

ሠልስቱ ደቂቅም መልአኩን ልኮ ከዚህ እቶን እሳት ያዳናቸውን አምላክ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር: ስምህም ለዘለዓለም የተመሰገነና የከበረ ነው” በማለት አመሰገኑት፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም ሠልስቱ ደቂቅ እሳቱ አንዳች ጉዳት ሳያደርስባቸው በእሳት ውስጥ ሲመላለሱ ከእነርሱ ጋር የሰው መልክ ያለው ነገር ግን የአምላክን ልጅ የሚመስል መልአክ ተመለከተ፡፡ መንፈስ ቅዱስ ሊቀ ካህናቱን ቀያፋን ፊቱን ጸፍቶ አፉን ከፍቶ “ሕዝቡ ሁሉ ከሚጠፋ አንድ ሰው ስለሕዝቡ ይሞት ዘንድ እንዲሻለን አታስቡምን”[ዮሐ.፲፩፡፵፱] ብሎ እንዳናገረው እንዲሁ ናብከደነፆርንም “እነሆ እኔ የተፈቱ በእሳቱም መካከል የሚመላለሱ አራት ሰዎችን በዚያ አያለሁ ምንም የነካቸው የለም፤የአራተኛውም መልክ የእግዚአብሔርን ልጅ ይመስላል” ብሎ እንዲናገር አደረገው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅን መልክ ያለው: በኋላም መልአክ ብሎ የተናገረለት ቅዱስ ገብርኤልን ነበር፡፡

እርሱ ስለመሆኑ ለነብዩ ዳንኤል በተገለጠበት ግርማ ማረጋገጥ እንችላለን፡፡ ናብከደነፆርም ወደ እሳቱ እቶን በመቅረብ እነዚህ ብላቴኖችን “እናንተ የልዑል አምላክ ባሮች ሲድራቅና ሚሳቅ አብደናጎም ኑ ውጡ ብሎ ተናገራቸው፡፡” እነርሱም ከእሳቱ ወጡ ሹማምንቱና መኳንንቱ፣ አማካሪዎችና የአገር ገዢዎች ሁሉ እሳቱ በእነዚህ ብላቴኖች ላይ አንዳች አቅም እንዳልነበረው፣ ከጠጉራቸው ቅንጣት አንዱን እንኳ እንዳላቃጠለው፣ ሰናፊናቸውም እንዳልተለወጠ፣ የእሳቱም ሽታ እንዳልደረሰባቸው ተመለከቱ፡፡ ንጉሥ ናብከደነፆርም መልአኩን ልኮ ያዳናቸውን የእነዚህን ቅዱሳንን አምላክ አመሰገነ፡፡ በእነርሱ አምላክ ላይም የስድብን ቃል የሚናገር ሰው እንደሚገደልና ቤቱም የጉድፍ መጣያ እንዲሆን አዋጅ አስነገረ፡፡ አዛርያ አናንያ ሚሳኤልም በንጉሡና በሹማምነቱ ዘንድ ሞገስ አገኙ በክብርም ከፍ ከፍ አሉ፡፡[ዳን.]

ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን መንጎቹዋ የእምነትን ፍሬ ከእነዚህ ብላቴኖች ተምረው እግዚአብሔርን በማምለክ እንዲጸኑና የመልአኩን የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት እንዲረዱ በታኅሣሥ ፲፱ ቀን ይህን ዕለት ትዘክራለች፤ በታላቅ ድምቀትም ታከብረዋለች፡፡ እንደ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እምነት በድርጊት ሊታይ የሚገባው ክርስቲያናዊ ተግባር ነው፡፡ በክርስቶስ ኢየሱስ አምናለሁ የሚል ሁሉ ካመነበት ጊዜ አንስቶ ክርስቶስን መስሎ ለመኖር ሊተጋና መስሎ ሊመላለስ ይገባዋል፡፡ በሠልስቱ ደቂቅ የታየው እምነት በአንድ ጀምበር የተገነባ እምነት ሳይሆን ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ እግዚአብሔር ታምነው በቅድስና ሕይወት በመመላለስ የመጣ እምነት ነው፡፡ እነዚህ ብላቴኖች በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያገኙትን የድል አክሊል ተስፋ አድርገዋልና አርባ ዘጠኝ ክንድ ያህል የነደደውን የእሳት እቶን አላስፈራቸውም፤ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸው ጽኑ እምነት በእሳት ተቃጥለው ለመሞት እንኳ አስጨከናቸው፡፡ እንዲህም ሆነው በመገኘታቸው በእምነታቸው እግዚአብሔርን ደስ አሰኙት፤ ስለዚህም እግዚአብሔር ባለሟሉን ቅዱስ ገብርኤልን በመላክ ከእሳቱ እቶን ታደጋቸው፡፡

የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት ይጠብቀን

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

ወለወላዲቱ ድንግል

ወለመስቀሉ ክቡር

ለዘለዓለሙ አሜን፡፡

[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፲፪:]❖

ሄሮድስም ሊያወጣው ባሰበ ጊዜ፥ በዚያች ሌሊት ጴጥሮስ በሁለት ሰንሰለት ታስሮ ከሁለት ወታደሮች መካከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ሆነው ወኅኒውን ይጠብቁ ነበር።

እነሆም፥ የጌታ መልአክ ቀረበ በቤትም ውስጥ ብርሃን በራ፤ ጴጥሮስንም ጎድኑን መትቶ አነቃውና። ፈጥነህ ተነሣ አለው። ሰንሰለቶቹም ከእጁ ወደቁ።

መልአኩም። ታጠቅና ጫማህን አግባ አለው፥ እንዲሁም አደረገ።

ልብስህንም ልበስና ተከተለኝ አለው። ወጥቶም ተከተለው፤ ራእይንም የሚያይ ይመስለው ነበር እንጂ በመልአኩ የሚደረገው ነገር እውነት እንደ ሆነ አላወቀም።

💓 This is What Archangel Gabriel Did To The Fallen Angels | K*ll The Bastards | Book Of Enoch

https://www.bitchute.com/video/l520V7i3fEhc/

💓 የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ለወደቁት መላእክት ያደረገው ይህንኑ ነው | ዲቃላዎቹን በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው | መጽሐፈ ሄኖክ

💓 [መጽሐፈ፡ሔኖክ ምዕራፍ ፲ ]💓

መጀመሪያውም ቃል የነፍሳት ጌታን ለዘላለሙ ያመሰግነዋል። /ሚካኤል ነው/ ክርስቶስን ሲያመሰግነው ለመላእክት ጌታ ያመኑ ደናግልንም ሲያመሰግናቸው ሁለተኛውን ቃለ ሰማሁ። /ሩፋኤል ነው/ በዚህ ዓለም ስለሚኖሩ በመላእከት ጌታ ስምም አምነው ስለሚለምኑ ሰዎች ፈጽመው ሲለምኑ ሦስተኛው ቃለ ሰማሁ። /ገብርኤል ነው ሰይጣናትን አስወጥቶ ሲሰዳቸው አራተኛውንም ቃለ ሰማሁ። /ፋኑኤል ነው/ በዚህ ዓለም የሚኖሩ ሰዎችን ያጣሏቸው ዘንድ ወደ መላእክት ጌታ እንዲገቡ አይተዋቸውም። ከዚህም በኋላ ከኔ ጋር የሚኖር ፍቅር አንድነት ያለው መላኩን ጠየቅሁት የተሠወረውንም ሁሉ የገለጠልኝ እሱ ነው። ፊታቸውን ያየሁት ቃላቸውንም የሰማኋቸው እኔም የቈጠርኋቸው እኒህ አራቱ እነማናቸው ብዬ ጠየቅሁት። እሱም መጀመርያው ቃል ይቅር የሚል ከመዓትም የራቀ ቅዱስ ሚካኤል ነው አለኝ።

ጦርነቱ መንፈሳዊ ነው፤ ታቦተ ጽዮንም ውጊያ ላይ ነው፤ ይህም ከአክሱም ጽዮን ጋር የተያያዘ ነው ፥ ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል የሃገራችንን የውስጥና የውጭ ጠላቶች በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው

👉 ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው!

Friday, December 26, 2025

If Jesus Were Born Today, Would He Survive The American Police State?

https://www.bitchute.com/video/a8K327mXbQtS/

https://rumble.com/v73hhoi-if-jesus-were-born-today-would-he-survive-the-american-police-state.html

😇 ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬ ቢወለድ ኖሮ የአሜሪካን የፖሊስ ግዛት/መንግስት በሕይወት ይተርፍ ነበርን?

በየገናው/በየልደት በዓሉ ክርስቲያኖቹ በጭቆና ሥርዓት ውስጥ የተወለደ ልጅ መወለድን ያከብራሉ - በተያዘ መሬት፣ የፖለቲካ ፍርሃት የአየር ሁኔታ እና ሥልጣኑን የሚያሰጋ ማንኛውንም ነገር በፍጥነት የሚያደቅቅ አምባገነን መንግሥት።

ከሁለት ሺህ ዓመታት በኋላ፣ ተመሳሳይነቱ በግልጽ የሚታይ ነው።

ኢየሱስ በሃይማኖታዊ ብሔርተኝነት እና በሕግ የበላይነት ሳይሆን በክትትል፣ በሰነድ ያልተያዙ ስደተኞች ላይ በሚፈጸም ጥቃት፣ ለመንግሥት መሪ ፍጹም ታዛዥነት በተጠመደው በዘመናዊቷ አሜሪካ መንግሥት ሥር ቢወለድ ኖሮ፣ ስለ ፍቅር፣ ስለ ይቅርታ እና ስለ መዳን ለመስበክ በቂ ጊዜ ይኖረው ነበርን? የሰላም፣ የምህረት እና ለግዛት መቋቋም መልእክቱ እንደ አክራሪነት ይቆጠር ነበርን?

በግርግም ውስጥ የተወለደ ሕፃን የገና ታሪክ የታወቀ ቢሆንም፣ ለዘመናችንም የማስጠንቀቂያ ታሪክ ነው።

በእርግጥም፣ ኢየሱስ በራሱ ዘመንም ይሁን በእኛ ዘመን የተወለደ፣ ውጤቱም ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል። ከሕሊና በላይ ታዛዥነትን፣ ከምሕረት በላይ ሥርዓትን እና በእውነት ላይ ሥልጣንን የሚጠይቅ መንግሥት እንደ ኢየሱስ ያለን ሰው ሁልጊዜ እንደ ስጋት አድርጎ ይመለከተዋል።

የማይመችው እውነት ዛሬ ኢየሱስን ለመከታተል፣ ለማሰር እና ዝም ለማሰኘት ፈቃደኛ የሆነ ሕዝብ እንደሚያከብረው ከሚናገረው ወንጌል የራቀ ሕዝብ መሆኑ ነው።

እንግዲህ፣ የገና በዓል የልጁን የክርስቶስን ልደት ማክበር ብቻ አይደለም። ከዚህ በኋላ ለሚከተለው ሁሉ እውቅና የሚሰጥ ነው፡ በቤተልሔም በዚያች በከዋክብት በተሞላች ምሽት በዚያች በግርግም ውስጥ የተከሰተው ነገር የታሪኩ መጀመሪያ ብቻ ነው። በአምባገነናዊው የፖሊስ ግዛት ውስጥ የተወለደው ሕፃን ከዘመኑ ክፋት ያልራቀ ነገር ግን ተቃውሞውን የተናገረ ሰው ሆኖ አደገ።

ያ ተቃርኖ ግምት ውስጥ መግባትን ያስገድዳል።

የሰላም፣ የፍትህ እና የርህራሄ ሥራ በግርግም ውስጥ የሚጀምር እና በበዓል የሚያበቃ አይደለም፣ ነገር ግን መዝሙሮቹ ከጠፉ ከረጅም ጊዜ በኋላ ድፍረትን ይጠይቃል።

ይህ እውነታ በመንግስት እና አስፈጻሚዎቹ እየጨመረ ከሚሄደው እና ከሚስፋፋው የክርስትና ስም ጋር ፈጽሞ ተቃራኒ ነው። ከብሔርተኝነት፣ ከወታደራዊ ኃይል እና ለሥልጣን ታዛዥነት ጋር የተቀላቀለ እምነት ከክርስቶስ ትምህርቶች ጋር ብዙም አይመሳሰልም።

ይህንን ጊዜ በተለይ አደገኛ የሚያደርገው ይህ የክርስትና መዛባት ከአሁን በኋላ የተገለለ አለመሆኑ እናእየጨመረ የመጣ ዋና ነገር መሆኑ ነው።

በብዙ አጋጣሚዎች፣ ዘመናዊቷ ቤተክርስቲያን የግዛቱን አሠራር ከመቃወም ባለፈች - አጥምቃዋለች። የሃይማኖት መሪዎች ማለቂያ የሌላቸውን ጦርነቶች ሲባርኩ፣ ወታደራዊ ኃይልን ሲያከብሩ እና ዓመፅን በመለኮታዊ ፈቃድ ሲገልጹ፣ ወንጌልን ራሱን ይገለብጣሉ።

ሆኖም ኢየሱስ የበላይነትን፣ ድልን ወይም ለግዛት መገዛትን አልሰበከም። ከድሆች፣ ከእስር ቤት እና ከተሰደዱት ጋር ቆሟል - እናም ሕይወቱን ከፍሏል።

💭 ይህን ግሩም ጽሑፍ ክርስቲያኖች በጥሞና ሊያነቡትና ሊሰሙት ይገባል። አዎ! ዛሬ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህች ክፉ ዓለም ቢኖር ኖሮ ሕፃናትን በረሃብ በመፍጀት ላይ፣ በሕፃናት ሞት የሚደሰቱትን እና የሚሳለቁትን የእኛዎቹን ገዳይ አረመኔ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጨምሮ አብዛኛው የዓለም ነዋሪ እና ሥርዓቱ በድጋሚ ሊያሳድዱት እና ሊሰቅሉት ይወዱ ነበር። አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሜዲያ ቢኖረው ኖሮ የሚከተለው እና የሚሰማው በጣም ጥቂቱ በሆነ ነበር።

በተለይ ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬው የኢህአዴግ ዘመን ድረስ በምስኪኗ ሃገራችን ኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ የሚታየው የብሔር-ብሔረሰብ ሥርዓት አንድ በጣም ቁልፍ እና በጎ የሆነ ነገር አስተምሮናል/አሳይቶናል፤ ይህም ማን የክርስቶስ ቤተሰብ አባል እንደሆነ፣ ማን የክርስቶስ ተቃዋሚው ጭፍራ መሆኑን ነው። ይህ በአዎንታዊ መልኩ መወሰድ አለበት።

ለክፉዎቹ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ግን ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

"ክርስቶስን በአፍህ ውስጥ ዓለምን በልብህ ውስጥ አታድርግ" ቅዱስ አግናጥዮስ ዘ አንጾኪያ

"Do not have Jesus Christ on your lips, and the world in your heart" Saint Ignatius of Antioch

👉 Courtesy: Zerohedge.com, by Tyler Durden, Thursday, Dec 25, 2025

Authored by John & Nisha Whitehead via The Rurtherford Institute,

When the song of the angels is stilled, when the star in the sky is gone, when the kings and princes are home, when the shepherds are back with their flocks, the work of Christmas begins: to find the lost, to heal the broken, to feed the hungry, to release the prisoner, to rebuild the nations, to bring peace among the people, to make music in the heart.”—Howard Thurman, theologian and civil rights activist

Every Christmas, Christians celebrate the birth of a child born into oppression—an occupied land, a climate of political fear, and a government quick to crush anything that threatened its authority.

Two thousand years later, the parallels are unmistakable.

If Jesus were born in modern America, under a government obsessed with surveillance, crackdowns on undocumented immigrants, religious nationalism, and absolute obedience to a head-of-state rather than the rule of law, would he survive long enough to preach about love, forgiveness and salvation? Would his message of peace, mercy, and resistance to empire be branded as extremism?

As familiar as the Christmas story of the baby born in a manger might be, it is also a cautionary tale for our age.

The Roman Empire, a police state in its own right, had ordered that a census be conducted. Joseph and his pregnant wife Mary traveled to the little town of Bethlehem so that they could be counted. There being no room for the couple at any of the inns, they stayed in a stable (a barn), where Mary gave birth to a baby boy, Jesus. Warned that the government planned to kill the baby, Jesus’ family fled with him to Egypt until it was safe to return to their native land.

Yet what if Jesus had been born 2,000 years later?

What if, instead of being born into the Roman police state, Jesus had been born at this moment in time? What kind of reception would Jesus and his family be given? Would we recognize the Christ child’s humanity, let alone his divinity? Would we treat him any differently than he was treated by the Roman Empire? If his family were forced to flee violence in their native country and sought refuge and asylum within our borders, what sanctuary would we offer them?

A singular number of churches across the country have asked those very questions in recent years, and their conclusions were depicted with unnerving accuracy by nativity scenes in which Jesus and his family are separated, segregated and caged in individual chain-link pens, topped by barbed wire fencing.

Those nativity scenes were a pointed attempt to remind the modern world that the narrative about the birth of Jesus is one that speaks on multiple fronts to a world that has allowed the life, teachings and crucifixion of Jesus to be drowned out by partisan politics, secularism, materialism and war, all driven by a manipulative shadow government called the Deep State.

The modern-day church has largely shied away from applying Jesus’ teachings to modern problems such as war, poverty, immigration, etc., but thankfully there have been individuals throughout history who ask themselves and the world: what would Jesus do?

What would Jesus—the baby born in Bethlehem who grew into an itinerant preacher and revolutionary activist, who not only died challenging the police state of his day (namely, the Roman Empire) but spent his adult life speaking truth to power, challenging the status quo of his day, and pushing back against the abuses of the Roman Empire—do about the injustices of our modern age?

Dietrich Bonhoeffer asked himself what Jesus would have done about the horrors perpetrated by Hitler and his assassins. The answer: Bonhoeffer was executed by Hitler for attempting to undermine the tyranny at the heart of Nazi Germany.

Aleksandr Solzhenitsyn asked himself what Jesus would have done about the soul-destroying gulags and labor camps of the Soviet Union. The answer: Solzhenitsyn found his voice and used it to speak out about government oppression and brutality.

Martin Luther King Jr. asked himself what Jesus would have done about America’s warmongering. The answer: declaring “my conscience leaves me no other choice,” King risked widespread condemnation as well as his life when he publicly opposed the Vietnam War on moral and economic grounds.

Their lives make clear that the question “What would Jesus do?” is never abstract. It is always political, always dangerous, and always costly.

Even now, there remains a disconnect in the modern church between the teachings of Christ and the suffering of what Jesus in Matthew 25 refers to as the “least of these.”

Yet this is not a theological gray area: Jesus was unequivocal about his views on many things, not the least of which was charity, compassion, war, tyranny and love.

After all, Jesus—the revered preacher, teacher, radical and prophet—was born into a police state not unlike the growing menace of the American police state.

Jesus was not born into comfort or security. He was born poor, without shelter, in an occupied land ruled by force and fear, under the watchful eye of a government obsessed with control, compliance, and the elimination of perceived threats. His parents were politically powerless. His birthplace was makeshift. His earliest days were shaped by fear of state violence.

Herod’s response to the news of the Messiah’s birth was not humility or reflection, but paranoia. Threatened by the mere possibility of a rival authority, Herod turned to brute force. The lesson is timeless: this is how tyranny operates. Unchecked power, when gripped by insecurity, will always seek to eliminate dissent rather than allow its own corruption to be confronted.

Modern governments, including our own, cloaked in the language of security and “law and order,” behave no differently. Any challenge to centralized power is treated as a threat to be neutralized. In such an environment, speaking truth to power is dangerous. Challenging imperial authority invites retaliation.

From the moment of his birth, Jesus represented a threat—not because he wielded violence or political power, but because his life and message exposed the moral bankruptcy of empire and offered an alternative rooted in justice, mercy, and truth.

When Jesus grew up, he had powerful, profound things to say—things that would change how we view people, things that challenged everything empire stood for. “Blessed are the merciful,” “Blessed are the peacemakers,” and “Love your enemies” are just a few examples of his most profound and revolutionary teachings.

When confronted by those in authority, Jesus did not shy away from speaking truth to power. Indeed, his teachings undermined the political and religious establishment of his day. It cost him his life. He was eventually crucified as a warning to others not to challenge the powers-that-be.

Can you imagine what Jesus’ life would have been like if, instead of being born into the Roman police state, he had been born and raised in the American police state?

Consider the following if you will.

Had Jesus been born in the era of the American police state, his parents would not have traveled to Bethlehem for a census. Instead, they would have been entered into a vast web of government databases—flagged, categorized, scored, and assessed by algorithms they could neither see nor challenge. What passes for a census today is no longer a simple headcount, but rather part of a data-harvesting regime that feeds artificial intelligence systems, predictive policing programs, immigration enforcement, and national security watchlists.

Instead of being born in a manger, Jesus might have been born at home. Rather than wise men and shepherds bringing gifts, however, the baby’s parents might have been forced to ward off visits from state social workers intent on prosecuting them for the home birth.

Had Jesus been born in a hospital, his blood and DNA would have been taken without his parents’ knowledge or consent and entered into a government biobank. While most states require newborn screening, a growing number are holding onto that genetic material long-term for research, analysis and purposes yet to be disclosed.

Had Jesus’ parents been undocumented immigrants, they and their newborn child might have been swept up in an early-morning ICE raid, detained without meaningful due process, processed through a profit-driven, private prison, and deported in the dead of night to a detention camp in a third-world country.

From the time he was old enough to attend school, Jesus would have been drilled in lessons of compliance and obedience to government authorities, while learning little—if anything—about his own rights. Had he been daring enough to speak out against injustice while still in school, he might have found himself tasered or beaten by a school resource officer, or at the very least suspended under a school zero tolerance policy that punishes minor infractions as harshly as more serious offenses.

Had Jesus disappeared for a few hours let alone days as a 12-year-old, his parents would have been handcuffed, arrested and jailed for parental negligence. Parents across the country have been arrested for far less “offenses” such as allowing their children to walk to the park unaccompanied and play in their front yard alone.

Rather than disappearing from the history books from his early teenaged years to adulthood, Jesus’ movements and personal data—including his biometrics—would have been documented, tracked, monitored and filed by governmental agencies and corporations such as Google and Microsoft. Incredibly, 95 percent of school districts share their student records with outside companies that are contracted to manage data, which they then use to market products to us.

From the moment Jesus made contact with an “extremist” such as John the Baptist, he would have been flagged for surveillance because of his association with a prominent activist, peaceful or otherwise. Since 9/11, the FBI has actively carried out surveillance and intelligence-gathering operations on a broad range of activist groups, from animal rights groups to poverty relief, anti-war groups and other such “extremist” organizations.

Jesus’ anti-government views would certainly have resulted in him being labeled a domestic extremist. Law enforcement agencies are being trained to recognize signs of anti-government extremism during interactions with potential extremists who share a “belief in the approaching collapse of government and the economy.”

While traveling from community to community, Jesus might have been reported to government officials as “suspicious” under the Department of Homeland Security’s “See Something, Say Something” programs. Many states are providing individuals with phone apps that allow them to take photos of suspicious activity and report them to their state Intelligence Center, where they are reviewed and forwarded to law-enforcement agencies.

Rather than being permitted to live as an itinerant preacher, Jesus might have found himself threatened with arrest for daring to live off the grid or sleeping outside. In fact, the number of cities that have resorted to criminalizing homelessness by enacting bans on camping, sleeping in vehicles, loitering and begging in public has doubled.

Jesus’ teachings—his refusal to pledge allegiance to empire, his warnings about wealth and power, his insistence that obedience to God sometimes requires resistance to unjust authority—would almost certainly be interpreted today as signs of ideological extremism. In an age when dissent is increasingly framed as a threat to public order, Jesus would not need to commit violence to be labeled dangerous. His words alone would suffice.

Viewed by the government as a dissident and a potential threat to its power, Jesus might have had government spies planted among his followers to monitor his activities, report on his movements, and entrap him into breaking the law. Such Judases today—called informants—often receive hefty paychecks from the government for their treachery.

Had Jesus used the internet to spread his radical message of peace and love, he might have found his blog posts infiltrated by government spies attempting to undermine his integrity, discredit him or plant incriminating information online about him. At the very least, he would have had his website hacked and his email monitored.

Had Jesus attempted to feed large crowds of people, he would have been threatened with arrest for violating various ordinances prohibiting the distribution of food without a permit.

Had Jesus spoken publicly about his forty days in the wilderness, his visions, or his confrontations with evil, he might have been labeled mentally ill and subjected to an involuntary psychiatric hold—detained not for what he had done, but for what authorities feared he might do. Increasingly, expressions of distress, spiritual conviction, or nonconformity are pathologized and treated as grounds for confinement, especially when paired with homelessness or poverty.

Without a doubt, had Jesus attempted to overturn tables in a Jewish temple and rage against the materialism of religious institutions, he would have been charged with a hate crime. More than 45 states and the federal government have hate crime laws on the books.

Had anyone reported Jesus to the police as being potentially dangerous, he might have found himself confronted—and killed—by police officers for whom any perceived act of non-compliance (a twitch, a question, a frown) can result in them shooting first and asking questions later.

Rather than having armed guards capture Jesus in a public place, government officials would have ordered that a SWAT team carry out a raid on Jesus and his followers, complete with flash-bang grenades and military equipment. There are upwards of 80,000 such SWAT team raids carried out every year, many on unsuspecting Americans who have no defense against such government invaders, even when such raids are done in error.

Instead of being detained by Roman guards, Jesus might have been made to “disappear” into a secret government detention center where he would have been interrogated, tortured and subjected to all manner of abuses. Chicago police have “disappeared” more than 7,000 people into a secret, off-the-books interrogation warehouse at Homan Square.

Charged with treason and labeled a domestic terrorist, Jesus might have been sentenced to a life-term in a private prison where he would have been forced to provide slave labor for corporations or put to death by way of the electric chair or a lethal mixture of drugs.

Indeed, whether Jesus had been born in his own time or in ours, the outcome would likely be the same. A government that demands obedience over conscience, order over mercy, and power over truth will always view a figure like Jesus as a threat.

The uncomfortable truth is that a nation willing to surveil, detain, and silence Jesus today is a nation far removed from the Gospel it claims to honor.

Christmas, then, is not merely a celebration of the Christ child’s birth. It is a recognition of all that follows it: what happened in that manger on that starry night in Bethlehem is only the beginning of the story. That baby born in a police state grew up to be a man who did not turn away from the evils of his age but rather spoke out against it.

That contradiction forces a reckoning.

The work of peace, justice, and compassion does not begin in the manger and end with a holiday, but demands courage long after the carols fade.

This reality stands in stark contrast to the brand of Christianity increasingly embraced and promoted by the government and its enforcers. A faith fused with nationalism, militarism, and obedience to authority bears little resemblance to the teachings of Christ.

What makes this moment especially dangerous is that this distortion of Christianity is no longer marginal—it is increasingly mainstream.

In too many cases, the modern church has not merely failed to challenge the machinery of empire—it has baptized it. When religious leaders bless endless wars, celebrate militarism, and portray violence as divinely sanctioned, they invert the Gospel itself.

Yet Jesus did not preach dominance, conquest, or submission to empire. He stood with the poor, the imprisoned, and the outcast—and he paid for it with his life.

As I make clear in my book Battlefield America: The War on the American People and in its fictional counterpart The Erik Blair Diaries, we must decide, once again, whether we will march in lockstep with the machinery of a military empire—or with the child born under its shadow who dared to resist it.

Wednesday, December 24, 2025

Graham Hancock Pierced Morgan With The Ark of The Covenant: The Conspiracy Against Axumite Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/NIjKdCHzByLv/

https://rumble.com/v73f1v2-graham-hancock-pierced-morgan-with-the-ark-of-the-covenant-the-conspiracy-a.html

📦 ግርሃም ሃንኮክ ፒርስ ሞርጋንታቦተ ጽዮን ወጋው፤ በአክሱማዊት ኢትዮጵያ ላይ የተደረገው ሴራ

የቃል ኪዳኑ ታቦት ፍለጋ

👉 ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው...

👹 የቃል ኪዳኑ ታቦት ወራሪዎች፡-

ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን የመጽሐፍ ቅዱስ ታቦት ባለበት በክርስቲያን አክሱማዊት ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጅሃዱን ቀጥለዋል። ታቦተ ጽዮን የክርስቲያን ወገናችን ደም እና መቅኒ ውስጥ እንደሚገኝ ከደረሱበት ቆይተዋል፤ ስለዚህ ሕዝባችንን በጥይት፣ በረሃብና በስደት አንድ በአንድ በመጨረስ ላይ ይገኛሉ። ብዙ ወገናችን እየተጎዳ ነው፣ በጸሎታችን ወቅት ጩኸታቸው እየተሰማን ነው፤ አህ ህ ህ ፤ እነርሱስ በተሻለ ዓለም ከእግዚአብሔር አምላክ ጋር ናቸው፣ አረመኔዎቹ ሉሲፈራውያን እና የእኛዎቹ ከሃዲ ተባባሪዎቻቸው ግን ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! በቀጣዮቹ ቀናት፣ ሳምንታት እና ወራት የዘሯትን ያጭዱ ዘንድ ግድ ይሆናል! የሠሩት ወንጀል ክብደት መጨረሻቸውን ገሃነም እሳት ያደርገዋል!

🛑 ..ዲሴምበር 142025

የፋሽስት ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ የፓርላማ አባል ቴህራን የሚገኘውን የመከላከያ ኤክስፖ ጎበኘ።

የፋሽስቱ ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ እና የኤዶማዊቱ + እስማኤላዊቱ ኢራን የመከላከያ እና የጸጥታ ግንኙነታቸውን እያጠናከሩ ሲሆን በቅርብ ከፍተኛ ጉብኝት፣ የስለላ ልውውጥ ስምምነት እና በጋላ-ኦሮም የኢራን የመከላከያ ቴክኖሎጅ ላይ ፍላጎት ያሳየ ሲሆን ይህም ቀደም ሲል የኢራን ድጋፍ እንደ ድሮን/የጦር መሳሪያ አቅርቦት በትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የተጠቀሙት ዓይነት ነው።

🛑 ..ዲሴምበር 182025

በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ህብረት የእስራኤል ምክትል አምባሳደር ቶመር ባር-ላቪ ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት ላይ እያስመዘገበችው ላለው 'አስደናቂ እድገት' ያለውን አድናቆት ገልጿል።

🛑 .. ታኅሣስ 212025

ከ፶/50 በላይ የምዕራብ ትግራይ ተፈናቃዮች በሰሜን ምዕራብ ትግራይ በሚገኘው የሂሳትስ ተፈናቃዮች ካምፕ በረሃብ እና በመድኃኒት እጦት ሞቱ

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

😈 አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ እና አጋሮቹን ከእግዚአብሔር አምላክ እና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን እንበቀላቸዋለን!

This time last year, Piers Morgan interviewed documentarian Graham Hancock for the first time. His Uncensored theories on ancient civilizations have made him a superstar in the world of alternative history - but maybe a pariah in mainstream academia.

He returns to speak to Piers Morgan about the reaction to his last interview and to discuss his most recent thoughts on where he thinks the ancient holy relic the Ark of the Covenant might be.

The Quest For The Ark of The Covenant

👉 Let's connect the dots...

👹 Raiders of The Ark of The Covenant:

Edomites & Ishmaelites continue their genocidal Jihad against Christian Axumite Ethiopia, where The Biblical Ark of The Covenant is located.

🛑 December 14, 2025

The fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia MP Visits Defense Expo in Tehran.

The fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia and Edomite + Ismaelite Iran are deepening defense and security ties, marked by recent high-level visits, intelligence sharing pacts, and Ethiopia's interest in Iran's defense tech, following earlier Iranian support like drone/arms supply during the #TigrayGenocide.

🛑 December 18, 2025

Tomer Bar-Lavi, the Deputy Ambassador of Israel to Ethiopia and the African Union, has expressed his profound admiration for Ethiopia's 'remarkable advancements' in wheat production.

🛑 December 21, 2025

More Than 50 Western Tigray IDPs Die of Starvation and Lack of Medication at Hitsats IDP’s Camp in Northwestern Tigray (AXUM)

Starvationas a weapon of war: how Ethiopia created a famine in Tigray

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

📦 Both Israel & Iran Want The Ark: Hence, They Support The Islam-Protestant-Fascist Regime of Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/AGjbWrAQLXEg/

📦 ከታቦተ ጽዮን ላይ እጃችሁን አንሱ!

😲 Two Alleged 'Enemies', Israel and Iran, Hosted Simultaneously by Black Hitler in Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/zdjnMGevRESq/

https://rumble.com/v6t6fb9-two-alleged-enemies-israel-and-iran-hosted-simultaneously-by-black-hitler-i.html

😲 ሁለት 'ጠላቶች' መስለው እየተወይኑ ያሉት ሃገራት፣ እስራኤል እና ኢራን፣ ከአንድ /1 ሚሊዮን በላይ የታቦተ ጽዮን ጠባቂ የሆኑትን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጭካኔ ከጨፈጨፈው ከአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ከጥቁር ሂትለር ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር መሞዳሞዱን ቀጥለውበታል።

😲 በ አርባ ስምንት /48 ሰዓታት ውስጥ፣ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ የእስራኤልን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ ቤተ ሰይጣኑ ከአስተናገደ በኋላ በበነገታው ከእስላማዊው የኢራን አገዛዝ ጋር ምስጢራዊ ሰምምነቶችን ተፈራርሟል።

እስራኤል እና ኢራን፣ ሁለቱም ታቦተ ጽዮንን ይፈልጋሉ፡ ስለዚህም የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝን እንዲህ በግልጽ ይደግፉታል። ይህ ሁሉ አሳዛኝ ድራማ ለዚህ ነው! ለዚህም ነው እስራኤል፣ የእስራኤል ልሂቆች፣ ሜዲያዎች እና ተቋማት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እየተፈጸመ ስላለው ጀነሳይድ ሲዘግቡ ወይም ሲያወግዙ አንዴም ተሰምተው የማያውቁት። ከመሀመዳውያኑ ኢራናውያን ምንም በጎ ነገር አንጠብቀም፣ ድሮን እና ኦፐሬተሮችን ለዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የጂሃድ አጋሮቻቸው በማቅረብ የጄነሳይዱ ቀጥተኛ ተዋናያን ናቸው። ፍርዱን በቅርቡ ያገኙታል!

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

የምንኖረው እንዴት ባለ ግድየለሽ፣ ጨካኝ፣ ግብዝ፣ ክፉና ዲያቢሎሳዊ በሆነ ዓለም ነው!

🐍 What an Ignorant, Cruel, Hypocritical, Wicked and Diabolical World We Live in! Let them all be revealed/exposed one by one!

😲 In just 48 hours, the fascist Oromo Islamic regime of Ethiopia signed a secretive security pact with Iran—then welcomed Israel’s foreign minister.

They Luciferians have a great interest in the Biblical Ark of The Covenant, because they have realized that the Ark of The Covenant is not just a tiny box and that the children of Axum Zion carry the Ark of The Covenant with their blood, with their DNA. Let's not just focus on the tablet!

The Israel according to the flesh wants to wipe out all the children of Zion Mary from the face of the earth, take control of the Renaissance Dam and bring the entire area into its hands, for Lucifer's sake. But they all will never ever succeed, in fact, with their 666 agenda, little do they know they're accelerating their own downfall.

Every single person claiming to be a truly humanitarian leftist needs to be as well read and as educated on the humanitarian disasters in Tigray and Ethiopia as a whole over the past few years as Isreal-Palestine.

Every single humanitarian leftist should be aware of the sheer scale and devastation brought upon the civilian population of Tigray both during and after the massive Tigray War.

Every single humanitarian leftist should be both as horrified and as distraught as me by the fact there is little to no discourse on this topic even in the most leftist subreddits.

The Tigray war is without a doubt one of the most catastrophic humanitarian tragedies of the 21st century. A war that has left millions displaced, 600 000+ dead, as well as 13 million in need of food.

A war that will have ripple effects for decades if not centuries.

Please, for the love of God, speak about this. We are people too.

😔 Pierce Morgan: If The Ark of The Covenant Was in Ethiopia The US Would Have Invaded Ethiopia & Taken It

https://www.bitchute.com/video/nGDAYOY0EwXj/

https://rumble.com/v6ric0v-pierse-m-if-the-ark-of-the-covenant-was-in-ethiopia-the-us-would-have-invad.html

😔 ፒርስ ሞርጋን፤ ታቦተ ጽዮን ኢትዮጵያ ውስጥ ቢሆን ኖሮ አሜሪካ ኢትዮጵያን በወረረች እና በወሰደችው ነበር

800 Ethiopian Christians Massacred after Defending ‘Ark of the Covenant’ | CIA Covert Operation?

https://www.bitchute.com/video/G8gaG4XcG15T/

https://rumble.com/v6rc1h4-800-ethiopian-christians-massacred-after-defending-ark-of-the-covenant-cia-.html

ከ ፰፻/800 በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ታቦተ ጽዮንን ላለማስደፈር ከተሰበሰቡ በኋላ ተጨፈጨፉ | የሲ.አይ.ኤ ድብቅ ኦፕሬሽን? ያውም በሶማሌዎች፣ ቤን አሚሮች እና ጋላ-ኦሮሞዎች!

🛑 The genocidal war against Axumite Ethiopians is a spiritual war on Christianity + The Ark of The Covenant + Gold + Frankincense + Myrrh & Tree of Life.

https://www.bitchute.com/video/rJNLmsLFP39C/

🛑 Drama Around The Ark of The Covenant: Israeli Envoy To Ethiopia 'KICKED OUT' of Genocide Conference

https://www.bitchute.com/video/ATA0VAxVXnuP/

https://rumble.com/v6rtmwf-drama-around-the-ark-of-the-covenant-israeli-envoy-to-ethiopia-kicked-out-o.html

🛑 በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አቶ አብርሐም ንጉሴ አዲስ አበባ ከሚካሄደው የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ኮንፈረንስ ተባረሩ

🤯 Secret CIA Files Claim Ark of The Covenant Has Been Found And it May Lie Somewhere in Ethiopia

https://www.bitchute.com/video/nleJKd08mZQH/

https://rumble.com/v6ras8u-secret-cia-files-claim-ark-of-the-covenant-has-been-found-and-it-may-lie-so.html

🤯 ሚስጥራዊ የሲ.አይ.ኤ ሰነድ ታቦተ ጽዮን ሳይገኝ አይቀርም እናም ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ቦታ ሊገኝ ይችላል ይላል

🛑 Donald Trump's Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

🛑 የዶናልድ ትራምፕ ችግር ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው ታቦተ ጽዮን እና ከኢትዮጵያ ጋር የተያያዘ ነው

https://www.bitchute.com/video/NKIn1K9mJSIa/

📦 Trump's Mar-a-Lago Replica of the ARK OF THE COVENANT Has Just Been Moved to Jerusalem

https://www.bitchute.com/video/ZqD386KhUy7G

https://rumble.com/v5mf56h-trumps-mar-a-lago-replica-of-the-ark-of-the-covenant-has-just-been-moved-to.html

📦 በፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ፍሎሪዳ/ማር--ላጎ መኖሪያ ቤት የነበረው የቃል ኪዳኑ ታቦት/ታቦተ ጽዮን ምሳሌ/ቅጂ ከሁለት ሳምንታት በፊት ወደ ኢየሩሳሌም ተወስዷል።

🛑 Trump Has The Ark of The Covenant Exact Replica in His Home at Mar-A-Lago (FLORIDA)


Head of The Luciferian Club, World Economic Forum Resigns over Epstein

https://www.bitchute.com/video/dZVlUOOouq1r/ https://rumble.com/v76bo0w-head-of-the-luciferian-club-world-economic-forum-resigns-over-epste...