Tuesday, July 29, 2025

You Won’t Believe What St. Uriel The Archangel Did to Jesus on The Cross | Ethiopian Orthodox Church



 https://www.bitchute.com/video/wj3ezXqHgO8d/

https://rumble.com/v6wua6e-you-wont-believe-what-archangel-st.-uriel-did-to-jesus-on-the-cross-ethiopi.html

 😇 እንኳን ለሊቀ መልአኩ ለቅዱስ ኡራኤል ዓመታዊ በዓል አደረሰን!

 ❖ ገብርኤል 🧕 ማርያም 😇 ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

በመላእክት ከተማ በራማ ካሉት ሦስት ነገዶች ዉስጥ አንዱ ነገድ ሥልጣናት ይባላል፡፡ በሥልጣናት ላይ ከተሾሙ ሊቃነ መላእክት ዉስጥ አንዱ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሱርያል ይባላል፡፡ ሱርያል የሚለዉ ስም በአንዳንድ ድርሳናት ካልሆነ በስተቀር እምብዛም አይታወቅም ትርጉሙም ‹ዐለቴ እግዚአብሔር ነዉ›ማለት ነዉ፡፡ ሱርያል የቅዱስ ዑራኤል ሌላ ስሙ ነዉ፡፡ ዑራኤል ማለት ‹እግዚአብሔር ብርሃን ነዉ›ማለት ነዉ፡፡ በቤተ ክርስቲያንም በስፋት የሚተወቀዉ ስም ዑራኤል የሚለዉ ስም ነዉ፡፡/ድርሳነ ዑራኤል ፲፱፻፺፩/1991 ገጽ ፲፬/14/ በመጽሀፍ ቅዱስ ዉስጥ ስለ ቅዱስ ዑራኤል በስፋት የምናገኘዉ በመጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ነዉ

ዕዝራን ይራዳዉ የነበረ ፤ለዕዝራም ጠፍተው የነበሩ የብሉይ ኪዳን መጻህፍትን እንደ ገና እንዲጽፋቸዉ ጽዋ ልቦና አጠጥቶ ምሥጢር የገለጠ ቅዱስ ዑራኤል ነዉ፡፡(ዕዝ ሱቱ፪ )

በመብረቅና በነጎድጓድም ላይ የተሾመ ታላቅ መላክ ነዉ›(ሔኖክ ፮፥፪)

ምሥጢረ ሰማይም ለሔኖክ ያሳየዉ ዕዉቀትን የገለጠለት እርሱ ቅዱስ ዑራኤል መሆኑን ጽፏል። (ሔኖክ ፳፰፥፲፫፡፲፬)

እመቤታችንም በኪደተ እግርዋ ኢትዮጵያን በዞረች ጊዜ ቅዱስ ዑራኤል ያገለግላት እንደነበርና እንዳስጎበኛትም በድርሳነ ዑራኤል ተጽፏል

ለአዳም የድህነትን ዜና የነገረዉ ቅዱስ ዑራኤል ነዉ ዮሴፍን ብርታት ሰጥቶ ከብእሲት ጲጥፋራ ያዳነዉ ቅዱስ ዑራኤል ነዉ ለዕዝራ ምሥጢር የገለጠለት ቅዱስ ዑራኤል ነዉ የሚያረጋጋ ለኃጢያተኞች ምህረት የሚለምን መልአክ ነዉ። (ስንክሳር ጥር)

ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም በሐይቅ እስጢፋኖስ ለገዳሙ መነኮሳት እህል እየፈጨ ዉሃ እየቀዳ እመቤታችንን እየተማጸነ ሲኖር አንድ ቀን ከሥዕሏ ሥር እየሰገደ ሳለ መልአኩ ዑራኤል ተገልጦ ጽዋህ ልቦና አጠጣዉከዚያ ጀምሮ ምሥጢረ ሰማይ ወምድር ተገልጦለት ከ ፵/40 በላይ መጻሕፍትን ደርሷል (መጽሐፈ አርጋኖን )

በዕለተ ስቅለት የጌታ ደሙን በብርሃን ፅዋ ተቀብሎበዓለም የረጨ ቅዱስ ዑራኤል ነው። ሐምሌ ፳፩/21 እና ፳፪/22 ቅዳሴ ቤቱ የሚከበርበት ነው።

በአምላኩ አማላጅነቱን ኑና ተማጸኑት። በጸሎቱ ለተማጸነ ከአምላኩ በረከትን ምህረትን የሚያሰጥ አዛኝ እርሩህ መልአክ ነው። አሁንም ይህ ዓለም በአማላጅነቱ አምኖ ጸበሉን ቢጠጣ ከክፉ በሽታ እንደ

ሚፈወሱ ቃለ ኪዳን ተሰጥቶታል፣በፍጹም መጠበቅን ጠብቆ ለዚህ ያደረሰን አምላካችን ክብርና ምስጋን አምልኮትና ውዳሴ ይድረሰውና ይህን ታላቅ መልዕክ በችሎታችን መጠን እንድናመሰግን ና እንድናገለግል እግዚአብሔር ይርዳን አምላክ ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን፤ ከመልዐኩ ከቅዱስ ዑራኤል በረከት ረድኤት ያሳትፈን፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

😇 Today, July 29, 2025, we Ethiopian Orthodox Tewahedo Christians celebrate the Annual Feast Days of The Archangel Saint Uriel

This story reveals a fascinating and hidden chapter from the crucifixion of Jesus that many aren't aware of. According to Ethiopian Orthodox tradition, angels Michael and Uriel played an essential role during the crucifixion, especially in the moment when Jesus' side was pierced. As His blood flowed, Uriel collected it in a divine chalice, and together with Michael, they carried it back to Ethiopia, sanctifying the land. This act not only marked Ethiopia as a holy land but also established a profound spiritual connection between the nation and Christ's sacrifice, a tradition that remains central to Ethiopian Orthodox Christianity today.

😇 ቅዱስ ዑራኤል / 𝐒𝐚𝐢𝐧𝐭 𝐔𝐫𝐢𝐞𝐥 𝐓𝐡𝐞 𝐀𝐫𝐜𝐡𝐚𝐧𝐠𝐞𝐥

Uriel means “God is my light”or “Light of God”. In the Ethiopian Homily on the Archangel Uriel, he is depicted as one of the great archangels who has interpreted prophecies to Enoch and Ezra, and the helper of both of them. According to the Ethiopian Homily, at the time of the Crucifixion of Iyesus (Jesus), Uriel dipped his wing in the blood and water flowing from Christ's flank and filled a cup with it. Carrying the cup, he and the Archangel Mikael (Michael) rushed into the world and sprinkled it all over Ethiopia, in every place where a drop of blood fell a church was built. Uriel is often depicted carrying a chalice filled with the blood of Christ in Orthodox Tewahedo iconography.

📖 𝐁𝐢𝐛𝐥𝐞 𝐕𝐞𝐫𝐬𝐞𝐬:

❖ 𝐄𝐧𝐨𝐜𝐡 9:1, 10:1, 19:1, 20:2, 21:5, 27:2, 33:4, 72:1, 74:2, 75:3-4, 78:10, 79:6, 80:1.

❖ 𝟐 𝐄𝐬𝐝𝐫𝐚𝐬 4:1, 5:20, 10:28.

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church commemorates his feast on the 22nd of every month and his major feast days are Tiri 22 (January 30) and Hamle 22 (July 29).

😇 O Saint URIEL Archangel Fire of God, teach us to be patient, in order to fight the demon of anger, so that we may become, like Jesus, the patient lamb, to belong to his royal dynasty. Amen! Amen! Amen!

😇 The Temple of Archangel Uriel | የሊቀ መላእክት ዑራኤል ቤተ መቅደስ

😇 ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የቃል ኪዳን ሃገርሽ ብሎ ለጽዮን ማርያም ሰጥቷታል፤ መሬቱ የእግዚአብሔር እንጅ 'ኬኛ!' አይደለም

አዲስ አበባ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን ፪ሺ፲፪ ዓ.

አህዛቡ እና አረማውያኑ እየተዋጉ ያሉት ከኢትዮጵያ አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ነው

ኡራኤል የሚለው ስም `ኡር' እና 'ኤል' ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው። ኡራኤል ማለት ትርጉሙ “የብርሃን ጌታ”፣ ”የአምላክ ብርሃን" ማለት ነው። በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የተመሰረቱ ገዳማት በቅዱስ ኡራኤል መሪነት ነው።

የቅዱስ ኡራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ!

😇 Archangel Uriel and the Accursed Valley (The Ethiopic Book of Enoch Explained)

https://www.bitchute.com/video/dlkVUzheCYjV/

😇 ቅዱስ ኡራኤል | መጽሐፈ ሔኖክ፤ የሊቀ መላእክት በቀል በአዛዝኤልና ጭፍሮቹ ላይ

ኮከብ እንደ ፀሐይ የራሷ ብርሃን አላት፤ ታበራለች ፥ ጨረቃ ግን ብርሃን ትሰርቃለች እንጅ የራሷ ብርሃን የላትም፣ ጨለማ ናት።

😇 ኡራኤል የሚለው ስም `ኡር' እና 'ኤል' ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው። ኡራኤል ማለት ትርጉሙ “የብርሃን ጌታ”፣ ”የአምላክ ብርሃን" ማለት ነው። በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የተመሰረቱ ገዳማት በቅዱስ ኡራኤል መሪነት ነው።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፱፡፩፥፪]❖

ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል። ቀን ለቀን ነገርን ታወጣለች፥ ሌሊትም ለሌሊት እውቀትን ትናገራለች።

😇 የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ በቅዱስ ኡራኤል ዕለት 😇

ሐሙስ ሐምሌ ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ.ም✞

😇 ኖኅ እንደ ሔኖክ ቅድመ አያቱ መላ ዘመኑን ከፈጣሪው ጋር በመጓዝ ስለ ፅድቁ ቅዱስ መፅሐፍ የመሰከረለት ሰው ነው። [ዘፍ ፮፥፱]

ቅዱስ ኡራኤል ምስጢረ ሰማይንና እውቀትንም ሁሉ ለሔኖክ እንደገለጸለት ሁሉ ለሔኖክ የልጅ ልጅ ለኖኅም በዚያ መከራ ቀን መርከብ ለመስራት በሚያዘጋጅበት ጊዜ ምክር በመለገስ ቁሳቁስ በማቅረብ ከመርከብም ከወጣ በኃላ በሽምግልናው ዘመን ቅዱስ ኡራኤል አልተለየውም ነበር።

  • ኡራኤል የሚለው ስም `ኡር‘ እና ‘ኤል‘ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

  • ኡር ማለት በእብራይስጥ ብርሃን ማለት ሲሆን ኤል–ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው ።

  • አንድ ላይ ሲነበብ –ኡራኤል ማለት የብርሃን አምላክ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ።

ቅዱስ ኡራኤል ከ፯/7ቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ሲሆን ፣ ከፍጥረተ ዓለም ጀምሮ በመብረቅና በነጎድጓድ ላይ የተሾመ መልዓክ ነዉ። በመሆኑም መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ያሰማራል። [መጽሐፈ ሔኖክ ፮፥፪] ፣ ምስጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሔኖክ የገለጸለት የፀሀይን የጨረቃን የከዋክብትንና የሰማይ ሰራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለሔኖክ ነግሮታል። ፟[መጽሐፈ ሔኖክ ፳፰፥፲፫]

ለማንኛውም፡ ቀደም ያሉት ኢትዮጵያውያን አባቶች በዲያብሎስ ተታለው(የናግራን ክርስቲያኖች መስለዋቸው) የመጀመሪያዎቹን መሀመዳውያን መቀበላቸው ቀናተኛውን አምላካችንን እግዚአብሔርን አስቆጥተዋል። ሕዝቧ የራሱን እና የአምላኩን ጠላት ለይቶ በማየት ለመዋጋት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ላለፉት 1400 ዓመታት በጣም ብዙ መስዋዕቶችን ለመክፈል ተገድዷል። ምከረው ምከራው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው! እንዲሉ። ሆኖም በመላው ዓለም፡ በተለይ በኢትዮጵያ ሃገራችን ለውድቀቷ ካለሆነ በቀር ምንም ዓይነት በጎ ነገርና ይህ ነው የሚባል አዎንታዊ አስተዋጾ አበርክቶ የማያውቀውን እስልምናን ዛሬም ሌላ ብዙ ጥፋት ካስከተለ በኋላ ከእነ ሰይጣን ቤቱ በቅርቡ ከኢትዮጵያ ምድር ቸሩ እግዚአብሔር በእሳት ይጠርገዋል። በዚህ 100% እርግጠኛ ነኝ!

የቅዱስ ኡራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ!

❖❖❖ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የጽዮንን ልጆችን አደራ፤ በእሳት ሰረገላ በነበልባል ታጅበህ ለተልዕኮ የምትፋጠን የአምላካችን አገልጋይ ወራዙተ ኢትዮጵያን በብርሐናዊ ክንፍህ ሸፍነህ ከመርዘኞች የሞት ቀስት ከቀሳፊ ነገር ሁሉ ሰውረን!❖❖❖

 ❖ ❖ ❖ ድርሳነ ኡራኤል ❖ ❖ ❖

ምድረ ኢትዮጵያ ፦ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሴፍና ሰሎሜ በደመና ተጭነው ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ናግራን ከተባለ ሀገር ደረሱ። በናግራን ሳሉ ጌታ እንዲህ አለ። ከቀኝ ጎኔ የሚፈሰው ደሜ በብርሃናት አለቃ በዑራኤል እጅ ተቀድቶ በቅድሚያ በዚች ሀገር ይፈሳል ወይም ይረጫል። እናቱንም እንዲህ አላት አንቺ በድንግልና ጸንሰሽ በድንግልና እንደወለድሽኝ አምነው የሚያከብሩሽ በእኔም የሚያምኑ ብዙ የተቀደሱ ሰዎች በዚህ ሀገር ይወለዳሉ። ከናግራን ተነስተው ለትግራይ ትይዩ ከሚሆን ሐማሴን ከሚባለው ሀገር ሲደርሱ በምሥራቅ በኩል ከፍተኛ ተራራ ተመለከቱና ወደ ተራራው ሄዱ። ጌታም በተራራው ላይ ሳሉ እናቱን እንዲህ አላት ይቺ ተራራ ምስጋናሽ የሚነገርባት ቦታ ትሆናለች። የተራራዋም ስም ደብረ ሃሌ ሉያ ወይም ደብረ ዳሞ ይባላል። ትርጓሜውም የአምላክ ልጅ የመስቀሉ ቦታና የስሙ መገኛ ወይም አደባባይ ማለት ነው።ከዚያም በኋላ ታቦተ ጽዮን ወደምትኖርበት ወደ አክሱም ደረሱ። ታቦተ ጽዮን ባለችበት ቦታ ሳሉ ባዚን የተባለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ታቦተ ጽዮንን ለመሳለም መጣ። የካህናቱ አለቃ አኪን ለንጉሡ የኢሳይያስን መጽሐፍ አነበበለት። የተነበበውም የመጽሐፍ ክፍል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ወንድ ልጅ ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች የሚል ነበር። ስደተኞቹ ግን ለንጉሡም ሆነ ለካህናቱ ሳይገለጡ የመጽሐፉን ቃል ከሰሙ በኋላ በደመና ተጭነው ወደ ደብረ ዐባይ ሄዱ ። ጌታም እናቱን እንዲህ አላት ይህች ሀገር እንደአክሱም ለስምሽ መጠሪያ ርስት ትሁን በኋላ ዘመን በቀናች ሃይማኖት ጸንተው ሕጌን የሚያስተምሩ አንቺን የሚወዱ ሰዎች ይኖሩባታል። ከዚያም በኋላ ከደብረ ዐባይ ተነስተው ዋሊ ወደ ሚባለው ገዳም /ወደ ዋልድባ / ሄዱ። በዋልድባ በረሃም ሳሉ በራባቸው ጊዜ ጌታ በዮሴፍ ብትር የአንዱን ዕንጨት ስር ቆፈረ። ሦስት መቶ አስራ ስምንት ስሮችን አወጣና ለእናቱ ብይ ብሎ ሰጣት። እናቱም ይህን የሚመር ዕንጨት አልበላም አለችው። ጌታም በኋላ ዘመን ስምሺን የሚጠሩ አንቺን የሚያከብሩ ብዙ መናንያን ይህን እየበሉ በዚህ ቦታ ይኖራሉ። ዕንጨቱም የሚጣፍጥ ይሆንላቸዋል አላት። ከዚህ በኋላ በደመና ተጭነው ከዋልድባ ወደ ጣና የባሕር ወደብ ሄዱ። በጣና ደሴትም ደጋግ ሰዎች ተቀብለዋቸው ሦስት ወር ከአስር ቀን ተቀመጡ። የኢትዮጵያ ሰዎች በደስታ ተቀብለዋቸዋል እንደ ግብፃውያን አላሰቃዩአቸውም ። በጥር አስራ ስምንት /፲፰/18/ ቀን ዑራኤል መጥቶ የሄሮድስን መሞት ነገራቸው ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በደመና ከተጫኑ በኋላ ጌታ እናቱን እንዲህ አላት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎች ሁሉ ለስምሽ መታሰቢያ ይሆኑሽ ዘንድ አሥራት አድርጌ ሰጥቼሻለሁ ። ብሎ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎችን ሜዳዎችን ኮረብታዎችን አሳያት። እመቤታችን ሁሉንም ቦታዎች እየተዘዋወረች እንድታይ ልጅዋን ጠየቀችው። ልጅዋም የሚመለሱበት ጊዜ እንደደረሰ ነገራት። በብሩህ ደመና ላይ ተቀምጠው ክፍላተ አህጉር እየተዘዋወሩ ተራራዎችን ወንዞቸን አስጐበኛት የኢትዮጵያን ምድር ከጐበኙ በኋላ በደመና ተጭነው ጥር ፳፱/29 ቀን ምድረ ግብፅ ደረሱ። ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በቅዱስ ዑራኤል መሪነት ነው። ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ የመግባት ታሪክ በድርሳነ ዑራኤል ላይ በስፋት ተጽፏል።

የሊቀ መለአክት ቅዱስ ዑራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ! በረከት ረድኤቱ ይደርብን!ምልጃ ጥበቃዉ አይለየን!❖



Monday, July 28, 2025

Mussolini Meloni Traveled to Ethiopia to Meet With Genocidal Ahmed, Black Mussolini, Again

 


https://www.bitchute.com/video/Ibk3HQIKbo8N/

https://rumble.com/v6wsydi-mussolini-meloni-traveled-to-ethiopia-to-meet-with-genocidal-ahmed-black-mu.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም 

👹 ሙሶሊኒ ሜሎኒ ከዘር አጥፊው ጥቁር ሙሶሊኒ ግራኝ አህመድ አሊ ጋር በድጋሚ ለመገናኘት ወደ ኢትዮጵያ ተጓዘች። 

ከሉሲፈራውያኑ ተቋም ከአልተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጋር ሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን እንዴት ማስራብና መበከል እንደሚችሉ ለመምከር ሁሉም አዲስ አበባ ይገኛሉ። የዘመናችን 'ዘርአይደረሶች' የት ናቸው? በእንጦጦ + የረር + የካ ተራሮች እና በጂቡቲ የሰፈሩትን አሜሪካውያንን ተማምነው ነውን እንዲህ እንዳሰኛቸው የዘር ማጥፋት ወንጀል በተፈጸመባት ሃገራችን በነፃነት የሚንሸራሸሩት?

ባለፈው ሳምንት ላይ እነዚህን ቀናት በጥሞና እንድንከታተል ጠቁሜ ነበር...ያውላችሁ ያውም በፈረንጆቹ ' ሐምሌ ሃያ ሰባት' ሜሎኒ የሙሶሊኒ ልጅ አዲስ አበባን ረገጠች።

ከአሥር ዓመታት በፊትም ወስላታው ባራክ ሁሴን ኦባማም ልክ በእነዚህ ዕለታት ነበር ወደ አዲስ አበባ ተጉዞ የነበረው። ያኔ የማርያም መቀነቷ ማስጠንቀቂያውን ሰጥታው ነበር።

👹 Italian PM Giorgia Meloni has arrived in Ethiopia on Sunday to meet the most evil creature in the entire world, 👹 Black Mussolini, aka Abiy Ahmed Ali who massacred and starved to death up to 2 million Orthodox Christians of Ethiopia. Officially, the two evils have met five times in two genocidal years.

  • February 2023 in Rome
  • April 2023 in Addis Ababa
  • January 2024 in Rome, for the official launch of the Mattei Plan
  • May 2025 in Rome, during Abiy’s official visit
  • July 27, 2025, Now again in Addis Ababa for the UN summit

👹 The Luciferian UN is also there. Mockery!

On July 28, Giorgia Meloni is in Addis Ababa co-chairing the UN Food Systems Stocktake +4 (UNFSS+4) alongside the genocidal PM of the fascist Gala-Oromo Islamic Regime of Ethiopia, genocidal Ahmed.

  • July 27, 2025, Addis Ababa, Ethiopia
  • We will not forget this, evil UN, evil Italy!
  • Remember again this date!

🔥 Italy Invited a Genocider, the Black Mussolini aka Ahmed Ali | Woe to Italy, Mount Etna is Boiling!


🔥 ኢጣሊያ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀመውን ጥቁር ሙሶሎኒ አቢይ አህመድ አሊን ጋበዘችው| ጣሊያን ወዮላት! የኤትና ተራራ/እሳተ ገሞራ እየፈላ ነው

https://wp.me/piMJL-ba9

🔥Giorgia Meloni in 1996: “Mussolini Was a Good Politician, in That Everything He Did, He Did for Italy.” Wow!

♀️ Female Italian Prime Minister Meets Black Mussolini Who Massacred Over a Million Orthodox Christians


👹 These European Female minsters exactly know, that, since the beginning of the genocidal Jihad in the Northern Ethiopian regions of Tigray, Amhara and Afar in November 2020 till today:

  • ❖ – 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred
  • ❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
  • ❖ – Over a Million Ethiopians were forced to migrate to other countries
  • ❖ – 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks
  • ❖ – Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries
  • ❖ – 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity

by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic PM Abiy Ahmed Ali and his UN, Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.

💭 Nobel Peace Prize For Genocide, And Now FAO Hunger Medal For Starvation: They Really Hate Africans & Christians



https://wp.me/piMJL-cg8

💭 እጅግ በጣም አጥብቀው ይጠሉናል! ዛሬም እየተበቀሉን ነው! ይህ አንድ ትልቅ ማስረጃ ነው!

የእኛ እና እነርሱ” የሚሉት ሉሲፈራዊ የስጋዊ ማንነትና ምንነት ርዕዮት ዓለም እስረኞቹ የሆኑት ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ከፍተኛ ረሃብ፣ ጦርነትና ችግር የተፈጠሩባቸው ሁኔታዎች ሲገጥሟቸው የሰው ስጋ እስከመብላት (ካኒባሊዝም)እንደሚደርሱ ታሪክ በተደጋጋሚ ጠቁሞናል። ይህም ከፍተኛ የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የጎደለበት ሰው በላ ድርጊት በአሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ፣ እንዲሁም በእኛዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ዘንድ ተከስቷል። ወደፊትም በችግራቸው ጊዜ ወደዚህ ሰው በላ አረመኒያዊ ተግባር እንደሚመለሱ ምንም አያጠራጥርም።

በኢትዮጵያ፡ በተለይ በሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝባችንን በረሃብና በጦርነት የሚያስቃዩት “ምናልባት ክርስቲያኑ ኢትዮጵያውያን የሰው ስጋ እንደኛ ይበሉ ይሆናል ወይንም መብላት አለባቸው!” ከሚል ከፍተኛ መንፈሳዊ ቅናትና ንዴት የተነሳ ነው። ምስጢሩ ያለው እዚህ ላይ ነው። እራሳቸውን ከሌላው በተለይ ጠቆር ካሉ ሕዝቦች የበለጡ፣ የተሻሉና የተመረጡ አድረገው የሚያዩት ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህ የክርስቲያን ኢትዮጵያውያን መንፈሳዊ ጥንካሬ እና የበላይነት እጅግ በጣም ነው የሚረብሻቸው እና 'ለበቀልም' የሚያነሳሳቸው። ክርስቲያን ኢትዮጵያዊው ተርቦ፣ ተጎሳቁሎ እና መንምኖ ይሞታል እንጂ ወደ ሰው በላነት አይለወጥም። ይህ የመንፈሳዊ የበላይነት መገለጫ ክስተት ነው!

ለዚህም ነው በተለይ ሰሜን ኢትዮጵያውያን ሲራቡ፣ ሲጠሙና ሲያልቁ ዛሬ በሳተላይት በደንብ ተከታትለው በመቅረጽ ምስሎቹን እያዩ እንደ ቴሌቪዥን ድራማ ማየት የሚናፍቁት። ለመላው ዓለም ምስሎቹን በማሰራጨት ሕዝባችንንና ሃገራችንንም በዚህ መልክ ለማዋረድ የሚሹት ከዚህ መንፈሳዊ የበታችነት ስሜት የተነሳ ነው። ክፉዎች! ጨካኞች! ሳዲስቶች! እጣ ፈንታቸው ገሃነም እሳት ብቻ ነው!

አሁንም በዚህ የሽልማት ድራማ የጋለሞታዋ ጆርጂያ ሜሎኒ እጅ እንደሚኖርበት አንጠራጠረም፤ ፋሺስት ኢጣሊያን ገርፎ ያስወጣውን ሕዝብ በረሐብ እያስጨረሠላቸው ነውና፤ ጆርጂያ ሜሎኒ በአንድ ዓመት ውስጥ ለአምስተኛ ጊዜ ከአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ግራኝ ጋር ተገናኘች።

💭 የኖቤል ሰላም ሽልማት የጀነሳይድ ቀብድ ነው | ዘንድሮ ደግሞ በረሃብ ሊቀጡን ነው


Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2020

https://wp.me/piMJL-56Y

የዚህ ሁሉ አሳዛኝ ድራማ ዓላማ፤ የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ነው፤ በተለይ በጥንታውያኑ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነቱ ከሁሉም አቅጣጫ ነው የሚካሄደው

የተባበሩት መንግስታት አጀንዳ 2030 እንደ ግራኝ አብዮት በመሳሰሉት በአሻንጉሊት ጌቶች እየተገፋ እንደሆነ እያየነው ነው። ፺/90% የሚሆነውን የዓለም ህዝብ ለመግደል እና በሕይወት የተረፉትንም በባርነት ለማስያዝ በታቀደው እቅድ ኢትዮጵያ ቀዳሚና ቁልፍ የመተወኛ መድረክ ሆናለች። ሕዝቡ በጎሳና ሃይማኖት ተከፋፈሎና አንዱ ሃይማኖት ወይም ጎሳ የበላይነቱን ይዞ በሌሎች እምነቶች ወይም ጎሳዎች ላይ አድሎ፣ ሰቆቃና ጀነሳይድ የሚፈጸምባት ብቸኛዋ የዓለማችን ሃገር ኢትዮጵያ መሆኗን የአጀንዳውን ምንነት በደንብ ይጠቁመናል፤ ጉዳዩን አስመልክቶ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የሚያሳየው ዝምታም ብዙ ነገሮችን ይነግረናል።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (WFP) የተሰኘው ይህ ተቋም ጨካኝና ወንጀለኛ ተቋም እንደሆነ ይነገርለታል። ለምሳሌ በመላው ዓለም በረሃብ ተጠቂ ለሆኑ ሕዝቦች ሰበሰብኩ የሚለውን ገንዘብ እና ምግብ ለተጠቂዎች በአግባቡ እንደማያደርስ ብዙ ምሳሌዎች ይጠቁማሉ፤ ለምሳሌ በሶማሊያ ረሃብ ወቅት ተቋሙ የሰበሰባቸውን እህሎች የአል–ሸባብ ጂሃዳውያን ተቀብለው በውድ ገንዘብ ይሸጡት ነበር። በኢትዮጵያም የታቀደው ይህ ነው፤ “ኢትዮጵያ ተራበች እህል እንላክ” ይሉና እህሉን ለቄሮ ፋሺስቶችና ጂሃዳውያን አሳልፈው ይሰጣሉ፤ በዚህ መልክ የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳቸውን ያሳካሉ።

👉 የዚህ የተባበሩት መንግስታት ተቋም ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኘው ከ FAO ጋር በሮም ጣልያን ነው፤ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰው የአክሱም ሐውልት ከተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት ነበር ተተክሎ ሲታይ የነበረው(በምክኒያት ነው!)

👉 July 18, 2001 – ረቡዕ, ሐምሌ 11 / 1993 .

👉 የአክሱምን ሐውልት ለማስመለስ ኢትዮጵያ ጩኸቷን አሰማች፤ በኋላም ላይ በሮማው የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት(FAO) ዋና መሥሪያ ቤት በሆነው ህንፃ ረሃብን የተመለከተ ስብሰባ ላይ ተግኘትው የነበሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢጣሊያ ሐውልቱን ለኢትዮጵያ በፍጥነት እንድትመልስ ጥሪ አቀረቡ።

👉 ሮማ 27 May 2002ሰኞ, ግንቦት 19 / 1994 .ም ፥ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት

🔥 የአክሱም ሐውልት በመብረቅ ተመታ።

👉 July 19, 2002 ዓርብ, ሐምሌ 12 1994 .

😢 Murdering Millions, The Freemason/Satanic Operation to Starve Mountainous Christian Ethiopia

https://wp.me/piMJL-bpP

https://www.bitchute.com/video/Tsvvxg1ntHwe/

😢 ሚሊዮኖችን መግደል፤ ተራራማ ክርስትያን የሆነችውን ኢትዮጵያን ለማስራብ የፍሪሜሶን/ሰይጣናዊው ክወና

👉 አጭርም ቢሆን ይህ እጅግ በጣም ጠቃሚና አስፈላጊ መረጃ ነው፤

It's not a coincidence that the 1,700 year-old AXUM OBELISK stood in front of the FAO Headquarters in Rome for several decades

Lightning in Rome: Divine Intervention?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2013

https://wp.me/piMJL-1hQ

R.I.P Berlusconi — Who Was Forced to Return The Axum Obelisk to Ethiopia After Lightning Struck It

https://www.bitchute.com/video/lzMVx1sPrBPh/

https://wp.me/piMJL-aGn

😈 Shameful: The UN Food and Agriculture Organization (FAO) awarded the prestigious Agricola Medal to genocidal Oromo Prime Minister Abiy Ahmed Ali because he is depopulating Christian Ethiopia by creating famine, hunger and war.

🤔 How is This Possible? 200.000 Christian Women Raped! Yet,

Just Two days before this News came out, Pope Leo XIV and the FEMALE Italian PM Giorgia Meloni, welcomed to Rome and the Vatican, the most notorious and evil man of the century. We call him 'Black Hitler' aka Abiy Ahmed Ali, PM of Ethiopia who, to date, massacred up to two million Orthodox Christians since November 2020.

Rome, May 26, 2025 – The genocidal PM of the fascist Galla-Oromo Islamic regime of Ethiopia, Abiy Ahmed Ali arrived in Rome to meet with Mussolini-admirer Italian PM Giorgia Meloni. The FEMALE PM of Italy Giorgia Meloni greeted the mass sexual assaulter and genocider, Black Hitler/Mussolini, Ahmed Ali with a very warm hug and a kiss.

Black Mussolini's visit follows the one in January 2024.

Previously, in February 2023, another bilateral meeting between Meloni and Ahmed had taken place

In April 2023, Meloni then went to Addis Ababa.

🤔 The two genocidal, 'anti-Ethiopia' conspirators met four times in two years. Officially!

👉 Courtesy: Vatican News, by Greta Giglio and Deborah Castellano Lubov, May 28, 2025

💭 An award-winning exhibition in Rome captures how amid the often-forgotten, but dramatic war in the Tigray region, women are facing grave violations of human dignity, especially from sexual violence being used as a weapon of war.

Women's human dignity continues to be violated amid the ongoing war in Ethiopia's Tigray region, with sexual violence employed as a weapon of war.





Dollar Trump Calls The Muslim Mayor of London 'A Nasty Person' -- Keir Reacts with a Smile


https://rumble.com/v6wspds-dollar-trump-calls-the-muslim-mayor-of-london-a-nasty-person-keir-reacts-wi.html

https://www.bitchute.com/video/npUbK5boIq9B/

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

🥴 ዶላር ትራምፕ ሙስሊሙን የለንደን ከንቲባን ሳዲቅ ካንን፤ "መጥፎ ሰው" ብለው ሲጠሩ የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኬር ስታርመር የፈገግታ ምላሽ ይሰጣል

ሁሉም ተዋናያን ናቸው!

🥴 Keir Starmer: „Calm down. Get off my Mayor!„

🥴 American President Donald Trump called the Mayor of London, Sir Sadiq Khan, "a nasty person" during a press call with Prime Minister Sir Keir Starmer.

Trump is currently in Scotland for a four-day private visit to play golf at the two courses he owns, Trump International at Menie in Aberdeenshire and Trump Turnberry in South Ayrshire.

During his visit, which began on Friday, July 25, Trump confirmed that he would be meeting the PM in Aberdeen on Monday, July 28.

The meeting, in front of the world press, saw one question arise regarding London's Mayor, Sir Sadiq Khan.

In the meeting, Trump was asked if he would be visiting London during his state visit in September.

Trump responded: "I will, I’m not a fan of your Mayor. I think he’s done a terrible job, the Mayor of London. He’s a nasty person."

Sitting close by to the US President, Sir Keir interuptted to say: "He's a friend of mine."

Before Trump continued: "No, I think he’s done a terrible job. But I would certainly visit London, yeah."

"Nigel’s done very well, he’s a friend of mine. And Keir’s a friend of mine."

☪ This nasty Muslim from Pakistan is serving the Islamic Ummah as Mayor of London since 2016.

They are all actors!



Christian P.: No One Cares About African Christians: Trump Cares Only About White Privilege in South Africa

 

https://rumble.com/v6wsls8-christian-p.-no-one-cares-about-african-christians-trump-cares-only-about-w.html

https://www.bitchute.com/video/zhEmNMh4mRp5/

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

👹 Trump & "White Genocide" in S. Africa: But He Praised Arabs For Massacring Millions of Ethiopian Christians

https://wp.me/piMJL-f1g

https://www.bitchute.com/video/I10QLCI39HLV/

https://rumble.com/v6tq2m3-trump-and-white-genocide-in-s.-africa-he-praised-arab-muslims-for-massacrin.html

BITCHUTE VIDEO

👹 ኤዶማዊው ዶላር ትራምፕ ከዘር አጥፊዎቹ እስማኤላውን አረቦች ጋር ሲገናኝ ስለ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ጀነሳይድ ትንፍሽ አላሉም፣ ለደቡብ አፍሪቃ ነጮች ግን ሽንጣቸውን ገትረው 'ለሰብዓዊ መብት' የሚከራከሩላቸው ጠበቃቸ ለመሆን በቅተዋል። ያውም ሃሰተኛ ወሬ ይዘው። ኤዲያ! ከንቱ ብቻ! ምን ዓይነት አስቀያሚ ዓለም ነው፤ ጃል!?

😔 A Genocide the World Has Ignored: 2 Million Orthodox Christians Brutally Massacred in Ethiopia Since 2020

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/a-genocide-world-has-ignored-2-million.html

https://rumble.com/v6wsdem-a-genocide-the-world-has-ignored-2-million-orthodox-christians-brutally-mas.html

https://www.bitchute.com/video/UENOZjimF2dO/

😔 አለም ችላ ያለዉ የዘር ማጥፋት ወንጀል በኢትዮጵያ እ..አ ከ2020 ጀምሮ ሁለት/2 ሚሊየን የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈዋል።

😔 Muslims Massacre Over 40 Christians in Attack on Church in Congo 😔

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/muslims-massacre-over-40-christians-in.html

😔 በኮንጎ ቤተክርስትያን ላይ በተፈጸመ ጥቃት ከ፵/40 በላይ ክርስቲያኖችን ሙስሊሞች ጨፈጨፉ

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

 ✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

First The Saturday People, Then The Sunday People”

 መጀመሪያ የቅዳሜ ሰዎች (አይሁዶች)፣ ከዚያም የእሁድ ሰዎች (ክርስቲያኖች)

Christian Prince: Trump & Co. (Esau) Are Enabling Christian Genocide by Supporting the Ishmaelites

 

https://rumble.com/v6wsi3w-christian-prince-trump-and-co.-esau-are-enabling-christian-genocide-by-supp.html

https://www.bitchute.com/video/0cZWYRLP1lsL

 😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

ክርስትያን ልዑል፤ ትራምፕ እና ጭፍሮቻቸው(ኤሳው) እስማኤላውያንን በመደገፍ ክርስቲያናዊ የዘር ማጥፋትን በመላው ዓለም እያስቻሉ ነው

😳 አሁን የአሜሪካ ወዳጆች እነማን ናቸው?

  • በአልቃይዳ አሸባሪዎች የምትመራዋ እስላማዊት ሶሪያ
  • በወሀቢ ሙስሊሞች የምትመራው ዘር አጥፊዋ ሳውዲ አረቢያ
  • በዋሀቢ ሙስሊሞች የምትመራዋ ዘር አጥፊዋ ኳታር
  • በሱኒ ሙስሊሞች የምትመራዋ ዘር አጥፊዋ የተባበሩት አረብ ኢሚራቶች
  • በሱኒ ሙስሊሞች የምትመራዋ ዘር አጥፊና የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ
  • በሙስሊሞች የምትመራዋ ዘር አጥፊ ኢንዶኔዢያ
  • ዘር አጥፊው የ ፋሽስት ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ

👉 በኮንጎም በክርስቲያኖች ላይ ጀነሳይዱ በመጧጧፍ ላይ ያለው ፕሬዝደንት ትራምፕ፤ “በሩዋንዳ እና ኮንጎ መካከል ሰላም እንዲመጣ እየሠራን ነው” ካሉበት ወቅት ጀምሮ ነው።

 👉 ጓደኞችህን አሳየኝ እና ማን እንደሆንክ እነግርሃለሁ 👈


🏴 Unholy alliance: Edomite West + Ishmaelite East (ESAU & Ishmael)

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Osama Bin Laden to Ahmed al-Sharaa 👈

😳 Who are the friends of America right now?

  • ☪ Islamic Syria, led by Al-Qaeda terrorists
  • ☪ Wahhabi Muslim-ruled genocidal Saudi Arabia
  • ☪ Wahhabi Muslim-ruled genocidal Qatar
  • ☪ The Sunni Muslim-led, genocidal United Arab Emirates
  • ☪ Muslim-ruled genocidal Antchrist Turkey
  • ☪ Muslim-ruled Indonesia
  • ☪ The genocidal fascist Galla-Oromo Islamic regime of Ethiopia

👉 The persecution of Christians in Congo has been on the rise since President Trump said, "We are working to bring peace between Rwanda and Congo."

 👉 Show Me Your Friends And I'll Tell You Who You Are 👈

👹 Ottoman - European Alliance - Protestantism And Islam

We saw this alliance (The Seven Heads of the Beast) in action:

  • Against Armenian, Greek and Assyrian Orthodox Christians of Anatolia
  • Against Orthodox Christians of Syria and Iraq
  • Against Orthodox Christians of Egypt
  • Against Orthodox Christians of India
  • Against Orthodox Christians of Yugoslavia
  • Against Orthodox Christians of Russia, Belarus and Ukraine
  • Against Orthodox Christians of Ethiopia

🛑 'Bolshevist' Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy 'Orthodox Christian' Russia by Jihad

https://www.bitchute.com/video/c7Pd3EGMPqIr/




Vigil Held for 3 Ethiopian Christians Killed in Mount Washington, Ohio Shooting

https://www.bitchute.com/video/5VS5gtICgXDP/ https://rumble.com/v6yuwj6-vigil-held-for-3-ethiopian-christians-killed-in-mount-washington-oh...