Monday, September 29, 2025

Bill Maher: “Leftist Media Silent About Christian Genocide in Nigeria, But Exonerates Gaza Terrorists"


https://www.bitchute.com/video/6nVxRD93KkqI/

https://rumble.com/v6zmcik-bill-maher-leftist-media-silent-about-christian-genocide-in-nigeria-but-exo.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

👏 ታዋቂው አሜሪካዊ የቴሌቪዥን ስብዕና ቢል ማኸር፤“የግራ ዘመም ሚዲያ በናይጄሪያ ስላለው የክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ዝምታ ሲመርጡ፣ ለጋዛ አሸባሪዎች ግን “ነፃነት ለፍልስጤም!እያሉ በመጮኽ ላይ ናቸው።”

ቢል ማኸር በናይጄሪያ የክርስቲያኖች ግድያ ሲጣራ ሚዲያ ሊዘግበው ያልቻለውን ጉዳይ አሁን በይፋ መዘገቡ አስገራሚ ነው (በሊበራሎች ዘንድ ያልተለመደ ነውና)

👏 Bill Maher delivers a surprising moment on air as he calls out the slaughter of CHRISTIANS in Nigeria that the media refuses to cover.

“If you don’t know what’s going on in Nigeria, your media sources SUCK,” Maher said.

“You are in a BUBBLE. I’m not a Christian, but they are systematically killing the Christians in Nigeria.”

“They’ve killed over 100,000 since 2009. They’ve burned 18,000 churches… They are literally attempting to wipe out the Christian population of an entire country. Where are the kids protesting this?” he asked.

Maher’s diatribe drew a huge reaction from the crowd, and a big THANK YOU from Rep. Nancy Mace for bringing it up.

“Absolutely,” Maher responded.

We need to start ringing Christian church bells loudly every hour. The resonance of church bells was historically thought to keep away demons.

አዎ! ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በጋራ በናይጄሪያ፣ በኮንጎ እና በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የጀነሳይድ ጂሃድ እያካሄዱ መሆናቸውን እኔ እንኳን ሳሳውቅ ሃያ ዓመታት ሊሞላኝ ነው።

'አፍሪካውያን' ተብየዎችም ለአፍሪካ ክርስቲያኖች ከመጮህ ይልቅ ለአሸባሪዎቹና ለጥቁር ሕዝብ በዳዮቹ አረብ ፍልስጤማውያን መጮኹን መርጠዋል! ይህ በጣም የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ክስተት ነው! ደቡብ አፍሪቃውያኑ፣ ኮንጓውያን፣ ይጀሪያውያኑ እና ኢትዮጵያውያኑ ለክርስቲያን ወገናቸው መጮኽ እና የመስቀል ጦርነት ማካሄድ ሲገባቸው አፍሪካውያን ላልሆኑ ለአፍሪካውያን በዳይ ሕዝቦች እንዴት ይታገላሉ? የምታየውን ወንድምህን ካልወደድክ ያላየኸውን እግዚአብሔር አትወደውም(፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳)

በሃገራችን ኢትዮጵያ መሀመዳውያኑ + ፕሮቴስታንቶቹ + -አማኒያኑ በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝባችን ላይ በጋራ ዲያብሎሳዊ ጂሃድ አድርገው ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ወገናችንን መጨፍጨፋቸውን ዓለም በጭራሽ አይዘግብም። “ግጭት ነው! የእርስበርስ ጦርነት ነው! ወዘተ” የሚል ሽፋን ሰጥተውታል። ዓለምስ ይርሳን የሚጠበቅ ነው፣ ግን በተለይ የእኛዎቹ “ክርስቲያኖች ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን!” የሚሉት 'ልሂቃን' እና ሜዲያዎች በክርስቲያን ሕዝባችን ላይ ጀነሳይድ እየተፈጸመ መሆኑን በግልጽ አለመዘገባቸው እጅግ በጣም የሚያሳዝንና የሚያስጠይቅም ነው። ምናልባት ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው በቀር ማንም የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ እንኳን የለም። ከትግራይም ማንም የለም፤ ያኔ የምዕራብ ከተሞች አደባባዮችንና ኢንተርኔቱን ተቆጣጥረው የነበሩት የትግራይ ወገኖች ሕዝባችንን ለበደለው ለሕወሓት እና ለዚያ አስቀያሚ የሉሲፈር ባንዲራው ሲሉ እንጂ ለትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ ሲሉ እናልነበር ዛሬ በደንብ የሚታወቅ ነው።

የኢትዮጵያ እናት የሆነችው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ሃይማኖቷን፣ እግዚአብሔር የሰጣትን ኢትዮጵያዊነቷን፣ የጽዮን ሰንደቅ ዓላማዋን፣ በጣም ልዩ የሆነውን የግዕዝ ቋንቋዋን ባጠቃላይ ጥንታዊውንና ከእንግዲህ በመቶ ሺህ ዓመታት ሥራ እና ድካም እንኳን የማይገኘውን ተፈጥሯዊ ማንነቷን እንድታጣ ነው ሉሲፈራውያኑ እየሠሩ ያሉት። ይህን ገና የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ሳይጀምር አንስቶ በተደጋጋሚ እናስታውቅ ነበር። “ከመሀመዳውያኑ፣ ፕሮቴስታንቶች፣ ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች ወዘተ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! በማለት ሳሳስብ ነበር። ዛሬ ጠላትን በግልጽ እያየነው ነው!

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

https://wp.me/piMJL-5sB  (ሉሲፈራውያኑ ጦማሬን እንደዘጉት ነው!)

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ 'ኢትዮጵያን' 'ኩሽ' ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ 'ኢትዮጵያ' ፋንታ 'ኩሽ' የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ'ትግሬው' /ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢ-አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ 'አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊ' ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነ-ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
  • አለመረጋጋትን መፍጠር
  • አመፅ መቀስቀስ
  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization
  • Destabilization
  • Insurgency
  • Normalization

Britainistan: A woman Gang-Raped by Group of Men at St Mary's Church's Churchyard in Oxfordshire


https://www.bitchute.com/video/PGsgvPJhXOHP/

https://rumble.com/v6zm9d8-britainistan-a-woman-gang-raped-by-group-of-men-at-st-marys-churchs-churchy.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😔 በብሪታኒያዋ የኦክስፎርድሻየር ባንበሪ ከተማ የቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ግቡ ውስጥ አንዲት ሴት በወንዶች ቡድን ተደፈረች

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 The woman, who is in her 30s, was attacked in the churchyard of St Mary's and the surrounding area of Banbury town centre in the early hours of Sunday morning, Thames Valley Police said.

The force is appealing for a woman who tried to stop the attack and help the victim come forward.

Detective Sergeant Mark Personius said they do not have a description of the "good Samaritan" but encouraged the person to contact police as she might have "vital information that can help us piece together what happened".

"This is a horrific crime and Thames Valley Police is conducting a thorough investigation to identify the offenders," DS Personius added.

"The town centre would have been busy on a Saturday night into the early hours of a Sunday morning, therefore, I would also appeal to anyone else who saw or heard anything in the area between about 12am and 2.30am this morning to come forward."

He said a scene watch is in place at the church to enable the force to carry out forensic examinations.

Officers have also been instructed to carry out house-to-house and CCTV inquiries.

🎵 Mozart 'Requiem' - 'Dies Irae'

St Mary's Church, Banbury. Performance by Banbury Choral Society

Rainbows/ Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት 'Rainbow' in Ethiopic = “The Belt of Mary” ❖

St Mary's Church is an exquisite Georgian building, completed in 1797 to replace an earlier medieval church on the same site. It is the largest Georgian church in England and among the largest from any period. The medieval building it replaced was, however, even larger! It is the only Grade I listed building in Banbury.

The Churchyard behind Jonathan Swift's Book Gulliver's Travels

St Mary's has an unusual claim to literary fame. It was in the churchyard here that the author Jonathan Swift was inspired to name the hero of his novel Gulliver's Travels after he saw the name Gulliver on several monuments.


It has been confirmed that there is no known ancestral lineage between world-famous singer and songwriter Taylor Swift and the former Dean of Saint Patrick's Cathedral, Jonathan Swift. Despite Taylor's grandfather and great grandfather both being named 'Dean Swift,' it is not in honour of the legendary satirist.

🥴 What patterns do you see? / ምን አይነት ቅጦች እናያለን?

😔 Nashville: ‘Mohamed Mohamed’ Raped Unconscious Woman Outside Church Before She Died

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/08/nashville-mohamed-mohamed-raped.html

https://rumble.com/v6xrafk-nashville-mohamed-mohamed-raped-unconscious-woman-outside-church-before-she.html

https://www.bitchute.com/video/AHVHCjXuBHUY/

😔 በአሜሪካዋ ናሽቪል ቴኒሲ አንዲት የአካለ ጉዳተኛ እና ንቃተ ህሊና ላይ ያልነበረች ምስኪን ሴት ቤተክርስቲያን ውጪ ‘መሀመድ መሀመድ’ በተሰኘ የሰላሳ ዘጠኝ/39 ዓመት መሀመዳዊ ከደፈረች በኋላ ሕይወቷ አለፈ።

😔 A man in his 60s was allegedly raped outside of a church in the early hours of the morning.

Here We Go: Another Ethiopian Arrested on Suspicion of Sexual Assault in Londonistan

https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/07/here-we-go-another-ethiopian-arrested.html

https://rumble.com/v6woafw-here-we-go-another-ethiopian-arrested-on-suspicion-of-sexual-assault-in-lon.html

https://www.bitchute.com/video/YD3uCXKhIRyc/

😔 ያው እንግዲህ በለንደን ውስጥ በፆታዊ ጥቃት ተጠርጥሮ የተያዘ ሌላ ኢትዮጵያዊ

የሜትሮፖሊታን ፖሊስ እንዲህ ብሏል፤ ምንም ቋሚ አድራሻ የሌለውና የ፴፪/32 እድሜ ያለው ብሩክ ደሳላኝ እሮብ ጁላይ 23 የስልሳ ዓመቱን ሰው ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት አጥቅቷል በሚል የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተከሷል። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

በኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ሤራ፣ ምን ተንኮል ተጠንስሷል፤ ጃል?! ይህ ሁሉ ዜና ያለምክኒያት?! አይመስለኝም!

THREE Austrian Nuns Escape Nursing Home to Return to their convent near Salzburg (City of Mozart) | It's A Sign of The Times

ሦስት የኦስትሪያ ሴት መነኮሳት ወደ ቀደመው ገዳማቸው ሊመለሱ ከአረጋውያን ቤት አምልጠዋል | ይህ የዘመን ምልክት ነው።



https://axumitethiopia.blogspot.com/2025/09/three-austrian-nuns-escape-nursing-home.html

https://www.bitchute.com/video/sYglY5pAg7aa/

https://rumble.com/v6z0tiq-three-austrian-nuns-escape-nursing-home-to-return-to-convent-its-a-sign-of-.html

🔥Lightning Strike Causes Large Gas Explosion In Oxfordshire



Sunday, September 28, 2025

At Least 10 Shot, 4 Fatally, at Michigan Church Set on Fire Leaving People to Burn Alive

https://www.bitchute.com/video/1XAHQ0KTaNQv/

https://rumble.com/v6zlfz2-at-least-10-shot-1-fatally-at-michigan-church-set-on-fire-leaving-people-to.html

😇 ገብርኤል 🧕 ማርያም ኡራኤል ጊዮርጊስ ተክለ ሐይማኖት መርቆርዮስ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😔 በአሜሪካዋ ሚቺጋን ግዛት የሞርሞን ቸርች በእሳት ተቃጥሏል፣ ሰዎች በህይወት እንዲቃጠሉ ተደርጓል፤ ተኳሹ አንድ ሰው ሲገድል፣ አስሮቹን አቁስሏል

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😔 At least one person has died and several more are in a critical condition after a gunman set fire to a Mormon church in Michigan before shooting at congregants.

Police said a 40-year-old man opened fire on hundreds of people, including children, who had gathered for a service at the Church of Latter Day Saints in Grand Blanc on Sunday morning.

The unnamed suspect, who authorities have said was from nearby Burton, was shot dead by officers at the scene as flamed engulfed the church.

Grand Blanc Township Police Chief William Renye said the gunman rammed his vehicle through the front door of the building before opening fire with an assault rifle.

Michigan Church Horror: Active Shooter Drives Truck Into Church And Opens Fire On Congregation

https://www.bitchute.com/video/R4y54YmyD3AW/

https://rumble.com/v6v75hd-michigan-church-horror-active-shooter-drives-truck-into-church-and-opens-fi.html

  • ♰ Sunday 22, June 2025 – Wayne, Michigan
  • ♰ In Syria Muslims Massacred 22 Christians

Friday, September 26, 2025

Meskel: The Feast Day Which Marks the Discovery of The True Cross of Jesus Christ


https://www.bitchute.com/video/3YIl9lLbY4GW/

https://rumble.com/v6zi21w-meskel-the-feast-day-which-marks-the-discovery-of-the-true-cross-of-jesus-c.html

መስከረም ፲፮/16 ቀን ደገኛዋ እናት እሌኒ ቅድስት ደመራ ደምራ በደመራው ጢስ አማካኝነት

የተቀበረበትን ቦታ አገኘች መስከረም ፲፯/ 17 ቁፋሮ ጀመረች፤ ከ ፫፻/300 ዘመናት በላይ ቆሻሻ እየተጣለበት ታላቅ ተራራ አህሎ ነበርና እነሆ ቁፋሮ ስድስት ወራት ፈጀባቸው መጋቢት 10 በዛሬዋ ቀንም መስቀሉ ወጣ።

ሦስት መስቀሎች ናቸው፤ ሁለቱ መስቀሎች ሽፍታዎቹ የተሰቀሉባቸው ሲሆኑ አንዱ የጌታችን ነው፤ ታዲያ እንዴት ለየችው ቢሉ የጌታችን መስቀል ታላላቅ ተዓምራትን አድርጓል ድውይ ፈውሷል ዓይ ነስውር አብርቷል።

ይህንን ቀን ቅድስት ቤተክርስቲያን "መስቀለ እየሱስ" ስትል ታከብረዋለች፤ በዛሬዋ ቀን ዝማሬው፤

ምስጋናው፤ ትምህርቱ፤ ቅዳሴው ፤ ንባቡ ሁሉም መስቀልን የሚመለከቱ ናቸው።

እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት የእውነተኛው መስቀል ግኝት በመጋቢት ወር ነው ተብሎ ቢታመንም መስቀል ግን በዐቢይ ጾም ወቅት በዓል እንዳይከበር ወደ መስከረም ተወስዷል።

😇 ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ስለ መስቀል የሚጣፍጥ ነገር ተናገረ እንዲህ ሲል፤

❖❖❖[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖❖❖

ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።”

Tonight and tomorrow we Ethiopian Orthodox Christians celebrate The Feast Day which marks the discovery of The True Cross of Jesus Christ.

The discovery of this revered relic within Christianity can be traced back to the fourth (4th) century when the mother of the Roman Emperor Constantine, Queen Helena received divine guidance to its location.

According to legend, Queen Helena, now canonized, had a dream. In the dream, she was told to make a bonfire from which the smoke would show her the location where the True Cross of Jesus was buried.

After doing as she was instructed and the bonfire lit, the smoke rose high up to the sky and returned to the ground, exactly where the Cross had been buried. Thus began the yearly celebration of the discovery.

According to the Ethiopian Orthodox Church, the discovery of the True Cross is traditionally believed to have been in March, but Meskel was moved to September to avoid holding a festival during Lent, and because the church commemorating the True Cross in Jerusalem was dedicated during September.

❖❖❖[Galatians 6:14]❖❖❖

But far be it from me to boast except in the cross of our Lord Jesus Christ, by which[a] the world has been crucified to me, and I to the world.”

መስቀሉን ይዘን ተሸክመን እናት ኢትዮጵያን ከሉሲፈራውያኑ እና ጭፍሮቻቸው የሞትና ባርነት ቀንበር ቶሎ ነፃ እናውጣት!

https://wp.me/piMJL-dHo

መስቀል ጋሻና ጦር ይዘህ ለመርዳት ተነሳ፣ መስቀል ሰይፍህን መዘህ የዘበቡኝን ከበባቸው!

🔥 አለም ወደ ኑክሌር ጦርነት እየተንደረደረ ነው፤ እነሱ ኒውክሌር ሊያብላሉ ሲቆፍሩ እኛ እኮ ከተቆፈረበት በተዓምር የወጣ ግማደ መስቀሉን ይዘን ነበር


  • የበዓል ስም ፤ በመስከረም ፲፯ ቀን የሚከበር ታላቅ በዓል ፤ የመስቀል ቅዳሴ ቤቱ።

  • ጌታ በሰቀለበት አምሳል ከንጨት ከብረት ከብር ከወርቅ ከንሓስ ከእብነ በረድ ከሌላም ማዕድን የተሠራ ቄሶች በእጃቸው የሚይዙት ክርስቲያኖች ባንገታቸው የሚያንጠለጥሉት ፤ ሴቶችም በቀሚሳቸው ላይ ያስጠልፋታል። (ያበባ መስቀል) ፤ ካበባ የተጐነጐነ እንቍጣጣሽ።

  • ግንባር ማማተቢያ ጣት የሚያርፍበት ፤ ወይም የመስቀል ምልክት ዕመት የሚደረግበት። እረኛው ላውሬ የወረወረው ደንጊያ አቶ እከሌን መስቀሉን አለው ።

  • የክርስቶስ መስቀል በኹለት ረዣዥም ዕንጨት እጅና እግሩ የተቸነከረበት ከራሱ እስከ እግሩ ወራጅ ግንድ ከቀኝ እጁ ወደ ግራ እጁ ከአግዳሚውም ግንድ ባራት ማዕዘን ተመሳቅሎ የሚታየው መስቀልኛ ዕንጨት።

  • ሐዋርያ መስቀል ትርፍ ነገር ትርፍ ቅርጽ የሌለው ልሙጥ መስቀል።

  • ሕማማተ መስቀል የክርስቶስ ልዩ ልዩ መከራው በጥፊ መመታቱ መታሠሩ መገረፉ ግንድ መሸከሙ ራቁቱን መሰቀሉ አክሊለ ሦክ የሾክ አክሊል በራሱ ላይ መቀዳጀቱ ይኸንን የመሳሰለ ልዩ ልዩ መከራው ሕማማተ መስቀል ይባላል።

  • ልዩ ልዩ መስቀል የመስቀል ዐይነት ኹኖ በልዩ ልዩ አቀራረጽ በልዩ ልዩ ሥራ ተሠርቶ የሚታየውን በየሥዕሉ ማሳየት።

  • ቀራንዮ መስቀል በቀራንዮ ክርስቶስ የተሰቀለበት ዋነኛው የቀራንዮ መስቀል።

  • ቀርነ በግዕዝ መስቀል እንደ በግ ቀንድ ኹኖ በተሠራው መስቀል በመጽሐፍ ድጕሰት ላይ የሚታይ ቆለፍ ቆለፍ ያለ።

  • ትእምርተ መስቀል የመስቀል ምልክት ወይም መስቀልኛ።

  • ነገረ መስቀል የመስቀልን ነገር መነጋገር መሥራት ማሳየት።

  • ዕርባን ሥራ መስቀል ብሩ ወርቁ በልዩ ልዩ አቀራረጽና ንቅስ ተነቅሶ በሙሻ ዘርየሚሠራ ዕርባን ሥራ ንቅስ መስቀል።

  • ዕርፈ መስቀል ማንካ ቀሳውስት ለሚቆርቡ ምዕመናን ደሙን የሚያቀብሉበት ማንካ በቤተ ክርስቲያን የሚኖር ዕርፈ መስቀል ይባላል።

  • የመስቀል አበባ በዘመነ ጽጌ የሚፈነዳው አበባ እንደ መስቀል ቅርጽና መልክ ያለው የመስቀል አበባ ይባላል።

  • የመስቀል ዎፍ ጥቍር ሰማያዊ የምትመስል በመስከረም በመስቀል በዐል ብቅ የምትል ድንቢጥ የመስከረም ዎፍ ትባላለች።

  • የመስቀል ደመራ በመስከረም ፲፮ ቀን ለመስቀል ዋዜማ ሕዝብ ኹሉ ርጥብ ዕንጨትን እያመጣ የሚደምረው ደመራ።

  • የመስቀል ጥቢ የመስከረም መስቀል ዘመን መስቀል ከዋለ በኋላ መስቀል ጥቢ መባል (ሰቀለ ሰቀለ መስቀል ([ግዕዝ])

  • የመስከረም መስቀል እሌኒ ንግሥት በመስከረም አስጀምራ ያስቆፈረችው በመስከረም ዐሥራ ሰባት ቀን የሚውለው በዐል ነው።

  • የመጋቢት መስቀል በመጋቢት ዐሥር ቀን የሚውለው የመስቀል በዐል ነው።

  • የሰሎሞን መስቀል የሰሎሞን የሊሻኑ ዐይነት መስቀል።

  • የስቅለት ማግስት ከስቅለት በማግስት የሚውለው ቅዳሜ ሹር።

  • የስቅለት ዕለት ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል።

  • የተመሰቃቀለ መንገድ ዐራት ወገን ዐምስት ወገን ስድስት ወገን የሚያስኬድ አቋራጭ መንገድ።

  • የዐላማ መስቀል ለሃይማኖት ምልክት በዐላማ ላይ ለሚሰፋ የመስቀል ምልክት ወይም በሰንደቁ ላይ የሚታየው የዐላማ መስቀል።

  • የአንገት መስቀል እንደ ዕርባን ሥራ ወይም ልዩ ልዩ ሥራ ኹኖ ለአንገት እንዳይከብድ ትንሽ ኹኖ የሚሠራ መስቀል።

  • የዐጤ መስቀል በመስከረም ዐሥር ቀን ካህናት በቤተ መንግሥት ተሰብስበው ርእዩ ዘገብረ እግዚእነን ... አመልጥነው ተቀጸል ጽጌ እገሌ ሐፄጌ (ኅይለ ሥላሴ ሐፄጌ) እያሉ ወይም በእየ ጊዜው የነገሠዉን ንጉሥ የሚያወድሱበት ቀን ያጤ መስቀል ይባላል።

  • የእጅ መስቀል ጳጳሳት ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት በእጃቸው አዘውትረው የሚይዙት መስቀል።

  • ፀዋትወ መስቀል ([ግዕዝ]) ከመስቀል ወገን የኾነ መከራ ወይም የተቀደሱ የመስቀል ዕቆች።

France: Three-Century Old Cross Destroyed by Its Enemies With a Sledgehammer

https://www.bitchute.com/video/ECFIZPTcoy8h/

https://rumble.com/v6zi2ni-france-three-century-old-cross-destroyed-by-its-enemies-with-a-sledgehammer.html

✞✞✞

በፈረንሣይ ፒሬኒ ተራሮች ላይ የሚገኘውና የሦስት መቶ ክፍለ ዘመን ጥንታዊ መስቀል በጠላቶቹ በመዶሻ ተደምስሷል

በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ በምትገዛዋ ፈረንሳይ ማንም ጽንፈኛ ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባር ሊያደርገው ይችላል፤ በተለይ በአሁኑ ፀረ-ክርስቲያን አካባቢ እና እየጨመረ በመጣው ዓመፅ ውስጥ ይህ የተለመደ እየሆነ መጥቷል። አንዱ ሊሆን የሚችለው መስቀሉ የአላህን ኃያልነት ነውር ነው ብለው የሚያምኑ የመስቀሉ ጠላቶች መሀመዳውያን ሥራ ነው፤ እርኩሱ መጽሐፋቸው፤ "ኢሳን አልገደሉትም አልሰቀሉትም። ነገር ግን ለእነርሱ (የተገደለው ሰው በኢሳ) ተመሰለ፡፡" (ቁርኣን 4157)። ብሏቸው የለ!?

✞✞✞

Anyone may have done this, especially in the present anti-Christian environment and rising violence. One possibility is that it is the work of people who believe that the Cross is an insult to the power of Allah, and that ” they did not kill him nor crucify him, but it seemed so to them” (Qur’an 4:157).

The perpetrators would do well to arm themselves… A three-century-old Pyrenean symbol destroyed with a sledgehammer,” translated from “‘Leurs auteurs auront intérêt à s’armer’

The Cross on the Col de la Crouzette, an ancient monument between the Bethmale and Eychelles valleys, was destroyed again over the weekend of August 15, 2025. It was smashed on site, presumably with a sledgehammer. An incomprehensible act that has outraged shepherds and hikers. Beyond its topographical function, the Cross had a strong symbolic meaning and was a witness to a heritage passed down from generation to generation.

For twenty-five years, the Cross on the Col de la Crouzette, also known as Portet d’Eychelles, has been the target of several acts of vandalism. This stone Cross, erected at the Crossroads of the Eychelles valley and the summer pastures of Haute Serre in the commune of Bethmale, long marked the transition between the valleys of Bethmale, Soueix,

In 2001, the original Cross was stolen. Two years later, a new Cross, carved from stone quarried below the Col de la Core on the Seix side, was erected in the same place.

The work is by Thierry Galey, a resident of Samortein-en-Bethmale and a draughtsman in the aeronautical industry in Toulouse. In 2004, this new Cross was blessed by Abbé Jean Fauroux, who was already known for blessing the Cross on Mont Valier. At the time, the mayor of Bethmale was confident: “The perpetrators had better arm themselves with chisels and hammers to tear it down.

It appears from the report that the original cross was stolen and replacement carved out of the bedrock was arrested in 2001.

🛑 Christian Migrants, FRANCE Cathedral Fire, Pope FRANCIS Inside a Mosque, 9/11 Ethiopian New Year

https://wp.me/piMJL-dzq

https://www.bitchute.com/video/YM7IJpSKe8DC/

ክርስቲያን ስደተኞች፣ የፈረንሳይ ካቴድራል እሳት፣ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በአንድ መስጊድ ውስጥ፣ 9/11 የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት

👹 FRANCE is 100% Ruled by Satan and Its 'Human' Agents

👹 ፈረንሳይ 100% የምትገዛው በሰይጣን እና 'በሰው' ወኪሎቹ ነው።

Thursday, September 25, 2025

Texas: Three Muslims Shoot Christian Youth Baseball Coach on Field For Praying With Team

https://www.bitchute.com/video/HkJAq642Lq9d/

https://rumble.com/v6zgp1y-texas-three-muslims-shoot-christian-youth-baseball-coach-on-field-for-prayi.html

💭 ቴክሳስ፤ ሶስት ሙስሊሞች የክርስቲያን ወጣቶች ቤዝቦል ስፖርት አሰልጣኙን ከቡድኑ ጋር ለመጸለይ በሜዳ ላይ እንዳለ ተኩስ ከፈቱበት።

💭 A youth baseball coach in Texas was gunned down while praying with his team. Three men, Mahmood Abdelsalam Rababah, Ahmad Mawed, and Mustafa Mohammad Matalgah, are in custody. Just pause on that for a second. This is where we are now: coaches praying with kids get targeted, shot, and left fighting for their lives.

The truth is ugly, but it’s staring us in the face: prayer is under attack, family is under attack, America is under attack.

According to the Waller County Sheriff’s Office, the three suspects fired guns from a nearby pasture in the direction of the field.

Coaches told KHOU 11 News they could hear gunfire throughout the weekend at the complex, and gunshots could be heard during an online stream.

The Rac Katy owners stated on Facebook Monday morning that three individuals were target practicing 600 to 700 yards away. Initially, the Rac Katy stated police were "immediately notified of possible illegal hunting" and responded to the scene.

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

https://www.bitchute.com/video/g5mCQ8yM2u4I/



Black Palestinians Face Diabolical Racism and Discrimination Within The Arab Community

https://www.bitchute.com/video/mBTMKgSODFXx/

https://rumble.com/v6zgaa2-black-palestinians-face-diabolical-racism-and-discrimination-within-the-ara.html

😔 ጥቁር ፍልስጤማውያን በአረብ ማህበረሰብ ውስጥ ዲያብሎሳዊ ዘረኝነት እና መድልዎ ይደርስባቸዋል

😔 ዛሬ በጋዛ ብሆን ኖሮ ምናልባት በባርያዎች ምድር እኖር ነበር።

ዛሬ የሚካሄደው ጦርነት ምናልባት የጥቁር ፍልስጤማውያንን ዘር ለማጥፋት ታቅዶ የሚካሄድ ይሆን? በኢትዮጵያ የምናየው ይህን ነው፣ ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ለማጥፋት ሲባል ነው በሰሜን ኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ጦርነት የተከፈተውና” ብዬ ስጠይቀው የመለሰልኝ፤ “ሊሆን ይችላል!” በማለት ነበር።

በምድር ላይ እንደ አረብ ሙስሊም አረመኔ ቆሻሻ ሕዝብ የለም በማለት አፌን ሞልቼ መናገር እደፍራለሁ። እኔም በግሌ ያየሁት ክስተት ነው። እግዚአብሔር አምላክ ከአጋሮቻቸው እና ደጋፊዎቻቸው ጋር እሳቱን በቶሎ ያውርድባቸው!!!

እነዚያ 'አፍሮ-ሴንትሪክ' የሆኑ 'ልሂቃን' ስሌዚህ አስከፊ ክስተት ዝም፣ ጭጭ ነው የሚሉት። ወራዶች! እርካሾች!

ለአረብ ሙስሊም ዘረኝነት ተገቢው እና ብዙ የሚያሸልመው ምላሽ እስልምናን ለቅቆ መውጣት ብሎም አጋንንታዊውን የአረብኛን ቋንቋ በጭራሽ አለመናገር ነው! ጥቁር ሕዝቦች፣ ኩርዶች እና የፋርስ ሰዎች ይህን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።

እንዲያውም ጋዛ የኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ከተማ ነው! አለመታደል ሆኖ ዛሬ ከሃዲ፣ ደካማ፣ ልፍስፍስ፣ መንደርተኛና አርቆ ማየት የማይችል ትውልድ ስለገጠመን ነው እንጂ ሱዳንን፣ ግብጽን፣ ጋዛን፣ ሶማሊያን እና የመንን ከትርኪምርኪዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ነፃ ማውጣት የነበረብን ዱሮ ነበር።

[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፰፥፳፮፡፳፰]❖

የጌታም መልአክ ፊልጶስን። ተነሥተህ በደቡብ በኩል ከኢየሩሳሌም ወደ ጋዛ ወደሚያወርደው ምድረ በዳ ወደ ሆነ መንገድ ሂድ አለው። ተነሥቶም ሄደ። እነሆም፥ ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘብዋም ሁሉ የሠለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው ሊሰግድ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር፤ ሲመለስም በሰረገላ ተቀምጦ የነቢዩን የኢሳይያስን መጽሐፍ ያነብ ነበር።”

አፍሮ ፍልስጤማውያን እነማን ናቸው?

በጋዛ ውስጥ ያሉ አፍሮ-ፍልስጤማውያን 2.3 ሚሊዮን ከሚሆነው የጋዛ ህዝብ 1% አካባቢ ናቸው። ትክክለኛ የህዝብ ቁጥር ለማግኘት አስቸጋሪ ቢሆንም፣ በእስራኤል እና በተያዙት የፍልስጤም ግዛቶች እስከ 350 እና 450 የተመዘገቡ ሰዎች በ50 የተለያዩ ቤተሰቦች የተከፋፈሉ ማህበረሰቦች እንዳሉ ይታወቃል።

በጋዛ አል ጃላ አውራጃ በግምት 11,000 አፍሮ ፍልስጤማውያን የእስራኤል ወረራ ከመጀመሩ በፊት በጥቅምት 2023 ይኖሩ ነበር ። አፍሮ ፍልስጤማውያን በመላው አፍሪካ ሊገኙ የሚችሉ የተለያዩ መነሻዎች አሏቸው።

ብዙ አፍሮ ፍልስጤማውያን መነሻቸው ግብፅ፣ ሱዳን፣ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል እና ቻድ ናቸው። አንዳንድ አፍሮ ፍልስጤማውያን ከሰባተኛው/7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ በአረቦች የባሪያ ንግድ ወቅት አፍሪካውያን በባርነት ወደ ፍልስጤም በአሰቃቂ ሁኔታ ወደ ፍልስጤም የተነደፉ ቅድመ አያቶች አሏቸው። ከአስራ አራተኛው/14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ በኦቶማን የግዛት ዘመን ብዙዎች በባርነት የተገዙ የጉልበት ሠራተኞች እንዲሁም ነጋዴዎችና ወታደሮች ሆነው መጡ።

😔 If I Were in Gaza Today, I’d Probably be Living in The Land of Slaves.

Who are the Afro-Palestinians?

Afro-Palestinians in Gaza make up around 1% of Gaza’s population of 2.3 million. While accurate population numbers are hard to come by, it is known that there are communities spread across Israel and the Occupied Palestinian Territories with up to 350 to 450 documented people distributed across 50 different families.

In the Al Jalla’a district of Gaza roughly 11,000 Afro-Palestinian people resided before the Israeli invasion began in October 2023.Afro-Palestinians have diverse origins that can be traced across Africa.

Many Afro-Palestinians have roots that could be traced to Egypt, Sudan, Nigeria, Senegal and Chad. Some Afro-Palestinians have ancestors who were brutally trafficked to Palestine as enslaved Africans during the Arab slave trade from the mid 7th Century. Many came as enslaved labourers as well as merchants and soldiers during the period of Ottoman rule from the 14th century.

❖[Acts 8:26-28]❖

“Now an angel of the Lord said to Philip, “Rise and go toward the south to the road that goes down from Jerusalem to Gaza.” This is a desert place. And he rose and went. And there was an Ethiopian, a eunuch, a court official of Candace, queen of the Ethiopians, who was in charge of all her treasure. He had come to Jerusalem to worship and was returning, seated in his chariot, and he was reading the prophet Isaiah.”


Argentines March on Peter Thiel's Mansion: He is One of The Most Dangerous Persons in the World

https://www.bitchute.com/video/hV0sGGih4NJP/ https://rumble.com/v7exvqi-argentines-march-on-peter-thiels-mansion-he-is-one-of-the-most-dange...