Friday, October 24, 2025

Somalia Rejects Law Prohibiting Child Marriage, Says It Contradicts Islamic Law

https://rumble.com/v70q40c-somalia-rejects-law-prohibiting-child-marriage-says-it-contradicts-islamic-.html

https://www.bitchute.com/video/jCv1oiRgeD29/

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠

ሶማሊያ የልጅ ጋብቻን የሚከለክለውን ሕግ ውድቅ አደረገች፣ ይህ ሕግ የእስልምናን ሕግ ይቃረናል ትላለች።

👹 የሰይጣናዊው የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምልኮ እስልምና ፍሬ ይህ ነው!

99.9% የሚሆነው ሕዝቧ ሰይጣናዊውን እስልምናን በሚከተልባት ጎረቤት ሃገር (አይ አለመታደል!) ሶማሊያ አንድ የእስልምና አምልኮ፣ አንድ ቋንቋና ባሕል ኖሯት ያው ለሰላሳ ዓመታት ያህል የቤተሰብ የእርስበርስ ጦርነቶችን በማካሄድ ላይ ትገኛለች። እነ ኢልሃን ኦማር ከዚህ ማሕበረሰብ ከወጡ በኋላና አሜሪካ ከሰፈሩ በኋላ እንኳን እንደነ ሂርሲ አሊ ክርስትናን ተቀብለው በመኖር ፈንታ እዚያም አጋንንታዊውን ጂሃዳቸውን እንደ አባቶቻቸው በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ቅሌታሞች!

የሶማሊያ ባለሥልጣናት የልጅ ጋብቻን መከልከል የእስልምናን ሕግ የሚጻረር ነው ብለው ለምን አሰቡ? ምክንያቱም የልጅ ጋብቻ ከሃሰተኛው ነብያቸው መሀመድ (የገሃነም እሳት የሙቀት መጠን ከፍ ይበልበትና)ምሳሌ ጋር የሚስማማ ነውና ነው።

የሶማሊያ ፌደራል መንግሥት ከ አስራ ስምንት/18 ዓመት በታች የሆነ ጋብቻን የሚከለክል የአፍሪካ ቻርተር ውስጥ ከፀረተ ገበሬ ውስጥ ከጎደለ ገበሬ ከተቀበለ በኋላ ብሄራዊ እና ዓለም አቀፍ ቁስሎችን አቆመ። የቤተሰብና የሰብአዊ መብቶች ልማት ሚኒስቴር ገለፃዎች ከዓለም አቀፍ ስምምነቶች በላይ ቅድሚያ የሚሰጡት ከሰይጣናዊው የእስልምና ሕገ መንግሥት/ሸሪዓ ጋር ይጋጫል ብለዋል።

ውሳኔው ሶማሌስ ማለት ከ አስራ ስምንት/18 በታች ሊያገባ ይችላል እንዲሁም በእስላማዊ መርሆዎች መሠረት ወደ ጉልምስና ዕድሜ ላይ መድረስ ይችላል. እንዲሁም የህዝብ ተቃውሞዎች ከተፈጸመ በኋላ በ ሃያ አራት/24 ሰዓታት ውስጥ የተዘበራረቀውን የሶማሊያ ጥበቃ መሥፈርቶችን ከጊዜ በኋላ ለማስተካከል የተደረገ ሙከራ ያደርጋል።

የዘጠኝ/9 አመት አዳጊ ትዳር የሚፈቅደው የሶማሊያ አወዛጋቢ የሕግ ረቂቅ

ያለ ዕድሜ ጋብቻን የሚፈቅድ የሕግ ረቂቅ ተዘጋጅቶ ለሶማሊያ ምክር ቤት ቀርቧል። ረቂቁ ለዘጠኝ አመት አዳጊ ጭምር ትዳር የሚፈቅድ ነው። ይኸ የሕግ ረቂቅ ለረዥም አመታት በሴቶች ላይ የሚፈጸም በደል፣ አስገድዶ መድፈር እና ያለ ዕድሜ ጋብቻ በሕግ የሚያስቀጣ እንዲሆን ሲሟገቱ ለቆዩ ማሕበራት ተቀባይነት ያለው አይደለም።

ከሶማሊያ ልጃገረዶች አንድ ሶስተኛው 18 አመት ሳይሞላቸው ይዳራሉ። አብዛኞቹ ሶስት ጉልቻ የሚመሰርቱት ገና የአስራ ሁለት/12 እና የአስራ ሦስት/13 አመት አዳጊ ሳሉ ነው። እስካሁን ድረስ ያለ ዕድሜ ጋብቻን የመለከተ ሕግ በአገሪቱ የለም። አሁን ግን ያለ ዕድሜ ጋብቻን የሚፈቅድ የሕግ ረቂቅ ተዘጋጅቶ ለአገሪቱ ምክር ቤት ቀርቧል። አዲሱ የሕግ ረቂቅ የዘጠኝ አመት ልጅን ጭምር ትዳር ይፈቅዳል። ይኸንን የሕግ ረቂቅ ከሚደግፉት መካከል የሞቃዲሾው ጠበቃ አብዲራሕማን ሐሳን ኦማር አንዱ ናቸው።

"የዘጠኝ አመት ልጅ ስትዳር ሰውነቷ ለግብረ ሥጋ ግንኙነት ዝግጁ መሆኑ ይረጋገጣል። ገና ልጅ ከሆነች ለወሲብ ዝግጁ የሚያደርጋትን ሖርሞን በሰውነቷ ታዳብራለች። ሐይማኖታችን ሴት ልጅ ለአቅመ ሔዋን ስትደርስ ትዳር እንድትመሰርት ይፈቅዳል። ይኸ እስኪሆን ድረስ ግን መጠበቅ ያስፈልጋል" ይላሉ ጠበቃው።

የእስልምና እምነት ተከታዮች በብዛት በሚኖሩባቸው ሌሎች አገሮች በቅዱስ ቁርዓን ሕግጋት መሠረት ሴት ልጅ መቼ ትዳር ትመስርት የሚል ክርክር አለ። ለሞቃዲሾው ጠበቃ ግን አንድ ነገር ግልጽ ነው። ዋናው እና አንገብጋቢው ጉዳይ አንዲት ሴት በርካታ ልጆች መውለድ ይኖርባታል። "አገሮች የተለያዩ ናቸው። ባንዳንድ አገሮች አንድ ልጅ አስራ አምስት/15 አመት ሲሞላው ወይም ሲሞላት ለአቅመ አዳም ደርሷል ወይም ለአቅመ ሔዋን ደርሳለች ይባላል። በአውሮፓ አገሮች ደግሞ አስራ ስምንት/18 አመት በሌሎች አገሮች ሃያ አንድ/21 አመት ሊሞላቸው ይገባል። ቋሚ የሆነ ዕድሜ የለም። እያንዳንዱ አገር በባሕሉ እና በሐይማኖቱ መሠረት ለራሱ መወሰን ይኖርበታል" ሲሉ አብዲራሕማን ሐሳን ኦማር ይሞግሉ።

ጠበቃ አብዲራሕማን ሐሳን ኦማር የሚደግፉት የሕግ ረቂቅ በሶማሊያ የሴቶች ማሕበራት የበረታ ተቃውሞ ገጥሞታል። ማሕበራቱ ለረዥም አመታት በሴቶች ላይ የሚፈጸም በደል፣ አስገድዶ መድፈር እና ያለ ዕድሜ ጋብቻ በሕግ የሚያስቀጣ እንዲሆን ሲሟገቱ ቆይተዋል። ይሁንና የሴቶች ማሕበራት የሚፈልጉት የሕግ ረቂቅ በሶማሊያ ምክር ቤት እንኳ ውይይት አልተደረገበትም። ይኸ ደግሞ የሴቶች መብት ተሟጋች ለሆነችው ዱንዮ መሐመድ አሊ የሚያንገበግብ ሆኖባታል።

"ይሕ የሕግ ረቂቅ ሥራ ላይ እንዲውል ብዙ ታግለናል። ይሁንና ምክር ቤቱ ጥረታችንን ችላ ብሎ ወደ ቅርጫት ጣለው። የሕግ ረቂቁ በሴቶች ላይ የሚፈጸም በደል ምንድነው የሚለውን ይበይናል። አስገድዶ መድፈርን እና ያለ ዕድሜ ጋብቻን የሚመለከት ነበር። አጥፊዎች ከባድ ቅጣት እንዲጣልባቸው ያደርጋል" ትላለች ዱንዮ።

ዱንዮ የጠቀሰችው የሕግ ረቂቅ በሶማሊያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጽህፈት ቤት ጭምር የሚደገፍ ነበር። ይሁንና ሴቶቹ ጥረታቸው አልሰመረም። ዱንዮ እንደምታስበው ይኸ ለምን እንደሆነ ታውቃለች።

"በረቂቅ ሕጉ ላይ ድምጽ የሚሰጡ ነገር ግን ራሳቸው አዳጊዎች ማግባት የሚፈልጉ የምክር ቤት አባላት እንዳሉ እናውቃለን። ወጣት ልጃገረዶች ያገቡ በርካታ የምክር ቤት አባላትን ስም መዘርዘር እችላለሁ። ቤተሰቦቻቸው ደሐ በመሆናቸው ልጆቻቸውን ለምክር ቤት አባላቱ ይሰጧቸዋል" ትላለች።

ሶማሊያ ከዓለም ደሐ አገሮች አንዷ ናት። ከሕዝቧ አብዛኛው የሚበላው በቂ ምግብ የለውም። አገሪቱን የሰላሳ/30 አመታት የርስ በርስ ጦርነት አውድሟታል። በርካቶች አገራቸውን ጥለው ይሸሻሉ። በተለይ ለሴቶች እና አዳጊ ልጃገረዶች ነገሩ ሁሉ ተስፋ አስቆራጭ ነው።

"የአገራችን ሴቶች ከባድ ፈተና እየተጋፈጡ ነው። በስደተኞች መጠለያዎች ደሕንነታቸው የተጠበቀ አይደለም። ወላጆች ልጆቻችን ይደፈራሉ ብለው ስለሚሰጉ መዳርን ይመርጣሉ። ትዳር ለደሕንነታቸው ዋስትና ይሆናል ብለው ያስባሉ። ከዚህ የባሰ ደግሞ ድሕነት ሰዎች ልጆቻቸውን እንዲሸጡ ያስገድዳቸዋል" የምትለው ዱንዮ ፈተናው ውስብስብ እንደሆነ እምነቷ ነው።

ሳድያ ቤተሰቦቿ ደሐ ናቸው። የአስራ ሦስት/13 አመቷ አዳጊ በሞቃዲሾ በሚገኝ ትምህርት ቤት ትምህርቷን በመከታተል ላይ ትገኛለች። አዳጊዋ ቤተሰቦቿ ሊድሯት እንደሚችሉ ሥጋት አላት። "ቤተሰቦቼ እንዳይረግሙኝ ውሳኔያቸውን መስማት አለብኝ። እኔን ከዳሩኝ በሚያገኙት ገንዘብ ደስተኛ ይሆናሉ። ባልየው ደግሞ ገንዘብ ስለከፈለ እንዲያሻው ሊያደርገኝ መብት እንዳለው ያስባል። ይኸ ድብደባን ይጨምራል" ስትል የ13 አመቷ አዳጊ ታስረዳለች።

ትምህርቷን ስታጠናቅቅ ሳድያ ፖለቲከኛ የመሆን ሕልም አላት። ከዚያ ምን አልባት አንድ ቀን ታገባ ይሆናል። "የምወደውን ሰው ማግባት እፈልጋለሁ። ይኸ የሚሆነው ግን ስለ ሕይወቴ እንድወስን ነፃነት ከተሰጠኝ ብቻ ነው" ስትል ለዶይቼ ቬለ ተናግራለች።

Why did Somali officials think that the prohibition of child marriage was against Islamic law? Because child marriage is in accord with Muhammad’s example.

‘Babies Are Having Babies’: Somalia Under Fire for Overturning Law Banning Child Marriage

Somalia’s Federal Government has sparked national and international outrage after rejecting clauses in the African Charter on the Rights and Welfare of the Child that prohibit marriage under 18 years. The Ministry of Family and Human Rights Development said the clauses contradict Islamic law and the Somali constitution, which it emphasized take precedence over international agreements.

The decision means Somalis can marry below 18 and reach adulthood according to Islamic principles, not fixed age limits. It also reverses a recent attempt to align Somalia’s laws with regional child protection standards , a move that was reportedly overturned within 24 hours after public protests.

According to the ministry, provisions that guarantee children freedom of religion, privacy, and protection from early marriage were seen as interfering with parental responsibility and Islamic values.

The announcement, made around the International Day of the Girl Child, has triggered fury online, with many accusing Somali authorities of legitimizing child abuse under the guise of religion.

“So Somalia just banned child marriage, and grown men are crying! God of Isaac, Jacob, and Abednego, please arise!” one user posted.

Another added, “Somalia passed a law to set the marriage age to 18. The men cried and protested. It was overturned in 24 hours. They want to continue marrying 8-year-olds. They are marrying off babies. Babies are having babies.”…

Irish Citizens Explode in Wrath After Algerian Muslim Rapes 10-Year-Old Girl – Police Attack Protesters

https://www.bitchute.com/video/OK8Gd4CKVzTI/

https://rumble.com/v70q8ug-irish-citizens-explode-in-wrath-after-algerian-muslim-rapes-10-year-old-gir.html

🔥 አልጄሪያው ሙስሊም የአስር/10 ዓመት ሕፃኗን ከደፈረ በኋላ የአየርላንድ ዜጎች በቁጣ ፈነዱ ፥ ፖሊስ ግን ሙስሊሞችን ለመከላከል ተቃዋሚዎችን አጠቃ

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ይህ ሌላ በጣም አሳዛኝ የሆነ ዜና ልክ መውጣት እንደተጀመረ የዜና አውታሮች ሁሉ፤ “አፍሪካዊ ስደተኛ አየርላንዳዊቷን ሕፃን ደፈራት፣ አፍሪካዊ ስደተኛ፣ አፍሪካዊ ስደተኛ” እያሉ በተንኮል በመለፈፍ አፍሪካውያንን ለማስጠላት በጋራ ተነሳስተው ነበር። አሁን ወንጀለኛው ከሕፃናት ደፋሪው አምልኮ የእስልምና ተከታይ እና ከአልጀሪያ የመጣ መሆኑ ሲታወቅ ዜናውን ወደ ጎን በመተው ጸጥታውን መርጠዋል። የሰሜን አፍሪካ ወራሪዎቹ አልጀርያውያን፣ ቱኒዛውያን፣ ሞሮካውያን፣ ሊቢያውያን እና ግብጻውያን አረቦች በአውሮፓውያኑ እና በነጭ አሜሪካውያኑ ዘንድ እንደ “የካውካስ ዘር” መቆጠራቸውን በደንብ እናስታውስ። በአሜሪካማ ፓስፖርት ላይ ሳይቀር ነው፤ “ካውካሲያዊ” የሚል መለያ ነው የተሰጣቸው።

እንግዲህ የኤዶማውያኑ ምዕራባውያን (ሩሲያንም ይጨምራል) ዋና ተልዕኮ ለነጮች ብቻ የሆነና ከአሜሪካ፣ አውሮፓ፣ መካከለኛው ምስራቅና መላው ትራንስ ሳይቤሪያ ብሎም እስከ ሰሜን ሕንድ፣ አፍጋኒስታን፣ ታጀክስታን ድረስ የሚዘልቅ 'ዩሮ-እስያዊ' አዲስ አሕጉር/ ክፍለ ዓለም መመሥረት ነው። አስቀድመው እኮ የቋንቋ ቤተሰቡን "ኢንዶ-አውሮፓዊ/Indo-European" የነጩን ዘር ደግሞ "ካውካስያዊ/Caucasian" ብለውታል።

ይህን ሁሉ ትኩረት ለመካከለኛው ምስራቅ የሚሰጥበት ምክኒያት ያው የስጋዊ ማንነትንና ምንነትን ተከትሎ 'ካውካሳዊ ዘር' የሚሏቸውን ሕዝቦች በጋራ በማሰባሰብ አንድ አንጋፋ አሜሪካ-አውሮፓ-እስያ ክፍለ ዓለም ለመመስረት ሕልም ስላላቸው ነው። በመካከለኛው ምስራቅ፣ በካውካስ ተራሮች፣ በዩክሬን፣ በየመን፣ በሱዳን ብሎም በኢትዮጵያ የሚካሄዱት የዘር ማጥፋት ጦርነቶች ዘር-አልባ የሆኑትን መንፈሳውያኑን እና ጥንታውያኑን ክርስቲያኖችን ከአካባቢዎቹ በማጽዳት ሉሲፈርን አምላኪ የሆኑትንና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸውን 'የካውካስ ዘር' ናቸው የሚሏቸውን ኤዶማውያንን እና እስማኤላውያንን ለማስፈር ስለሚፈልጉ ነው።

ይህን አሳዛኝ ድራማ ከሶርያ እስከ ጋዛ፣ ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ሱዳን እስከ አርሜኒያ እና ዩክሬን ድረስ በግልጽ በዓይናችን እያየነው ነው። ፕሬዝደንቶች ዶናልድ ትራምፕ እና ያሬድ ኩሽነር “የሰላም ውል፣ የአብርሐም ስምምነት፣ እኛ ሁላችንም ከካውካስ ዘር ነን፣ አንድ እንሁን!' ወዘተ” በሚል ዘረኛ ስልት የሚንቀሳቀሱባቸውን ሃገራት ማየቱ ብቻ በቂ ነው።

ከአስራ ዘጠኝ መቶ ስልሳዎቹ ዓመታት ጀምሮ ኤዶማውያኑ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ እስማኤላውያንን ለማሰልጠን፣ ለማጎልበት እና ለዚህ ዘመን እንደ መሳሪያም አድረገው ለመጠቀም ወደሃገሮቻቸው ያስገቧቸው ለዚህ ሤራ መሆኑም ግልጽ ነው።

ሜዲያዎቻቸውም ይህን የካውካሳዊ ዘር አንድ የማድረግ ሕልም ተከትለው ነው የሚሠሩት። ይህ የሕፃን ደፋሪው አልጀሪያዊ ሙስሊም ጉዳይ፣ በአሜሪካ ባቡር ውስጥ በአስቃቂ መልክ የተገደለችው ምስኪን ዩክሬኒያዊት ስደተኛ ጉዳይ (እነ ኤለን መስክ ሌት ተቀን የሚያነሱት ጉዳይ ነው) ወዘተ ማሳያዎች ናቸው። በትናንትናው ዕለት እንኳን 'ብራይትባርት' ታች የቀረቡትን መረጃዎች አቅርቧል፤

የአልጀሪያ ሙስሊሙን ወንጀል ለጥቁር ሕዝቦች ለመስጠት፤ “አፍሪካዊ ስደተኛ፣ አፍሪካዊ፣ አፍሪካዊ” ይላል። ይህ በሜዲያዎቹ ሁሉ የሚዘወተር ክስተት ነው።

በባርነት የተያዙትንና በሳውዲ አረቢያ የሚገኙትን ስደተኞች ደግሞ አስመልክቶ የሚናገረው ስለ ሕንድ፣ ባንግላዴሽ፣ ኔፓልና ፊሊፒንስ ስደተኞች ብቻ ሆኖ ሳለ የሚያሳየው ምስል ግን የአፍሪካውያኑን ምስል ነው። ይህም ተዘውትሮና ሆን ተብሎ የሚደረግ ነገር ነው፣ ተመርጦ የአፍሪካውያን ሴቶችን ያሳያሉ። ይህ እንግዲህ በተንኮል መሆኑ ግልጽ ነው።

አይይይ! ኋላ-ቀር እና ትዕቢተኛ ለሆኑት ለስጋውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ዘረኞች ሁሉ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

🔥 Chaos Erupts in Dublin After 10-Year-Old Girl in State Care was Raped by an Algerian Muslim invader.

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

Irish citizens have had enough, and the police protect the illegals.

It’s a sad, but repetitive story: in the midst of the invasion of Europe by military-aged males posing as ‘asylum seekers’, a ten-year-old girl in Dublin, Ireland, was raped by an Algerian man who is housed, fed, and clothed by the Irish taxpayer’s money.

While in many EU countries the population has been drawn to apathy, in Ireland a fury has spread like fire among the citizenry, and for two nights the protests have centered around the migrant hotel.

As soon as this other very sad news started to come out, all the news medias all wrote; “African immigrant raped Irish child, African migrant, African migrant, African, African, African” in a collective effort to demonize Africans so maliciously. Now that it is known that the perpetrator is a follower of the child rapist cult of Islam and comes from Algeria, they have chosen to keep quiet about the news.

Let us remember that the North African invaders Algerians, Tunisians, Moroccans, Libyans and Egyptians Arabs are considered “Caucasians” by Europeans and white Americans. People of North African descent in the U.S. are officially classified as white or 'Caucasian' by federal standards – although a majority of people with MENA origins do not see themselves as white.

Well, starting with the 2030 census, the U.S. government will introduce a new "Middle Eastern or North African" (MENA) category to better reflect the diversity within this population.

The reason for all this excessive level of attention given to the Middle East is because they dream of creating a single America-Europe-Asiatic (Euro-Asian) world by uniting the peoples who call themselves ‘Caucasians’ based on their physical identity and nature. The genocidal wars that are taking place in the Middle East, the Caucasus Mountains, Ukraine, Yemen, Sudan and Ethiopia are aimed at wiping out the raceless, spiritual and ancient Christians from their regions and replacing them with the Edomites and Ishmaelites who worship Lucifer and claim to be ‘Caucasians’ by their physical identity and nature.

So, the main mission of the Edomite Westerners (including Russia) is to establish a new 'Euro-Asian' continent/subcontinent for the so-called 'White, Caucasian, Indo-European people only, stretching from America, Europe, the Middle East and the entire Trans-Siberia and even to northern India, Iran, Afghanistan, Tajikistan. They have already called the language family "Indo-European" and the white race "Caucasian".

With all the genocidal wars and conflicts, we are witnessing this tragic drama from Syria to Gaza, from Axumite Ethiopia and Sudan to Armenia and Ukraine. Presidents Donald Trump and Jared Kushner have been calling for a “peace treaty, 'Abraham Accords' …'we are all from the Caucasus, let’s unite!'” etc.” is enough to see the countries where they operate with their primitive racist tactics.

Since the nineteen sixties, the Edomites have been importing millions of Ishmaelites into their countries to train, empower, and use them as weapons for this era. This is the mission and purpose of the Luciferians! Yes! The Ishmaelites are their brooms for cleaning up all the so-called "foreigners".

Their media is also working to follow this dream of uniting the Caucasian race. This is evidenced by the case of the evil Algerian Muslim child-raper, the case of the poor Ukrainian immigrant who was brutally murdered on an American train (a case that racist Elon Mesk raises day and night), etc.

👉 Two days ago Breitbart News preferred to use the term: „African Migrant“ in its report:Chaos Erupts in Dublin After 10-Year-Old Girl in State Care Allegedly Raped by African Migrant”. https://www.breitbart.com/europe/2025/10/22/chaos-erupts-in-dublin-after-10-year-old-girl-in-state-care-allegedly-raped-by-african-migrant/

😔 But, that poor girl was raped by an Algerian Arab Muslim.

👉 Just yesterday, ‘Breitbart’ again wrote the following under the title ; “Saudi Arabia Reforms Slave-Like ‘Kafala’ System for Migrant Workersthe following:

Saudi Arabia has a gigantic number of migrant workers — currently about 13.4 million, which makes them almost 42 percent of the population — with many of them drawn from impoverished communities in India, Bangladesh, Nepal, and the Philippines.”

😔 But what is shown with this news is the image of Africans. They deliberately and selectively show African women. Malicious intent!

Saudi Barbaria is loved and empowered by Presidents Trump and Kushner.

So, why is Breitbart showing us Africans?

No! Woe to all the backward, arrogant and carnal Edomite and Ishmaelite racists! Woe to them! Woe to them!

😈 Diabolical! Algerian Woman Raped, Tortured and Murdered 12 Year Old French Girl!

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/10/diabolical-algerian-woman-raped.html

https://rumble.com/v70gvxc-diabolical-algerian-woman-raped-tortured-and-murdered-12-year-old-french-gi.html

https://www.bitchute.com/video/wIlFM2QLYOmo/

😈 ዲያብሎሳዊ ተግባር!በፓሪስ ከተማ የአሥራ ሁለት/12 ዓመቷን ፈረንሳዊት ልጃገረድ በአልጄሪያዊቷ ሴት ተደፍራ፣ ተሰቃያታ ተገድላለች!

Christian Genocide in Africa: The Edomite + Ishmaelite World Has NO EMPATHY For Christians & 'Blacks'

https://wp.me/piMJL-exk

https://www.bitchute.com/video/GVVaCU2WY8iU/

https://rumble.com/v6q019w-christian-genocide-in-africa-the-edomite-ishmaelite-world-has-no-empathy-fo.html

የክርስቲያን የዘር ማጥፋት ወንጀል በአፍሪካ፡ የኤዶማዊው እና እስማኤላውያኑ ዓለም ለክርስቲያኖች እና 'ለጥቁሮች' ርኅራኄ የለውም

Christian Tragedy in the Muslim World ☪

The Luciferians need Muslims (useful idiots) to depopulate 'unwanted' groups of people, like Christians. They are kind of their brooms & sticks. Islam has killed over a billion non-muslims since it’s creation 622 AD.

Thursday, October 23, 2025

How Babylon Saudi Barbaria Bought Dollar Trump - And What They Want



https://www.bitchute.com/video/e0Y8oN71qyed/

ባቢሎን ሳውዲ ባርባሪያ ፕሬዝድነት ዶላር ትራምፕን እንዴት እንደ ገዛቻቸው እና ምን እንደምትፈልግ

ሳውዲ አረቢያ አሜሪካዊ ፖለቲካ ቴክኖሎጂ እና ስፖርቶች ውስጥ ጣልቃ በመግባት ጂሃዷን በዶላር እየገፋች ነው ሳዊዲዎች በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮችን በትራምፕና ቤተሰቦቻቸው ላይ ይደጉማሉ፣ በምላሹ ግን ምን ይፈልጋሉ? አሜሪካ በሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ ዝምታውን መርጣለች። አሜሪካ ሳውዲዎች ከሁለት ዓመታት በፊት በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ተገን ፈላጊዎች ላይ ስለፈጸመችው የጅምላ ጭፍጨፋ ጸጥ በማለት ለባቢሎን ሳዊዲ ባርባሪያ የጦር መሳሪያ፣ የኤኮኖሚ፣ የቴክኖሎጂ፣ የፖለቲካን ዲፕሎማሲ ድጋፍ መስጠቷን ቀጥላበታለች። ወዮላት! ወዮላት! ወዮላት!

☪ Saudi Arabia is buying their way into American politics, tech, and sports. They’ve sent billions to the Trumps and are the largest backers of U.S. startups — including running a spy ring through X (Twitter). What do they want in return? U.S. silence on human rights abuses.

😈 Babylon Saudi Barbaria Border Guards Accused of Mass Killings of Christian Ethiopian Refugees

😈 የታሪካዊ ጠላቶቻችን መሪዎችንና ዜጎቻቸውን በሃገረ ኢትዮጵያ እንደ ታላላቅ ነገሥታትና ባለውለታቾች በክብር እያስተናገደ ምስኪን ወገኖቻችንን ለክርስቶስ ተቃዋሚ አረቦች በመሸጥና በማስገደል ላይ ያለው አረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አብዮት አህመድ አሊ ቶሎ ይገደል! ይገደል! ይገደል!

😈 የሳውዲ ባርባሪያ ድንበር ጠባቂዎች ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በጅምላ በመግደል ተከሰሱ

Ethiopian Christian King Gave Asylum to Muslims – Muslim Saudi King Massacres Ethiopian Christians

https://www.bitchute.com/video/XPp3DCE33ndM/

https://wp.me/piMJL-bdx

ኢትዮጵያዊው ክርስቲያን ንጉስ ለሙስሊሞች ጥገኝነት ሰጠ – የሙስሊም የሳዑዲ ንጉስ ደግሞ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ጨፈጨፈ

😈 The barbaric Gala-Oromo Muslim PM of Ethiopia Abiy Ahmed Ali, who is selling and killing our poor people to anti-Christ Arabs while treating the leaders of our historical enemies and their citizens as great kings and debtors in Ethiopia, should be killed soon! Be killed! Be killed!

😈 Babylon Saudi Arabia is one of the most disgusting nations on the planet. Yet, the likes of Christiano Ronaldo, Neymar, F1, British Petroleum, and co -- even Joe Biden + Donald Trump + King Charles -- are all in love with the evil Saudis. Human Rights Watch reported last month that, Saudi border guards under the leadership of the evil king Bin Salman recently massacred, maimed thousands of Ethiopian Christian migrants, including many women and children. Saudi border guards first asked survivors in which limb of their body they preferred to be shot, before shooting them at close range. Please be a voice for those voiceless Christians.

'EthioLeo.gif' failed to upload. TransportError: Error code = 7, Path = /_/BloggerUi/data/batchexecute, Message = There was an error during the transport or processing of this request., Unknown HTTP error in underlying XHR (HTTP Status: 0) (XHR Error Code: 6) (XHR Error Message: ' [0]')

The Shadow President of The United States, Jared Kushner, 666 Fifth Avenue – House of the Devil

https://www.bitchute.com/video/JGXZyJMycs9u/

https://rumble.com/v70oodm-the-shadow-president-of-the-united-states-jared-kushner-666-fifth-avenue-ho.html

👹 በኒው ዮርክ ከተማ፣ 666 አምስተኛ ጎዳና ላይ ሴራ መጠንሰሻ ሕንፃ (የዲያብሎስ ቤት)ያለው - የዩ.ኤስ አሜሪካ ስውሩ ፕሬዝደንት ያሬድ ኩሽነር (የትራምፕ ሴት ልጅ ባል)

👹 The Middle East Connection (Fleshly Ishmaelites / Hagarenes + Edomites)

Tiffany Trump is married to Michael Boulos, a businessman of Lebanese/ Arab descent.

Ivanka Trump is married to Jared Kushner, who is Jewish. She converted to Judaism before their 2009 marriage.

Trump's Son-in-Law Jared Kushner Unites Saudi and Israel:

Kushner’s Secret Saudi Talks Paved Way for $55 Billion EA Deal.

Months before Electronic Arts Inc. and Saudi Arabia’s sovereign wealth fund agreed to a record-breaking buyout deal, President Donald Trump’s son-in-law made a pivotal introduction.

Jared Kushner brokered the initial connection between the Redwood, California-based video game maker and Saudi Arabia’s Public Investment Fund, and for months acted as a central figure in the talks

👉 Show Me Who Your Friends Are, And I’ll Tell You Who You Are 👈

👉 ጓደኞችህን አሳየኝ እና ማን እንደሆንክ እነግርሃለሁ 👈

🏴 Unholy alliance: Edomite West + Ishmaelite East (ESAU & Ishmael)

  • አለምን እያናወጠ ያለው የእስማኤል እና የኤሳው ህብረት ቀጥሏል!
  • የሥጋ ሰዎች በመንፈስ ያሉትን በማሳደድ አንድ ሆነዋል!

👉 ኤሳው እስማኤልን እያጎለበተው ነው 👈

👉 ከኳታር እስከ ሳውዲ አረቢያ 👈

  • ☪ The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!
  • People of the flesh are united in persecuting those of the spirit!

👉 Esau Empowering Ishmael 👈

👉 From Qatar to Saudi Arabia 👈

😳 Who are the friends of America right now?

☪ Islamic Syria, led by Al-Qaeda terrorists

☪ Wahhabi Muslim-ruled genocidal Saudi Arabia

☪ Wahhabi Muslim-ruled genocidal Qatar

☪ The Sunni Muslim-led, genocidal United Arab Emirates

☪ Muslim-ruled genocidal Antchrist Turkey

☪ Muslim-ruled Indonesia

The genocidal fascist Galla-Oromo Islamic regime of Ethiopia

😲 The Striking Resemblance Between Pope Leo XIV & Charlie Kirk + Jared Kushner & Tyler Robinson



https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/the-striking-resemblance-between-pope.html

https://www.bitchute.com/video/NiJgFLvv2x1q/

https://rumble.com/v6zb4jo-the-striking-resemblance-between-pope-leo-xiv-and-charlie-kirk-jared-kushne.html

😲 በጳጳስ ሊዮ አሥራ አራተኛ እና በቻርሊ ከርክ እንዲሁም በፕሬዝደንት ትራምፕ ልጅ ባል በያሬድ ኩሽነር እና የቻርሊ ከርክ ገዳይ በተባለው በታይለር ሮቢንሰን መካከል ያለው አስደናቂ ተመሳሳይነት።

👹 What Trump (Jared Kushner) + Netanyahu (Esau) + Arabs & Turks (Ishmael) Are Doing is in The Bible



https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/10/what-trump-jared-kushner-netanyahu-esau.html

https://rumble.com/v708qqe-what-trump-jared-kushner-netanyahu-esau-arabs-and-turks-ishmael-are-doing-i.html

https://www.bitchute.com/video/pyOPpWnVOqYJ/

👹 ትራምፕ (ያሬድ ኩሽነር) + ኔታንያሁ (ኤሳው) + አረቦች እና ቱርኮች( እስማኤል ) እያደረጉት ያለው ነገር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይገኛል።

[፩ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፫]❖

ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ከቶም አያመልጡም።”

👹 የእኛዎቹንም የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ያካትታል!

👹 Tiffany Trump's Arab Father-in-law Massad Boulos Meets Black Hitler, aka Genocidal Abiy Ahmed

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/tiffany-trumps-arab-father-in-law.html

https://rumble.com/v6z4nvs-tiffany-trumps-arab-father-in-law-massad-boulos-meets-black-hitler-aka-geno.html

https://www.bitchute.com/video/xAFzUtvKaiQe/

👹 ሉሲፈራውያን በጭራሽ ሊታደግ የማይችሉውን የእነርሱን ክፉ አሻንጉሊት ለማዳን እየሞከሩ ነው፤ የቲፋኒ ትረምፕ የአረብ አማች ማሳድ ቡሎስ ከዘር አጥፊው ጥቁር ሂትለር ከአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በአዲስ አበባ ተገናኘ፤።

'የአብርሃም ስምምነት' = እስማኤል + ኤሳው ስምምነት

👹 Luciferians trying to salvage the unsalvageable evil Puppet of theirs: Tiffany Trump's Arab father-in-law Massad Boulos Meets Genocidal Black Hitler, aka Abiy Ahmed Ali PM of the Fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia.

'Abraham Accord' = Ishmael + Esau Accord

Wednesday, October 22, 2025

Apostle Matthew's Ethiopian Village | የሐዋርያው ማቴዎስ የኢትዮጵያ መንደር


https://www.bitchute.com/video/lTXhJVRYF3l0/

✞✞✞

ጥቅምት ፲፪/ 12፤ የሐዋርያውና ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስ በዓለ ዕረፍቱ ነው፤ ከቅዱስ ማቴዎስ ረድኤት በረከት ይክፈለን፡፡

ሐዋርያ ቅዱስ ማቴዎስ የኢትዮጵያ ልዑል እና ጳጳስ

🥴 ለመሆኑ ለምንድን ነው በወንጌላውያኑ ቅዱስ ማቴዎስ እና ቅዱስ ሉቃስ ስም የሚጠራ ቤተ ክርስቲያን ወይንም ገዳም በሃገራችን ኢትዮጵያ የሌለው?! ምክኒያቱ ምን ይሆን? እኔ እስካሁን አላየሁም አልሰማውሁም፡ በወንጌላውያኑ ቅዱሳን ማርቆስ እና ዮሐንስ የተሰየሙ ዓብያተክርስቲያናት ግን አሉ።

አዲሱ የክርስቲያን ልዑል ማቴዎስ ህዝቡን ወደ እውነተኛው እምነት ለመለወጥ ህይወቱን ሰጥቷል። ብዙም ሳይቆይ ቅዱስ ፉልቪያን-ማቴዎስ አገዛዙን ተወ እና ቅስና ተሾመ። ኤጲስ ቆጶስ ፕላቶን ሲሞት ሐዋርያው ማቴዎስ ተገልጦለት ኤጲስ ቆጶስ ሆኖ እንዲቀደስና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ራስ እንዲሆን አዘዘው። ኤጲስ ቆጶስ ከሆነ በኋላ፣ ቅዱስ ፉልቪያን-ማቲዎስ የሰማያዊ ረዳቱን ሥራ በመቀጠሉ በቀሪው የሕይወት ዘመኑ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ለአፍሪካ ሕዝቦቹ በመስበክ ደክሟል።

😇 ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ | በፍርድ ቀን፤ ከ፪ሺ ዓመት በኋላ፤ “ወንጌል አልተሰበከልንም” ማለት የለም

Journey of Apostle Matthew to Ethiopia | ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ በኢትዮጵያ

https://wp.me/piMJL-bH1

💭 ፊልሙን ከዚህ ጽሑፍ ጋር እናነጻጽረው፦

የዓለም መድኃኒት እየሱስ ክርስቶስ እኔን ማቴዎስን መርጦ ተከተለኝ አል እኔም ስላመነታ ተከተልኩት የመዳን ተስፋ የሆነውን የወንጌሉን ቃል እንድንሰማና ከእርሱ አፍ የሰማሁትንም ለዓለም እንዳሰማ ልኮኛል።

መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ሊያድን ከእግዚአብሔር አብ የመጣ ከእርሱም ሌላ አዳኝና መሐሪ ወደ እግዚአብሔር መንግሥትም የሚያገባ እንደሌለ የአየሁትን ልመሰክር የሰማሁትን ቃል ለእናንተ ለአሰማ ከቃሉ የተነሣ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ትሆኑ ዘንድ በስሙም ትጠመቁ ዘንድ ልኮኛል። ከአብና ከልጁም ከእኛም ህብረት እንዳላችሁ ያንጊዜ ታውቃላችሁ፤ ዓለሙ ግን የፈጠረውን ተጣሪውን ትቶ ላልፈጠረው ምህረት የአደረገለትን ጌታውን ትቶ ሥቃይንና መአትን ለሚያመጣበት ለክፉ መንፈስ እየተገዛና የክፉ መንፈስ ባሪያ በመሆን የኃጢአትን ንጉሥ ዲያብሎስን እያገለገለ ይገኛል።

ይህ ክፉ መንፈስ በሰዎች ልብ ላይ መርዙን እንደረጨ ሁሉ እንዲሁ በእግዚአብሔር ልጆች ላይ ደጋኑን ወጥሮ ቀስቱን እንደቀተረ ነው። አንዳንዶች ወገኖች ለእርሱ ሲማረኩለት ጥቂቶችም የሆኑ የእግዚአብሔር ምርጥ ሕዝቦች ከፍጹም እምነታቸውና ከመንፈስ ቅዱስ ጸጋ የተነሣ በጸሎት ድል ያደርጉታል፡ በጾምም ያሸንፉታል ያሳፍሩታልም። ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣው ለእግዚአብሔር ልጅ ለእየሱስ ክርስቶስ ታማኝ ሠራዊቱ ናቸው። መንፈሱን ተላብሰዋል፣ ጸጋውን ተሞልተዋል፣ ኃይሉንም ታጥቀውታል። ሥልጣንም በአፋቸው ተሰጥቷል። እኒሁ እናንተም የእግዚአብሔር አብን ምህረት የልጁንም የእየሱስ ክርስቶስን አዳኝነት የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ ልትቀበሉትና ልትለብሱት ለመጣችሁ ሁሉ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ይሁንላችሁ። የልጁም የእየሱስ ክርስቶስ ፍቅር ይፅናላችሁ። አሜን።

እቴ ህንድኬ ዣን ንግሥተ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ በሆነች በአሥራ አንደኛው ዘመነ መንግሥትዋ ከእየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርት አንዱ ቅዱስ ማቴዎስ በመርዌ ከተማ የሚኖሩትን ህዝቦች ቃለ ወንጌል እየሰበከ አስተምሮ ማጥመቁን ሰማች፤ ይዘውት ወደ እርስዋ እንዲመጡ መልእክተኞችን ወደ ወንጌላዊ ማቴዎስ ላከች፡ ነገር ግን ስለክርስቶስ መወለድና ብዙ ታእምራትንና ድንቅ የሆኑ ሥራዎችን እየሱስ ክርስቶስ መሥራቱን ሰምታ ስለነበረ የእየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ነው ሲሏት መልኩን ለማየት የሚያስተምረውንም ለመስማት ጓጉታ እርሱ የእግዚአብሔር አገልጋይ ከመምጣቱ እኔ መሄድ አለብኝ ብላ በብዙ ሺህ ሠራዊት ታጅባ ወደ መርዌ /መርዋ/ 70 .. ሄደች።

በዚያም ቅዱስ ማቴዎስን አግኝታ እንዲህ አለችው፦

እየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እኛ እንደተላከና የሰላም አለቃ የዘለዓለም አባት እንደሆነ ከነቢዩ ኢሳይያስ ትንቢት የተነሣ አምናለሁ፤ ነገር ግን በውኃ ጥምቀት ከእግዚአብሔር መወለድን የእግዚአብሔር ልጅ መባልን አላውቅም ነበር፡ አሁን ግን አንተን ወደ እኛ የላከህና ከአንተ ላይ የአለ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ከስብከትህ የተነሣ ገለፀልኝ፡ የምትነግረን ቃለ ወንጌል ህይወት መድኃኒት እንደሆነ አወኩ በእርሱም አመንኩ ስለዚህ አጥምቀኝ።” አለችወ።

ቅዱስ ማቴዎስም እግዚአብሔር ወደ እርሱ እንደላካት አውቆ በደስታ ከሠራዊትዋ ጋር ወደ ግዮን ወንዝ ወረዱ ከዚያም ከእርሱዋ ጋር የነበረው ሠራዊትና መኳንንት ሁሉ በእየሱስ ክርስቶስ ስም አጠመቃቸው። እንዲህ ሲል፦

በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አጠቃችሁ አለሁ!” እያለ።

እቴ ህንደኬ ዣን እንደህዝብዋ ተጠመቀች፤ ፍጹም ክርስቲያን ሆነች፤ ከዚያም ቅዱስ ማቴዎስን ከደቀ መዛሙርቶቹ ጋር ወደ አክሱም አምጥታ አክሎስ የሚባለውን ባልዋን ልጆችዋን ቤተሰብዋን ሁሉ በእየሱስ ክርስቶስ ስም አስጠመቀች። ቅዱስ ማቴዎስ በአክሱም አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ፤ ከበርቶሎሜዎስ ቀጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ የኑብያን፣ የኢትዮጵያንና የናግራንን ሰዎች የአጠመቀ ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት አንዱ ወንጌላዊ ማቴዎስ ነው።

እንደዚህም ሆነ እቴ ህንደኬ ዣን ክርስቲያን በሆነች በአሥራ ሦስት አመትዋ አቡሳውያን /አበሾች/ የሚባሉት የአክሱም የአዶሊስ ሕዝቦችና ፈላስያን /ፈላሾች/ በሌዋውያን ምክር ወንድሙዋን ንጉሠ ባህር ዘዝቃሌስ ተብሎ የነበረውን ከተብን አፄ ባህር ሰገድ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ብለው በበላዩዋ ላይ አነገሡት፤ እቴ ህንደኬን ዣንና አክሎስ ልጆቸዋን ገድለው አቃጠሏት። እርሷም በሰማእትነት በሰማንያ ሦስት /83/ በነገሠች በ24 ዘመነ መንግሥቱዋ አረፈች።

አፄ ባህር ሰገድ ተብሎ በነገሠው በከተብ ዘመነ መንግሥት እየሱ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ክርስቶስ ተወልዶአል ብሎ የሚያስተምርና የሚአምን ሰው ቢገኝ እንዲገደል በአዋጅ ተነገረ።

የእስራኤል ልጆች የሆኑ ሌዋውያን ካህናት እየሱ ክርስቶስም አይደለም ስሙንም መድኃኒት አይደለም ለማለት “ኢየሱስ” እንጂ “እየሱስ” ብላችሁ አትጥሩ ብለው በምኩራብ በአደባባይ በቢተ መቅደስ በገበያ አስተማሩ።

እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆችን ጥጦስ የሚባለውን አስነስቶ በጭካኔ እንደገደላቸው ሁሉ እንዲሁ የባህር ሰገድን መርከብ ሠራተኞችና በአዶሊስ በዳህቂቅ የሚኖሩትን ቤተ እስራኤል ሂክሶስ የሚባሉት የግሪኮችን ሰዎች አስነስቶ አስገደላቸው።

ንጉሠ ነገሥቱ ባህር ሰገድ ክርስቶስ እየሱስ በተወለደ 105 መታራ ከሚባለው አገር ላይ ከግሪኮች ከሮማውያን ጋር ጦርነት አድርጎ ተማርኮ በ81 ዓመት እድሜው በነገሠ በ22 ዘመነ መንግሥቱ ሞተ።

አንዳንድ ጎሣዎችና በጎሣዎች ውስጥ የሚገኙ ነገዶች ቃለ ወንጌል ያልተሰበከላቸው በጨለማ ዓለም ውስጥ ከመኖራቸው የተነሣ ከንቱ የሆነ አምልኮት ያመልኩና ለሚያመልኩት ነገር እንስሳና አእዋፍ ዶሮ ያርዱለት ነበር። ከዚያም አልፈው ሰውን አስረው እንደ እንስሳ የሚያቀርቡና የሚሰው ነበሩ። የሚያመልኳቸው ተራራዎች ዛፎች ሸለቆዎች ኮረብታዎች አራዊቶች ነበሩ። እንደዚሁ አስቀያሚ መልክ ያላቸው ቅርጾችን ያመልኩባቸው ነበር።

ነገር ግን የሰው ልጅ ክቡር ፍጥረት እንደሆነ ከሁሉም በላይ መሆኑን የሚያምኑና ሁሉን የፈጠረና ቻይ ጌታ እግዚአብሔር ብቻ አንድ አምላክ እንደሆነ በነቢያት ላይ አድሮ ለሰው ልጆች ህግና ሥረአት እንዲኖራቸው የፈቀደ ወይም የአዘዘ ትእዛዙንም የሚፈጽሙ የመልከ ጼዴቅ ካህን ዘሮች የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው የሚጠሩ ኢትዮጵያውያን ብቻ ነበሩ። በኋላ ዘመን ደግሞ የአብርሃም ዘሮች በሙሴ አማካኝነት አንድ እግዚአብሔርን ማምለክ ጀመሩ። ከዚህ በኋላ ነው ሁለቱ ጎሣዎች አንድ እግዚአብሔርን በማምለክና በማመን ሲኖሩ የአለም መድኃኒት እየሱስ ክርስቶስ በቤተ ልሔም በተወለደ ጊዜ ሊሰግዱለት ሄደው ከሌላው ዓለም በፊት የተገኙትና ገጸ-በርከት አቅርበው ወደ ሀገራቸው በሰላም የተመለሱ።

አሁንም እኛ ኢትዮጵያውያን የክርስቶስን ትእዛዝና ትምህርት የተቀበልን እንደ ኃዋርያት ማለት ብሉያት መጽሐፍትን አስቀድመን እንደተቀበልን፡ መጽሐፍተ አዲሳትንም ወዲያውኑ ነው የተቀበልንና አምነን በጌታችን በእየሱስ ክርስቶስ ስም የተጠመቅነው፤ በስሙ ክርስቲያኖች የተባልነው እንጂ ሐዲሳትን መጻሕፍትን ብቻ እንደተቀበሉት እንደ አሕዛቦች አይደለም። ለዚህ ሁሉ ምስክራችን ፈጣሪያችን እግዚአብሔርና እግዚአብሔር ያዘዘው የአምልኮታችን ሥርአት ነው። እሄውም የማይታየው አምላክ በነቢያት ሰው እንደሚሆን አስቀድሞ መነገሩ በሐዋርያት ሰው መሆኑ መሰበኩን የሚያበስሩትን ብሉያትና ሐዲሳትን /በማስማማታችን/ በማዋሐዳችን እምነታችን ተዋሕዶ ሃይምንት ተብሏል። ምስጢሩም ቃል ሥጋ በመሆኑ የነቢያት ትንቢት በመፈጸሙ ተዋሕዶ ሃይማኖት አሰኝቶታል።

እሄን ክብርና ጸጋ ለሰጠን ለአንድ እግዚአብሔር የአምልኮት ምስጋናና ሥግደት ይገባዋል። እግዚአብሔር ለዘለዓለም ለሰው ልጆች ሰላምንና ፍቅርን ሕብረትንም ይስጠን። ምህረቱና ቸርነቱም በሰማይ እንደሆነ በምድርም ይሁን። አሜን።

Apostle Saint Matthew († First Century) PRINCE & BISHOP OF ETHIOPIA

St. Matthew The Apostle of Ethiopia | ቅዱስ ማቴዎስ ዘኢትዮጵያ

https://wp.me/piMJL-bH7

https://www.bitchute.com/video/pJcsubd9VrP9/

The new Christian Prince Matthew dedicated his life to converting his people to the True Faith. Soon St. Fulvian-Matthew abdicated his rule and was ordained a priest. Upon the death of Bishop Platon, the Apostle Matthew appeared to him and instructed him to be consecrated as Bishop and to be the head the Ethiopian Church. Having become a bishop, St. Fulvian-Matthew labored at preaching the Word of God to his African people for the rest of his life, continuing the work of his heavenly patron.

Saint Matthew the Evangelist, was martyred today, on Tikmet 12 / October 22. He was one of the Twelve Disciples and his name was Levi. He was the one sitting at the receipt of custom outside the city of Capernaum, when the Lord Christ said to him, “Follow Me.” He left all, rose up, and followed Him. He made for the Lord Christ a great feast in his own house. That made the Pharisees murmur against Him saying to His disciples, “Why do your teacher eat and drink with tax collectors and sinners?” Jesus answered and said to them, “Those who are well do not need a physician, but those who are sick. I have not come to call the righteous, but sinners to repentance.” (Luke 5:27-32)

He preached in the land of Palestine and Tyre and Sidon. Then he went to Ethiopia. He entered the city of priests and converted them to the knowledge of God. When he wished to enter the city, he met a young man who told him, “You will not be able to go in unless you shave off the hair of your head and carry palm branches in your hand.” He did as the young man told him. And, as he was thinking about that, the Lord Christ appeared to him in the form of the young man who had met him earlier, and after He encouraged and comforted him, disappeared. He realized that this young man was the Lord of Glory Himself.

He then entered the city as one of its priests. He went to the temple of Apollo and found the high priest, and talked with him concerning the idols that they were worshipping. He explained to him how those idols did not hear or sense anything and how the true Mighty Lord is He who created the Heaven and Earth. The Lord made through him a wonder: a table came down to them from Heaven and a great light shone around them. When Hermes the priest saw this wonder, he asked him, “What is the name of your God?” The apostle replied, “My God is the Lord Christ.” Hermes, the priest, believed in Christ and many people followed him.

When the Governor of the city knew that, he ordered them burned. It happened at that time that the son of the Governor died. Saint Matthew the Apostle prayed and made supplications to God to raise the son and the Lord answered him and raised the child from death. When the Governor saw that, he and the rest of the people of the city believed. Saint Matthew baptized them and ordained a bishop and priests, and built a church for them.

After he had preached in other countries, he went back to Jerusalem. Some of the Jews which had been preached to, and had believed and been baptized by him, asked him to write down what he had preached to them. He wrote the beginning of the Gospel attributed to him in the Hebrew language but he did not complete it. It was said that he finished it during his preaching in India, in the first year of the reign of Claudius and the ninth year of the Ascension.

His martyrdom was consummated by stoning by the hands of Justus the Governor, and his body was buried in Carthage of Caesarea by some believers, in a holy place.

May Saint Matthew’s prayer be with us, Amen!

At Least 14 Ethiopian Christians Killed by Oromo Muslims | በኦሮሞ ሲዖል ክርስቲያኖች እያለቁ ነው

https://www.bitchute.com/video/uxWqH30UI76E/ 😇 ገ ብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ ገመድኃኔ ዓለም  😢😢😢 ዋይ ! ዋይ...