Tuesday, August 4, 2026

Ethiopia Landslide Kills 14 at St. Mary Orthodox Monastery During Night Prayer Session

https://www.bitchute.com/video/N4ih6mi7HL4j/

https://rumble.com/v7dpq8g-ethiopia-landslide-kills-14-at-st.-mary-orthodox-monastery-during-night-pra.html

😔 ሰኞ፣ ሐምሌ ፳፯፣ ፳፻፲፰ ዓ.

በሰሜን ሸዋ ዞን፣ በሞጃ እና ወደራ ወረዳ በምትገኘው ደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም በተከሰተ የመሬት መንሸራተት ፲፬/14 ሰዎች ሕይወታቸው አለፈች

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

በተከሰተው አደጋ ምክንያት አምስት ሰዎች ከባድ እና ሁለት ሰዎች ቀላል የአካል ጉዳት እንደገጠማቸውም የሞጃ እና ወደራ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ እና የግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳኛቸው አዝብጤ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ሌሊቱን የክረምት ዝናብ ሲወርድ እንዳደረ እና ይህም ዛሬ ሰኞ ሐምሌ ፳፯/27/፳፻፲፰/2018 . . ጠዋት ፲፪/12 ሰዓት አካባቢ "የዋሻ ናዳ" ማስከተሉን የአካባቢው ባለሥልጣን ገልጸዋል።

የመሬት መንሸራተቱ በተከሰተበት ጊዜ በቤተ ክርስቲያኑ ዋሻው በር ላይ ፀሎት ሲደረጉ የነበሩ ምዕመናን ላይ ጉዳቱ መድረሱንም አስረድተዋል።

አምስት ሰዎች ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ደብረአብ ሪፈራል ሆስፒታል እንደተወሰዱ እና ሁለት ሰዎች ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው በሰላ ድንጋይ ጤና ጣቢያ እየታከሙ እንደሚገኙ አቶ ዳኛቸው ተናግረዋል።

ከዚህ በኋላ "ሌላ ክስትተ ይኖራል ተብሎ" እንደማይታሰብ እና ከዚህ ቀደምም እንዲህ ያለ አደጋ በስፍራው አጋጥሞ እንደማያውቅ አክለዋል።

ተጨማሪ አደጋን ለመከላከል "አሁን አካባቢውን ከልለናል። ስጋት ሊኖር ስለሚችል ግን ምዕመናል በአካባቢው የሉም" ብለዋል።

በገዳሙ ፀበል ስላለ እና የፍልሰታ ፆም እየገባም ስለሆነ ምዕመናን በሥፍራው እንደሚገኙ አቶ ዳኛቸው ጠቅሰዋል።

"ዛሬ መድኃኔዓለም ስለሆነ ፀሎት ላይ እያሉ የዋሻው አንድ ክፍል የመንሸራተት አደጋ ገጠመው። የክረምቱ በሌሊት ዝናብ ሲዘንብ ነው ያደረው" ብለዋል።

የሞጃና ወደራ ወረዳ አስተዳደር ምክር ቤት በማኅበራዊ ገጹ ባወጣው መግለጫ በአደጋው የተሰማውን "መሪር ሐዘን" ገልጿል።

የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ የማነብርሀን ተስፈ እና የወረዳው አመራር እንዲሁም የፀጥታ አመራሮች በቦታው በመገኘት "ነፍስ በማዳን ርብርቡ ላይ ሁለተናዊ ድጋፍ አድርገዋል" ሲልም አስታውቋል።

የሕክምና ባለሙያዎችም በቦታው በመገኘት "ለተጎዱ ወገኖችን የመጀመሪያ ደረጃ ሕክምና እርዳታ እንዲያገኙ ብርቱ ትግል አድርገዋል" ሲል መግለጫው አክሏል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት በማኅበራዊ ገጹ አደጋው "ልብ ሰባሪ" መሆኑን አመልክቷል።

የአገረ ስብከቱ ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀሌምናጦስ በሥፍራው በመገኘት "ለሞቱት ፀሎተ ፍትሐት፣ ለተጎዱት ፀሎት፣ ላዘኑ ወገኖች የማጽናኛ ትምህርተ ወንጌልና አባታዊ ቃለ በረከት በመስጠት ላይ ይገኛሉ" ሲልም መግለጫው አክሏል።

የዘር አጥፊው ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ከዚህ የመሬት መንሸራተት አደጋ ጀርባ ሊኖርበት ይችላልን?

ከ፳፻፲፫ ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሁለት ሚሊዮን የሚደርሱ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ ቁንጮ ክፉው እና ዘር አጥፊው አሊ አህመድ ትላንት፣ ሰኞ፣ ሐምሌ ፳፯ በደቡብ ኢትዮጵያ በአንድ ቀን ውስጥ ሪከርድ የሰበረ ስምንት መቶ/800 ሚሊዮን የዛፍ ችግኞች ተተክለዋል ሲል ከተለመደው ጉራ ጋር አስታውቆ ነበር።

ሰላም፣ ዛፎች እና እድገት ለደቡብ፣ ነገር ግን፣ ጦርነቶች፣ ድሮኖች፣ የኤሌክትሮማግኔቲክ ቦምቦች (የስታርሊንክ ሳተላይቶችን በመጠቀም)፣ መርዛማ ኬሚካሎች እና ጀነሳይዶችን ለሰሜኑ።

ከሁለት ሳምንታት በፊት፣ ሐምሌ ፲፭/15/፳፻፲፰/2018 . . ፣ ዘር አጥፊው እና ፀረ-ክርስቲያን ኃይሎቹን የያዘው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ በወሎ በሚገኘው ጥንታዊ ገዳም ላይ አረመኔያዊ ድሮን ጥቃት ፈጽሟል።

ሁለት መነኮሳት እና ስድስት ካህናት በመካነ ሰላም፣ ወሎ በሚገኘው የቅድስት አርሴማ ገዳም ላይ በተፈጸመው ጥቃት ተገድለዋል። በደርዘን የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ቆስለዋል፣ ቁጥራቸው ወዲያውኑ አልተገለጸም።

ንድፉን መፍታት ትችላላችሁን?

ከሁለት ሳምንታት በፊት በወሎ በሚገኘው የመካነ ሰላም የቅድስት አርሴማ ገዳም መነኮሳትና መነኮሳት ላይ የተፈፀመውን ግድያ የትኞቹ ዋና ዋና ሚዲያዎች ዘግበውታል? የዘገበው የለም! ምክንያቱ፡ የድሮን ጭፍጨፋ የፈጸመው ወኪላቸው፣ የጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ እንደሆነ ግልጽ ስለነበር ነው።

ትላንት በጻድቃኔ ደብረ ምትማቅ የቅድስት ማርያም ገዳም በተከሰተው አሳዛኝ የመሬት መንሸራተት፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ ኃይሎች አጋራቸው የሆነው ፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ እስላማዊ አገዛዝ እንዳልተሳተፈ እና የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችም እዚያው ብቻቸውን እንደነበሩ በማሰብ፣ ሁሉም ዓለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት በፍጥነት ሪፖርት አድርገዋል። ታች ይመልከቱ...

May their souls find eternal rest in the bosom of Abraham, Isaac, and Jacob.

Ethiopia landslide kills 14 at monastery ritual, search continues for missing.

A landslide triggered by heavy rainfall in Ethiopia’s Amhara region has killed 14 and injured seven others.

A landslide Monday triggered by heavy rainfall in Ethiopia’s Amhara region killed 14 people and injured seven others, while an unknown number of people remain unaccounted for as search and rescue efforts continue.

The landslide occurred at Tsadqane Debre Mitmaq St. Mary Monastery, where hundreds of worshipers had gathered for a holy water cleansing ritual that is popular among people seeking spiritual healing for chronic illnesses.

“The disaster occurred at approximately 7 a.m., and many of those who died had gathered to receive the holy water,” Megabe Hadis Neka Tibeb Ababu, the diocese’s general manager, told The Associated Press.

He said an unknown number of people are still believed to be trapped beneath the debris.

“Of the dead, 11 have already been buried at the monastery, while the remains of the others were sent to their hometowns,” he said, adding that it remained difficult to identify some of the victims.

Those who sustained serious injuries were taken to Debre Birhan, the capital of North Shewa Administrative Zone, about 70 kilometers (43 miles) from the monastery.

The landslide occurred near a mountain, where massive rocks broke loose and crashed onto the worshippers, worsening the disaster.

A team of experts from the local disaster prevention office has been deployed to assist search and rescue operations, the local administration’s communications office said in a statement.

Mudslides and flooding caused by heavy rainfall have become increasingly common in Ethiopia, particularly during the rainy season, locally known as Kiremt, which typically runs from June to September.

In July 2024, a deadly mudslide triggered by heavy rains killed at least 257 people in southern Ethiopia. Earlier this year, more than 100 people also died in a similar mudslide in Gamo, in southern Ethiopia.

The Horn of Africa nation has been increasingly affected by extreme weather events linked to climate change. Poor infrastructure, particularly in rural areas, has left many communities highly vulnerable to flooding, landslides, and recurring droughts, with limited capacity to respond to such disasters.

Landslides Triggered by Human Activity on the Rise

Human activities trigger landslides by destabilizing slopes, primarily through construction, deforestation, and mining. These actions remove natural supports, alter water drainage, and add stress to vulnerable earth.

Key Human Causes

Construction and excavation: Cutting into the base of slopes for roads or buildings removes vital support.

Deforestation: Clearing trees and plants destroys root systems that hold soil together.

Mining operations: Blasting and digging weaken rock structures and disrupt local ground stability.

Poor drainage management: Leaking pipes or blocked runoff saturate soils, adding heavy water weight that forces earth downward.

Vibrations: Heavy traffic or industrial machinery shake loose material over time.

Could the fascist Oromo Islamic Regime of Ethiopia be behind this Landslide tragedy?

Just yesterday, August 3, 2026 the evil and genocidal Prime Monster of the Fascist Oromo Islamic Regime, Ali Ahmed – who had massacred up to two million Orthodox Christians since 2020 – has announced that a record-breaking 800.5 million tree seedlings were planted in a single day across Southern Ethiopia.

Peace, trees and 'developments for the South, but, Wars, drones, electromagnetic bombs (using StarLink satellites), poisonous chemicals and Genocides for the North.

Two weeks ago, on July 22, 2026, the genocidal and anti-Christian forces of the fascist Oromo Islamic Regime carried out a barbaric drone strike targeting Ancient Monastery in Wollo in the Amhara region of Ethiopia.

Two nuns and six priests were killed in the attack on Saint Arsema Monastery in Mekane Selam, Wollo. They died on the scene. Dozens were wounded, the number was not immediately specified.

Can you decode the pattern?

Which mainstream media reported two weeks ago the massacre of Nuns and Monks of Saint Arsema Monastery in Mekane Selam, Wollo? NONE! The reason: because it was obvious that their agent, the genocidal Oromo Islamic regime is the perpetrator.

Whereas, in yesterday's tragic landslide that occurred at Tsadqane Debre Mitmaq St. Mary Monastery, because the forces of the Antichrist thought that their ally, the fascist Oromo Islamic regime was not involved, and the Orthodox Christians were up there all by themselves, all the international media outlets were quick to report it:

AP News: Ethiopia landslide kills 14 at monastery ritual, search continues for missing

Reuters: Landslide kills 14 in Ethiopia's Amhara region, state media says

BBC: Deadly landslide hits Ethiopia mountain monastery during prayer service

ABC News: Ethiopia landslide kills 14 at monastery ritual, search continues for missing

The Canadian Press News: Ethiopia landslide kills 14 at monastery ritual, search continues for missing

Azeri News: Deadly landslide buries Ethiopian monastery, killing 14 worshippers

• Sweden Herald: At least 14 dead in landslide at monastery in northern Ethiopia

😢 Many Nuns and Monks Massacred Following Oromo Drone Strike on Ancient Monastery in Ethiopia

https://axumitethiopia.blogspot.com/2026/07/many-nuns-and-monks-massacred-following.html

https://www.bitchute.com/video/eGyUWbWWfkjM/

https://rumble.com/v7d5eng-many-nuns-and-monks-massacred-following-oromo-drone-strike-on-ancient-monas.html

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

✞✞✞ R.I.P /R.I.F/D.E.P/ ./ ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

😢 የደቡብ ወሎ አባይ ገዳመ አስቄጤስ አቡነ አረጋዊ እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም አሳዛኝ ዜና፤ በኢትዮጵያ ጥንታዊ ገዳም ላይ የኦሮሞ ድሮን ጥቃት ተከትሎ በርካታ መነኮሳት ተጨፈጨፉ

No comments:

Post a Comment

Washington's Apocalyptic Fire, Spokane St. Mary Church and The Ark of The Covenant

https://www.bitchute.com/video/F1uNXNnWbDty/ https://rumble.com/v7dpt98-washingtons-apocalyptic-fire-spokane-st.-mary-church-and-the-ark-of...